1 | የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን |
---|
2 | መስዋዕት አድርጎ በማቅረቡ የክህነት አገልግሎት |
---|
3 | ዋና ይዘት ፍቅር፣ ራስን ለቤተ ክርስቲያን |
---|
4 | አሳልፎ መስጠት መሆኑን አሳየን። |
---|
5 | ከጌታችን የባሕርይ ምንጭነት የተገኘው የአዲስ |
---|
6 | ኪዳን ክህነት ሐዋርያትን አረስርሶና አርክቶ በቂ |
---|
7 | የሆነ ክህነታዊ ተግባርም አሳይቶ አሁን ባሉ |
---|
8 | አባቶች ላይ ይገኛል። |
---|
9 | አምላካቸውን ያገኙ ዘንድ ቤተ ክርስቲያን |
---|
10 | የምትፈጽማቸው ምሥጢራት ስላሏት፣ ምሥጢራቱ |
---|
11 | የሚፈጸሙትም የግድ በካህናት ስለሆነ ክህነት |
---|
12 | በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ውስጥ |
---|
13 | አስፈላጊና የማይቀር ነው። |
---|
14 | ይህም በዓለም ያለው በእግዚአብሔር አርዓያና |
---|
15 | ምሳሌ የተፈጠረው የሰው ልጅ እግዚአብሔርን |
---|
16 | እንዲያይበትና ከእግዚአብሔር ጋር |
---|
17 | እንዲገናኝበት ነው። |
---|
18 | በሌላ በኩል ደግሞ በዓመታዊ የንግስ በዓላት |
---|
19 | ወቅት የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስና |
---|
20 | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን |
---|
21 | ቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ማትያስ፣ |
---|
22 | የቪክቶሪያ ዳግማዊ ቆልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ |
---|
23 | ክርስቲያን ካህናት፣ የሲያትል ደብረ ሰላም ቅዱስ |
---|
24 | ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ዲያቆናት |
---|
25 | እየመጡ ያገለግላሉ። |
---|
26 | በዓመት እስከ አራት ጊዜ ያህል ካናዳና አሜሪካ |
---|
27 | ውስጥ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ካህናትንመምህራንን |
---|
28 | በመጋበዝ ለተወሰነ ጊዜ እየቆዩ ምዕመናንን |
---|
29 | ወንጌል እንዲያስተምሩ በመደረግ ላይ ነው። |
---|
30 | ይህ በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ |
---|
31 | እያደገ የመጣውን መንፈሳዊ አገልግሎትና |
---|
32 | እየጨመረ የሄደውን የካህናትና የምዕመናን ቁጥር |
---|
33 | እግዚአብሔር አምላክ በቸርነቱ ይጠብቅልን። |
---|
34 | በአሁኑ ሰዓት በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ |
---|
35 | በማገልገል ላይ የሚገኙት ካህናትና ዲያቆናት |
---|
36 | በፎቶው ላይ የሚታዩት ናቸው። |
---|
37 | በሀገራችን በኢትዮጵያ የዘመን ስሌት አዲሱን |
---|
38 | ዓመት በወርኃ መስከረም አንድ ብለን መቁጠር |
---|
39 | እንደጀመርን ከምናስተውላቸው ዓበይት ክስተቶች |
---|
40 | መካከል የውኃውን መጉደል፣ የሰማዩን መጥራት |
---|
41 | እንዳለ ሆኖ ትልቁን ሥፍራ የሚይዘው የምድር |
---|
42 | በአበቦች ማጌጥ ነው፡፡ ዝርዝር ንባብ |
---|
43 | የመዝሙረ ዳዊት አራት ዋና ዋና ጥቅሞች - ስብከት |
---|
44 | በዲን ዶር ቴዎድሮስ በለጠ ፤ ፔርኒስ - ሮተርዳም |
---|
45 | የገዳማት ቀን ሃምሌ ፳፮ ቀን ፳፻፯ ዓ። |
---|
46 | ም 2, 2015 |
---|
47 | የሊቀ መልዐኩ የቅዱስ ገብርኤል አመታዊ ንግስ |
---|
48 | በዓል አምስተርዳም በሚገኘው ደብረ ብስራት ቅዱስ |
---|
49 | ገብረዔል ቤተ ክርስቲያን በእለቱ እሁድ ሐምሌ |
---|
50 | ፲፱ ቀን ፳፻፯ ዓም ከሆላንድ፣ ከቤልጄም፣ |
---|
51 | ከፈረንሳይ እንድዚሁም ከጀርመን ሃገራት የመጡ |
---|
52 | የኢትዮጵያ የኤርትራ እና የሶሪያ ኦርቶዶክስ |
---|
53 | ተዋሕዶ ቤክርስቲያናት ካህናት አባቶች |
---|
54 | ዲያቆናትና ምዕመና በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ |
---|
55 | ተከብሮ ዋለ። |
---|
56 | የበዓሉን አከባበር ከዚህ በታች ባሉት ቪዲዮች |
---|
57 | ይመልከቱ- |
---|
58 | ባሕታዊ አባ ገጊዮርጊስ የተባሉ በሆላንድ ሃገር |
---|
59 | በተለያዩ ከተሞች የስብከትና ሀብተ ፈውስ |
---|
60 | አገልግሎት እንደሚሰጡ በመግለጽ ምእመናን |
---|
61 | በጉባዔው እንዲሳተፉ የሚጋብዝ ጥሪ እየተሠራጨ |
---|
62 | ይገኛል ። |
---|
63 | እኝህ ሰው የመጡት በሆላንድ የኢኦተ ደብረ መዊዕ |
---|
64 | ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የሰበካው |
---|
65 | መንፍሳዊ ኮሚቴም ሆነ በአምስተርዳም፣ |
---|
66 | በሮተርዳም፣ በአይንድ ሆቨን እና በአምስፎርት |
---|
67 | ከተሞች በቤተ ክርስቲያናችን ስር የሚገኙት |
---|
68 | የሰንበት ትምህርት ቤቶች ተወካዮች የማያውቁት |
---|
69 | ስለሆነ ምእመኑ ጠንቅቆ እንዲገነዘብ ፅህፈት ቤቱ |
---|
70 | ያሳውቃል። |
---|
71 | ይህንን በሚመልክት ተቀማጭነቱ በጀርመን ሃገር |
---|
72 | የሆነው የኢኦተ ቤተ ክርስቲያን የምእራብ፣ |
---|
73 | የምስራቅና የድቡብ አውሮፓ አህጉረ ስብከት ሊቀ |
---|
74 | ጳጳስ ጽቤት፥ በፌስ ቡካቸው ላይ ያወጡትን |
---|
75 | መልእክት እዚህ ላይ በመጫን ይመልከቱ። |
---|
76 | የ፳፻፰ ዓም መስቀል በዓል አከባበር |
---|
77 | ፔርኒስ-ሮተርዳም በፎቶ ይህንን ይመስል ነበር |
---|
78 | የ፳፻፰ ዓም መስቀል በዓል አከባበር |
---|
79 | አምስተርዳም በፎቶ ይህንን ይመስል ነበር |
---|
80 | አንድ መጽሐፍ ጠፍቶብኝ መደርደሪያው ላይ ያሉትን |
---|
81 | ሳገላብጥ አንድ መጽሐፍ አገኘሁና አንዳንድ |
---|
82 | ትዝታዎችንም ሀሳቦችንም ጫረብኝ፤ ክንፈ |
---|
83 | አብርሃም ለፒኤችዲ የጻፈውና በኋላ ያሳተመው |
---|
84 | መጽሐፍ ነው፤ ከሠላሳ ዓመታት በፊት ክንፈን |
---|
85 | በስዊድን አግንቼው ቤቱ ጋብዞኝ ከእሱና ከባለቤቱ |
---|
86 | ጋር ስንጫወት አመሸን፤ ስንሰነባበት ይህንን |
---|
87 | መጽሐፍ ሰጠኝ፤ለመጽሐፉ መግቢያ የጻፈለት ዶር |
---|
88 | ኃይሉ አርአያ ነው፡፡ የመጽሐፉ ርእስ |
---|
89 | በአማርኛ ምናልባት ከዘር ወደመደብ ልንለው |
---|
90 | እንችል ይሆናል፤ ወያኔ ጎሣን እንዳስተማረን |
---|
91 | ለደርግ ምስጋና ይድረሰውና በበኩሉ መደብ |
---|
92 | የሚለውን ቃል አስተምሮናል፤ ሁለቱም የቸገረው |
---|
93 | እርጉዝ ያገባል እንደሚባል ሆኖባቸው ነው፤ ይህ |
---|
94 | መጽሐፍ ግሩም የእውነተኛ ምሁር መጽሐፍ ነው፤ |
---|
95 | እንዳጋጣሚ ሆኖ አሁን ባላስተውሰውም ከዚህ በፊት |
---|
96 | በአንዱ መጽሐፌ ውስጥ ጠቅሼዋለሁ፡፡ ዛሬ ላነሣ |
---|
97 | የፈለግኋቸው ሁለት ነጥቦች ናቸው፤ አንዱ በጎሣ |
---|
98 | ስሜት ተገፍተን ከአየናቸው ዶር |
---|
99 | ክንፈም አብርሃምም፣ ዶር |
---|
100 | ኃይሉም ትግሬዎች ናቸው፤ ነገር ግን ክንፈ |
---|
101 | መጽሐፉን ሲጽፍና ኃይሉ መግቢያውን ሲጽፍለት |
---|
102 | የተገናኙበትና የተስማሙበት በአንድ ጎሣ |
---|
103 | አባልነታቸው ሳይሆን በሰውነታቸውና |
---|
104 | በምሁርነታቸው ነው፤ በዚያን ጊዜ ሁለቱም ከጎሣ |
---|
105 | ደረጃቸው ከፍ ብለው በአንድ የሰውነት ደረጃ ላይ |
---|
106 | ነበሩ፤ ሁለቱም ከዘረኛ አስተሳሰብ ወደመደብ |
---|
107 | አስተሳሰብ መሸጋገር እድገት መሆኑን የተገነዘቡ |
---|
108 | ሰዎች ነበሩ፡፡ ሁለተኛው ነጥብ በድኅረ-ወያኔ |
---|
109 | የመጣው ለውጥ ነው፤ ክንፈ በእውቀቱና በሰውነቱ |
---|
110 | ሳይሆን በጎሣው ተመልምሎ የወያኔ መኳንንት |
---|
111 | አገልጋይ ሆነ፤ እንደክንፈ አብርሃም ያለ ምሁር |
---|
112 | ለሎሌነት አይመችም፤ ጠርሙሱን ወዳጅ ያደረገውም |
---|
113 | ይህንን ለመርሳት ይሆናል፤ በአንጻሩ ኃይሉ |
---|
114 | አርአያ ለጎሣው ሥርዓት በተቃዋሚነት ሲፈረጅ |
---|
115 | ቆይቷል፤ እስከዛሬም እንደዚያው ነው፡፡ በሠላሳ |
---|
116 | አምስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ሁለቱ ይህንን ያህል |
---|
117 | ልዩነት በመሀከላቸው የተፈጠረው እንዴት ነው? |
---|
118 | ክንፈ ወደጎሣ ሎሌነት ወርዶ እግዚአብሔር ጠራው፤ |
---|
119 | ኃይሉ አሁንም ከሰዎች ተራ አልወጣም፡፡ |
---|
120 | ጥጋብ ላይ ያሉ የሚርባቸው ዝና ነው፤ የሚያገኙት |
---|
121 | ግን ውርደትን ነው! |
---|
122 | ጦርነት እንኳን ገና በልቶ ላልጠገበ ሕዝብና |
---|
123 | ለጥጋበኞቹም አይመጭም፤ የተራበ ሕዝብ በጠገቡ |
---|
124 | መሪዎች ሲነዳ ግን ጦርነት ለአጉል ጀብደኛነት |
---|
125 | ዝና የሚጠቅም መስሎ ይታያቸዋል፤ ከኤርትራ ጋር |
---|
126 | ጦርነት ለመግጠም በሚያሰፈስፉበት ጊዜ በርቱ |
---|
127 | እያሉ የሚያቅራሩ ሞልተው ነበር፤ ዛሬ |
---|
128 | አቀራሪዎቹም ሆኑ ጀብደኖቹ በኤርትራ ጦርነት |
---|
129 | ያለቀባሪ ስለቀሩት ሰዎች፣ ጠዋሪ ስላጡ እናቶችና |
---|
130 | አባቶች፣ አሳዳጊ ስለሌላቸው ልጆችና አካለ-ጎደሎ |
---|
131 | ለሆኑት የሚያስብላቸው አለ ወይ? |
---|
132 | የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት መነሣትና በኢጣልያ |
---|
133 | የግራዚያኒ ሐውልት እንዳይሠራ የተጠራውን |
---|
134 | ሰላማዊ ሰልፍ ከልክሎ ለሰልፍ የወጡትን አስሮ |
---|
135 | ያሳደረ አገዛዝ ለአገራቸው ለሞቱት |
---|
136 | ኢትዮጵያውያን የሚሰጠውን ዋጋ በመጠኑም ቢሆን |
---|
137 | ያሳያል፤ ስለዚህም ኢትዮጵያውያን አገራቸውን |
---|
138 | ሲወዱ ራሳቸው በልጽገው ለልጆቻቸው ብልጽግናን |
---|
139 | እንዲያወርሱ ሕይወታቸውን ቢጠብቁ ለአገራቸውም |
---|
140 | ክብር ይሆናሉ፡፡ ለፍቅር መተዋወቅ |
---|
141 | እንደሚያስፈልግ ሁሉ ለጠብም መተዋወቅ |
---|
142 | ያስፈልጋል፤ የተሟላ መረጃ ቢኖረን የጥንት ታሪክ |
---|
143 | እየጠቀስን ሰዎችን ለጦርነት እንቀሰቅስም ነበር |
---|
144 | ብዬ አምናለሁ፤ ስለዚህም አንዳንድ አስፈላጊ |
---|
145 | መረጃዎችን ላቅርብ፤ --- |
---|
146 | 1 |
---|
147 | የግብጽ የጦር ኃይል በዓለም አሥረኛ ነው፣ |
---|
148 | በአፍሪካና በመሀከለኛው ምሥራቅ የሚወዳደረው |
---|
149 | የለም፤ አንድ ሚልዮን ተኩል ያህል የጦር ኃይል |
---|
150 | አለው፤ በዓየር ኃይልም ከዓለም አሥራ አራተኛ |
---|
151 | ነው፤ በታንክ ብዛት አራተኛ ነው፤ በባሕር ኃይል |
---|
152 | ሰባተኛ ነው፤ በጦር በጀት አርባ ሦስተኛ ነው፤ 2 |
---|
153 | በኢትዮጵያ ዙሪያ ጂቡቲ፣ ሶማልያ፣ ሱዳን የአረብ |
---|
154 | ማኅበር አባሎች በመሆናቸው ለግብጽ ማኅበረተኞች |
---|
155 | ናቸው፤ በወያኔ ፈቃድ የተገፋችው ኤርትራም የዚሁ |
---|
156 | ማኅበር ታዛቢ አባል ነች፤ ከቀይ ባሕር ማዶ ያሉት |
---|
157 | አገሮች ሁሉ ሀብታሙንና ኃይለኛውን ሳኡዲ |
---|
158 | አረብያንም ጨምሮ የግብጽ ማኅበርተኞች ናቸው፤ |
---|
159 | በዚህ ሁሉ መሀከል የተከታተፈች ኢትዮጵያ ብቻዋን |
---|
160 | ነች፤ 3 |
---|
161 | የቤንዚን ሀብትና ከሀብቱም ጋር የሚገኘውን |
---|
162 | ወዳጅና ጡንቻ አንርሳ፤ |
---|
163 | ይህ ማስታወሻ ለማስፈራራት አይደለም፤ |
---|
164 | ማስፈራራትን አላውቅበትም፤ እንዲያውም |
---|
165 | የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ‹‹አትፍሩ›› |
---|
166 | ብሏቸዋል ተብዬ ተከስሼ ታስሬአለሁ፤ ስለዚህ |
---|
167 | አላስፈራራም፤ ጦርነት ከመጣብን ልናስቀረው |
---|
168 | እንሞክር፤ ሌላው ቢቀር እንድንዘጋጅ ጊዜ |
---|
169 | እናገኛለን፤ ገፍቶ ከመጣ ግን እንቋቋመዋለን፤ |
---|
170 | ለጦርነት አንቸኩል፤ ለኤርትራም ጊዜ ተናግሬ |
---|
171 | ነበር፤ የሰማኝ የለም፤ ጥጋብ ላይ ያሉ |
---|
172 | የሚርባቸው ዝና ነው፤ የሚያገኙት ግን ውርደትን |
---|
173 | ነው፡፡ |
---|
174 | አሁን…! |
---|
175 | አሁን…! |
---|
176 | ባለፈው ሰሞን ነው። |
---|
177 | ወሮ አዜብ መስፍን መኪና እያሽከረከሩ የትራፊክ |
---|
178 | ፖሊስ ያስቆማቸዋል። |
---|
179 | ስህተት ሰርተሻል በማለት ያስቆማቸው ትራፊክ |
---|
180 | ጥፋቷን ይገልጽላታል። |
---|
181 | ወሮዋ ጥፋታቸውን አልሸመጠጡም። |
---|
182 | አዎ አጥፍቻለሁ አንዱን ግን ስታስቆመኝ ተደናግጨ |
---|
183 | ነው ስህተት የሰራሁት ይላሉ። |
---|
184 | የትራፊክ ፖለሱም የቅጣት ትኬቱን ጽፎ በጃቸው |
---|
185 | አስረክቦ የመንጃ ፈቃዳቸውን ይወስዳል። |
---|
186 | ይሄ በኢትዮጵያ የትራፊክ አሰራር የተለመደ ነው። |
---|
187 | እናም መንጃ ፈቃድ የሚወሰደው የትራፊክ መምሪያ |
---|
188 | ተኪዶ፤ ቅጣት ተከፍሎ ነው። |
---|
189 | ወሮ አዜብም መንጃፈቃዳቸውን ለትራፊክ ፖሊስ |
---|
190 | አስረክበው የማንነታቸውን ሳይገልጹ ወደ ቤታቸው |
---|
191 | ያመራሉ። |
---|
192 | እጅግ ይበል ሊያሰኝ ይችላል። |
---|
193 | የትራፊክ ፖሊሱ የመንጃ ፈቃዱ ባለቤት የማን |
---|
194 | መሆኗን በሰማ ሰአት ወደላይ ይበለው ወደታች፤ |
---|
195 | ስኳር ይነሳበት፣ ደም ብዛት አላህ ይወቅ። |
---|
196 | ችግሩ… አዜብ አይደለችማ!? |
---|
197 | ። |
---|
198 | ወሮ አዜብማ ያለ መለስ ምንም ናት። |
---|
199 | አዜብ ያለመለስ ከአስናቀች፣ ከትብለጽ፣ ከጸዳለ |
---|
200 | በምንም አትለይም። |
---|
201 | እትየ አዜብ የሚለዩት የህወሀት መሪ፣ የኢህአዴግ |
---|
202 | ተጠሪ፣ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር የሚባል ባል |
---|
203 | ስላላቸው ብቻ አይደለም። |
---|
204 | ከቅርብ ጓደኞቹ እስከ ሩቅ ወዳጆቹ፤ ከ10 አመት |
---|
205 | ህጻን ልጅ እስከ ሰማኒያ ኣመት አዛውንት በእጁ |
---|
206 | ያስጨረሰ፣ እጁ በማይነጥፍ የሰው ደም የጨቀዬ |
---|
207 | አረመኔ ባል ስላላት ጭምር እንጂ። |
---|
208 | አዜብ ስፔን ሄዳ ሚሊየን ዶላር ብታጠፋ ምን |
---|
209 | አለበት!? |
---|
210 | |
---|
211 | በአሁኑ ጊዜ እንኳን እሷ ሌላ ተራ የተባሉ |
---|
212 | የሀብታም ሚስቶችስ ያን ያህል ገንዘብ ያጠፉ |
---|
213 | የለም እንዴ? |
---|
214 | ችግሩ ያለው ህዝብ በርሀብ እንዲሰቃይ እና በስራ |
---|
215 | እጦት እንዲማስን ዋና ተጠያቂ የሆነ ባል ስላላት |
---|
216 | እንጂ? |
---|
217 | ጣጣ የሚመጣው እኮ ወሮ አዜብ የማእከላዊ ኮሚቴ |
---|
218 | አባል መሆን አለባት ስላለ የምትሆንለት። |
---|
219 | ያሻውን የሚያደርግ ባሏ መለስ ላይ እንጂ… መለስ |
---|
220 | ባይኖር እነ አቶ በረከት ተነስተው አዜብየ ግቢ |
---|
221 | ለሚቀጥለው ስልጣን ስለምንፈልግሽ የማእከላዊ |
---|
222 | ኮሚቴ አባል መሆን አለብሽ የሚሏት ይመስላችኋል? |
---|
223 | ። |
---|
224 | ለዚያም ነው ያ ትራፊክ ማንነቷን ሳይሆን |
---|
225 | የማንነቷን ሲያውቅ ምን ሊሆን እንደሚችል |
---|
226 | ለመማጸን ወደላይኛው እንድናጋጥጥለት |
---|
227 | የምለምነው። |
---|
228 | ስንት ልጆች ይኖሩት ይሆን…? |
---|
229 | በነገሬ ላይ ወያኔ ባዶ ሶስት የሚሉት የወሬ ጎስም |
---|
230 | ቡድን ነበረው። |
---|
231 | መለስ ምላሱን መላእኮች ሌሊት ሌሊት ክንፋቸውን |
---|
232 | ዘርግተው ይባርኩለታል ብላችሁ ወሬ ንዙ ከተባሉ |
---|
233 | ወይም ደግሞ ኢህአዴግ በኤሌክትሪክ የሚሰራ |
---|
234 | መሳሪያ ሊያስገባ ነው። |
---|
235 | ከአሁን በኋላ በጦርነት ሞት የሚባል አይኖርም፤ |
---|
236 | የኢትዮጵያ ወታደር ከግብጽ ጋር ቢዋጋ ከመሀል |
---|
237 | አዲሳባ ሆኖ በኮምፒውተር ነው ጦርነት |
---|
238 | የሚያደርገው… ብዙ ብዙ አይነት ወሬዎችን |
---|
239 | ተቀብለው የሚያቀባብሉ። |
---|
240 | ባዶ ሶስቶች። |
---|
241 | የሚመለመሉት ከመንደር ቡና አንጫላጭ ወሬኛ |
---|
242 | እናቶች እስከ ሚኒስትር መስሪያ ቤት ድረስ ባሉ “አደገኛ”ወሬኞችን |
---|
243 | በማካተት ነው። |
---|
244 | ወይንም ደግሞ ምንም ጉዳት የማያደርስ የዋህ ካለ |
---|
245 | ወሬው ለሱ እንዲደርስ ይደረጋል። |
---|
246 | እናም ወሬውን ከኋላ ያባርሩታል። |
---|
247 | ወሬው ጆሯችን ገብቶ እስኪያበቃ አይለቁትም |
---|
248 | ያባርሩታል። |
---|
249 | እነኝህ ሰዎች ኢትዮጵያ በነበርኩ ሰአት አንድ |
---|
250 | ወሬ ማስወራት ጀምረው ነበር። |
---|
251 | አቶ መለስ ተደብቀውና ራሳቸውን ቀይረው ገበሬ |
---|
252 | መንደር በመግባት ሰዎችን ያነጋግራሉ የሚል። |
---|
253 | ድንቅ ወሬ ነበር። |
---|
254 | ሸጋ። |
---|
255 | ግን ግን አቶ መለስ በአደባባይ ሰው ስለሚገድሉ፣ |
---|
256 | ሰው እንዳሻቸው ስለሚያስሩ፣ ሀገርን በጎሳ |
---|
257 | ከፋፍለው ስለሚያስተዳድሩ ያ ገበሬ ሳያውቃቸው |
---|
258 | አስተናግዷቸው ይሆናል። |
---|
259 | ችግሩ ያለው አቶ መለስ ጭምብል አጥልቀው ገበሬ |
---|
260 | መሀል መግባታቸው ሳይሆን ራሳቸውን አቶ መለስን |
---|
261 | ሲሆኑ ነው። |
---|
262 | አቶ መለስ ራሳቸውን ደብቀው እንጂ ራሳቸውን |
---|
263 | ሆነው ህዝብ መሀል ቀርቶ ግለሰብ ዘንድ |
---|
264 | አይቀርቡም። |
---|
265 | ስራቸው ነዋ! |
---|
266 | ስራቸው ዋጋቸውን ሰጥታቸዋል ተከቦ መኖር። |
---|
267 | ምን እሳቸው ብቻ ልጆቻቸው ዘመዶቻቸውም ጭምር |
---|
268 | እንጂ…። |
---|
269 | እንደ አቶ መለስ ያሉ አምባገነኖች ለራሳቸው |
---|
270 | እንጂ ለልጆቻቸው እንኳን ግድ የማይሰጣቸው |
---|
271 | ፍጥረቶች መሆናቸውን በአርባ አመቱ መንበር ጋላቢ |
---|
272 | ጋዳፊ አየን። |
---|
273 | ሳዳምንም ተመለከትን፣ ቢን አሊም ታዩ፣ የኛኑ |
---|
274 | መንግስቱንም ማየት መልካም ነው። |
---|
275 | በነገራችን ላይ በቅርቡ የኮሎኔል መንግስቱ ልጅ |
---|
276 | ትምህርት መንግስቱ መሰለችኝ እዚህ ውቧ መንደር |
---|
277 | ቫንኩቨር ነበረች። |
---|
278 | ማንንም ሳታይ ማንም ሳያያት በአባቷ ሀጢያት |
---|
279 | የኋልዮሽ እያየች ትኖራለች። |
---|
280 | … አምባገነኖች አሁን ባለ ደስታ የኋላ ኋላ |
---|
281 | ልጆቻቸውን ጭምር ያሳቅቃሉ። |
---|
282 | እየተሹለከለኩ በየት ልግባ በየት ልውጣ ሲሉ፣ |
---|
283 | የቅርቡን የኛኑ መንግስቱን አይቶ መማር ምን |
---|
284 | ያቅታል ጎበዝ፡፤ የመንግስቱ ልጆች በምንም |
---|
285 | አይነት መለኪያም ያጠፉት ቅንጣት ጥፋት የለም። |
---|
286 | በምንም አይነት መልኩ ቀናብለው መሄድ ግን |
---|
287 | አይችሉም። |
---|
288 | ጥፋት ቢኖርባቸው እንኳን ከነፍሰ በላው አባታቸው |
---|
289 | መፈጠራቸው ብቻ ነው። |
---|
290 | ያለሀጢያታቸው አሁንም ወልደው ከብደው እንኳን |
---|
291 | ከመሽሎክሎክ አላመለጡም። |
---|
292 | የቢን አሊም… የጋዳፊም… የሙባረክም… ሁሉም |
---|
293 | አንድ ነው የሚገጥማቸው። |
---|
294 | የአቶ መለስ ሴት ልጅ ያኔ ቅንጅት በህዝብ ድጋፍ |
---|
295 | አይሎ በነበረ ጊዜ ተስፋዋ ጨልሞባት ለአንድ |
---|
296 | መምህሯ “የአባየ ነገር አለቀለት” ማለቷን |
---|
297 | ከመምህሯ ጓደኛ ሰምቼ ነበር። |
---|
298 | የመለስ ልጅ አድጋለች፣ ነፍስ አውቃለች፣ |
---|
299 | የአባቷን መጨረሻ ስታይ ምን ትል ይሆን? |
---|
300 | አሁንማ ለንደን አለላት፣ ዛሬማ ኦሀዮ የራሷ ነው። |
---|
301 | ሁሉ በእጇ የሆነላት ግንግን የራሷ የግሏ ያልሆነ |
---|
302 | ህይወት የምትኖር ፍጥረት። |
---|
303 | ታዲያ የዚህች በአምባገነን የምትማቅቅ ሀገር |
---|
304 | ተስፋ በማን ላይ ነው? |
---|
305 | ሀገር ቤት ውስጥ የሚኖረው ህዝብ በውጭ ያለው |
---|
306 | ኢትዮጵያዊ ላይ ተስፋውን ጥሎ ወደ ላይኛው |
---|
307 | ማንጋጠጥ ይዟል። |
---|
308 | እኛ እዚህ የተደላደለ ኑሮ እያሳደድን የምንገኘው |
---|
309 | ዲያስፖራዎች ግን ነጋ ጠባ በማይረቡ ጉዳዮች |
---|
310 | ጭቅጭቅ ይዘናል። |
---|
311 | አቤት የንትርክ መአት፣ አቤት የስድድብ ብዛት…! |
---|
312 | አቤት አቤት የሚነሱ ሰንካላና የማይረቡ ንዝንዞች |
---|
313 | መአት። |
---|
314 | እነኝህ ንዝንዞች ታዲያ ኦስሎ ወይም ለንደን |
---|
315 | እንዳሉት ሁሉ አለያም ታላቋ የሀበሻ መናገሻ |
---|
316 | ዋሽንግተን ዲሲ ወይ ቶሮንቶ እንዲያም ካለ |
---|
317 | አትላንታም ሆነ ሎስ አንጀለስ እንዳለው ሁሉ |
---|
318 | በተመሳሳዩ እዚህ ቫንኩቨርም አለ። |
---|
319 | ውቧ መንደር ቫንኩቨር። |
---|
320 | ሸጋዋ… ደጓ ምድር ቫንኩቨር። |
---|
321 | ውጭ ሀገር መኖር ትልቁ ጥቅም ነጻነት ነው። |
---|
322 | እዚህ ስንኖር በምርጫችን ነው። |
---|
323 | አባ ጳውሎስንም ሆነ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ |
---|
324 | መርቀርዮስን ለመምረጥ መብቱ ያለን እዚህ |
---|
325 | በመኖራችን ብቻ ነው። |
---|
326 | እዚያ ነጻነት የለም እዚያ… ኢትዮጵያ ያለው |
---|
327 | ምርጫ አባ ጳውሎስ ወይም ስደት ገፋ ካለም ሞት ነው። |
---|
328 | እዚህ ግን እንደ ቫንኮቨሯ ማሪያም ቤተ |
---|
329 | ክርስቲያን ካልተሰረክና ካልተጭበረበርክ |
---|
330 | በስተቀር ነጻነት አለህ። |
---|
331 | የቫንኩቨሯ ማሪያም ታሪክ እስከ ኢትዮጵያ ድረስ |
---|
332 | መነጋገሪያ ነበረች። |
---|
333 | በገለልተኛ ሽፋን በተሸሸጉ የአባ ጳውሎስ |
---|
334 | አሽከሮችና በአቡነ መርቀሪዮስ በሚመራው ሲኖዶስ |
---|
335 | ስር መተዳደር በሚፈልጉ ሰዎች መሀል ሰፊ ክርክር |
---|
336 | ነበር። |
---|
337 | የፈረንጅ ዳኛ ገላጋይ የገባበት። |
---|
338 | ማውራት የፈለኩት ስለቤተ ክርስቲያኗ ጣጣ |
---|
339 | አይደለም። |
---|
340 | የሱ ምእራፍ ተዘግቷል። |
---|
341 | ልናገር የፈለኩት ስለነዚያ ልጅ ተክሌ |
---|
342 | እንደሚላቸው የኢትዮጵያን ፖለቲካ በዚህም |
---|
343 | በዚያም ተጠቅመው የወጡ ይህንን አገዛዝ አጥብቀው |
---|
344 | ስለሚቃወሙና በነጻዋ ምድር ቫንኩቨር ላይ |
---|
345 | ድብብቆሽ ስለሚጫወቱት እንጂ። |
---|
346 | አንዱ ስሙን ቀይሮ በስልክ ሊያናግረኝ ቀጥሮኝ |
---|
347 | ብሄድ ስሙ ሌላ ወሬው ሌላ… |
---|
348 | ገለልተኛ ነን! |
---|
349 | |
---|
350 | እኛ ቤተክርስቲያኗ ወደ አባ ጳውሎስ እንድትሄድ |
---|
351 | አንፈልግም… በማለት ሲደሰኩርልኝ የነበረ ሰው |
---|
352 | ዛሬ ቤተክርስቲያኗ በጳውሎስ እጅ ወድቃ |
---|
353 | የቤተክርስቲያኗ አመራር ሆኖ ሲያየኝ ምን |
---|
354 | እንደሚሰማው አላውቅም። |
---|
355 | እኔ እሳቀቅለታለሁ። |
---|
356 | ቤተ ክርስቲያኗ ወደ አባ ጳውሎስ እያመራች ነው |
---|
357 | ሲባል… እኛ እያለን? |
---|
358 | … እንዴት ይደረጋል…? |
---|
359 | በኢንተርኔት ላይ ሲባል ነው የምሰማው እንጂ |
---|
360 | በፍጹም አይደረግም። |
---|
361 | ሲል የነበረ የማከብረው ትልቅ ሰው ዛሬ በጳውሎስ |
---|
362 | ስር ለመተዳደር ብቻ ሳይሆን የህወሀት ካድሬ |
---|
363 | መሆኑ የሚታማ ቄስ ተሹሞ ሲባርከው በምን አይነት |
---|
364 | ሞራል እንደሚቀበለው እግዜር ይወቅ። |
---|
365 | ቫንኩቨር ታዲያ ትችለዋለች ሁሉም አለ ሁሉም |
---|
366 | የለም። |
---|
367 | በቫንኩቨር። |
---|
368 | ልክ እንደ ኔዘርላንዱ ልክ እንደ ሲድኒው… |
---|
369 | እናንተየ ይሄ በየ ቤተክርስቲያኑ ውስጥ ጉድ ጉድ |
---|
370 | የሚል ሰው ወይንም አንዴ ለሰበካ ጉባኤ የተመረጠ |
---|
371 | ሰው ስልጣን አልለቅም ብሎ የሙጥኝ የሚለው ለምን |
---|
372 | ይሆን? |
---|
373 | … እዚያ አካባቢ ምን አይነት ጥቅም እንዳለ |
---|
374 | አላውቅም። |
---|
375 | ግን ግን ብዙ የሚሸት ነገር አለ! |
---|
376 | … በገንዘብ የማይጠረጥረው ግልሰብ ቦታዋ ላይ |
---|
377 | ሲደርስ የሙጥኝ ይላል… የምታከብሩት ሰው |
---|
378 | በየደብሩ ሲገባ የስራ ዘመኑ ቢያልቅ እንኳ |
---|
379 | መልቀቅ አይሻም! |
---|
380 | |
---|
381 | ምን ጉድ ነው እዛ ውስጥ ያለው? |
---|
382 | … ገንዘብ? |
---|
383 | አይመስለኝም… ስልጣን እንዳይባል ትርፉ እንዘፍ |
---|
384 | እንዘፍ ነው… የሰው መውደድ እንዳንለው… ሰው |
---|
385 | በቃ አዲስ ሰበካ ጉባኤ ይምጣ ሲል ትሰማላችሁ… |
---|
386 | ሌላ ምን ይሆን? |
---|
387 | |
---|
388 | ይሄንንም ቫንኩቨር ታያላችሁ ልክ እንደ ካልጋሪው |
---|
389 | ልክ እንደ ዳላሱ… |
---|
390 | በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እልህ ታያላችሁ ቡድንም |
---|
391 | አለ… ጎጥም እንዲሁ… ቫንኩቨር ደጋግ ሰዎች |
---|
392 | አሉባት ከኔ ቢጤ ኮስማና እስከ ታታላቅ በግልና |
---|
393 | በቡድን እስከሚሮጡ ጎበዛዛት፤ ቤተክርስቲያንን |
---|
394 | በጽናት ለማቆም ከሚሮጡት ጀምሮ ለማፍረስና |
---|
395 | በቡድን በመቧደን እስከሚሽከረከሩ… እነዚያ |
---|
396 | የዋሆቹ ሀገር ቤት ያሉ አባቶችና ምእመናን ነጻ |
---|
397 | ያወጡኛል ብለው የሚተማመኑባቸውና |
---|
398 | የሚጸልዩላቸው እዚህ ውጭ ሀገር ያሉ |
---|
399 | የቤተክርስቲያን ሰዎች እዚህና እዚያ ሆነው |
---|
400 | እንደሚናቆሩ ቢያዩ ልባቸው ምን ያህል ያዝን። |
---|
401 | በቫንኩቨር ታዲያ ፖለቲካም አለ። |
---|
402 | እንደሌሎቹ ሀገራት ሁሉ። |
---|
403 | እንደ ኖርዌይ እንደ ሲዊዘርላንድ እንደ ዊኒፕግ |
---|
404 | ሁሉ። |
---|
405 | ቫንኩቨርም ፖ…ለ… |
---|
406 | ቲ…ካ… አለ። |
---|
407 | በጽኑ ሞራልና ሰብእና ከተገነቡት እስከ ደፋርና |
---|
408 | እዩኝ እዩኝ ባዩ። |
---|
409 | ፖለቲካን ወኔ ብቻ ወንዝ አያሻግረውም። |
---|
410 | ብልህነት ይጠይቃል። |
---|
411 | የዲያስፖራው ፖለቲካ ችግሩ ወኔ አይደለም ባለ |
---|
412 | ወኔያሞችማ ሞልተውታል። |
---|
413 | ብልሀትና መከባባር ማጣት ጠፉ እንጂ… በቫንኩቨር |
---|
414 | ብልሀት የለም። |
---|
415 | ነፋሱ እንደነፈሰ ነው። |
---|
416 | መሮጥ… መሮጥ… ቀጥ ሲል ደግሞ ቀጥ ነው። |
---|
417 | ከእንደገና መሮጥ… ያው ወያኔ በየስድስት ወሩ |
---|
418 | እየነቀሰ ሚያስረውና የሚገለው ወይም የሚሰራው |
---|
419 | ትርኢት ሲኖር እዚህም ሩጫ ነው። |
---|
420 | በመሰረቱ ፖለቲካ በሜዳው ነው የሚያምረው። |
---|
421 | እዚያው። |
---|
422 | እዚህ ሲመጣ ስራችን ትንሽ ነው። |
---|
423 | ሁላችንም እንደምንስማማው ውጭ ሀገር የሚኖረው |
---|
424 | ህዝብ ሀገር ቤት ለሚደረግ ፖለቲካ የገንዘብ |
---|
425 | ድጋፍ መስጠት ወይም እዚህ ያለንበት ሀገር ላሉ |
---|
426 | ዜጎችና መንግስታት የዚያን አረመኔ መለስ አገዛዝ |
---|
427 | ምንነት ማሳወቅ። |
---|
428 | ይህችን ትንሽ ስራ ለመስራት ንትርኩ ብዙ ነው። |
---|
429 | ሀገር ቤት ያሉትን ፖለቲከኞች ወያኔ ድራሻቸውን |
---|
430 | ለማጥፋት የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም አንዴ |
---|
431 | በሀገር ክህደት ሌላ ጊዜ በዘር ማጥፋት፤ ሲለው |
---|
432 | ህገመንግስቱን ለመናድ ሲያሻው በአዲሱ ትኬት… |
---|
433 | ሽብርተኛ ወንጀል ድራሻቸውን እያጠፋ ነው። |
---|
434 | ለነገሩ እኛ ራሳችንም እዚህ ያለን ዜጎች |
---|
435 | ከመጠየቅ አንድንም። |
---|
436 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2008 ኤፍ |
---|
437 | ቢሲ የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎችን ህገወጥ |
---|
438 | ዝውውር ለመከላከልና የጥራት ደረጃውን |
---|
439 | ለማረጋገጥ የሚያስችል ሶፍትዌር መዘጋጀቱን |
---|
440 | የኢትዮጵያ የምግብ |
---|
441 | አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 13 ፣ 2008 ኤፍ ቢ ሲ |
---|
442 | በቢሾፍቱ ከተማ በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው |
---|
443 | የኮኖርያ አፍሪካ የጨርቃ |
---|
444 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2008 ኤፍ |
---|
445 | ቢሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው |
---|
446 | ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ጥሎት የቆየውን የጦር |
---|
447 | መሳሪያ ግዢ ማእቀብ |
---|
448 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2008 ኤፍ |
---|
449 | ቢሲ ለረዳት ምሩቅ የዩኒቨርሲቲ መምህርነት |
---|
450 | በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን ፈተና ከወሰዱ |
---|
451 | እጩ ምሩቃን አብዛኛዎቹ ማለፍ |
---|
452 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2008 ኤፍ |
---|
453 | ቢሲ የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ |
---|
454 | በኢትዮጵያ ከፊታችን እሁድ ጀምሮ ለሶሰት ቀናት |
---|
455 | ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ |
---|
456 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13 ፣ 2008 ኤፍ ቢ ሲ ከጋና |
---|
457 | አቻው ጋር ለ2016ቱ የአለም ዋንጫ ማጣሪያ |
---|
458 | የተጫወተው የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች የሴቶች |
---|
459 | አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2008 ኤፍ |
---|
460 | ቢሲ የሰው ልጅን አካላዊ ሁኔታ በማየት |
---|
461 | ስለስብዕናው መናገር የተጀመረው ከብዙ ሺህ |
---|
462 | ዓመታት በፊት እንደሆነ |
---|
463 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2008 ኤፍ |
---|
464 | ቢሲ በአየርላንድ በኩል ወደ አሜሪካ ሲበር |
---|
465 | የነበረው የኢትዮጵያ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን |
---|
466 | ተመልሶ ወደ |
---|
467 | አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2008 ኤፍ |
---|
468 | ቢሲ የፎቶ እና የተንቀሳቃሽ ምስል ቪዲዮ |
---|
469 | መልዕክቶችን ለመለዋወጥ የሚያስችል መተግበሪያ አፕሊኬሽን |
---|
470 | ሰማያዊ ቲሸርት የለበሱ ወጣቶች ከስላሴ በዓል |
---|
471 | ላይ ተባረሩ |
---|
472 | • ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ‹የፈራ ይመለስ› የሚል |
---|
473 | ቲሸርት አስለብሶ ሲበጠብጠኝ ሰንብቷል፡፡›› |
---|
474 | የየካ ክፍለ ከተማ ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ |
---|
475 | • ‹‹ገዥው ፓርቲ ጥላውን የማያምንበት ደረጃ |
---|
476 | ላይ ደርሷል! |
---|
477 | ›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ |
---|
478 | ዛሬ ጥር 72007 ዓም የዓመቱን የስላሴ በዓል |
---|
479 | ለማክበር አራት ኪሎ የሚገኘው ቅድስት ስላሴ |
---|
480 | ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የተገኙ ወጣቶች ሰማያዊ |
---|
481 | ቲሸርት በመልበሳቸው በፖሊስ እንደተባረሩ |
---|
482 | የአይን እማኞች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ |
---|
483 | ፖሊስ ‹‹ያመነ፣ የተጠመቀ ይድናል! |
---|
484 | ›› የሚል ሰማያዊ ቲሸርት የለበሱትን ወጣቶች |
---|
485 | ቲሸርቱን እንዲያወልቁ ሲጠይቅ ወጣቶቹ |
---|
486 | አናወልቅም በማለታቸው ከበዓሉ ማባረሩን እማኞቹ |
---|
487 | ገልጸዋል፡፡ ከተባረሩት ወጣቶች መካከል |
---|
488 | አብዛኛዎቹ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚገቡትንና |
---|
489 | የሚወጡትን አማኞች በማስተባበር ላይ እንደነበሩ |
---|
490 | የተገለጸ ሲሆን የተባረሩት ወጣቶች ይታሰሩ |
---|
491 | አይታሰሩ የታወቀ ነገር የለም፡፡ |
---|
492 | በሌላ በኩል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የመጡ |
---|
493 | ከፍተኛ ኃላፊዎች ለጥምቀት በዓል ሰማያዊ ቲሸርት |
---|
494 | ያዘጋጁትን የጃንሜዳ አካባቢው የጥምቀት በዓል |
---|
495 | አስተባባሪዎች፣ ያዘጋጁት ሰማያዊ ቲሸርት በዓሉ |
---|
496 | ላይ እንዳይለበስ በተደጋጋሚ እያስጠነቀቁ |
---|
497 | እንደሚገኙ ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ |
---|
498 | በፖሊሶችና በደህንነቶች ተደጋጋሚ ጫናም |
---|
499 | ለጃንሜዳ አካባቢ ወጣቶች የተዘጋጀው ሰማያዊ |
---|
500 | ቲሸርትና ‹‹ያመነ፤ የተጠመቀ ይድናል›› |
---|
501 | የሚለውን ጥቅስ በነጭ ቲሸርት እና በሌላ ጥቅስ |
---|
502 | እንድንቀይር ተገደናል ብለዋል፡፡ በአንጻሩ |
---|
503 | የፈረንሳይና ቤላ አካባቢ ወጣቶች ሰማያዊ |
---|
504 | ቲሸርቱን እንዲቀይሩ ጫና ቢደርስባቸው |
---|
505 | አንቀይርም በሚል አቋማቸው መጽናታቸው ታውቋል፡፡ |
---|
506 | በተመሳሳይ ጥር 6 የአዲስ አበባ መስሪያ ቤቶችና |
---|
507 | ወረዳዎች ኮሚኒኬሽን ኃላፊዎች አዲስ አበባ |
---|
508 | መዘጋጃ ቤት ባደረጉት ስብሰባ የየካ ክፍለ ከተማ |
---|
509 | ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ |
---|
510 | ፈረንሳይ ሌጋሲዮን አካባቢ ‹የፈራ ይመለስ› |
---|
511 | የሚል ሰማያዊ ቲሸርት አስለብሶ ሲበጠብጠኝ |
---|
512 | ሰንብቷል፡፡›› ሲል ሪፖርት ማቅረቡን |
---|
513 | የስብሰባው ተሳታፊዎች ለነገረ ኢትዮጵያ |
---|
514 | ገልጸዋል፡፡ |
---|
515 | ስለ ጉዳዩ ያነጋገርናቸው የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ |
---|
516 | ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ‹‹ደህንነት፣ |
---|
517 | ፖሊሶችና ካድሬዎች እያንዳንዱን የህዝብ |
---|
518 | እንቅስቃሴ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር በማገናኘት ወቀሳ |
---|
519 | የሚያቀርቡት ህዝብ ውስጥ ብሶት እንዳለ፣ |
---|
520 | ሰማያዊም የህዝብን ብሶት እንደሚያሳማ |
---|
521 | ስለሚያውቁ፣ ከምንም በላይ ገዥው ፓርቲ የራሱን |
---|
522 | ጥላ የማያምንበት ደረጃ ላይ ስለደረሰ ነው›› |
---|
523 | ሲሉ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ |
---|
524 | ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ ባነሱባቸው ጊዜያት ሁሉ |
---|
525 | ገዥው ፓርቲ ሰማያዊ ፓርቲን ‹‹የሙስሊም ፓርቲ |
---|
526 | ነው›› በሚል ሀሰተኛ ወሬ ሲያሰራጭ እንደነበርና |
---|
527 | ለተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በሰጠው የ‹‹አብዮታዊ |
---|
528 | ዴሞክራሲ›› ስልጠና ሰማያዊ ፓርቲን ሲወቅስ |
---|
529 | እንደከረመ ያስታወሱት ኃላፊው አሁንም ፓርቲውን |
---|
530 | ከእያንዳንዱ የህዝብ እንቅስቃሴ ጋር እያገናኘ |
---|
531 | ቢበረግግ አያስገርምም ብለዋል፡፡ |
---|
532 | የብፁዕ አባታችን የአቡነ መልከ ጼዴቅ ፪ኛ ዓመት |
---|
533 | የዕረፍት መታሠቢያ ቀን ነገ ሰኔ ፲፬ ቀን ፳፻፬ ዓም |
---|
534 | በመላው ኢትዮጵያ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ባሉ |
---|
535 | አብያተ ክርስቲያናት በጸሎተ ፍትሐትና በቅዳሴ |
---|
536 | ታስቦ ይውላል። |
---|
537 | በይበልጥ ደግሞ በምሑር ኢየሱስ ገዳም ብዙ |
---|
538 | የመንፈስ ልጆቻቸው፣ አረጋውያን መነኮሳትና |
---|
539 | ተማሪዎች አስበዋቸው ይውላሉ። |
---|
540 | የተወደዳችሁ የክርስቶስ ቤተስቦች አሁንም ቢሆን |
---|
541 | በመላው ዓለም የምትገኙ ሁላችሁም የብፁዕ |
---|
542 | አባታችን በርካታ ሥራዎችን ዳር ለማድረስ |
---|
543 | በምትችሉት ሁሉ እንድትራዱ እናሳስባለን። |
---|
544 | እግዚአብሔር አምላክ ደጋግ አባቶችን ያብዛልን፤ |
---|
545 | የብፁዕ አባታችን ነፍስ በገነት መንግሥተ ሰማያት |
---|
546 | ያሳርፍልን። |
---|
547 | የዝክረ አቡነ መልከ ጼዴቅ ኮሚቴ ገቢው |
---|
548 | ብጹዕነታቸው ለሰበሰቧቸው ልጆች ማሳደጊያ እና |
---|
549 | ለጀመሯቸው ሥራዎች ማስፈጸሚያ የሚሆን ተንቦላ |
---|
550 | እያከፋፈለ ይገኛል። |
---|
551 | እጣው በጥቅምት ወር እንደሚወጣ የተገለጸው |
---|
552 | ተንቦላን በየእስቴቱ ለማከፋፈል በጉ ፈቃደኛ |
---|
553 | የሚሆኑ የብጹዕነታቸውን ወዳጆች ጥሪ እያቀረበ |
---|
554 | እንደሚገኝ የገለጸ ሲሆን ፈቃደኛ የሆኑ ግለሰቦች |
---|
555 | በ 202-656- 202-656-9268 በመደወል ኮሚቴውን ማነጋገር |
---|
556 | እንደሚችሉ ገልጻል። |
---|
557 | በተያያዘ ዜናም በአንድ አንድ ኢትዮጵያዊያን |
---|
558 | በሚበዙበት የአሜሪካ ግዛቶች በዲሲ |
---|
559 | እንደተደረገው አይነት የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት |
---|
560 | ለማዘጋጀት እያሰቡ ያሉ ምዕመናን እንዳሉ |
---|
561 | የተገለገ ሲሆን ለዚህ ዝግጅት ማስተባበር ፈቃደኛ |
---|
562 | የሆኑ ካህናት አባቶች ሰንበት ተማሪዎች እና |
---|
563 | ምዕመናን በንዑስ ኮሚቴ ለማደራጀት ይቻል ዘንድ |
---|
564 | ከላይ በተገለጸው ስልክ በመደወል ኮሚቴውን |
---|
565 | ማነጋገር የሚቻል መሆኑን አሳስበዋል። |
---|
566 | ነገ ሰኔ ፲፬ ቀን ፳፻፫ ዓም ብፁዕ አባታችን |
---|
567 | ያረፉበት አንደኛ ዓመት መታሠቢያ ቀን ነው። |
---|
568 | በመላው ኢትዮጵያ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ባሉ |
---|
569 | አብያተ ክርስቲያናት በጸሎተ ፍትሐትና በቅዳሴ |
---|
570 | ታስበው ይውላሉ። |
---|
571 | በይበልጥ ደግሞ በምሑር ኢየሱስ ገዳም ብዙ |
---|
572 | የመንፈስ ልጆቻቸው፣ አረጋውያን መነኮሳትና |
---|
573 | ተማሪዎች አስበዋቸው ይውላሉ። |
---|
574 | አምላካችን እግዚአብሔር የብፁዕ አባታችንን |
---|
575 | ነፍስ በገነት መንግሥተ ሰማያት ያሳርፍልን አሜን። |
---|
576 | ሚያዚያ 23 2003 ከቀኑ 5፡30 ደብረ ምሕረት ቅዱስ |
---|
577 | ሚካኤል ቤተክርስቲያን አዳራሽ ለተገኘ ሰው ዛሬ |
---|
578 | ምን ተፈጥሮ ነው ሰዉ ሁሉ እንዲህ ተፍ ተፍ የሚለው |
---|
579 | ያስብላል። |
---|
580 | እናቶችና እህቶች የምግብ ማዘጋጃ ክፍሉን |
---|
581 | ተቆጣጥረውታል። |
---|
582 | ከፊሉ ወጣቶች አዳራሹን ሲያስውቡ ከፊሎቹ ደግሞ |
---|
583 | የቪዲዮ ፣ የድምፅ ፣ የፕኦጀክተር እንዲሁም |
---|
584 | ዝግጅቱን ለመላው አለም ለማስተላለፍ |
---|
585 | የሚረዷቸውን ኮምፒተሮች መልክ መልክ ያሲዛሉ። |
---|
586 | የመርሐ ግብሩ ሰዓት ደርሶ ከዲሲ እና አካባቢው |
---|
587 | የተጋበዙ እንግዶች ሲገኙ አዳራሹ አምሮና ሰምሮ |
---|
588 | ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ብዙ ሩጫ የነበረበት |
---|
589 | አይመስልም። |
---|
590 | ብፁዓን አባቶች፣ የደብር አስተዳዳሪዎች፣ |
---|
591 | ካሕናት አባቶችና ዲያቆናት ቦታቸውን ከያዚ በኃላ |
---|
592 | ጉባኤው በብፁዕ አቡነ ገብርኤል በፀሎት ተከፍቶ |
---|
593 | በኮሚቴው ሰብሳቢ የሥራ እንቅስቃሴ ሪፓርት ቀረበ |
---|
594 | ፤ በደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን |
---|
595 | አስተዳዳሪ መላከ ሕይወት ቆሞስ አባ እስጢፋኖስ |
---|
596 | ባህሩና በብፁዕ አቡነ አብርሃም የዲሲና አካባቢው |
---|
597 | አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ መልከ ጼዴቅ |
---|
598 | በሕይወት በቆዩበት ጥቂት አመታት |
---|
599 | ለቤተክርስቲያን ስላበረከቱት መንፈሳዊ፣ |
---|
600 | ማሕበራዊ እና የልማት እንቅስቃሴዎች ትንታኔ |
---|
601 | ከተሰጠ በኋላ የገቢ ማሰባሰቢየ ዝግጅት በቀሲስ |
---|
602 | ዘበነ እና በመምህር ሕዝቂያስ ተከናውናል። |
---|
603 | በጉባኤው ላይ የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ እጅግ |
---|
604 | የሚያስደንቅ እና እውነትም ብጹዕነታቸው አንድ |
---|
605 | ጠይቀው ሁለት የሚያገኙ ናቸው የተባለውን ቃል |
---|
606 | እንድናስታውስ አርጎናል። |
---|
607 | የዝክረ መልከ ጼዴቅ ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ የሆኑት |
---|
608 | ቆሞስ አባ ፈቃደ ኢየሱስ ዝግጅቱን አስመልክቶ |
---|
609 | አነጋግረናቸው እንደገለጹልን ዝግጅቱ እጅግ |
---|
610 | ከተጠበቀው በላይ የተሳካ መሆኑን ገልጸዋል። |
---|
611 | አያይዘውም በወንድማቸው በብጹዕነታቸው እረፍት |
---|
612 | እጅግ በጣም እንዳዘኑ በማስታወስ አሁን ከዚህ |
---|
613 | ዝግጅት በኋላ ምን ተሰማዎት ብለን ለጠየቅናቸው |
---|
614 | ጥያቄ ሲመልሱ በፊትም ብጹዕነታቸው በአካል |
---|
615 | ስለተለዩን ሳይሆን በየቦታው ተሰርቶ የማያልቅ |
---|
616 | የሚመስል ሰፋፊ ፕሮጀክቶችን ጀምረው ፤ ልጆችን |
---|
617 | ለማሳደግ በየቦታው ሰብስበው በመሔዳቸው |
---|
618 | የተሰበሰበው ይበተናል፤ የተስተካከለው |
---|
619 | ይበተናል ነበረ ሀዘኔ። |
---|
620 | አሁን ብጹዕነታቸው “እኔ እግዚአብሔር |
---|
621 | ያመለከተኝን እጀምራለሁ የሚያስፈጽሙትን ደግሞ |
---|
622 | እሱ ያስነሳል” እንዳሉት ይኸው ብዙዎችን |
---|
623 | አስነስቷል ከእንግዲህ ወዲህ ሀዘን የለም |
---|
624 | ሥራዎችን በአግባቡ ማስፈጸም እንጂ ብለዋል። |
---|
625 | በመጨረሻም በዝግጅቱ አስፈላጊውን ሁሉ ላበረከቱ |
---|
626 | ምዕመናን በእግዚአብሔር ስም ምስጋና አቅርበዋል። |
---|
627 | ዝክረ መልከ ጼዴቅ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ |
---|
628 | በአካል በነበሩበት ጊዜ የጀመሩዋቸውን መንፈሳዊ |
---|
629 | ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ለማድረግ |
---|
630 | በመንፈሳዊ ልጆቻቸው የተቋቋመ ማኅበር ነው። |
---|
631 | ዋና አላማውም ብፁዕነታቸው ያስጀመሯቸውን አያሌ |
---|
632 | መርሃ ግብሮች ከግብ ለማድረስ ገንዘብ ማሰባሰብ |
---|
633 | ነው። |
---|
634 | ማኅበሩ ዋሽንግተን ዲሲ ማዕከል በማድረግ በአለም |
---|
635 | ዙሪያ ያሉ መንፈሳዊ በጎ አድራጊዎችን ለማቀፍ |
---|
636 | የተቋቋመ ነው። |
---|
637 | በአለም ዙሪያ ያላችሁ የብፁዕነታቸው ወዳጆች እና |
---|
638 | ልጆች አስፈላጊውን የገንዘብ ፣ የጊዜ ፣ |
---|
639 | የባለሙያ እርዳታ ታደርጉ ዘንድ እንዲሁመ |
---|
640 | በእግዚአብሔር ስም ተጋብዛችኋል። |
---|
641 | 1 - 2 በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታንም ባነሣው |
---|
642 | በእግዚአብሔር አብ ሐዋርያ የሆነ እንጂ ከሰዎች |
---|
643 | ወይም በሰው ያልሆነ ጳውሎስ ከእኔም ጋር ያሉት |
---|
644 | ወንድሞች ሁሉ፥ ወደ ገላትያ አብያተ ክርስቲያናት፤ |
---|
645 | 3 ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ |
---|
646 | ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። |
---|
647 | 4 ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ |
---|
648 | አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ |
---|
649 | ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ። |
---|
650 | 5 ለአብ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ |
---|
651 | አሜን። |
---|
652 | 6 በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ |
---|
653 | ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት |
---|
654 | እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤ 7 እርሱ ግን ሌላ |
---|
655 | ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ |
---|
656 | የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ |
---|
657 | አንዳንዶች አሉ እንጂ። |
---|
658 | 8 ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ |
---|
659 | ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን |
---|
660 | ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። |
---|
661 | 9 አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ |
---|
662 | እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም |
---|
663 | ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን። |
---|
664 | 10 ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ |
---|
665 | አሰኛለሁን? |
---|
666 | ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? |
---|
667 | አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ |
---|
668 | ባልሆንሁም። |
---|
669 | 11 ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ |
---|
670 | ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤ 12 ኢየሱስ |
---|
671 | ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው |
---|
672 | አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም። |
---|
673 | 13 በአይሁድ ሥርዓት በፊት እንዴት እንደ ኖርሁ |
---|
674 | ሰምታችኋልና፤ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን |
---|
675 | ያለ ልክ አሳድድና አጠፋ ነበር፥ 14 ለአባቶችም |
---|
676 | ወግ ከመጠን ይልቅ እየቀናሁ በወገኔ ዘንድ |
---|
677 | በዘመኔ ካሉት ብዙዎችን በአይሁድ ሥርዓት እበልጥ |
---|
678 | ነበር። |
---|
679 | 15 - 16 ነገር ግን በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ የለየኝ |
---|
680 | በጸጋውም የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል |
---|
681 | ስለ እርሱ ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ |
---|
682 | ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና |
---|
683 | ከደም ጋር አልተማከርሁም፥ 17 ከእኔም በፊት |
---|
684 | ሐዋርያት ወደ ነበሩት ወደ ኢየሩሳሌም አልወጣሁም፥ |
---|
685 | ነገር ግን ወደ ዓረብ አገር ሄድሁ እንደ ገናም ወደ |
---|
686 | ደማስቆ ተመለስሁ። |
---|
687 | 18 ከዚህ ወዲያ ከሦስት ዓመት በኋላ ኬፋን ልጠይቅ |
---|
688 | ወደ ኢየሩሳሌም ወጥቼ ከእርሱ ጋር አሥራ አምስት |
---|
689 | ቀን ሰነበትሁ፤ 19 ነገር ግን ከጌታ ወንድም |
---|
690 | ከያዕቆብ በቀር ከሐዋርያት ሌላ አላየሁም። |
---|
691 | 20 ስለምፅፍላችሁም ነገር፥ እነሆ፥ |
---|
692 | በእግዚአብሔር ፊት ሐሰት አልናገርም። |
---|
693 | 21 ከዚያ ወዲያ ወደ ሶርያና ወደ ኪልቅያ አገር |
---|
694 | መጣሁ። |
---|
695 | 22 በክርስቶስም ያሉት የይሁዳ ማኅበሮች ፊቴን |
---|
696 | አያውቁም ነበር፤ 23 ነገር ግን። |
---|
697 | ቀድሞ እኛን ያሳድድ የነበረ፥ እርሱ በፊት |
---|
698 | ያጠፋው የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካል |
---|
699 | ተብሎ ሲነገር ይሰሙ ነበር፤ 24 ስለ እኔም |
---|
700 | እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። |
---|
701 | ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች ይጫኑ |
---|
702 | ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። |
---|
703 | መዝ67፤31 |
---|
704 | ኢትዮጵያ በጥንት የግብጻውያን ቋንቋ ጱንጥ፤ “ቶ” |
---|
705 | ኔቶር፤ ኩሽ፤ እየተባለች ትጠራ ነበር። |
---|
706 | ጱንጥ የሚለው ቃል በብሉይ ኪዳን ካለው ፉጥ |
---|
707 | ከሚለው ስም ጋራ ይመሳሰላል። |
---|
708 | ዘፍ 10፤7 “ቶ”ኔቶር ማለትም ሀገረ እግዚአብሔር |
---|
709 | ማለት ነው ይላሉ የቋንቋው ባለቤቶች፤ |
---|
710 | ሙሴ ብሉይ ኪዳንን ሲጽፍ ይህችን ቅድስት ሀገር |
---|
711 | የኩሽ ምድር እያለ የጻፈው በግብጽ ተወልዶ ያደገ |
---|
712 | እንደመሆኑ መጠን የ ግብጻውያንን ቋንቋ ያውቅ |
---|
713 | ስለነበር ነው፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ኩሽ |
---|
714 | የሚለው ቃል መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን የካም |
---|
715 | የመጀመሪያው ልጅ እንደሆነ ነው። |
---|
716 | ዘፍ 10፤1-7 1ኛ ዜና 1፤810 |
---|
717 | ኩሽ የሚለው ቃል ሀገርን ሲያመለክት ኢትዮጵያ |
---|
718 | ተብሎ ተተርጉሟል። |
---|
719 | ዘፍ 2፤13 |
---|
720 | ኢትዮጵያ የሚለው የቃሉ ትርጉም የሕብር፤ የመልክ፤ |
---|
721 | የሀገር ስም ሲሆን የትውልዱ ማንነት ሲመዘን |
---|
722 | ቁመቱ እንደአዛሄል ቀውላላ፤ እንደድንክም በጣም |
---|
723 | አጭር ያልሆነ መጠነኛ ቁመት ያለው ዜጋ ነው፡፡ |
---|
724 | በጣምም ነጭ ያልሆነ ከመጠን በላይም እንደቁራ |
---|
725 | ያልጠቆረ፤ እንደለምጻምም ያልተንቦገቦገ፤ዓሣ |
---|
726 | የሚመስል ጠይም መልክ ያለው ነው፡ |
---|
727 | ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከ40 |
---|
728 | ጊዜ በላይ ተጠቅሷል፡፡ ዘፍ 2፤13 ኤር 12፤23፤ ኢሳ 18፤1 |
---|
729 | ሶፎ3፤102፤12 2ኛ ዜና 14፤9-45 2ኛ ነገ 19፤9፤ ናሆ 3፤8-10 |
---|
730 | ወዘተ |
---|
731 | ኢትዮጵያ የኩሽ ምድር ለመባል የበቃችበት ዋናው |
---|
732 | ታሪካዊ ምክንያት ቀደም ሲል ከላይ እንደተገለጸው |
---|
733 | የካም የመጀመሪያ ልጅ የኩሽ ዘሮች ስለሰፈሩባት |
---|
734 | ነው የካም ልጆች ኩሽ ምጽራይ ፉጣ እና ከነዓን |
---|
735 | ናቸው። |
---|
736 | ዘፍ10፤1-8 |
---|
737 | የኩሽ ልጆችም ሳባና አቢሳሰብታ ይባሉ ነበር ዘፍ |
---|
738 | 107-8 ይህችው ሀገር በሌላ አጠራር የሳባ ምድር |
---|
739 | በተለይም በምዕራባውያን ዘንድ አቢሲኒያ |
---|
740 | እየተባለች ስትጠራ ቆይታለች ምናልባትም ይህን |
---|
741 | ስያሜ ያገኘችው እነዚህ የኩሽ ልጆች ሳባና አቢሳ |
---|
742 | ሰብታ ስለሰፈሩባት በስማቸው አስጠርተዋታል |
---|
743 | ማለት ነው ብለው ምሁራን አባቶቻችን ይተርካሉ፡ |
---|
744 | ያስተምራሉ፡፡ |
---|
745 | ለምሳሌ ያህል ከላይ የጠቀስናቸው ሁለቱ ታላላቅ |
---|
746 | የታሪክ ባለቤቶች ሮምንና አሌክሳንደርያን |
---|
747 | ከመሰረቱ በኋላ በራሳቸው ስም እንዳስጠሯቸው |
---|
748 | ኢትዮጵያም በ አቅኒዎቿ ስም ማለትም በሳባ የሳባ |
---|
749 | ምድር፤ በአቢሳ አቢሲኒያ እየተባለች ለብዙ |
---|
750 | ዘመናት ስትጠራ ቆይታለች አሁንም ትጠራለች። |
---|
751 | ሆኖም ግን የእኛ አላማ ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ |
---|
752 | ከየት እንደመጣና አቕኒዎቿም እነማን እንደነበሩ |
---|
753 | በመጠኑ ለትውልዱ ለመግለጽና ለማስተዋወቅ ያህል |
---|
754 | እንጂ ስለሮምና ስለአሌክሳንደርያ አመሰራረት |
---|
755 | ግድ ብሎን አይደለም አቢሲኒያ የሚለውን ቃል |
---|
756 | ዐረቦች ብዙ ጊዜ ሀበሽ በማለት ይጠቀሙበታል፡ |
---|
757 | ይህውም ድብልቅልቅ፤ ውጥንቅጥ ለማለት ነው፡ |
---|
758 | ነገር ግን የታሪክ ተመራማሪዎች በቂ መረጃ |
---|
759 | የለውም ይላሉ፡፡ |
---|
760 | በ3600 ዘመን አካባቢ ከጌታ ልደት በፊት በየመን |
---|
761 | ይኖሩ የነበሩ ከነገደ ሴም የተከፈሉ ነገደ |
---|
762 | ዮቅጣን በባብ አልመንድብየመከራ በር ማለት ነውአካባቢ |
---|
763 | ገብተው ሰፈሩባት በዚህች ሀገር ከሚኖሩ የኩሽ |
---|
764 | ማለትም ከኗሪዎቹ ጋራ ተጋብተው እየተበራከቱ ሄዱ |
---|
765 | ሀገሪቱንም ምድረ አግዓዚት ምድረ አግዐዝያን፤ |
---|
766 | ትርጉም ነጻ ሀገር፤ ነጻነት ያላቸው ስዎች ፤መኖሪያ |
---|
767 | ብለው ጠሯት በመጨረሻም ለዚች ሀገር የተሰጣት |
---|
768 | ስያሜ ኢትዮጵያ የሚል ነው፡፡ |
---|
769 | በሀገራችን እንደሚተረከው “ኩሽ” ሁለት ስም |
---|
770 | ነበረው። |
---|
771 | ሁለተኛው ስሙ “ኢትዮጲስ” ይባል ነበር በዚህ |
---|
772 | መነሻነት አቅኒዎቹ ባባታቸው ስም ሀገሪቷን |
---|
773 | ኢትዮጵያ ብለዋታል። |
---|
774 | እነርሱም ኢትዮጵያውያን ይባላሉ እየተባለ |
---|
775 | ይተረካል። |
---|
776 | ነገር ግን በጽርዕግሪክ ቋንቋ “ኢትዮጲስ” |
---|
777 | የተባለው በዕብራይስጥ “ኩሽ” የተባለው |
---|
778 | የመጀመሪያው የካም ልጅ ነው። |
---|
779 | ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገጽ 248 ”ኢትዎፕስ” ማለት |
---|
780 | በጽርዕ ግሪክ ሁለት ዓይነት ትርጉምን ያሳያል። |
---|
781 | የስው ስም ሲሆን ጥቁር፤ የሀገር ስም ሲሆን ደግሞ |
---|
782 | ቆላ በረሃ፤ ምድረ-በዳ ማለት ነው፡፡ስምነቱም |
---|
783 | ኩሽ ከሞተ በኋላ በ2450 ዓመት ሰብዓ ሊቃናት ያወጡት |
---|
784 | ስም ሲሆን በሱዳን ዙሪያ ያለችውን ክፍል የኩሽ |
---|
785 | ልጆች የሚኖሩባት ሀገር ስለሆነች በሰብዓ ሊቃናት |
---|
786 | ትርጉም መሰረት ኢትዮጵያ ተብላለች፡፡ ዘፍ 2፤13 |
---|
787 | በብሉይ ኪዳን እና በሐዲስ ኪዳን የተጻፈው |
---|
788 | መደበኛው ኢትዮጵያ ግን ታላቁን የሳራን በረሃ |
---|
789 | ጨምሮ ያለው ክፍል ነው። |
---|
790 | 2ኛ ዜና 14፤9 12፤13 16፤8 |
---|
791 | ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገጽ 248 “ይዌልጥኑ ኢትዮጵያዊ |
---|
792 | ማዕሶ ወነምር ሕንብርብሬሁ” በውኑ ኢትዮጵያዊ |
---|
793 | መልኩን ወይስ ነብር ዥንጉርጉርነቱን ይለውጥ |
---|
794 | ዘንድ ይችላልን? |
---|
795 | ኤር 13፤23 |
---|
796 | አንዳንዶች እንደሚሉት ደግሞ ኢትዮጵያ የሚለው |
---|
797 | ቃል ከግሪኮች የተወረሰ ነው “ኢቶስ” ዋዕይሙቀት |
---|
798 | “ኦፕ” “ሲስ” ገጽ አርአያ ማለት ነው እነዚህ |
---|
799 | ሁለቱ ቃላት ሲጣመሩ “ኢቲኦፕያ”ወይም“ኢቲኦፕስ” |
---|
800 | የሚል ይወጣል፡ ይህም እንደመጀመሪያው “ኤቴኦፕያ” |
---|
801 | ቢል የሀገሪቱን ቆላነት ያመለክታል “ኢቲኦፕስ” |
---|
802 | ቢል የሕዝቧን ምንነት የሚገልጽ ይሆናል፡ |
---|
803 | የግሪኮች የቅኔ ገጣሚ በሆነው በሆሜር መጽሐፍ |
---|
804 | ደግሞ ቀዩንም ኢትዮጵያ ብሎት ስለሚገኝ ኢትዮጵያ |
---|
805 | ማለት ጥቁር ብቻ ሳይሆን ቀይ ፤የቀይ ዳማ ቀለም |
---|
806 | ያለው ሕዝብ ማለት ነው፡የኢትዮጵያውያን ቅድመ |
---|
807 | አያት ኩሽ የነበረው በ2734 አካባቢ ሲሆን እርሱ |
---|
808 | በሞተ በ2450 ማለት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ284 |
---|
809 | መሆኑ ነው መጻሕፍተ ብሉያትን ከዕብራይስጥ ወደ |
---|
810 | ጽርዕግሪክ የመለሱየተረጎሙ ሰብዓ ሊቃናት |
---|
811 | ነቢዩ ሙሴ ኩሽ እያለ በብሉይ ኪዳን የጻፈውን |
---|
812 | ኢትዮጵያ በሚል ቃል ለውጠውታል። |
---|
813 | ባለቅኔው ሆሜርም ስለኢትዮጵያ ሲናገር |
---|
814 | ኢትዮጵያውያን በጉልበት ኃያላን፤ በውበት |
---|
815 | የተደነቁ፤ የዋሆች በጠባይ ጭምቶች፤ ትህትናን |
---|
816 | ፍቅርን የተመሉ ናቸው ብሏል። |
---|
817 | ከዚህ የተነሳ ከግሪኮች 12 አማልክት አንዱ |
---|
818 | የመጀመሪያ ታላቁ እንደ-አባት የሚቆጠረው ዜውስ |
---|
819 | የተባለው ኢትዮጵያውያንን ለማየት፤ ከእነርሱ |
---|
820 | ጋራ ለመብላት ወደውቅያኖስ ወረደ ብሏል። |
---|
821 | ኢትዮጵያ በላስፎችና በታሪክ ሰዎች ዘንድ ብቻ |
---|
822 | ሳይሆን በመጽሐፍ ቅዱስ የታወቀች ሀገር፤ የሕዝቧ |
---|
823 | ማንነት በመጽሐፍ ቅዱስ የተገለጸ፤ የጂኦግራፊ |
---|
824 | አቀማመጧ እና ከባቢ አየሯ ለፍጥረታት ሁሉ |
---|
825 | ተስማሚ የሆነ ነው፡፡ ሙሴ የስነ-ፍጥረትን |
---|
826 | ዝርዝር ሲጽፍ በአባይና በተከዜ የተከለለች |
---|
827 | መሆኗን ያወሳት በኢትዮጵያና በእግዚአብሔር |
---|
828 | መካከል ያለውን ፍቅር አስመልክቶ ነቢዩ ዳዊት |
---|
829 | ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች |
---|
830 | ሲል በግልጽ የተነበየላት ቅድስትና ውብ ሀገር |
---|
831 | ናት። |
---|
832 | መዝ 67፤31 |
---|
833 | ስለ ኢትዮጵያ የሃይማኖትና የሞራል ክብር |
---|
834 | የተናገረ ሶፎንያስ ኢትዮጵያ በአንድ አምላክ |
---|
835 | የምታምን ሀገር መሆኗን ሲገልጽ “እምነ ማዕዶተ |
---|
836 | አፍላገ ኢትዮጵያ ያመጽኡ ሊተ መሥዋዕተ |
---|
837 | ከኢትዮጵያ ወንዝ ማዶ የሚሰግዱልኝ የተበተኑት |
---|
838 | ልጆቼ መባዬን ይዘው ወደኔ ይመጣሉ” ብሏል ሶፎ 3፤10 |
---|
839 | ሃይማኖቷም ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ትባላለች |
---|
840 | ኦርቶዶክስ ቃሉ የጽርዕግሪክ ሲሆን ጥምር ቃል |
---|
841 | ነው” ኦርቶስ” ቅጽል፤ ርትዕት ቀጥተኛ |
---|
842 | ማለት ነው። |
---|
843 | “ዶክስ” ማለት ደግሞ “ዶኮ” ካለው ግስ |
---|
844 | የወጣ ሲሆን ትርጉሙ ማሰብ መገመት ማመን ማለት |
---|
845 | ነው “ኦርቶዶክስ” እንደ አንድ ስም ሆኖ ተጠቃሎ |
---|
846 | ሲፈታ ቀጥተኛ ሃሳብ፤ በሃይማኖትም የቀናች |
---|
847 | ቀጥተኛ ሃይማኖት ማለት ነው |
---|
848 | የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ |
---|
849 | አዲስ አበባ ኢትዮጵያ 1974 ዓም |
---|
850 | ሪቪል፡ ከመንፈሳዊነት ጋር ተያይዞ መዝፈን |
---|
851 | አቁመሻል? |
---|
852 | ዘሪቱ፡ መንፈሳዊነት ሁለገብና የሁለንተናችን |
---|
853 | ለውጥ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ደግሞ ከአለማዊነት |
---|
854 | ስንወጣ የማይነካ የህይወታችን ክፍል የለም፡፡ |
---|
855 | ሁሉም ነገር እኔ እንደምለውና ዓለም |
---|
856 | እንደምትሰብከው ሳይሆን እግ ዚአብሄር |
---|
857 | እንደሚለው የማድረግና የመሆን ሂደት ነው፡፡ |
---|
858 | በዚህ ውስጥ ታዲያ እንደ ሁሉ ነገሬ የጥበብ |
---|
859 | ስራየም ሳይፈተሸ አያልፍም፡፡ ስለዚህ ሙዚቃም |
---|
860 | ይሁን ፊልም፤ ብቻ ምንም ነገር ልስራ የማደርገው |
---|
861 | ነገር እግዚአብሄር የሚፈልገውን መለዕክት |
---|
862 | ያደርሳል ወይ? |
---|
863 | ሰዎችን ይጠቅማል ወይ? |
---|
864 | ደሞስ እንደሱ ፍቃድና ልክ ሰዎችን ያሳዝናል? |
---|
865 | ያስደስታል ወይ ብዪ በመጠየቅና ይልቁንም ከሱ |
---|
866 | ከራሱ መለዕክትን በመቀበል ወደ መስራት |
---|
867 | መንፈሳዊነት እያደኩ ነው፡፡ መዝፈን ይሁን |
---|
868 | መዘመር አላውቅም፡፡ የማውቀው እግዚአብሄር |
---|
869 | እንደሚከብርበት ነው፡፡ |
---|
870 | ሪቪል፡ ግን ዝናና ገንዘብን መስዋትነት ማድረግ |
---|
871 | የሚከብድ አይደለም? |
---|
872 | ዘሪቱ፡ እኔ ለመተው የሚከብድ የገንዘብ ክምችት |
---|
873 | የለኝም፡፡ዝናንም በተመለከተ ዘማሪዎች |
---|
874 | ከዘፋኞች ባልተናነሰ ዝነኞች የሆኑበት ዘመን |
---|
875 | እንደሆነ ነው የማስበው፡፡ ከዝና ወደ ዝና |
---|
876 | ብሸጋገር አሁን ከምከፍለው ዋጋ የበለጠ |
---|
877 | እንደምከፍል አውቃለሁ፡፡ |
---|
878 | ሪቪል፡ ቤት መኪናና ሌሎች አያስፈልጉም ብለሽ |
---|
879 | ነው የምታምኚው? |
---|
880 | ዘሪቱ፤ እኔ የማምነው ከሆነ ቦታ ተነስተህ የሆነ |
---|
881 | ቦታ ለመድረስ ትራንሰፖርት እንደሚያስፈልግ ነው፡፡ |
---|
882 | መኪናው ያንተ ከሆ ጥሩ፤ ካልሆነም መኖርህን |
---|
883 | ለማታውቅበት ለዛሬ ባለቤትነትህ ያለው ፋይዳ |
---|
884 | ውስን ነው፡፡ የቤትም አስፈላጊነት መጠለያነቱ፤ትርጉሙም |
---|
885 | አብረውህ በሚኖሩት ሰዎች እንጂ በባለቤተረነት |
---|
886 | ካርታው አይደለም፡፡ የባለቤተረነት ዋስትና |
---|
887 | ለእኔ ትርጉም የለሽ ነው፡፡እግዚአብሄር ወዶ |
---|
888 | ለሚጨምርልኝ ለእያንዳንዱ ቀን የሚያስፈልገኝን |
---|
889 | ሁሉ እንደሚያዘጋጅልኝ አምናለሁ፡፡ |
---|
890 | ሪቪል፤ እንደዚህ ያለ ህወት ግን ላገባችና |
---|
891 | በተለይም ልጆች እናት ለሆነች ሴት አይከብድም? |
---|
892 | ዘሪቱ፤ እንደዚህ ያለ ህይወት ለማንም ቀላል |
---|
893 | አይደለም፡፡ በተለይም እንዳልከው፤ቤተሰብ |
---|
894 | ላለን ሰዎች ደግሞ የማይታሰብ ነው፡፡ ነገር ግን |
---|
895 | ይህ በስጋዊ አቅማችን ስንሞክረው ነው፡፡ ሰው |
---|
896 | የመሆንን ትርጉም ለመረዳት በፈቀድን መጠን ግን |
---|
897 | ራሱ እግዚአብሄር በእና ውስጥ ይችለዋል፡፡ |
---|
898 | ኢየሱስ ክርስቶስን መከተል ማለት፤ ሰው በሀጢያት |
---|
899 | ከመውደቁ በፊት ወደ ነበረው ማንነት የመመለስ |
---|
900 | ጉዞ ማለት ነው፡፡ ያ ማንነት ደግሞ |
---|
901 | ከእግዚአብሄር የመሆንና ማንነቱን የማንፀባረቅ |
---|
902 | ህይወት ነው፡፡ በመሬታዊ ገደብ እሱን ማንፀባረቅ |
---|
903 | አይቻልም፡፡ በመንፈስ ቅዱስ አሰልጣኝነት |
---|
904 | ከመሬታዊ ገደብ ወደ እሱ ማንነት የሚያሻግረን |
---|
905 | መመሪያ ሁሉ ደሞ በቅዱስ ቃሉ ወስጥ አለ፡፡ |
---|
906 | ኢየሱስ ለምን አይነት ክብር እንደጠራን ጠንቅቆ |
---|
907 | ስለሚያውቅ ከንግዳችን፣ ከቤተሰባችንና |
---|
908 | ከራሳችን ጭምር በላይ እሱን እንድናስቀድም ነው፡፡ |
---|
909 | ይህ ሲሆን ብቻ ደቀመዛሙርቶቹ ልንሆን እንምንችል |
---|
910 | በግልፅ አስቀምጦልናል፡፡ ስለዚህ እሱን |
---|
911 | በመከተል ውስጥ ምንም አይነት አቋራጭ አልፈልግም፡፡ |
---|
912 | ሪቪል፤ ባለቤትሽ በዚህ ደስተኛ ነው? |
---|
913 | ዘሪቱ፤ በጣም ደስተኛ ነው እንጂ፡፡ የምተገዛ |
---|
914 | ሚስት አድረጎለታል፡፡ ከዚህ ህይወት ጋር |
---|
915 | በተዋወኩባቸው የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በእኔ ላይ |
---|
916 | ባስከተለው የማንነት መናጋት ተከትለው በመጡ |
---|
917 | ጥፋቶች ብዙ ዋጋ ከፍሏል፡፡ ሚስትህ ፈርሳ |
---|
918 | እስክተሰራ መታገስ ቀላል ነገር አይደለም፡፡ |
---|
919 | ከመጀመሪያዋ የተሻለች ሚስት እንዳለችው እሱ |
---|
920 | ምስክር ነው፡፡ |
---|
921 | አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2008 ኤፍ |
---|
922 | ቢ ሲ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል |
---|
923 | ችሎት በእነ ሶሊያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ዛሬ |
---|
924 | ብይን ሰጥቷል። |
---|
925 | ጦማሪያን እየተባሉ የሚጠሩት እነዚህ ግለሰቦች |
---|
926 | ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለመናድ |
---|
927 | ተንቀሳቅሰዋል በሚል ወንጀል የተከሰሱ ነበሩ። |
---|
928 | በዚህ የክስ መዝገብ ውስጥ ከሚገ |
---|
929 | አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2008 ኤፍ |
---|
930 | ቢሲ የትግራይ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው |
---|
931 | አምስተኛ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን |
---|
932 | ርዕሰ መስተዳድር እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር |
---|
933 | መረጠ። |
---|
934 | በዚህም መሰረት አቶ አባይ ወልዱን ርዕሰ |
---|
935 | መስተዳድር አድርጎ በድጋሚ ሲመርጥ፥ አምባሳደር |
---|
936 | ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ ደግሞ በምክትል ርዕሰ |
---|
937 | መስተ |
---|
938 | ከአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ |
---|
939 | ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ ሞላ አስገዶምን |
---|
940 | አስመልክቶ መስከረም 3 ቀን 2008 ዓም |
---|
941 | ================================================= በኢትዮጵያ |
---|
942 | የቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ትግል ታሪክ ውስጥ |
---|
943 | ባጠቃላይና በተለይ ደግሞ ህወሓትኢህአዴግ |
---|
944 | የፖለቲካ ስልጣኑን በተቆጣጠ |
---|
945 | ያኔ ስትዘፍን እና በየመሸታ ቤቱ ሰካራም |
---|
946 | ስታዝናና ምንም ያላላችኃት ሁላ ዛሬ ኢየሱስን |
---|
947 | ነው የምከተለው ስትል ምነዋ ለስድብ አፋቹ |
---|
948 | ተከፈተ? |
---|
949 | ነውር እንወቅ እንጂ ጎበዝ! |
---|
950 | አበዛቹት እኮ ሰው ዘፈን አቆምኩ ባለ ቁጥር |
---|
951 | ምንድን ነው መዘርጠጥ? |
---|
952 | ማንም እኮ የፈለገውን እምነት የመከተል ሙሉ |
---|
953 | መብት አለው። |
---|
954 | ደግሞስ ዘፈን ማቆም በየትኛው እምነት ነው |
---|
955 | ስህተት የሆነው? |
---|
956 | በየደብተራ መተተኛ ጠንቋይ መንደር ስር በበኣላት |
---|
957 | ስም ስታፈነድዱ ማን ሰደባቹ? |
---|
958 | እስኪ በቅድሚያ የገዛ እምነታቹን እወቁት ከዛ |
---|
959 | ኑሩት። |
---|
960 | ዝም ብሎ መቦርተፍ ያስገምታል። |
---|
961 | ምን ያሉ ጉድ ናቸው ባካቹ |
---|
962 | የኢትዮጵያ ሕዝብም ይፈታ! |
---|
963 | ለ484 ቀናት በር በሌለው እስር የቆየው ድምጻዊው |
---|
964 | ቴዎድሮስ ካሳሁን ወደ በር ያለው እስር ቤት |
---|
965 | የመፈታቱ ዜና አስደስቶናል የኢትዮጵያዊው |
---|
966 | የሙዚቃ አብዮተኛ ቴዲ መፈታት ጥቅሙ አብሮ ታስሮ |
---|
967 | የነበረውን የኢትዮጵያ ሙዚቃንም ይፈታዋል ሲሉ |
---|
968 | የሙዚቃ ባለሙያዎች ሲተነትኑ ተደምጧል አዎ ቴዲ |
---|
969 | አፍሮ ከታሰረ ወዲህ፤ የ2 ኤፍ ኤም ራድዮዎች |
---|
970 | መኖርም ታክሎበት በሀገራችን የሲዲ እና የካሴት |
---|
971 | ሽያጭ ወርዶ በርካታ የሙዚቃ አሳታሚዎች ሲያማርሩ |
---|
972 | ተደምጠዋል ካሁን በሗላ ቴዲ ተፈቶ የሚሰራው |
---|
973 | የሙዚቃ አልበም ገበያውን ያንቀሳቅሰዋል የሚል |
---|
974 | እምነት አለ ቴዲ ከእስር ቤት ከተፈታ በሗላ |
---|
975 | ለጋዜጠኞች በሰጠው ቃለ-ምልልስ ወቅት የተናገረው |
---|
976 | ነገር ቢኖር 'በቃሊቲ በርከት ያሉ ጥሩ ጥሩ ሰዎች |
---|
977 | እንዳጋጠሙትና መልካም ጊዜን እንዳሳለፈም |
---|
978 | ተናግሯል ከእነዚህ መልካም ሰዎች መካከል ደግሞ |
---|
979 | በኢሕአዴግ የታሰሩ የሕሊና እስረኞች |
---|
980 | እንደሚገኙበት አንጠራጠርም በኢሕአዴግ ዘመን |
---|
981 | ከታሰሩ የሕሊና እስረኞች መካከል ‘’በደህና" |
---|
982 | ሲለቀቅ ቴዲ አፍሮ የመጀመሪያው ነው ለማለት |
---|
983 | እንደፍራለን በእርግጥ በደህና መፈታቱን ወይም |
---|
984 | ምን አይነት ቅድመ ሁኔታዎች እንደተሰጡት ወደፊት |
---|
985 | ጊዜ የሚፈታቸው ሲሆን ቢያንስ ቢያንስ ግን ቴዲ |
---|
986 | እንደ ፕሮፌርሰር አስራት ሊሞት ሲል አለመውጣቱም |
---|
987 | ተመስገን ነው ቴዲ አፍሮን ለማስፈታት በርከት |
---|
988 | ያሉ ኢትዮጵያውያን ሲጮኹ፤ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ |
---|
989 | ቴዲ የፖለቲካ እስረኛ እንደሆነ በመመስከር |
---|
990 | እንዲፈታ ጭምር ሲታገሉ ነበር አሁን ቴዲን |
---|
991 | ካስፈታን ደግሞ ሌሎች የሕሊና እስረኞችን |
---|
992 | ለማስፈታትና 'ተቃወምከኝ ብሎ የማሰር" ፖለቲካ |
---|
993 | በኢትዮጵያ ቀርቶ ዲሞክራሲ እንዲሰፍን መታገል |
---|
994 | አለብን ከነዚህ ውስጥ አንዷ ደግሞ በግፍ |
---|
995 | የታሰረችው ብርቱካን ሚደቅሳን ጀምሮ፤ ሰሞኑን |
---|
996 | ለኢሕአዴግ ሚዲያዎች የወሬ ወፍጮ የሆነው የኦነግ |
---|
997 | አባል ናቸው ተብለው የታሰሩት እነ በቀለ ጅራታና |
---|
998 | ሌሎች በኢሕአፓ፣ በአርበኞች ግንባር፣ በግንቦት |
---|
999 | 7፣ በቅንጅትና በሌሎችም ምክንያት የታሰሩ |
---|
1000 | ንጹሀን የዲሞክራሲ ታጋዮች እንዲፈቱ ትግላችንን |
---|
1001 | የበለጠ ለማጠናከር ቆርጠን መነሳት ይኖርብናል |
---|
1002 | የመለስ ዜናዊ አስተዳደር የሕሊና እስረኞችን |
---|
1003 | በአጠቃላይ አዲሱን የኢትዮጵያን ዓመት |
---|
1004 | በማስመልከት ይፈታል ብሎ ማሰብ ከዝንብ ማር |
---|
1005 | እንደመጠበቅ ቢሆንም ይህንን እንዲያደርግም |
---|
1006 | ግፊት የማድረጉ ሀላፊነት በእኛው እጅ ያለ |
---|
1007 | ይመስለናል የሕዝብ ልጅ የሆነውን ቴዲ አፍሮን |
---|
1008 | ፈትቶ ሌሎች ሺሕ ቴዲ አፍሮዎችን በእስር ቤት |
---|
1009 | ያጎረው ኢሕአዴግ በማናለብኝነት |
---|
1010 | የሚያደርጋቸውን የሰብአዊ ጥሰቶች እንዲያቆም |
---|
1011 | ቢመከር አልሰማ ካለ ሰንብቷል አምባገነን |
---|
1012 | ሥርአት መሆኑና የሕዝብ ድምጽን የማያከበር |
---|
1013 | መሆኑም ሲነጋ ሁሉም አውቆታል ለዚህም ነው |
---|
1014 | አሜሪካኖቹ ፊት የነሱት እንደ አፍሪካ ሕብረት |
---|
1015 | መቀመጫነቷ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማም |
---|
1016 | ሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በአፍሪካ በተለያዩ |
---|
1017 | ሀገራት ሲዟዟሩ ኢትዮጵያን ሊያዩዋት ቢገባም |
---|
1018 | ሳያይዋት የቀሩትና መንግሥቱን እርቃኑን |
---|
1019 | ያስቀሩት በዚሁ በአምባገነንታቸው ነው ይህ |
---|
1020 | ሊሆን የቻለበት ምክንያት ደግሞ እኛ በውጭ |
---|
1021 | ያለነው ወገኖች በየቀኑ በምናደርገው በሰልፍ፣ |
---|
1022 | በፒቲሽንና በሌሎችም መልኩ ማጋለጦች መሆኑን ልብ |
---|
1023 | ልንለው ይገባል ዛሬ በኢትዮጵያ ከሀገር ወዳድ |
---|
1024 | ፖለቲከኞች ውጭ በሀገራችን መዋዕለ ነዋያችንን |
---|
1025 | አፍስሰን፤ እኛም ተጠቅመን ወገናችንም የሥራ |
---|
1026 | እድል ያግኝ ብለው የንግድ ድርጅት ያቋቋሙ |
---|
1027 | ባለሀብቶች በገበያ ተወዳድረው በሀዜብ መስፍን |
---|
1028 | የሚመራውን የኢሕአዴግ ግዙፍ የንግድ ተቋም |
---|
1029 | በመጣላቸው እየታሰሩ ለመሆኑ ለዚህ መልእክት |
---|
1030 | አንባቢዎች መንገር ለቀባሪው እንደማርዳት |
---|
1031 | ይሆናል ሆኖም ግን ለወገናችን የሥራ እድል |
---|
1032 | የፈጠሩ ባለሀብቶችም ካለ አግባብ 'የሙስና" ታፔላ |
---|
1033 | ተለጥፎላቸው ሲታሰሩም ዝም ማለት የለብንም |
---|
1034 | የመንግስት ባለስልጣናት እንደፈለጓቸው |
---|
1035 | የፈለጉትን ሲያስሩ፣ ሲፈቱ፣ ሰብአዊ መብቱን |
---|
1036 | ሲጥሱ እኛ ጋር ካልደረሰ ምን ቸገረን ብለን |
---|
1037 | በቸልተኝነት መመልከት የለብንም የሀገራችን |
---|
1038 | ሰው ሲተርት "ባልጀራህ ሲታማ ለእኔ ብለህ ስማ" |
---|
1039 | ነውና ዛሬ የምናውቀው ሲታሰር የነገው ባለተራ |
---|
1040 | እኛም እንደሆንን ማሰብና ከወዲሁ በቃችሁ |
---|
1041 | ልንላቸው ይገባል በቀጣዩ ዓመት ይደረጋል |
---|
1042 | በሚባለው "ምርጫም" ትክክለኛ እንደ ጋና ያለ |
---|
1043 | የሚያስቀና ምርጫ ተደርጎ የመለስ ዜናዊ |
---|
1044 | አስተዳደር ስልጣኑን በሕዝብ ለተመረጠ ፓርቲ |
---|
1045 | አስረክቦ ከእስር እንደማንወጣ የታወቀ ነው ይህ |
---|
1046 | ከሆነ ደግሞ በቀጣዩ 5 አመታት በርከት ያሉ ቴዲ |
---|
1047 | አፍሮዎችና በርከት ያሉ ብርቱካን ሚደቅሳዎች |
---|
1048 | እንደሚታሰሩ አንጠራጠር ስለዚህ መብታችንን |
---|
1049 | አውቀን ስለመብታችን እንጠይቅ ሰዎች ሰብአዊ |
---|
1050 | መብታቸው ሲደፈር፤ ሲንኳሰሱ፤ ሲገለሉ ለምን? |
---|
1051 | ማለት እንጀምር ዛሬ ቴዲ አፍሮ በር ከሌለው |
---|
1052 | እስር ቤት መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ወደታሰረበት |
---|
1053 | እስር ቤት ነው የተዛወረው እንጂ እሱም |
---|
1054 | አልተፈታም ማለት እንችላለን ላለፉት ዓመታት |
---|
1055 | ታስሮ የነበረው የኢትዮጵያ ሕዝብም በነጻ |
---|
1056 | የመናገርና የማሰብ እንዲም የፈለገውን |
---|
1057 | አመለካከት እንዲያራምድ፤ የፈለገውን የፖለቲካ |
---|
1058 | አቋም እንዲይዝ፣ በአጠቃላይ የዲሞክራሲ መብቱ 100% |
---|
1059 | ተክብሮ ይፈታ ዘንድ እንታገል® |
---|
1060 | ኢትዮጵያውያን ጀማሪ እንጂ ጨራሾች አይደላችሁም |
---|
1061 | የሚለውን ለመሻር |
---|
1062 | በኢትዮጵያ መልካም አስተዳደር እና ዲሞክራሲ |
---|
1063 | እንዲሰፍን ብዙ የጻፍን ወቅታዊ መረጃዎችን |
---|
1064 | ስናደርስ የከረምን እውነትን ስለያዝን የታሰርን |
---|
1065 | ታስረን የተፈተንን የእስር ፈተና ሳይበግረን |
---|
1066 | ስደት የገባን ስደት ብዙ ፈትንኖን ብዙ አስተምሮ |
---|
1067 | ብዙ አሳይቶ እዚህ ያደረሰን የኢትዮጵያ ነጻ |
---|
1068 | ጋዜጠኞች ማህበር ኢነጋማ አባል የሆንን |
---|
1069 | ጋዜጠኞች ነን በተለይ የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ እና |
---|
1070 | አሳታሚ የሆነው ሔኖክ አለማየሁ በስደት ከሀገር |
---|
1071 | ወጥቶ በሱዳን በሊቢያ ብዙ ግፎችንና መከራዎችን |
---|
1072 | የተቀበለና ያሳለፈ ሲሆን በሀገረ ሶሪያ እና |
---|
1073 | በቱርክ ብዙ ሕይወቶችን አሳልፎ እዚህ የደረሰ |
---|
1074 | ነው እነዚህ የስደት ታሪኮች አምድ ተሰጥቷቸው |
---|
1075 | በጋዜጣችን ላይ ሕይወት እንዲህ መራራም ጣፋጭም |
---|
1076 | እንደሆነች የሚያሳይ ጽሑፍ ከዚህ እትም ጀምሮ |
---|
1077 | ቀርቧል ይከታተሉት ብዙ ጊዜ የውጭ ሀገር ሰዎች ''ኢትዮጵያውያን |
---|
1078 | ጀማሪዎች እንጂ ጨራሾች አይደላችሁም"" ሲሉ |
---|
1079 | ይተቹናል ይህን የሚሉበት ምክንያት ጥንት |
---|
1080 | ከዓለም በፊት ሥልጣኔን ወደ ሀገራችን አስገብተን |
---|
1081 | ዛሬ ዓለም የቀደመንን እንደምሳሌ በማንሳት ነውእናም |
---|
1082 | እናንተም የማንበብ የውዴታ ግዴታችሁን |
---|
1083 | ከተወጣችሁ ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ጀማሪ ብቻ ሳትሆን |
---|
1084 | ታሪክ ሠሪም መሆን ትችላለች በነገራችን ላይ |
---|
1085 | ሁላችንም ኢትዮጵያውያን ጀማሪ እንጂ ጨራሾች |
---|
1086 | አይደላችሁም የሚለውን ለመሻር ሁላችንም |
---|
1087 | በተሰማራንበት የሥራ መስክም ሆነ የኑሮ አቅጣጫ |
---|
1088 | መታገል አላማችንን ከግብ የማድረስ |
---|
1089 | የአባቶቻችንን የቆራጥነት መንፈስ እላያችን ላይ |
---|
1090 | ማሳረፍ ይኖርብናል እኛም ጀማሪ ብቻ ሳይሆን |
---|
1091 | ጨራሽም ለመሆን ዛሬ አንድ ብለን የጀመርናትን |
---|
1092 | ጋዜጣ እንድታነቡልን ስንጋብዝ በጋዜጣው ላይ |
---|
1093 | የሚወጡ ጽሁፎች በሙሉ የአዘጋጁን አቋም |
---|
1094 | እንደማያንጸባርቁ እንድታውቁልን እንፈልጋለን |
---|
1095 | የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር በሚያዘን መንገድ |
---|
1096 | ወገኖቻችንን በማንኛውም መልኩ ለማገልገል |
---|
1097 | መጥተናል እንኳን ደህና መጣችሁ በሉን |
---|
1098 | በመስከረም በቀለ እኛ ሴቶቹን ለሰላምታ ስንስም |
---|
1099 | እንደው ባህሉን ለመጠበቅ ያህል ቦረሽ ቦረሽ |
---|
1100 | አርገውን ነው የሚሄዱት። |
---|
1101 | ሴትና ሴት ሲሳሙ ግን |
---|
1102 | ዳኮታ የሚኖሩ አበሾች አብዛኛዎቹ የሚሰሩት በሬ |
---|
1103 | እየታረደ የሚከፋፈልበት የሥጋ መሸጫ ፋብሪካ |
---|
1104 | ውስጥ ነው። |
---|
1105 | አንደኛው ፋብሪካ ውስጥ የሚሰሩት ተለቅ ያሉ |
---|
1106 | ሰውዬ ስለ ስራቸው ጠይቄያቸው ደስተኛ እንደሆኑ |
---|
1107 | ነግረውኛል። |
---|
1108 | “እንደውም” አሉ ሲያጫውቱኝ ሥራ ሊሄዱ ሲሉ |
---|
1109 | ሚስታቸውን “ምሳ ቋጥሪልኝ” ሲሏት በብልቃጥ |
---|
1110 | አዋዜ እንደምትሰጣቸው አጫውተውኛል። |
---|
1111 | ሁሌ ፋሲካ ማለትም አይደል? |
---|
1112 | የአሜሪካ አገር የሥራ ባህል ከኛ አገር ጋር በጣም |
---|
1113 | የተለየ ነው ። ከሁሉም ነገር ለኛ የሚከብደን ግን |
---|
1114 | የሽያጭ ሥራ ስንቀጠር ገብያተኛ ሲመጣ “ፈገግ |
---|
1115 | በሉ” የሚሉን ነው። |
---|
1116 | ትዝ ይለኛል የመጀመሪያ ሥራዬ አለቃዬ “ጎበዝ |
---|
1117 | ጎበዝ” ሲለኝ 8፡00 ሰዓት ሙሉ ጥርሴን አግጥጩ ማታ |
---|
1118 | ቤት ስገባ ጉንጩን ስትራፖ ይዞኝ እንደ ቦክሰኛ |
---|
1119 | ጉንጬን ቫዝሊን ተቀብቼ ነው ያደርኩት። |
---|
1120 | ጮክ ብሎ ማውራትም ሌላው ችግር ነው። |
---|
1121 | አሜሪካኖች ጮክ ብሎ አለማውራትን እንደድክመት |
---|
1122 | ያዩታል። |
---|
1123 | እኛ በባህላችን ጮክ ብሎ የሚያወራ ሰው ገገማ |
---|
1124 | ወይም ባለጌ ነው የሚባለው፤ እኛ ቤት ጮክ ብለን |
---|
1125 | የምናወራው ከአሜሪካ ስልክ ሲደውል ወይም ፈተና |
---|
1126 | ወድቀን ስንገረፍ ብቻ ነው። |
---|
1127 | አንድ ቀን አንድ እብድ የሚያክል አለቃዬ… |
---|
1128 | በነገራችን ላይ እኛ ሰፈር ያሉት እብዶች |
---|
1129 | እንደአጋጣሚ ቀጫጮች ናቸው። |
---|
1130 | ስለዚህ ለምሳሌ ያህል የናንተን ሰፈር እብዶች |
---|
1131 | ተጠቀሙ። |
---|
1132 | አፍንጫዬ ሥር ቆሞ ምራቁን ግንባሬ ላይ |
---|
1133 | እያፈናጠቀ ጆሮዬን በጩኸት ሲቀደው ለሱ ሲያወራ |
---|
1134 | አንድ ሰውዬ ትዝ አሉኝ። |
---|
1135 | ሰውዬ ጆራቸውን ደከም ብሏል። |
---|
1136 | እዚሁ አሜሪካ ለሚኖረው ልጃቸው “እባክህ ጆሮ |
---|
1137 | ላይ ተሰክቶ የሚያሰማ መሳሪያ አለ አሉ “ሄሪንግ |
---|
1138 | ኤድ” የማይሰራውን ገዝተህ ላክልኝ”፤ ልጁም ግራ |
---|
1139 | ተጋብቶ ለምንድን ነው የማይሰራውን የምልክልህ? |
---|
1140 | ቢላቸው እሳቸውም “አይ ልጅ እኔ የ 85 ዓመት |
---|
1141 | ሽማግሌ ነኝ ከአሁን በኋላ ስንት ጊዜ እንደምኖር |
---|
1142 | አላውቅም። |
---|
1143 | አንተንም ባለቀ ሰዓት ከማከስርህ የማይሰራውን |
---|
1144 | ላክልኝና ላርገው እሱን ጆሮዬ ላይ ሲያይ ይሄ |
---|
1145 | ሽማግሌ ጆሮው ችግር አለበት ብለው ጮክ ብለው |
---|
1146 | ያወራሉ አሉ። |
---|
1147 | እኔም ታዲያ ድሮ አንዴ ይሄ ግለሰብ ድምጼ ቀጠን |
---|
1148 | ስላለ ጆሮዬ የማይሰማ መስለው እንዴ ስል ነበር። |
---|
1149 | ካሊፎርኒያ ደግሞ ከ600 በላይ የሚሆኑ አበሾች |
---|
1150 | የሚሰሩበት ካምፓኒ አለ። |
---|
1151 | ጠዋት ጠዋት አበሾች ወደ ሥራ ሊገቡ ሲሉ ካምፓኒው |
---|
1152 | በር ላይ ሰላምታ እየቀያየሩ እየተሳሰሙ ፈረንጆች |
---|
1153 | አላስገባ ስላሏቸው ባለፈው ዓመት የካምፓኒው በር |
---|
1154 | ላይ “ ” መሳሳም ክልክል ነው የሚል ሳይን “ |
---|
1155 | ” ከሚለው ጎን ፈጥረዋል። |
---|
1156 | እንደው የከንፈር ሊስትሮ አትበሉኝና ሰላምታ ላይ |
---|
1157 | መሳሳም ከሚወዱት ውስጥ አንዱ ነኝ። |
---|
1158 | የካምፓኒው ችግር ከወንዶች የመጣ አይመስለኝም። |
---|
1159 | እኛ ሴቶቹን ለሰላምታ ስንስም እንደው ባህሉን |
---|
1160 | ለመጠበቅ ያህል ቦረሽ ቦረሽ አርገውን ነው |
---|
1161 | የሚሄዱት። |
---|
1162 | ሴትና ሴት ሲሳሙ ግን በተለይ አንዳንዶቹ |
---|
1163 | በእያንዳንዱ መሳሳም መሃል የፉገራ ወሬ ያወራሉ። |
---|
1164 | “የጠፋ ሰው” ሳም ዛሬ ደግሞ በጠዋቱ ፏ ብለሻል፤ |
---|
1165 | ሳም… |
---|
1166 | ፀጉርሽ ደግመሽ ተቀባሽው እንዴ? |
---|
1167 | ”… |
---|
1168 | ሳም… የኔ ስልክ ነው ወይስ ያንቺ የሚጮኸው? |
---|
1169 | ” ሳም። |
---|
1170 | … |
---|
1171 | ® |
---|
1172 | ከሊሊ ሞገስ ያንን ዋሽንት አምጡት ዋ ባይ ትካዜው |
---|
1173 | ቢለቀኝ መቼም ያለ ሀሳብ ዋ ባይ ምንም ዘመድ የለኝ |
---|
1174 | ዋ ስንቱ ዋ ስንቱ ዋ ስንቱ ዋስንቱ ልበል በዋሽንቱ |
---|
1175 | ''ኩኩ መለኮቴ'' ከተሰኘው የሙዚቃ አልበሙ ላይ ''ዋ |
---|
1176 | ስንቱ'' የተሰኘችዋን ምርጥ ዜማ ነበር ግጥሟን |
---|
1177 | የቆነጠርኩላችሁ የእድሜን እና የትውልድ አመተ |
---|
1178 | ምህረተ ምህረቱን ነገር ለእናቱ ወይም ለአባቱ |
---|
1179 | እንተወው እና ይሁኔ በላይ በአጭሩ የተወለደው |
---|
1180 | በጎጃም ክፍለ ሀገር በፍኖተ ሰላም ከተማ ነው |
---|
1181 | ዛሬ የትራንስፖርት ችግሩ በመጠኑም ቢሆን |
---|
1182 | የተቃለለበት ወቅት ይሁን እንጂ በዛ ዘመን ወደ |
---|
1183 | ባህር ዳር አልያም ጎንደር ሲሄዱ አዳር |
---|
1184 | ፍኖተሰላም ነበር በፍኖተ ሰላም ግሮሰሪዎች |
---|
1185 | መንገድ ላይ እና በአጠቃላይ ሆቴል ቤቶች ማስንቆ |
---|
1186 | ያነገቡ ብዙ አዝማሪዎችን አላያችሁም? |
---|
1187 | |
---|
1188 | ታለንትድ ከሆኑት እነዚህ ሕጻናት አዝማሪዎች |
---|
1189 | መካከል አሁን ብዙዎቹ ወደሙዚቃው አለም ገበተዋል |
---|
1190 | - ጥቂቶቹ እንደ ይሁኔ በላይ ተሳክቶላቸዋል |
---|
1191 | ከቤተሰቦቹ 3 ልጆች የመጨረሻው የሆነው ይሁኔ |
---|
1192 | ከላይ ብዙዎች እንደሚመሰክሩለት ማንነቱን |
---|
1193 | አይረሳም የሙዚቃ ፍቅሩና ታለንቱ ወደ ጥብበ |
---|
1194 | የመራችው ብዙዎቹ ''የጎጃም አምባሳደር'' የሚሉት |
---|
1195 | ይሁኔ በላይ ግሽ አባይ ባንድ ውስጥ በመግባት |
---|
1196 | ለመጀመሪያ ጊዜ የሰራት የሙዚቃ ክሊፕ ሙዚቃዊ |
---|
1197 | ድራማውን ለሕዝብ አደረሰ ''አንቱዬዋ'' |
---|
1198 | የተሰኘችው ድራማዊ ሙዚቃ ሰማህኝ በለውን ሳይቀር |
---|
1199 | ያካተተች ስትሆን ለይሁኔ በላይ መታወቅ በሩን |
---|
1200 | የከፈትችለት ዜማ ነበረች ግሽ አባይ ባንድ |
---|
1201 | በርካታ የባህል ሙዚቀኞችን ለሕዝብ ያደረሰ |
---|
1202 | ለባህል ሙዚቃችን እድገት ትልቁን ሚና የተጨወተ |
---|
1203 | ስብስብ ነበር ''በልጅነታችን በግሽ አባይ ውስጥ |
---|
1204 | የምንሰራቸው ሥራዎች የሚገርሙ ነበሩ'' የሚለው |
---|
1205 | ይሁኔ ስለ አንቱዬዋ የሙዚቃ ድራማ አውርቶ |
---|
1206 | አይጠግብም ''ፈጠራውን እስከአሁን ድረስም |
---|
1207 | አደንቃለሁ'' የሚለው አርቲስቱ ''ከሕዝብ ጆሮ |
---|
1208 | ዜማዋ ከደረሰች ጊዜ ጀምሮ የእኔ ሕይወት አንድ |
---|
1209 | በአንድ እየተለወጠ መጣ'' በማለት የሕይወት |
---|
1210 | መስመሩን ይህ ስራው እንደጠቆመው ተናግሯል ''የእኔ |
---|
1211 | የሙዚቃ ሕይወት የሚጀመረው ከአካባቢ ነው ቆላ |
---|
1212 | ደጋ ዳሙት የሚል ፍላጎት ያላቸው ልጆች |
---|
1213 | ስሜታቸውን የሚያስደስቱበት የወረዳ የሙዚቃ |
---|
1214 | ቡድን ነበረ እዚያ እየተሰባሰብን ራሳችንን |
---|
1215 | ከማስደሰት አልፎ በአንዳንድ ዝግጅቶች ላይ |
---|
1216 | ሥራዎቻችን ማቅረብ ጀመርን'' የሚለው ይሁኔ የሙያ |
---|
1217 | መሰረቶቹን አንድ በአንድ ያስረዳል ''ከዚህ |
---|
1218 | በፊት ግን በትምህርት ቤት ለጓደኞቼ ስዘፍን |
---|
1219 | አስተማሪዬ አይተው አንተ በኢትዮጵያ ውስጥ ታዋቂ |
---|
1220 | ዘፋኝ ትሆናለህ ብለው የሰጡኝ ማበረታቻ ለዛሬው |
---|
1221 | መሰረት ሆኖኛል ይላል ''እረ ነይ ግቢ ግቢ ግቢ |
---|
1222 | አረ ነይ ግቢ ግቢ |
---|
1223 | አንቺ ልጅ ግቢ ግቢ እረ ተይ ግቢ ግቢ |
---|
1224 | በኔ ሞት ግቢ ውጡና አነጋግሯት አንድ ሁለት |
---|
1225 | ሆናችሁ የቆመችበትን ምክንያት ጠይቃችሁ |
---|
1226 | እሷ ውጭ ቆማ |
---|
1227 | በር ተቀምጣ ማን እህል ሊበላ ማን ማን ውሀ ሊጠጣ |
---|
1228 | የታለች በር ቆማለች |
---|
1229 | ; አስገቧት አልገባም አለች!! |
---|
1230 | '' ‘’ሙሉቀንን ማዳመጥ፤ ማድነቅና የእርሱን |
---|
1231 | መድረክ ውሎን ፊት ለፊት እያየሁ ከሥር ከሥሩ |
---|
1232 | የእርሱን ፈለግ ልከተል፤ እርሱ በዋለበት መድረክ |
---|
1233 | ለመሰማራት ልቤ ተሰቅሎ ደፋ ቀና ስል ከመቅስፈት |
---|
1234 | ከዘፈኑ ዓለም ተሰወረ ይሁንና ጋሼ ሙሉቀን |
---|
1235 | አዘፋፈኑ ማለቴ ድምጽ አወጣጡ፤ ግጥምና ዜማ |
---|
1236 | መርጦ በማዋሀድ ያቀርባቸው የነበሩት ዘፈኖቹ |
---|
1237 | ዛሬም፤ ነገም ለእኔም ሆነ ለመላው አድናቂዎቹ |
---|
1238 | መጽናኛ ሆኖናል በተረፈ ግን ድምጻዊ ሙሉቀንን |
---|
1239 | የሚተካ ዘፋኝ ይፈጠራል የሚል ግምት የለኝም’’ |
---|
1240 | ለድምጻዊ ሙሉቀን መለሰ አድናቂዎች የኢንተርኔት |
---|
1241 | መረብ ይሁኔ በላይ የሰጠውን አስተያየት ነው |
---|
1242 | የቆነጠርኩላችሁ ከዚህ የይሁኔ በላይ ንግግር |
---|
1243 | የምንረዳው ለሙዚቃ መሰረቱ ሙሉቀን መለስ |
---|
1244 | እንደሆነ ይሁን እንጂ የይሁኔ የሙዚቃ ሕይወት |
---|
1245 | ስኬት በር ከፋቹ መምህሩ እንደሆኑ በአንድ ወቅት |
---|
1246 | በአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫው |
---|
1247 | ላይ አትቷል ‘ ' |
---|
1248 | |
---|
1249 | |
---|
1250 | |
---|
1251 | ! |
---|
1252 | ’ ጆስ የተሰኘው የመረጃ መረብ ስለ ይሁኔ |
---|
1253 | የተናገረው ነው ከሙዚቃ ቡድኑ አልፎ የመጀመሪያ |
---|
1254 | አልበሙን ለሕዝብ ያቀረበው ይሁኔ የአዘፋፈን |
---|
1255 | ስታይሉ ሙሉ በሙሉ ባህል የተላበሰ እና |
---|
1256 | እንቅስቃሴውም ከዘፈኑ ጋር አንድ አይነት በመሆኑ |
---|
1257 | ቶሎ ሕዝብ ሊቀበለው ችሏል ''ያገሬ ልጅ ባለጋሜ |
---|
1258 | ትውልዷ ጎጃሜ'' የተሰኘችው የይሁኔ የመጀመሪያ |
---|
1259 | አልበም በመላው ኢትዮጵያ የተደመጠ ሲሆን በባህል |
---|
1260 | ሙዚቃ የካሴት ሽያጭም የወቅቱ አንደኛ እንደነበር |
---|
1261 | ይነገራል ይህ ሥራው ስኬትን ያጎናጸፈው |
---|
1262 | በትክክልም የጎጃም ''አምባሳደር'' ቢባል |
---|
1263 | የማያንሰው ይሁኔ ''አሎ ሉሎ''ን አልበም አከለ |
---|
1264 | ይህም አልበም እንደወጣ የሕዝብ ጆሮ ለመግባት |
---|
1265 | ጊዜን አልፈጀበትም ''ብዙዎች እድለኛ ነህ |
---|
1266 | ይሉኛል በእርግጥም እድለኛ ነኝ በጥቂት |
---|
1267 | ጊዜያት ውስጥ ቶሎ ሕዝብ ጋር ለመድረስ ችያለሁ'' |
---|
1268 | የሚለው ይሁኔ ለዚህ ሁሉ ስኬቱ ግን ያሳለፈውን |
---|
1269 | ችግር እና መከራ አይዘነጋም ''ብዙ ነገሮች |
---|
1270 | በሕይወቴ ውስጥ ደርሰውበኛል ሁሉም |
---|
1271 | በእግዚአብሄር ሀይል አልፌ ለዚህ በቅቻለሁ'' ሲል |
---|
1272 | ፈጣሪውን ከምንም በላይ ያመሰግናል ይሁኔ 3ኛ |
---|
1273 | አልበም ሲወጣ ስታይሉም እያደገ እንደመጣ አሳየ |
---|
1274 | ከባህል ሙዚቃዎች ወጣ ብሎም ወደ አፍሪካ ስልት |
---|
1275 | ሙዚቃዎችም የኢትዮጵያን ባህል አስገብቶ መስራት |
---|
1276 | ጀመረ ''ብ |
---|
1277 | ብ ከፊላው ስር'' የምትባለው አልበሙ የብቃቱን |
---|
1278 | ደርጃ እጅግ አድርጋ ማደጉን ያሳየች አልበም |
---|
1279 | ነበረች ይሁኔ ከዛም ኩኩ መለኮቴ የተሰኘውን |
---|
1280 | አልበሙን ሲያወጣ ከአሜሪዋ የወቅቱ ፕሬዚዳንት |
---|
1281 | ከነበሩት የቢል ክሊንተን ባለቤት ሚስ ሂላሪ |
---|
1282 | ክሊንተን ጋር ለመገናኘት እና ካሴቱን በስጦታ |
---|
1283 | ለማበርከት ችሏል የሙዚቃ ሥራውን በመጠኑም |
---|
1284 | ቢሆን ከቃኘን ወደ ግል ሕይወቱ ስንመለስ ይሁኔ |
---|
1285 | ከባለቤቱ የሺመቤት ቱቱ ጋር በአሌክሳንደሪያ |
---|
1286 | ቨርጂኒያ ውስጥ ከአንድ ወንድ ልጁ እና ሴት ልጁ |
---|
1287 | ጋር በፍቅር ይኖራል ይሁኔ ለልጆቹ የኢትዮጵያን |
---|
1288 | ባህል እንዳይዘነጉ ትምህርት እንደሚሰጣቸው |
---|
1289 | አስታውቆ ብዙ ጊዜ ልጁን የጎጃም ሕጻናት |
---|
1290 | የሚለብሱትን የባህል ካኪ ልብስ እንደሚያለብሰው |
---|
1291 | እና ምንነቱን ጠንቅቆ እንደሚያሳውቀው የቅርብ |
---|
1292 | ወዳጆቹ ይናገራሉ ይሁኔ በላይ የልጆቹ ስሞች |
---|
1293 | ፍቅር ይሁኔ እና ሰላም ይሁኔ ይባላሉ በአሁኑ |
---|
1294 | ወቅት ይሁኔ ከዘፋኝነቱ ሌላ የተሳካለት ነጋዴም |
---|
1295 | ሆኗል በአሜሪካን ሀገር የሚታተም የሎ ፔጅስ |
---|
1296 | አለው ይህ የሎ ፔጅስ ታርጌት የሚያደርገው |
---|
1297 | በአብዛኛው የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብን ነው |
---|
1298 | ሻሎም!! |
---|
1299 | ® |
---|
1300 | ኢትዮጵያውያን ቆንጃጅት በዓለም ላይ ነገሡ ሚስ |
---|
1301 | ሚሊኒየም ተብላ በኢትዮጵያ አሸንፋ የነበረችው |
---|
1302 | ሞዴል ኪዳን ተስፋሁን የአለማችን ምርጥ የሴቶች |
---|
1303 | ሞዴል 2009 በመባል በስፔን ተመረጠች |
---|
1304 | የተባለው ድርጅት ስፔን ላይ ባዘጋጀው |
---|
1305 | ውድድር ላይ ያሸነፈችው ኢትዮጵያዊቷ ኪዳን 18 |
---|
1306 | ሜትር የሚለካ ቁመት አላት የ24 አመቷ ኪዳን |
---|
1307 | ካሸነፈች በሗላ በሰጠችው ቃል በሀገራችን |
---|
1308 | እምብዛም ያልተለመደውን የሞዴልነት ሞያ በደንብ |
---|
1309 | ለማጠናከር ጠንክራ እንደምትሰራ ተናግራለች |
---|
1310 | ከዚህ ቀደም 2008 ተብላም ያሸነፈችው |
---|
1311 | ኪዳን በስፔን ማሸነፏ ሀገራችንን ስሟን በመልካም |
---|
1312 | ጎኑ ያስጠራል ይህ በእንዲህ እንዳለ ከጥቂት |
---|
1313 | ወራት በፊት በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነችው ሳራ |
---|
1314 | ኑሩ በጀርመን የሞዴል ውድድር ማሸነፏ የሚታወስ |
---|
1315 | ሲሆን ቆንጆዋ ለሥራ ወደ ኒውዮርክ መዘዋወሯን |
---|
1316 | ኮስሞፖሊታን የተሰኘው ታዋቂው የሴቶች የውበት |
---|
1317 | መጽሄት ዘግቧል የጀርመን ቁጥር አንድ ሞዴል ሆና |
---|
1318 | የተመረጠችው ሳራ ኑሩ ዝናዋ ባመጣላት ጸጋ ከእጅ |
---|
1319 | ስልክ አምራቹ ሶኒ ኤሪክስን ኩባንያ ጋር |
---|
1320 | የማስታወቂያ ውልአድርጋለች፣ በዚሁ መሰረት |
---|
1321 | የሶኒ ኤሪክስን ስልኮች ሲወጡም ሆነ በየቦታው |
---|
1322 | በሚደረገው ማስታወቂያ ሥራ ኑሩ ፈገግ እንዳለች |
---|
1323 | የሚያሳየው ፎቶዋአብሮ ይወጣል። |
---|
1324 | አዲሱ የሶኒ ኤሪክሰን ስልክ ፎቶ የሚያነሳው ሳቅ |
---|
1325 | ሲሉለት ብቻ እንዲሆን ተደርጎ የተሰራ ስለሆነ |
---|
1326 | ሳራም ፈገግታዋን እያሳየች ስልኩን |
---|
1327 | ታስተዋውቃለች ማለት ነው። |
---|
1328 | ® ወጋየሁ ደግነቱ አረፈ "የሰው የእንስሣት |
---|
1329 | የአራዊት… እናት እኮነች መድኃኒት”" በሚል |
---|
1330 | ዜማው የምናውቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ወጋየሁ ደግነቱ |
---|
1331 | አረፈ ከአባቱ ከአቶ ደግነቱ ጅማ ከእናቱ ከወሮአበራሽ |
---|
1332 | ወዳጆ ጥር 12 ቀን 1940 ዓም በሀረርጌ ክሀገር |
---|
1333 | በወበራ አውራጃ በጐሮ ጉቱ ወረዲ ልዩ ስሙ መካኒሳ |
---|
1334 | በተባለው ስፍራ ተወልዶ የመጀመሪያ ደረጃ |
---|
1335 | ትምህርቱን በሀረር ልዑሌ መኮንን አንደኛ ደረጃ |
---|
1336 | ትቤት ተከታትሎ በነበረው ልዩ የሙዚቃ ፍቅር |
---|
1337 | የተነሳ መጋቢት 1 ቀን 1955 ዓም በሀረርጌ ክሀገር |
---|
1338 | ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል በታዳጊነት ዕድሜው ተቀጠረ፡፡ |
---|
1339 | ከ1957 ዓም ጀምሮ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅና ተፈቃሪ |
---|
1340 | ድምፃዊ ለመሆን የበቃው ሻለቃ ወጋየሁ ደግነቱ፤ |
---|
1341 | በ1959 ዓም ከድምፃዊነቱ በተጨማሪ የሀረር ፖሊስ |
---|
1342 | ሙዚቃ ክፍል የተወዛዋዥ ቡድን አሰልጣኝ፣ የዜማና |
---|
1343 | የግጥ ም ደራሲ ሆኗል ስለእናት በዘፈነው ዘፈን |
---|
1344 | እና 'ፈንዲሻ" በተባለው ሙዚቃው የሚታወቀው |
---|
1345 | ወጋየሁ ከሙዚቃው ጎን በተማረው የህግ ሙያ |
---|
1346 | በጥብቅና ሙያ እስከአረፈበት ጊዜ ድረስ |
---|
1347 | ሲያገለግል ነበር ለቤተሰቦቹ መጽናናትን |
---|
1348 | ለነብሱ ገነትን ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ትመኛለች® |
---|
1349 | ሕይወት ሽንኩርት ናት ስትላጥ ብታስለቅስም |
---|
1350 | ስትበስል ግን ትጣፍጣለች ከሕይወት ስንክሳሮች |
---|
1351 | መካከል ደግሞ አንዱ ስደት ነው የሰው ልጅ |
---|
1352 | የተሻለ ኑሮን ወይንም በአስቸጋሪ ሁኔታ ሲሰደድ |
---|
1353 | እንደሽንኩርቷ በችግር ሲላጥ አልቅሶ; |
---|
1354 | የተፈተነበት ውጤት ሲያልፍ ደስተኛ ይሆናል |
---|
1355 | የዛሬዋ እንግዳችን በሚኒሶታ ብቸኛዋ የታክሲ |
---|
1356 | ሹፌር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ቅድስትም በሕይወት |
---|
1357 | ስንክሳር ብዙ ተፈትና ዛሬ እዚህ ደርሳለች |
---|
1358 | የዚህችን ሴት ታሪክ ሰማንና የጋዜጣችን እንግዳ |
---|
1359 | ለማድረግ ወደ ስልኳ በተደጋጋሚ ደወልን ከስልኳ |
---|
1360 | የምናገኘው |
---|
1361 | የሚለውን አናዳጅ ምላሽ ነበር ሆኖም ግን በነዚህ |
---|
1362 | ቃላት መካከል "ኪኪ" የሚል ድምጽ ስናገኝ ስልኳ |
---|
1363 | የእርሷ መሆኑን አረጋግጠን ድወላችንን ቀጠልን |
---|
1364 | ምላሽ ስናጣም የድምጽ መልዕክት አስቀመጥን; |
---|
1365 | ቅድስት ወይም ኪኪ ወዲያውኑ ስልካችንን መለሰች |
---|
1366 | ከዛም የሚከተለውን እዛው የምትሠራበት ፖስት ሮድ |
---|
1367 | ተቀጣጥረን የታክሲዋን መስኮት ከፍተን አወራን |
---|
1368 | ዘ-ሐበሻ- ተጀመረ! |
---|
1369 | ቅድስት- ምኑ? |
---|
1370 | ዘ-ሐበሻ- ቃለ ምልልሱ! |
---|
1371 | ቅድስት- ሳቅ |
---|
1372 | ዘ-ሐበሻ- ምነው? |
---|
1373 | አልተዘጋጀሽበትም እንዴ? |
---|
1374 | ቅድስት- ኸረ እንደውም! |
---|
1375 | ዘ-ሐበሻ- የፈራሽ ትመስያለሽ? |
---|
1376 | |
---|
1377 | ቅድስት- እንዴ እኔ ለኢንተርቪው አዲስ |
---|
1378 | አይደለሁም እኮ! |
---|
1379 | |
---|
1380 | ድሮ እኔም ራሴው ኢንተርቪው አደርግ ነበር |
---|
1381 | ዘ-ሐበሻ- ኦው! |
---|
1382 | ጥሩ ታዲያ ራስሽም ቃለ-ምልልስ ታደርጊ ከነበረ; |
---|
1383 | እንዲሁም ብዙ ሰው ቃለ-ምልልስ ሲደረግለት |
---|
1384 | አይተሻልና ጋዜጠኞች ብዙ ጊዜ አስቀድመው |
---|
1385 | የሚጠይቁት ነገር ስለምንድን ነው? |
---|
1386 | ቅድስት- ስለማንነት! |
---|
1387 | |
---|
1388 | ከራሳቸው ላይፍ ስታይል |
---|
1389 | ከስማቸው ያሉበትን የመጡበትን |
---|
1390 | ዘ-ሐበሻ- ታዲያ እኛም ከእርሱ እንጀምር? |
---|
1391 | |
---|
1392 | ቅድስት- እንደፈለክ! |
---|
1393 | ዘ-ሐበሻ- ይሄንን በቅድሚያ ብጠየቅ የምትይው |
---|
1394 | ነገር ካለ? |
---|
1395 | ቅድስት- ይሄን ብጠየቅ? |
---|
1396 | ዘ-ሐበሻ- አዎ! |
---|
1397 | ቅድስት- ሳቅ! |
---|
1398 | |
---|
1399 | የሥራ ሁኔታ እንዴት ነው? |
---|
1400 | አንቺ ሴት ሆነሽ እንዴት እዚህ ቦታ እንዴት መጣሽ? |
---|
1401 | ብቻሽን ነሽና እንዴት ልትመጪ ቻልሽ ምናምን |
---|
1402 | ነው መስለኝ ጥያቄው የሚመስለኝ |
---|
1403 | ሳቅ እና ተደሰቺበታለሽ ወይ በሥራው? |
---|
1404 | ይመስለኛል |
---|
1405 | ዘ-ሐበሻ- እሺ ቅድስት ማናት ብለን እንጀምር! |
---|
1406 | |
---|
1407 | ቅድስት- ቅድስት ታዬ ዘ-ሐበሻ- ይህን ጋዜጣ |
---|
1408 | ለሚያነቡ ሰዎች ራስሽን አስተዋውቂ ብትባይ |
---|
1409 | እንዴት ራስሽን ትገልጪዋለሽ? |
---|
1410 | ቅድስት- የመጣሁት ከኢትዮጵያ ነው ተወልጄ |
---|
1411 | ያደግኩትም ጅማ ውስጥ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ |
---|
1412 | ከተማርኩና ከሰራሁ በሗላ ወደ አውሮፓ ሄድኩኝ |
---|
1413 | ከአውሮፓ ወደ እዚህ መጣሁ ወደዚህ ሙቭ ሀገር |
---|
1414 | የቀየርኩት ያደረግኩት በ1998 ነው ዘ-ሐበሻ- |
---|
1415 | አውሮፓ የት ነበርሽ? |
---|
1416 | ቅድስት- ስዊድን ነበርኩ! |
---|
1417 | |
---|
1418 | ዘ-ሐበሻ- እንዴት ነበር ወደ አሜሪካ የመጣሽው? |
---|
1419 | ቅድስት- መጀመሪያ ያው በደርግ ጊዜ ነው ከሀገር |
---|
1420 | የወጣሁት ስዊድን ሀገር ሄጄ ከዛ በሗላ 10 |
---|
1421 | ቆየሁ እዛ እያለሁ; እኔ እንኳን አልሞላሁም |
---|
1422 | ጓደኞቼ ዲቪ ሞልተው ላኩልኝና መልሱ ሲመጣ በእኔ |
---|
1423 | አድራሻ መጣ ዘ-ሐበሻ- ስዊድን ሆነሽ ማለት ነው? |
---|
1424 | ቅድስት- አዎ! |
---|
1425 | ዘ-ሐበሻ- ኢትዮጵያ ውስጥ ምንድን ነበር ሞያሽ? |
---|
1426 | ምንድን ነበር የምትሰሪው? |
---|
1427 | እዛም እንደዚሁ ታክሲ ትነጂ ነበር? |
---|
1428 | ቅድስት- ሙያ የሚባል ነገር ያው ሀይስኩል |
---|
1429 | ከጨረስኩ በሗላ ባንክ ትንሽ ሰርቻለሁ ዘ-ሐበሻ- |
---|
1430 | ቅድም የጋዜጠኝነት ሙያው አለኝ; በራዲዮ ሰርቼ |
---|
1431 | ነበር ስትይኝ ነበር? |
---|
1432 | ቅድስት- ጋዜጠኝነት እንኳን ሳይሆን በራዲዮ ነው |
---|
1433 | የራዲዮ ፕሮግራም እናዘጋጅ ነበር - በቤተ |
---|
1434 | ክርስቲያን ውስጥ በኢቫንጀሊካል ቤተክርስቲያን |
---|
1435 | ፕሮግራም እያዘጋጀን ስዊድን ሀገር ለ5 አመታት |
---|
1436 | ሰርቼበታለው ዘ-ሐበሻ- አሜሪካ ከመጣሽ በሗላ |
---|
1437 | የታክሲ ሹፌርነቱ ሥራ የመጀመሪያ ሥራሽ ነው? |
---|
1438 | ቅድስት- አይደለም መጀመሪያ ኤርፖርት ውስጥ |
---|
1439 | እሠራ ነበር ለ2 ወራት በኤርፖርት ሥራዬ |
---|
1440 | ሴክዩሪቲ ሆኜ ነበር የሠራሁት ከዛ በሗላ ደግሞ |
---|
1441 | የአፍሪካ ሕጻናት እና ሴቶች እንክብካቤ ቡድን |
---|
1442 | ውስጥ ሰርቻለሁ በዚህ መሥሪያ ቤት ውስጥ በሰዎች |
---|
1443 | "አብዩዝ" የተደረጉ ልጆችን እና ሴቶችን መርዳት |
---|
1444 | ነበር ሥራችን ከ6 እስከ 8 ወር ለሚሆን ጊዜ |
---|
1445 | ሰርቻለሁ ዘ-ሐበሻ- በሀገር ቤትም; በስዊድን |
---|
1446 | ቆይታሽም የታክሲ ሾፌር ካልነበርሽ እንዴት |
---|
1447 | አሜሪካ መጥተሽ ይህንን የሥራ ክፍል ልትመርጪው |
---|
1448 | ቻልሽ? |
---|
1449 | ቅድስት- ባንክ ሰርቼ ነበር በዌልስ ፋርጎ |
---|
1450 | ባንክ ውስጥ እየሰራሁ አብሬያቸው ቸርች |
---|
1451 | የምሄዳቸው ልጆች እነርሱ ታክሲ ይነዳሉ እና ብዙ |
---|
1452 | ጊዜ አንዳንድ ቦታ ለመሄድ አንድ ነገር ለማድረግ; |
---|
1453 | በሕብረት የሆነ ነገር ለማድረግ እነርሱ ፍሪ ጊዜ |
---|
1454 | አላቸው ናቸው እኔ ማስፈቀድ ምናምን ስላለብኝ |
---|
1455 | አይመቸኝም ከዛም ለምን እኔም እንደነርሱ |
---|
1456 | አልሰራም ብዬ አስብ ነበር ይህ ሀሳብ በአእምሮዬ |
---|
1457 | ውስጥ እንዳለ አንድ ቀን መንገድ ላይ ስሄድ |
---|
1458 | አንዲት ሶማሌ የባሏን ታክሲ ይዛ ነው መሰለኝ |
---|
1459 | ስትነዳ አየሗትና እንዴት የሱማሌ ሴት ታክሲ |
---|
1460 | የነዳች እኔን ያቅተኛል ብዬ ካልጀመርኩኝ ሞቼ |
---|
1461 | እገኛለሁ አልኩ ዘ-ሐበሻ- ከዛስ? |
---|
1462 | ቅድስት- ከዛማ አብረውኝ ቸርች የሚሄዱትን |
---|
1463 | የታክሲ ሹፌሮች አነጋግሬያቸው ታክሲ ሥራ |
---|
1464 | ለመጀመር እንዴት እንደማደርግ ፕሮሰሱን ነገሩኝ |
---|
1465 | እና ጀመርኩት ዘ-ሐበሻ- አንዴ ኢንተርቪውን |
---|
1466 | ላቋርጠው |
---|
1467 | ጉንፋን ይዞኛልና አፍንጫዬን ማጸዳዳት |
---|
1468 | ይኖርብኛል ቅድስት- ሶፍት ልስጥህ? |
---|
1469 | ዘ-ሐበሻ- አይ ተይው! |
---|
1470 | |
---|
1471 | ግን ጉንፋኔን እንዳላጋብብሽ? |
---|
1472 | ቅድስት- ! |
---|
1473 | |
---|
1474 | ሳቅ |
---|
1475 | ዘ-ሐበሻ- ከጥቂት ቆይታ በሗላ እሺ አሁን |
---|
1476 | መቀጠል እንችላለን |
---|
1477 | እና ያቺ ሱማሌ ነች መነሻ የሆነችሽ ማለት ነዋ! |
---|
1478 | ቅድስት- አዎ ሱማሌዋ ናት መጀመሪያ አእምሮዬ |
---|
1479 | ውስጥ የነበረውን ሀሳብ በደንብ አጠናክሬ እዚህ |
---|
1480 | ሥራ ውስጥ ያደረገችኝ ማለት ይቻላል በጣም ሞራል |
---|
1481 | ሰጠችኝ የሶማሌ ሴት የነዳች እንዴት ያቅተኛል |
---|
1482 | ብዬ ገባሁበት ዘ-ሐበሻ- የታክሲ ሾፌር ከሆንሽ |
---|
1483 | በሗላ ሥራውን እንዴት አገኘሽው? |
---|
1484 | ቅድስት- በጣም ቀላል ሥራ ሆኖ ነው ያገኘሁት |
---|
1485 | ስለእውነት ለመናገርም የሚከብድ ሥራ አይደለም |
---|
1486 | ደግሞ ከእኔ በፊትም የሚገርምህ ሁለት |
---|
1487 | ኢትዮጵያውያን ሴት የታክሲ ሾፌሮች ነበሩ ሆኖም |
---|
1488 | ጥቂት ጊዜ ሰርተው ጥለው ወጡ ወዲያው ዘ-ሐበሻ- |
---|
1489 | አሁን ግን እዚህ የኤርፖርት ታክሲ ላይ አንቺ ብቻ |
---|
1490 | ነሽ ሴት? |
---|
1491 | ቅድስት- ያው ከሀበሻ እኔ ብቻ ነኝ ከነጮች ግን |
---|
1492 | አንድ ሴት አለች 5 ይሆናል ብቸኛዋ ሴት |
---|
1493 | የሀበሻ የታክሲ ሾፌር እኔ ነኝ ያለሁት ዘ-ሐበሻ- |
---|
1494 | ከብዙ የታክሲ ሾፌሮች እንደምሰማው ሥራውን |
---|
1495 | የምትሰሪው ትንሽ ሀላፊነት ወስደሽ ነው |
---|
1496 | ወንጀለኛ ሊያጋጥም ይችላል ሰካራምና |
---|
1497 | በአደንዛዥ እጽ የደነዘዘ ሰው መጫን አለ |
---|
1498 | አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሰው ጭነሽ መንገድ የመጥፋት |
---|
1499 | ነገር አለ እና አንቺ በዚህ ሥራ ውስጥ ያጋጠመሽ |
---|
1500 | ነገር ምንድን ነው? |
---|
1501 | ቅድስት- ጥሩ ጥያቄ ነው ወንጀለኛ እንኳን |
---|
1502 | አጋጥሞኝ አያውቅም በጣም የሚያጋጥመኝ ያው |
---|
1503 | መንገድ መጥፋት ነው በታክሲ ስራ ውስጥ መንገድ |
---|
1504 | መጥፋት ነው ይሄ እ |
---|
1505 | እ |
---|
1506 | እንደማሰብ አለችና አንድ ጊዜ እንደውም ምን |
---|
1507 | አጋጠመኝ መስለህ? |
---|
1508 | አንዱን ደንበኛዬን ሆቴል እየወሰድኩት እያለ |
---|
1509 | ሰውዬውም እኔም ሆቴሉ ያለበትን ቦታ አናውቀውም |
---|
1510 | እየነዳሁ ሆቴሉ ጋር ስልክ ደውለን አድራሻውን |
---|
1511 | ጠየቅኳቸው በየት በየት እንደምሄድ የነገሩኝ |
---|
1512 | በትክክል አልገባኝም |
---|
1513 | በቃ ሰውዬውን ይዤው ጠፋሁ ይገርምሀል ሰውዬው |
---|
1514 | ምንም ነገር አይናገርም ዝም ብሎ ብቻ ነገሩን |
---|
1515 | ይከታተላል ከተማውን ዞሬ ዞሬ እንደገና ሆቴሉ |
---|
1516 | ጋር ስደውል የሚነግሩኝ መንገድ አይገባኝም |
---|
1517 | ቢቸግረኝ ስልኩን ለተሳፋሪው ሰጠሁት ከዛ በሗላ |
---|
1518 | በይ ከዚህ በኩል ተመለሺ ብሎኝ በተሳፋሪዬ |
---|
1519 | እየተመራሁ ሆቴሉ አደረሰኩት ካሁን ካሁን |
---|
1520 | ጮኸብኝ ብዬ ስፈራ እሱ እንደውም ቲፕ አድርጎ |
---|
1521 | ሲከፍለኝ እኔ 'ይሄን ያህል ገንዘብ አይመጣም; |
---|
1522 | እንደውም ጊዜህን ሁሉ ስላጠፋሁብህ |
---|
1523 | አላስከፍልህም' ስለው እርሱ ጥሩ ሰው ስለነበር |
---|
1524 | ከነቲፑ ሰጥቶኛል ሆኖም ግን ወንጀል ምናምንም |
---|
1525 | አጋጥሞኝ አያውቅም ዘ-ሐበሻ- አንቺ የታክሲ ስራ |
---|
1526 | አስከፊ ጎን የምትይው ምንድን ነው? |
---|
1527 | ቅድስት- መቼም በእኔ አስከፊ አድርጌ የምወስደው |
---|
1528 | መንገድ መጥፋትን ነው ሰው ይዞ መጥፋት በጣም |
---|
1529 | በጣም የሚያስፈራ ነው ሌላው ደግሞ ማታ መሥራት |
---|
1530 | ትንሽ አደገኛ ሊሆን ይችላል አንዳንድ ጊዜ |
---|
1531 | የሰከረ ሰው ሊያጋጥም ይችላል ማታ መሥራት ጥሩ |
---|
1532 | አይደለም በተለይ ወደ ኖርዝ ሚኒያፖሊስ ማታ |
---|
1533 | ከሆነ ሰው ይዞ መሄድ ብዙም ጥሩ አይደለም |
---|
1534 | ዘ-ሐበሻ- አንቺ ማታ ማታ አትነጂም ማለት ነው? |
---|
1535 | ቅድስት- ማታ በጣም አላመሽም ዘ-ሐበሻ- |
---|
1536 | በሴትነትሽ ተሳፋሪ ሆኖ የሚተናኮልሽ የለም? |
---|
1537 | ቅድስት- ማለት የኤርፖርት ታክሲ ስለሆነ |
---|
1538 | የምሰራው ብዙም እንደዚህ ያለው ነገር አያጋጥምም |
---|
1539 | ብዙ ጊዜ ከኤርፖርት ራሳቸውን ችለው; የኤርፖርት |
---|
1540 | ትኬት ገዝተው የሚሄዱ ሰዎች ወደ ቤታቸው ወይም |
---|
1541 | ወደ ሆቴል አንዳንዴም ወደ ሥራቸው ስለሆነ ብዙም |
---|
1542 | እንደዚህ አይነት ሰዎች የሉም የሲቲ ታክሲ |
---|
1543 | ስለማልሰራ ብዙም አልጨነቅም የሲቲ ታክሲ ግን |
---|
1544 | ብዙ ጊዜ እንደዚህ ያለው ነገር ሊከሰት ይችላል |
---|
1545 | ዘ-ሐበሻ- በሚኒሶታ በሲቲ ታክሲ ውስጥ ሴት ሹፌር |
---|
1546 | አለች እንዴ? |
---|
1547 | ቅድስት- ! |
---|
1548 | የለችም ዘ-ሐበሻ- እዚህ ሚኒያፖሊስ-ሴንትፖል |
---|
1549 | ኤርፖርት ታክሲ ሥራ ላይ የተሰማሩ ስንት |
---|
1550 | ኢትዮጵያውያን አሉ? |
---|
1551 | ቅድስት- እስከ 150 የምንሆን ይመስለኛል |
---|
1552 | ዘ-ሐበሻ- እንግዲህ ከነዚህ ሁሉ መካከል አንዷ |
---|
1553 | ብቸኛ ሴት አንቺ ነሽና ውሎሽ ከወንዶች ጋር ነው |
---|
1554 | ማለት ይቻላል ቅድስት- በሚገባ! |
---|
1555 | |
---|
1556 | ዘ-ሐበሻ- ታዲያ ከወንዶች ጋር እንደመዋልሽ |
---|
1557 | ወንዶችን ምን ታዘብሻቸው? |
---|
1558 | ቅድስት- ረዥም ሳቅ |
---|
1559 | እኔ ከሕጻንነቴ ጀምሮ ወንዶችን ናቸው ጓደኞቼ |
---|
1560 | ከሴቶች በላይ ከወንዶች ጋር ነው የምውለው |
---|
1561 | አንዳንድ ጊዜ ሴት መሆኔንም የሚረሱበት አጋጣሚ |
---|
1562 | አለ እነርሱ ብዙ ነገር ነው የሚያወሩት ሳቅ |
---|
1563 | በጣም ደስ ብሎኝ ነው ከወንዶች ጋር የምውለው |
---|
1564 | ምንም ያየሁባቸው የታዘብኳቸው ነገር የለም |
---|
1565 | ደግሞ እንደየአካባቢያችን እና |
---|
1566 | እንደምንግባባቸው ሰዎች ነው የምንቆመው |
---|
1567 | አብረውኝ የሚቆሙት ተራ እስኪደርስ ለመጠበቅ |
---|
1568 | ማለቷ ነው ያሉት "ኩል" የሆኑ ናቸው ዘ-ሐበሻ- |
---|
1569 | ብዙ ጊዜ ወንዶች ስለምንድን ነው የሚያወሩት? |
---|
1570 | ቅድስት- ሳቅ |
---|
1571 | እሱ ጠፍቶህ ነው እኔን የምታደርቀኝ? |
---|
1572 | ሳቅ |
---|
1573 | ብዙ ጊዜ ሴት ያወራሉ ስለማህበራዊ ጉዳይ |
---|
1574 | ያወራሉ ግን አብዛኛውን ጊዜ ስለሀገር ጉዳይ |
---|
1575 | በማውራት ነው የሚያሳልፉት ስለሀይማኖት |
---|
1576 | ጉዳይም ያወራሉ ግን ብዙ ትኩረት የሚሰጡት |
---|
1577 | በሀገር ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ነው ዘ-ሐበሻ- |
---|
1578 | አላማሽ ምንድን ነው? |
---|
1579 | ቅድስት- አላማዬ መማር ነው ከዚህ ቀደምም ተምሬ |
---|
1580 | አቋርጬው ነው አሁን እሱን ከተማርኩ በሗላ ወደ |
---|
1581 | ሀገሬ መግባትና ከሕጻናት ጋር የተያያዙ ሥራዎችን |
---|
1582 | መስራት እፈልጋለሁ ሕጻናትን በጣም ስለምወድ |
---|
1583 | እነርሱን ማስተማር ደስ ይለኛል የወሰድኩትም |
---|
1584 | ትምህርት ከዚሁ ጋር የተያያዘ ስለሆነ በዚህ |
---|
1585 | ዙሪያ መሥራት እፈልጋለሁ ዘ-ሐበሻ- ብዙ |
---|
1586 | ኢትዮጵያውያን ሀገሬ መግባት እፈልጋለሁ ይላሉ |
---|
1587 | ልክ እንዳንቺ; ግን ሲገቡ አይታዩም ለምን |
---|
1588 | ይመስልሻል? |
---|
1589 | ቅድስት- መቼም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እዚህ ይኑር |
---|
1590 | እንጂ ልቡ ያለው ሀገር ቤት ነው ስለሀገሩ |
---|
1591 | የማያስብና የማይናፍቅ የለም ያለመሙላት ጉዳይ |
---|
1592 | ነው እንጂ ሁሉም ቢገባ ደስ ይለዋል እኔም |
---|
1593 | ከወጣሁ ቆይቻለው ሰውን ወደ ሀገሩ እንዳይሄድ |
---|
1594 | የሚያደርገው የገንዘብ ጉዳይ ነው እዛ ሄዶ ከዚህ |
---|
1595 | ዝቅ ብሎ መኖር ስለማይፈልግና ኢትዮጵያ ሄጄ |
---|
1596 | ከዚህ ያነሰ ልኖር? |
---|
1597 | እያለ ስለሚፈራ; እሄዳለሁ እንዳለ ሳይሳካለት |
---|
1598 | እዚሁ ይቀራል እኔም የምፎክረው ገንዘብ ቢኖረኝ |
---|
1599 | ዛሬ እሄዳለሁ እያልኩ ነው ዘ-ሐበሻ- ወደ ሥራሽ |
---|
1600 | እንመለስና; ከመኪና ጋር አብሮ መዋል ብዙ አደጋ |
---|
1601 | አለው ችግርም ያጋጥማል ለመሆኑ መንገድ ላይ |
---|
1602 | እየሄድሽ ጎማ ቢፈነዳብሽ ራስሽ ነሽ የምትቀይሪው? |
---|
1603 | ቅድስት-ሳቅ |
---|
1604 | ኸረ እኔ አልችልም ጎማ ቢፈነዳብኝም |
---|
1605 | ቢበላሽብኝም መኪናዬን አስገፍቼም ቶው አስደርጌ |
---|
1606 | ይዤ ወደ መካኒክ ነው የምሮጠው ዘ-ሐበሻ- |
---|
1607 | የሚኒሶታ አየር ትንሽ ይከብዳል በተለይ |
---|
1608 | በክረምቱ ጊዜ ያለው በረዶ ጠንከር ያለ ነው |
---|
1609 | አንቺ እንዴት ነው ይህንን አስቸጋሪ የክረምት |
---|
1610 | ወራት ካለ አደጋ በረዶ ላይ በመንዳትና; በረዶ ላይ |
---|
1611 | ቆሞ ወረፋ በመጠበቅ የምትሰሪው? |
---|
1612 | ቅድስት- ይገርምሀል እኔ የሚኒሶታ ክረምት |
---|
1613 | አይከብደኝም እንደውም ተስማምቶኝ ነው |
---|
1614 | የምሰራው ለምን መስለህ ስዊድን ሀገር ከዚህ |
---|
1615 | የባሰ በረዶ ስኖው አለ እናም ተስማምቶኝ ነው |
---|
1616 | የምሰራው በደንብ ከለበስክ ከሚኒሶታ በጋ |
---|
1617 | ክረምቱን እመርጣለሁ መንዳቱም ቢሆን |
---|
1618 | ተጠንቅቀህ ከነዳህ መንሸራተትም አደጋም የለም |
---|
1619 | ለታክሲ ስራ ገበያ የሚኖረው የክረምቱ ጊዜ |
---|
1620 | እንደሆነም አትርሳ ሳቅ ስለዚህ ክረምቱን |
---|
1621 | እወደዋለሁ ዘ-ሐበሻ- ኢትዮጵያውያን ወንዶች |
---|
1622 | በቤት ስራ ደካሞች ናችሁ እንባላለንና አንቺም |
---|
1623 | ከእነርሱ ጋር እንደመዋልሽ ሙያውም ጠፍቶብሽ |
---|
1624 | ይሆን? |
---|
1625 | ቅድስት- ሳቅ |
---|
1626 | አልክድም እንደ ሴት መንጎዳጎድ አይሆንልኝም |
---|
1627 | እንደውም እዚህ ያሉት በጣም ይፈታተኑኛል |
---|
1628 | ሳቅ ሙያሽን እንቅመሰው እስኪ አገልግል |
---|
1629 | ፈትፍተሽ አምጪ ይሉኛል; ግን አይሆንልኝም እኔም |
---|
1630 | ሴትነቱ ጠፍቶኛል መሰለኝ አላበላም ብዬ ቁጭ |
---|
1631 | ብያለሁ አልሞከርኩትም እንጂ ሳይጠፋኝ |
---|
1632 | አይቀርም ለራሴም ቀባ ቀባ አድርጌ ነው የምበላው |
---|
1633 | እንደወንዶቹ ቀለል ያሉ የፈረንጅ ምግብ; ሩዝ |
---|
1634 | ወይም ፓስታ እያበሰልኩ ነው የምመገበው ወጣ |
---|
1635 | ወጡን ነገር ሳልረሳው አልቀርም ዘ-ሐበሻ- |
---|
1636 | አግብተሻል? |
---|
1637 | ቅድስት- አላገባሁም ዘ-ሐበሻ- ለምን አላገባሽም |
---|
1638 | ብዬ አልጠይቅሽም ግን ብዙ ጊዜ ከወንዶች ጋር |
---|
1639 | ስለምትውይ ተጽእኖ አሳድሮብሽ ይሆን? |
---|
1640 | ቅድስት- ኖ! |
---|
1641 | ላሳደረብኝም የራሴ የሆነ ፐርሰናል ጉዳይ |
---|
1642 | ያለማግባት ጉዳይ ነው ዘ-ሐበሻ- እሺ እንተወው |
---|
1643 | የሕይ ወት ፍልስፍናሽ ምንድን ነው? |
---|
1644 | ቅድስት- እኔ በእግዚአብሄር የማምን ሰው ነኝ |
---|
1645 | የቤተክርስቲያን ሰው ነኝ ያደግኩትም |
---|
1646 | ከእግዚአብሄር ቃል ጋር ነው በሕይወቴ |
---|
1647 | የሚያጋጥሙኝ ነገሮችና የሚፈጠሩት ሁኔታዎች ሁሉ |
---|
1648 | በእግዚአብሄር ፈቃድ ብዬ ነው የማምነው ከዛ |
---|
1649 | በተረፈ እኔ ማድረግ ያለብኝን ነገር ሁሉ |
---|
1650 | አደርጋለሁ ቀጥሎ ያለው በእግዚአብሔር የሚሆን |
---|
1651 | ነው ዘ-ሐበሻ- በመጨረሻም ምን ትያለሽ? |
---|
1652 | ቅድስት- ማለት የምፈልገው? |
---|
1653 | ብዙ ጊዜ ለሀበሾች ታክሲ ነው የምነዳው ስል |
---|
1654 | አንዳንዱ ይደነግጣል; አንዳንዱ ይገረማል; |
---|
1655 | አንዳንዱ አብረታቶኝ ያልፋል አብዛኛው ሴት ሆኜ |
---|
1656 | የታክሲ ሥራ ላይ ሲያየኝ 'ጉድ' ይላል እኔ የምለው |
---|
1657 | ግን በተለይ ሴቶች የታክሲ ሥራ አያስፈራም; ቀላል |
---|
1658 | ነው; ኑና ሞክሩት ነው የምለው ብዙ ጊዜ የእኛ |
---|
1659 | ሴቶች ፈሪዎች ነን መንገድ እንፈራለን |
---|
1660 | አይናፋር ነን |
---|
1661 | ግን ኑ የታክሲ ሥራ ቀላልና የሰነፍ ሥራ ነው |
---|
1662 | የምለው ሴቶች መጥተው ቢሞክሩት ደስ ይለኛል |
---|
1663 | ዘ-ሐበሻ- እናመሰግናለን ቅድስት ቅድስት- እኔም |
---|
1664 | አመሰግናለሁ ® |
---|
1665 | ካሳሁን ገርማሞ በ1939 ዓም አዲስ አበባ ተወለደ |
---|
1666 | ወላጅ እናቱ ወሮ ዘነበች አንጩ፣ አባቱ ገርማሞ |
---|
1667 | ወናዬ ይባላሉ፡፡ ካሳሁን አዲስ አበባ ይወለድ |
---|
1668 | እንጂ ያደገው ግን ተፈሪ ኬላ በምትባል አገር ነው፡፡ |
---|
1669 | እድሜው ለትምህርት እንደደረሰም ተፈሪ ኬላ |
---|
1670 | አንደኛ ደረጃ ትቤት ትምህርቱን መከታተል ጀመረ |
---|
1671 | እዚያው ትምህርቱን በመከታተል ላይ እንዳለ |
---|
1672 | ቤተሰቦቹ ተመልሰው ወደአአ በመምጣታቸው እሱም |
---|
1673 | ወደ ትውልድ አገሩ ተመለሰ፡፡ አአ መጥቶ ልዑል |
---|
1674 | መኮንን ትቤት ትምህርቱን መከታተል ጀመረ፡፡ |
---|
1675 | ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲገባ በተማሪዎች |
---|
1676 | መማከርት በነበረው ንቁ ተሳትፎ ‹‹የባለታሪካችንን›› |
---|
1677 | ገፀ ባህሪይ ወክሎ ተማሪዎች ፊት መታየት ጀመረ፡፡ |
---|
1678 | በግጥሞችም የሁለገብ ችሎታውን አሳየ፡፡ |
---|
1679 | ካሳሁንም እንዲህ እያለ ትምህርቱን ጨረሰ፡፡ |
---|
1680 | ትምህርቱን ጨርሶ ግን አልቆመም ቀጥታ ያመራው |
---|
1681 | ወደ ፖሊስ ሙዚቃና የቴአትር ክፍል ነው፡፡ |
---|
1682 | በወቅቱም እንደርሱ ያለ ሰው ያስፈልግ ስለነበር |
---|
1683 | ታህሳስ 1961 ዓም የቅጥር ውል ፈጽሞ በቋሚነት |
---|
1684 | ስራውን ጀመረ፡፡ እዛም በመስራት ላይ እያለ |
---|
1685 | ለታዋቂ ድምጻዊያኖች ግጥምና ዜማ በመስጠት |
---|
1686 | ይታወቃል ግጥምና ዜማ ከሰጣቸው ድምጻዊያኖች |
---|
1687 | መካከል ሒሩት በቀለ፣ ታደለ በቀለ፣ በኃይሉ |
---|
1688 | እሸቴና ተስፋዬ በላይ…በግንባር ቀደምትነት |
---|
1689 | ይጠቀሳሉ፡፡ ‹‹ካሳሁን ከመድረክ |
---|
1690 | አስተዋዋቂነት ጎን ለጎን ግጥም ይጽፋል፣ ዜማ |
---|
1691 | ይደርሳል፣ አዳዲስ የውዝዋዜ ስልቶችን ያወጣል፣ |
---|
1692 | ሙዚቃ አሬንጅ ያደርጋል የመድረክ አስተዋዋቂ ነው |
---|
1693 | ቀልድና ቁምነገር በአንድ ላይ ማዋሀድ ይችልበታል፡፡ |
---|
1694 | በ1960ዎቹ ዓም በፖሊስ ሰራዊት ሙዚቃና ቴአትር |
---|
1695 | ክፍል ውስጥ ካሳሁን ገርማሞ መድረኩን ሲመራ |
---|
1696 | ጥላዬ አራጌ ስትወዛወዝ ሁለቱም ወጣቶች ለፍቅር |
---|
1697 | ተጫጩ፤ የመድረክ ተወዛዋዥ ጥላዬ የተመልካችን |
---|
1698 | አይን ብቻ ሳይሆን ካሳሁንንም ቀልብ ገዛች፡፡ |
---|
1699 | እሷም በልዩ የመድረክ አቀራረብ ለዛው ተሳበች |
---|
1700 | ተፈላለጉ ተዋደዱ ጐጆ ለመቀለስ ወሰኑ፡፡ በሐምሌ |
---|
1701 | ወር 1967 ዓም የጋብቻ ስነስርዓታቸውን ፈጸሙ |
---|
1702 | በሐምሌ ወር 1968 ዓም ቴዎድሮስ ካሳሁን ተወለደ |
---|
1703 | ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮ ስለአባቱ |
---|
1704 | ከተናገረው፡- አባቴና እናቴ የተገናኙበትን ጊዜ |
---|
1705 | በትክክል ባላውቀውም መስሪያቤታቸው አንድ ላይ |
---|
1706 | መሆኑን አውቅ ነበር እሱ የመድረክ መሪ እሷ ደግሞ |
---|
1707 | የመድረክ ተወዛዋዥ ነበረች፡፡ የተጋቡት በ1967 |
---|
1708 | ዓም ነው እናቴ ጥላዬ አራጌ የ17 ዓመት ወጣት |
---|
1709 | ነበረች፡፡ እርሱ ደግሞ ወደ 20ዎቹ መጨረሻ ነበር |
---|
1710 | ሲሉ አውቃለሁ በተጋቡ በአንድ አመታቸው እኔ |
---|
1711 | ተወለድኩኝ ነገር ግን ከዚያ በኋላ ብዙ አመት |
---|
1712 | አብረው አልኖሩም የተለያዩበትን ቀን በትክክል |
---|
1713 | ባላውቀውም ለ6ኛ የልደት ቀኔ እለት ግን እናቴ |
---|
1714 | አልነበረችም፡፡ አባቴ ከዚያ በኋላ ለራሱ |
---|
1715 | አልኖረም እናትም አባትም ሆኖ አሳደገኝ የኖረው |
---|
1716 | ለኔ ነበር፡፡ ጥሩ ትምህርት ቤት አስተምሮኛል፡፡ |
---|
1717 | በዘመናዊ አስተዳደግና በጥሩ ስነምግባር |
---|
1718 | አሳድጐኛል። |
---|
1719 | አባቴ ሙዚቀኛ እንድሆን ፈጽሞ አይፈልግም |
---|
1720 | አስቦትም አያውቅም ምክንያቱም በነሱ ዘመን |
---|
1721 | በኪነጥበቡ አካባቢ የነበሩ ሰዎችን በኑሮ ውጤታማ |
---|
1722 | አለመሆንን በማየት ይመስለኛል በተጨማሪም ልክ |
---|
1723 | የምስራ ሳይሆን የማጠፋ ስለሚመስለው የኔን |
---|
1724 | ሙዚቀኝነት አልወደደውም ነበር፡፡ በኋላ ላይ ግን |
---|
1725 | የስራ ውጤቴን የኔንም ስነስርዓት ሲያየው ሞያዬን |
---|
1726 | እየተቀበለው መጥቶ ነበር፡፡ ግን መጨረሻውን |
---|
1727 | ሳያየው ቀረ የምወደው አባቴ በ1993 ዓም ከዚህ |
---|
1728 | አለም በሞት ተለየ፡፡ ‹‹ከአርቲስት ቤተሰብ |
---|
1729 | መፈጠሩ ደስ ይለኛል›› ክቡር ዶር ድምጻዊ |
---|
1730 | ጥላሁን ገሠሠ አባቱ ካሳሁን ገርማሞ የፖሊስ |
---|
1731 | ኦርኬስትራ አስተዋዋቂና የፖሊስ ፕሮግራም |
---|
1732 | ጋዜጠኛ ነበር፡፡ እናቱ ወይዘሮ ጥላዬ እዚያው |
---|
1733 | ክፍል ውስጥ በተወዛዋዥነት ሰርታለች፡፡ |
---|
1734 | ቴዎድሮስ ከአርቲስት ቤተሰብ በመፈጠሩ በጣም ደስ |
---|
1735 | ይለኛል፡፡ ከዚያ ቤተሰብ ወጥቶ ለዚህ መብቃቱ |
---|
1736 | እጅግ ያኮራል፡፡ ልጁን እንደተመለከትኩት |
---|
1737 | የእድሜ ማነስ ሳይሆን ቁም ነገር ያለው ተግባር |
---|
1738 | ለመፈጸም እንደሚችል አውቃለሁ፡፡ በድምጹም ሆነ |
---|
1739 | በስራው አደንቀዋለሁ፡፡ ሊሰራ የፈለጋቸውን |
---|
1740 | ነገሮች ሁሉ አስቦ በራሱ ዜማ፣ በራሱ ግጥም፣ |
---|
1741 | በራሱ ድምጽ አገናኝቶ መሰራት የሚችል ብቁ |
---|
1742 | አርቲስት ነው ማለት እችላለሁ፡፡ ‹‹ዘውድ |
---|
1743 | ብጭንና ቢዘፍንልኝ አልጠላም›› አቶ ውብሸት |
---|
1744 | ወርቅአለማሁ የማስታወቂያ ስራ ባለሙያ ስለሱ |
---|
1745 | ለመግለጽ በቂ ሀይል ያለው ቃል የሚገኝ |
---|
1746 | አይመስለኝም፡፡ ልጁ’ኮ ከስንት አንዴ ብቅ የሚል |
---|
1747 | ውብ ጀምበር ነው፡፡ ባቀረባቸው አራቱ ምርጥ |
---|
1748 | የመታሰቢያ ስራዎች፣ ለኃይሌ፣ ለግርማዊነታቸው፣ |
---|
1749 | ለቀነኒሳና ለቦብማርሌ በዘፈናቸው ስራዎች |
---|
1750 | እንዳከብረው አድርጐኛል፡፡ አጥንት ሰብረው |
---|
1751 | ይገባሉ አእምሮው ከዘፈነላቸው ሯጮች በላይ |
---|
1752 | እንደሚፈጥን ይሰማኛል፡፡ አእምሮህን |
---|
1753 | እወደዋለሁ፡፡ ሸራተን ሆቴል መድረክ ላይ ሲጠየቅ |
---|
1754 | በቅርብ አይቼዋለሁ፡፡ የመልሱ ፍጥነት ችሎታውን |
---|
1755 | ገላጭ ነው፡፡ ምኞቴ፤ በዓለም ላይ የማይጠገቡ |
---|
1756 | አራት ነገሮች አሉ፡፡ ሀብት፣ እድሜ፣ ስልጣንና |
---|
1757 | ፍቅር እንዲያገኝ ነው፡፡ ልጁ ደግሞ ገንዘብ፣ |
---|
1758 | ውበት፣ ዝና ወጣትነትና ብስለት አለው፡፡ ፍጹም |
---|
1759 | ለትዳር የተመቸ ነው፡፡ ግብዝ አይደለም፡፡ |
---|
1760 | ቢሆንማ ኖሮ እስካሁን ይበላሽ ነበር፡፡ |
---|
1761 | በመጨረሻም ዘር ቆጥሬ ‹‹ዘውድ›› ብጭንና |
---|
1762 | ቢዘፍንልኝ አልጠላም። |
---|
1763 | ‘በከበሮ ጀመረ ዛሬ ለዚህ በቃ’ - አጐቱ አቶ |
---|
1764 | ሃይሉ ገርማሞ የልጅነት ምኞቱ ምን ነበር? |
---|
1765 | ፦ የማትለየው ትንሽ ከበሮ ነበረች፡፡ እሷን ሁሌ |
---|
1766 | ይደልቃል፡፡ ዘፍነህ የት ልትደርስ ነው; እለው |
---|
1767 | ነበር፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ያውቃል፤ አንድ ቀን |
---|
1768 | ታየኛለህ›› ይለኛል፡፡ያሳደገችው እህቴ |
---|
1769 | ለፀጉር መቀጠያ ያመጣችውን አርቴፊሻል ፀጉር አፄ |
---|
1770 | ቴዎድሮስን ሆኖ ለመስራት ከቤት ይዞ ጠፋባትና |
---|
1771 | ስለምትወደው ተወችለት፡፡ በከበሮ ጀመረ ዛሬ |
---|
1772 | ለዚህ በቃ፡፡ ‹‹የሳይንስ ትምህርት ፍላጎት |
---|
1773 | ነበረው›› መምህሩ ሐጎስ አርአያ ቤቴልሔም |
---|
1774 | ትምህርት ቤት ውስጥ 6ኛ ክፍል ሳይንስ |
---|
1775 | አስተምሬዋለሁ የሳይንስ ትምህርት ፍላጐት |
---|
1776 | ነበረው፡፡ በክፈለ ጊዜው ለእረፍት ያህል መሐል |
---|
1777 | ላይ መዝናኛዎች አይጠፉም የልብና የአንጀት |
---|
1778 | ስዕሎች ሳቀርብ ቴዲ በግጥም ይገልጻቸዋል፡፡ ንቁ |
---|
1779 | ተማሪ ነው፡፡ እያዝናና ጭንቅላታቸው ውስጥ |
---|
1780 | እንዲቀረጽ ያደርጋል፡፡ ወደሌላ ክፍል |
---|
1781 | እወስደውና ያነብላቸዋል በዚህ ምክንያት ሁሌም |
---|
1782 | ተሰጥኦ እንዳለውና እንዲገፋበት እነግረው ነበር፡፡በትምህርት |
---|
1783 | ቤት ክበባት ውስጥ በስነጽሁፍ ጥያቄና መልስ |
---|
1784 | ውድድር ላይ ይወዳደራል ግጥሞቹንም በዘፈን መልክ |
---|
1785 | ያቀርባቸዋል፡፡ አድጐ ‹‹ባይገርምሽ ገና |
---|
1786 | እወድሻለሁ›› እያለ በቴሌቪዥን ሲጫወት ማየቴ |
---|
1787 | ትንግርት ሆነብኝ ‹‹ይህ ልጅ ትልቅ ሰው ሆነ›› |
---|
1788 | አልኩኝ፡፡ ከዘፈኖቹ ‹‹ታሪክ ተሰራ›› እና ‹‹ባይገርምሸን›› |
---|
1789 | እወዳቸዋለሁ ‹‹አቡጊዳንም›› የራሱን ስልት |
---|
1790 | ካሳየባቸው ስራዎች አንዱ ነው፡፡ ወደፊት |
---|
1791 | የሱዳንና የጃፓን ስልቶችን በሙዚቃው ውስጥ |
---|
1792 | ቢያካትት እመርጣለሁ፡፡ ‹‹ቴዲ ችሎታ ያለው |
---|
1793 | ድምጻዊ ነው›› አቶ አዲሱ ገሠሠ የቴዎድሮስ |
---|
1794 | ካሳሁን ማኔጀር ከጂጂ ጋር ብቻ ነበር የሰራነው፡፡ |
---|
1795 | ተሰጥኦ ስላላት በዓለም ላይ ላስተዋውቃት |
---|
1796 | ሞክሬያለሁ፡፡ ቴዲን በመጀመሪያ ወደ አሜሪካን |
---|
1797 | ወሰድኩት፡፡ ዋሽንግተን ባቀረበው ስራ ተስፋ |
---|
1798 | እንዳለው አወቅሁ፡፡ ከብዙ ሰዎች ጋርም |
---|
1799 | አስተዋወቅሁት ተሰጥኦውን እንዲያውቁለት፣ |
---|
1800 | ችሎታውን እንዲያደንቁለት አደረኩ፡፡ ከዚያም |
---|
1801 | ወደአረብ ሀገራት በመሔድ የተለያዩ ዝግጅቶችን |
---|
1802 | አቅርቧል፡፡ በዘፈኑ በኩል አንዳንዴ ትንሽ ልጁን |
---|
1803 | ያለመረዳት ችግር እንዳለ አይቻለሁ፡፡ በተለያዩ |
---|
1804 | ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሰርቷል፡፡ ያው እንደተለመደው |
---|
1805 | ብዙዎቹ የኪነጥበብ ሰዎች የሚያቀርቧቸው የፈጠራ |
---|
1806 | ስራዎች በተሳሳተ መንገድ እንደሚተረጎምባቸው |
---|
1807 | አውቃለሁ፡፡ ቦብ ማርሌም ይህ ደርሶበታል፡፡ ቴዲ |
---|
1808 | ችሎታ ያለው ድምጻዊ ነው፡፡ በቀረበበት መድረክ |
---|
1809 | ሁሉ ተቀባይነቱ እጅግ የደመቀ ነበር፡፡ እሱን |
---|
1810 | ይዤ በመስራቴ እደሰታለሁ፡፡ በተለይ ስራዎቹን |
---|
1811 | ከቤተሰቦቼ ጋር ሆነን ስናየው የተለየ ስሜት |
---|
1812 | አሳድሮብናል፡፡ እንደእኔ አስተያየት አልበም |
---|
1813 | ማውጣት ብቻ በቂ አይደለም፡፡ የሰዎችን ፍላጐት |
---|
1814 | ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ከተለያዩ አርቲስቶች ጋር |
---|
1815 | እንደመኖሬ ቴዲ ለየት ይላል፡፡ ሙዚቃ ህይወቴ ወ |
---|
1816 | ካሣ መንፈስ በቱባው ቋንቋ ተው ልጄ ኪነት- ከሀሁ |
---|
1817 | ታረቅ በአንቺ ሆዬ ቃና- ዮራይስመሌ በጉራጊኛ |
---|
1818 | በትዝታ ቃና- ፈርዲዳ ማሣርቦ በአንቺ ሆዬ ቃና- |
---|
1819 | ደርፊ ምስ ጓላይ በትግሪኛ ቶሌ ቶሌ ያሚ ጋሪ |
---|
1820 | ናቃሪ ፈያ በኦሮምኛ ወላይታ ካአ በወላይትኛ |
---|
1821 | ሙዚቃ ህይወቴ ግዕዝና ዕዝል አራራይ የተሰጠች |
---|
1822 | ከላይ ያሬዳዊ ስልቱ የሰማይ ፀጋ አቆራኘኋት |
---|
1823 | ነፍሴን ከአንቺ ጋ፡፡ በአገሬ ቅኝት የብሔር |
---|
1824 | ቋንቋ እደሰታለሁ እኔ አላዝነም በቃ፡፡ በአፋር |
---|
1825 | ሲዳማ በጋምቤላ ቶም ልርገጥ ዳንኪራ እኔ |
---|
1826 | አላዝንም ከቶም፡፡ መሀያበያባ መሃያበያባ በአፋርኛ |
---|
1827 | ሃያባያ መሃያበያባ ሀያብዬ እኔስ ለአብዬ፡፡ |
---|
1828 | ሙዚቃ ህይወቴ ግዕዝና ዕዝል አራራይ የተሰጠች |
---|
1829 | ከላይ ተው ቢል አልሰማ በልጅነቴ ገርፎ ሲቀጣኝ |
---|
1830 | ሲመክረኝ አባቴ ስንት ያየሁብሽ ሙዚቃ ህይወቴ |
---|
1831 | ቆመህ ካላየህ አታምንምና ላባብልህ ዛሬ በክራሬ |
---|
1832 | ቃና ለሟች ማዘን የለም ባለው መጽናናት ነው ብለህ |
---|
1833 | እንዳስተማርከኝ ባንተው ምክር ሄጄ በአንተው |
---|
1834 | አስጨከንከኝ እሱ እንዳለው ያ ሎሬቱ ሞትም ይሙት |
---|
1835 | የታባቱ በሞትህ ላይ ፎክሬበት በዳንኪራ ትነሳለህ |
---|
1836 | ከእኔ ጋራ መሀያበያባ መሃያበያባ ሀያብዬ |
---|
1837 | አልሞትክም አብዬ መሃያበያባ መሃያበያባ ሃያብዬ |
---|
1838 | እኔ አለሁ አብዬ፡፡ ሙዚቃ ህይወቴ ግዕዝና ዕዝል |
---|
1839 | አራራይ የተሰጠች ከላይ በዚህ ኑሮ ብሎ ከላይ |
---|
1840 | ካዘዘ ልጁ ምን ያድርግ ክራሩን ያዘ፡፡ |
---|
1841 | አትዘንበት አደራ አብዲ አባቴ ማርኮት ቅኝቱ ምን |
---|
1842 | ያድርግ ኧዲ፡፡ እኔ መሃያበያባ መሃያበያባ |
---|
1843 | ሃያባያ መሃያበያባ መሃያበያባ መሃያበያባ |
---|
1844 | ሃያብዬ ጀነቱን ለአብዬ፡፡ በቴዎድሮስ ካሳሁን በቴዲ |
---|
1845 | አፍሮ ‹‹ስራዎቹ የላቀ ኢትዮጵያዊ ስሜት |
---|
1846 | አላቸው›› ተዋናይ፣ ፀሐፌተውኔት፣ አዘጋጅና |
---|
1847 | ገጣሚ ጌትነት እንየው የግጥሞቹ ይዘት፦ የቴዲ |
---|
1848 | የዘፈን ግጥሞች፣ ይዘታቸው፣ ስፋት አላቸው፡፡ |
---|
1849 | ከሌሎች ከምንሰማቸው በጾታ ፍቅር ርዕስ ላይ |
---|
1850 | ከሚያጠነጥኑት የላቀ ነው፡፡ ወደኋላ ታሪካዊ |
---|
1851 | የሆኑ ድርጊቶችን ያነሳሉ፡፡ ጀግኖች ያወድሳሉ፡፡ |
---|
1852 | ስለ አፄ ኃይለስላሴ፣ ስለኃይሌ ገብረስላሴ፣ ‹‹እንደየሩሳሌም›› |
---|
1853 | የሚለውና ስለሩጫው የሰማነው ሁሉ ብሔራዊ ስሜትን |
---|
1854 | የሚቀሰቅሱ ናቸው፡፡ |
---|
1855 | ጭብጦች፦ የሚያነሳቸው ጭብጦች በፍቅር ብቻ |
---|
1856 | የተወሰኑ አይደሉም፡፡ ብሔራዊ ማንነትን |
---|
1857 | ይገልጻሉ፡፡ ይሔ ,,, የሚለው የእኛ አቡጊዳ ነው |
---|
1858 | ከልጅነት የህይወት ያህል ይሰፋል፡፡ አሁን ላይ |
---|
1859 | ሆኜ ስሰማው ያኔ ቁምጣ ለብሼ ቄስ ትምህርት ቤት |
---|
1860 | ውስጥ በጅራፍ ተገርፌ አንገቴ ያበጠውን |
---|
1861 | አስታውሳለሁ፡፡ ስራዎቹ የላቀ ኢትዮጵያዊ ስሜት |
---|
1862 | አላቸው፡፡ በአንድ ምሽት እንደዚያ በጣም ስሜት |
---|
1863 | የሚቀሰቅስ ጽሁፍ ድንገት የሚመጣ አይደለም፡፡ |
---|
1864 | አቀራረብ፦ ከህጻናት እስከ ሀገር መሪዎች ድረስ |
---|
1865 | ያደነቁት ሰፊና ታሪካዊ የሆኑ ጭብጦችን በቀላል |
---|
1866 | ቋንቋ የመግለጽ ብቃት ስላለው ነው፡፡ ምናባዊ፣ |
---|
1867 | ውስጣዊ የሚል ትርጓሜ ኖሮት ቃላቱ ሲፈቱ |
---|
1868 | አይከረሙም፡፡ ይሰማል ይገባል፡፡ በቀላል ቋንቋ |
---|
1869 | ለመግጠም የራስ የሆነ ብቃት ይጠይቃል፡፡ ለምሳሌ |
---|
1870 | መንግስቱ ለማቀላል በሆኑ ቃላት፣ ቀለል ባሉ |
---|
1871 | አገላለጽ የሚያፈላስፉ ጉዳዮችን ያነሳሉ፡፡ |
---|
1872 | ቀላልና ተራ የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ቀለል |
---|
1873 | ያለው ቋንቋ አጠቃቀም ሙዚቃ ወዲያው እንዲገባ |
---|
1874 | ይረዳል፡፡ እንደ መንግስቱ ለማ ጥልቅ ሀሳብን |
---|
1875 | በቀላል ቋንቋ የሚያቀርቡ ጥቂት ናቸው፡፡ በዘፈኑ |
---|
1876 | በኩል ቴዲን አግኝተናል፡፡ ‹‹እስካሁን |
---|
1877 | እንድሮጥ አድርጐኛል አርጅቼም በከዘራ ሳልሮጥ |
---|
1878 | አልቀርም! |
---|
1879 | ›› አትሌት ኃይሌ ገስላሴ ክቡር ዶር • ዘፈንና |
---|
1880 | ስሜት፦ - ‹‹አልሆንልህ አለኝ›› የሚለው ዘፈኑ |
---|
1881 | ከምስል ጋር ተቀናብሮ መታየቱን ነገሩኝ፡፡ ያኔ |
---|
1882 | አቴንስ ነበርኩ፡፡ ዜማውን በመጠኑ በስልክ |
---|
1883 | አሰሙኝ፡፡ ብዙም ጥራት አልነበረውም፡፡ ስመጣ |
---|
1884 | ከቤተሰቦቼ ጋር ተመለከትኩት ያስለቅሳል፡፡ |
---|
1885 | ውስጤ የሆነ ነገር ተላወሰ፡፡ ያንን መግለጽ |
---|
1886 | ይከብደኛል፡፡ ስሜትን ይረብሻል እውነተኛ |
---|
1887 | ህይወት ውስጥ ይከታል፡፡ የሚደነቅ አይነት ነበር፡፡ |
---|
1888 | ያንን እያየሁ መተኛትም ሆነ መቀመጥ |
---|
1889 | አልነበረብኝም ኦፕራሲዮን ሆኜ ሮጫለሁ፡፡ • |
---|
1890 | የዜማ ኃይል፦ - ‹‹መርቆ ሸኝቶ ሀገር›› የሚለው |
---|
1891 | ይስበኛል፡፡ ሽማግሌው ሲመጡ ሳይ፣ ቀነኒሳ |
---|
1892 | ወደኋላ እየዞረ ሲመለከት ‹‹አንተን ጥሎ መሔድ…›› |
---|
1893 | ሲል እነሱ ቦታዎች በጣም ይረብሹኛል፡፡ |
---|
1894 | በመጀመሪያ ስለ እኔ በዘፈነው እስካሁን እንድሮጥ |
---|
1895 | አድርጐኛል ለዚህ ደግሞ እኔ እንጃ አርጅቼም |
---|
1896 | በከዘራ ሳልሮጥ አልቀርም፡፡ ‹‹እውነትን በዜማ |
---|
1897 | ይነግረናል›› ደራሲና የፊልም ዳይሬክተር |
---|
1898 | ተስፋዬ ማሞ ሙስሊሙና ክርስቲያኑ ምን ያህል |
---|
1899 | ተዋህደው እንደሚኖሩ አንድ ምሳሌ ላንሳ፣ ወሎ |
---|
1900 | ውስጥ አንድ ቤተክርስቲያን አለ፡፡ ስሙን |
---|
1901 | ካልተሳሳትኩ ሩጋ ሚካኤል ይባላል፡፡ እዚያ |
---|
1902 | የሚኖሩት አብዛኞቹ ሙስሊሞች ናቸው፡፡ ቀሳውስቱ |
---|
1903 | በቁጥር ያንሳሉ፡፡ ካህናቱ ቤተክርስቲያኑን |
---|
1904 | ለማስተዳደር አንስተው ደሴ ለማድረግ ያስባሉ |
---|
1905 | ይሔኔ የአካባቢው ሙስሊሞች ይቃወማሉ፡፡ |
---|
1906 | ተባብርን የጐለደውን አሟልተን ትኖራላችሁ እንጂ |
---|
1907 | አትሔዱም ብለው ይከለክሏቸዋል፡፡ ኮሚቴ ተቋቁሞ፣ |
---|
1908 | ገንዘብ ተዋጥቶ ቤተክርስቲያኑ እስካሁን እዚያው |
---|
1909 | ይኖራል፡፡ ቴዲ ይህንን ነው በጥሩ ቋንቋ |
---|
1910 | የገለጸው፡፡ ይህ ለኛ ብቻ አይደለም ለዓለም |
---|
1911 | ሊሸጥ ይችላል፡፡ ዛሬ በአክሪራነት በግራና ቀኝ |
---|
1912 | አለም በምትተራመስበት ሰዓት ኢትዮጵያ |
---|
1913 | እንደትልቅ ተምሳሌት እንድትቆጠር ያደርጋታል፡፡ |
---|
1914 | በመሆኑም በቴዲ እንኮራበታለን በልጅነቱ ያገር |
---|
1915 | ሽማግሌ ስራ እንደመስራቱ ሊመሰገን ይገባዋል፡፡ |
---|
1916 | ‹‹ልቤ መጮህ ይፈልጋል›› ትርፌ ማንያህልሃል ዲጄ |
---|
1917 | ኪን ቴዲ በግጥሞቹ፣ በዜማዎቹ እና በቅላጼው |
---|
1918 | ትልቅ ስራ አበርክቷል፡፡ በዘፈኑ ብዙ ነገሮች |
---|
1919 | ማካተትን ችሏል፡፡ ቴዲን እንደጥላሁን ገሠሠ ነው |
---|
1920 | የማየው በስሜት ነው የሚዘፍነው፡፡ የሰውን የልብ |
---|
1921 | ትርታ የሚያውቅ ይመስለኛል ለዚህም ሳይሆን |
---|
1922 | አይቀርም አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል |
---|
1923 | ዘፈኖቹን ያዳምጣቸዋል፡፡ እኔ አስከማውቀው |
---|
1924 | ድረስ ለቦብ ማርሌ አድናቆት አለው፡፡ ከልቡ |
---|
1925 | ይወደዋል፡፡ በዚህም የተነሳ የሬጌን የሙዚቃ |
---|
1926 | ስልት ሲሞከር አይቸዋለሁ፡፡ በእርግጥ የጀማይካ |
---|
1927 | ሳይሆን የኢትዮጵያ ስልት ይጐላበታል፡፡ እናም |
---|
1928 | የኛን ፈጥሯል ማለት እችላላሁ፡፡ ቴዲ ስለዘፈኑ |
---|
1929 | ሲነግረኝ ልቤ መጮህ ይፈልጋል ይለኛል፡፡ |
---|
1930 | እግዚአብሔር በሰጠኝ ተሰጥኦ ለህዝቡ ማገልገል |
---|
1931 | አለብኝ ይላል፡፡ |
---|
1932 | ቀዩን ቲሸርት በጥቁር መነጽር አድጎ ከ16 ወራት |
---|
1933 | እስራት በሗላ የተፈታው ድምጻዊው ቴዎድሮስ |
---|
1934 | ካሳሁን በታሰረ ወቅት አብሮ ለታሰረው የኢትዮጵያ |
---|
1935 | ሕዝብ ያለውን አክብሮት ገለጸ ድምጻዊው ከእስር |
---|
1936 | ከተፈታ በሗላ ለጋዜጠኞች በሰጠው ቃለምልልስ 'በእስር |
---|
1937 | ቤቱ ከበርካታ መልካም ኢትዮጵያውያን ጋር ጥሩ |
---|
1938 | ጊዜ ማሳለፉን' ገልጧል በታሰረበት ወቅት |
---|
1939 | ከአድናቂዎቹ የመጡለትንና ሲገለገልበት የነበረ |
---|
1940 | ውን መጽሀፍት ለማረሚያ ቤቱ ቤተ-መጽሀሐፍት |
---|
1941 | የሰጠው ቴዲ ያሉትን ልብሶቹን እና ቁሳቁሶቹንም |
---|
1942 | ጠያቂ ለሌላቸው እስረኞች ጋር አከፋፍሏል |
---|
1943 | በሐምሌ ወር እናት እና አባቱ ተጋብተው፣ በሐምሌ |
---|
1944 | ወር የተ ወለደው፣ በሐምሌ ወር ለተወለዱት |
---|
1945 | ለቀዳማዊ ሀይለ ሥላሴ ዘፍኖ ሁለት ሐምሌዎችን |
---|
1946 | በእስር ያሳለፈው ቴዎድሮስ ካሣሁን ገርማሞ |
---|
1947 | ጥቅምት 23 ቀን 1 999 ዓም ከሌሊቱ ሰባት ሰዓት |
---|
1948 | ከአስር ደቂቃ ሲሆን በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 17 |
---|
1949 | ክልል በቤተ መንግሥት አካባቢ ንብረትነቱ የግሉ |
---|
1950 | በሆነው ኮድ 2-59868 አ ዲስ አበባ አው ቶሞቢል |
---|
1951 | መኪናቸው ደጉ ይበልጣል የተባለ እግረኛ ገጭቶ |
---|
1952 | ገድሎ አምልጧል በሚል በቀረበበት ክስ በወቅቱ |
---|
1953 | ቴዲ አፍሮ በመኪና ገጭቶ ገድሎ ታል በሚል |
---|
1954 | የተጠረጠረበትን የሟ ች ደጉ ይበልጣል የሕይወት |
---|
1955 | ታሪክ በወቅቱ “ፎር ቹን” የተባለ የእንግሊዘኛ |
---|
1956 | ጋዜጣ የሟች አባት አ ቶ ታምሩ ተፈሪን ጠቅሶ |
---|
1957 | እንደዘገበው፤ ሟች ከጎ ጃም መጥቶ ሽሮ ሜዳ |
---|
1958 | አካባቢ ከአጎቱ ጋር ይኖር የነበረ የ18 ዓመት |
---|
1959 | ወጣት ነው። |
---|
1960 | ደጉ መጠጥ ከሚ ጠጡ ልጆች ጋር በመግጠሙ ቤቱን ጥሎ |
---|
1961 | ለጎዳ ና ሕይወት ይዳረጋል። |
---|
1962 | ነገር ግን በሣምንት አንዴ ወይም ሁለቴ ወደ |
---|
1963 | ቤተሰቦቹ በመምጣት ይጠይ ቃቸው እንደነበር ነው |
---|
1964 | ቴዲ በወቅቱ ለአዲስ አድማስ ና ሪፖርተር ጋዜጣ |
---|
1965 | የሰጠው መልስ “ሰውን የሚያህል ክቡር ነገር |
---|
1966 | ገጭቼ ላመልጥ አልችልም፣ እኔ ድርጊቱ ተፈጸመ |
---|
1967 | በተባለበት ቦታ አልነ በርኩም፣ 'ሰው ገጭቶ |
---|
1968 | አምልጧል' የተባለው ወሬ ሐሰትና ጉዳዩም ክብሬን |
---|
1969 | የሚነካ ነው” ነበር ያለው። |
---|
1970 | "እኔ ሀገር ውስጥ የገባሁት በጥቅምት 23 ቀን ነው፣ |
---|
1971 | የምኒልክ ሆስፒታል ማስረጃ እንደሚያስረዳው |
---|
1972 | ደግሞ ሟች የሞተው በጥቅምት 22 ቀን ነው። |
---|
1973 | ” ብሎ በፍርድ ቤት ሲከራከር የቆየው ቴዲ አፍሮ 6 |
---|
1974 | አመት በከፍተኛው ፍርድ ቤት በተፈረደበት ወቅት "ዳኛው |
---|
1975 | በቅንነት ክሴን አልተመለከቱትም" ሲል መክሰሱ |
---|
1976 | ይታወሳል በዚህም የተነሳ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት |
---|
1977 | ይግባኝ ያቀረበው ቴዲ እስሩ ወደ 2 አመት |
---|
1978 | ተቀንሶለት በአመክሮ ተፈቷልበቴዲ አፍሮ ዙሪያ |
---|
1979 | የተጠናቀሩ ዘገባዎችን በውስጥ ገጽ ይፈልጉ። |
---|
1980 | የወደቀ ዛፍ ምሳር ይበዛበታል እንዲሉ ድምጻዊው |
---|
1981 | ቴዲ አፍሮ በእስር ቆይታው ሰለሜ በሚለው የሙዚቃ |
---|
1982 | አልበሙ አንድ ሰአሊ ሥራዬን ተጠ ቅሟል በሚል የ100 |
---|
1983 | ሺህ ብር ክስ ቢመሰርትበትም ቴዲ በዚህም ክስ |
---|
1984 | ከዚህ ቀደም ነጻ መውጣቱ ይታወሳል ስለ ፍቅርና |
---|
1985 | ስለአንድነት የዘፈነው ቴዲ አፍሮ በተደጋጋሚ |
---|
1986 | ፖለቲከኛ አለመሆኑን ቢገልጽም እንደኢትዮጵያ |
---|
1987 | ባሉ ሀገራት ስለ አንድነት መስበክም ሆነ ማውራት |
---|
1988 | ምን ያህል ጥርስ ውስጥ እንደሚያስገባ የቴዲ |
---|
1989 | ጉዳይ ያሳየናል የሚሉ ተንታኞች በርካታ ናቸው ® |
---|
1990 | 1 የቴዲ አፍሮ ጉዳይ ፖለቲካዊ መምሰሉና ጠበቃው |
---|
1991 | አቶ ሚሊዮን አሰፋ የኢህአዴግ ደጋፊና የምርጫ |
---|
1992 | ቦርድ ጠበቃ ሆኖ፣ የቅንጅት አመራሮች እስር ቤት |
---|
1993 | በነበሩበት ወቅት እስሩን ደግፎ ሞት ሊፈረድባቸው |
---|
1994 | ይገባል እያለ በመንግሥት ራዲዮና በኢትዮጵያ |
---|
1995 | ቴሌቭዥን በየቀኑ መግለጫ ሲሰጥ የነበረ ጠበቃ |
---|
1996 | መሆኑ፤ 2 ሁለተኛ ወንጀል ችሎት የነበሩትና |
---|
1997 | ለሁለት ዓመታት የዘለቀውንና የቅንጅት አመራሮች |
---|
1998 | የተከሰሱበትን ችሎት በቀኝ ዳኝነት ሲያስችሉ |
---|
1999 | የነበሩት አቶ ልዑል ወማርያም በድንገት 8ኛ |
---|
2000 | ወንጀል ችሎት መገኘት፤ አቶ ልኡል ለበርካታ |
---|
2001 | ጋዜጠኞች መሰደድ መታሰር እና መታረዝ ዋና |
---|
2002 | ምክንያት ነው ሰሞኑን አዲስ አበባ ከተማ |
---|
2003 | በተደረገው የታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ የቴዲን ስም |
---|
2004 | የጠሩና ፎቶ ግራፉ ያለበትን ቲሸርቱን የለበሱ |
---|
2005 | መታሰራቸው፤ በኢንጂነር ሃይሉ ሻውል የሚመራው |
---|
2006 | መኢአድ በአዲስ አበባ አደባባዮች የመኪና ላይ |
---|
2007 | ቅስቀሳ ሲያደርግ በቴዲ አፍሮ ሙዚቃዎች |
---|
2008 | እንዳይቀሰቅሱ መከልከላቸው፤ 3 ምኒልክ ሆስፒታል |
---|
2009 | በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ኦርጅናል የአስከሬን |
---|
2010 | የምርመራ ውጤትን 'ተሳስቷል' በሚል መቀየሩ፤ 4 |
---|
2011 | ችሎት በሚኖርበት ጊዜ በርካታ ቁጥር ያላቸው |
---|
2012 | ደህንነቶች ችሎቱን ማጨናነቃቸውና ችሎት |
---|
2013 | ተከታታዩን ሰው ማስጨነቃቸው፤ 5 በቴዲ የፍርድ |
---|
2014 | ቤት ንግግር ያለቀሱ አድናቂዎቹ መታሰርና |
---|
2015 | መንገላታት 6 የቅንጅት አመራሮችን ሲጠብቁ |
---|
2016 | የነበሩ የፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊሶች |
---|
2017 | ሳይታክቱ በችሎት በመገኘት ጥብቅ ቁጥጥር |
---|
2018 | ማድረጋቸው፤ 7 ቃሊቲ ከገባ በኋላ ለብቻው መታሰሩ፤ |
---|
2019 | 8 ከተወሰኑ ሰዎች በስተቀር ማንም እንዳይጠይቀው |
---|
2020 | መከልከሉ፤ በመኪና ሰው ገጭተሃል በሚል ተጠርጥሮ |
---|
2021 | ለታሰረ ሰው ያልተለመዱ ድርጊቶች ናቸው። |
---|
2022 | ''ኢትዮጵያዊ ኤልቪስ ፕሪስሊ '' ይሉታል የዛ ዘመን |
---|
2023 | ሰዎች በሙዚቃ ሥራው በዛም ዘመን በእኛም ዘመን |
---|
2024 | አዲስ ና ልዩ እንዲሁም የራሱ ፈጠራ ያለው ሰው ሆኖ |
---|
2025 | እዚህ ደርሷል ''አዲስ አበባ ቤቴ አዲስ አበባ |
---|
2026 | ቤቴ ሸጋ ልጅ ቆንጆ ልጅ አለች ጎረቤቴ '' ታዋቂው |
---|
2027 | የኢትዮጵያ የሙዚቃ ንጉሥ ጥላሁን ገሠሠ ''አለማየሁ |
---|
2028 | እሽቴን እንዴት አድርገህ ትገልጸዋለህ ?'' በሚል |
---|
2029 | መነን በሚባል መጽሄት ለቀረበለት ጥያቄ ትንሽ |
---|
2030 | ቆም ብሎ በማሰብ ''ሦስት ነግሮች አሉት '' ሲል |
---|
2031 | ይጀምራል ''አለማየሁ የራሱ የሆነ ፈጠራ አለው |
---|
2032 | ከሁሉም ዘፈኞች ወጣ ያለ ባህሪ እንዲኖረው |
---|
2033 | ይፈልጋል ከዚህም በላይ ለአዲስ ነገር ቅርብ |
---|
2034 | ነው '' ሲል ይገልጸዋል ይህ የጥላሁን ገለጻ |
---|
2035 | በእርግጥም ትክክል ነው በሾላ አካባቢ በገዛው |
---|
2036 | መሬት የሚኖረው አለማየሁ እሸቴ አብዛኞቹ የሙያ |
---|
2037 | አጋሮቹ ትዳር እና ሴት ሲቀያይሩ እስኩ ግን |
---|
2038 | እሳካሁን በአንድ ሴት እንደጸና አለ በሁለተኛ |
---|
2039 | ደረጃ ለአዲስ ነገር ቅርብ ነው ለሚለው የመጨረሻ |
---|
2040 | ካሴቱን መመልከት ይቻላል ከ 2 አመት በፊት |
---|
2041 | በአምባሰል ሙዚቃ ቤት አማካኝነት ያወጣው ካሴቶ |
---|
2042 | እጅግ ተወዳጅ የነበረ ሲሆን በክሊፑም ዘንድ |
---|
2043 | የተዋጣለት መሆኑን አሳይቷል በ 3ኛ ደረጃ |
---|
2044 | አሌክስን ልዩ የሚያደርገው ራሱን ከዘመኑ ጋር |
---|
2045 | መለወጡ እና በቆመበት አለመቅረቱ ሲሆን ዘፈኖቹ |
---|
2046 | ከምንም በላይ በምክር እና በትምህርት ላይ |
---|
2047 | እንዲያተኩሩ ማድረጉ ላይ ነው ''ወደ ሙዚቃው ሙያ |
---|
2048 | ለመግባት መሰት የሆነኝ ለኤልቪስ ያለኝ ፍቅር |
---|
2049 | እና ክብር ነው '' የሚለው አለማየሁ ወደ ሙዚቃው |
---|
2050 | ሕይወቱ ሲገባ በቤተሰቦቹ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ |
---|
2051 | ጫና ነበረበት በተለይ አባቱ ከሽመል በበለጠ |
---|
2052 | እስከ ጠምንጃ መምዘዝ የደረሱበት ጊዜ ነበር ያኔ |
---|
2053 | የዛ ዘመን ሰው ሙዚቀኛን እና ወርቅ አንጣሪን |
---|
2054 | እንዴት ይመለከት እንደነበር ማስታወሱ በቂ ነው |
---|
2055 | አለማየሁ ይቀጥላል '' |
---|
2056 | በተለይ አባቴ በሙዚቃ ሕይወት ውስጥ ጠልቄ |
---|
2057 | መግባቴን አልወደደልኝም ስዘፍን ውዬ ስመጣ |
---|
2058 | ማምሻውን እቤቴ ዱላ ይጠብቀኛል የዛን ጊዜ |
---|
2059 | የምንሰራው ለገንዘብ ሳይሆን ለሙያ ፍቅር ነበር |
---|
2060 | እናም አንድ ዘፈን አወጣሁ ያ ዘፈን - የሴት ልጅ |
---|
2061 | ከመባል ዘወትር የሚል ነበር ይህ ዘፈን |
---|
2062 | መልእክቱ አባት መሞት እንደሌለበት አባት ከሞተ |
---|
2063 | ልጅ የሴት ልጅ ቀማኛ ዱርዬ ተብሎ |
---|
2064 | እንደሚሰደብ መልእክት ያለውና የአባትን ጥቅም |
---|
2065 | አጉልቶ የሚያሳይ ነበር እናም አባቴ ይህን |
---|
2066 | ዘፈን በራዲዮና በሽክላ ሲሰማ ለሙያዬ ልዩ ፍቅር |
---|
2067 | አደረበት መኪና ገዝቶ ሰጠኝ ከዛም ያበረታታኝ |
---|
2068 | ጀመር '' የአለማየሁ የሙዚቃ ሕይወት ጅማሮ ይህን |
---|
2069 | ሲመስል በሙዚቃው ሕይወቱ እውቅናው በመላው |
---|
2070 | ኢትዮጵያ እየተሰራጨ በመጣበት ወቅት በምጽዋ |
---|
2071 | በኩል ጠፍቶ ወደ ሆሊውድ በባህር ጠፍቶ ሊሄድ ሲል |
---|
2072 | ተይዞ መመለሱን ያስታውሳል ''ያኔ ወጣት እያለሁ |
---|
2073 | ወደ ሆሊውድ መሄድ ፈልጌ ነበር ይህ ህልሜ |
---|
2074 | ቢያሳካ ኖሮ በአለም ላይ ታዋቂ ሰው እሆን ነበር '' |
---|
2075 | ይላል - አሌክስ ከአለማየሁ እሽቴ ጋር በጋራ |
---|
2076 | ለመዝፈን እድሉ ካጋጠማቸው አርቲስቶች መካከል |
---|
2077 | አንዷ ድምጻዊት ኩኩ ሰብስቤ ነበረች አርቲስቷ |
---|
2078 | ለአለማየሁ ያላትን ክብር የምትገልጸው በቃል ብቻ |
---|
2079 | ተነግሮ የሚያልቅ አይደለም ''አለማየሁ '' |
---|
2080 | ትላለች ''ዳንሱና የዘፈን ግጥሞቹና መልእክቶቹ |
---|
2081 | ደስ ይሉኛል '' ትላለች አድናቂው እንደሆነች |
---|
2082 | የምትናገረው ኩኩ አብራው በመዝፈኗ እድለኛ |
---|
2083 | እንደሆነች ጭምር ታብራራለች በአራዳ ፒያሳ |
---|
2084 | አካባቢ የቆርቆሮ የሙዚቃ ባንድ ሰርተው የሙዚቃ |
---|
2085 | ጥማቸውን እጃቸው ላይ ልክ ማይክ እንዲመስል |
---|
2086 | እንጨት ወይንም ማንኪያ ይዘው እየዘፈኑ ሙዚቃን |
---|
2087 | የጀመሩት አሌክስና ጓደኞቹ እሱ በሙዚቃው ሥራውን |
---|
2088 | አንቱታን ሲያተርፍ ሌሎቹ ግን በሌላ ሥራ ላይ |
---|
2089 | እንደተሰማሩ ይናገራል በግልጽነቱና በትዳሩ |
---|
2090 | ታማኝነቱ በምሳሌነት ከአርቲስቶቻችን |
---|
2091 | የሚጠቀሰው አሌክስ - በ 1955 ፖሊስ ኦኬስትራ |
---|
2092 | ውዝዋዜ ለመቀጠር ለመሰልጠን ሄዳ ፍቅር |
---|
2093 | የሸመተችው እጅጋየሁ እስከዛሬ የአለማየሁ እሸቴ |
---|
2094 | ሚስት ነች አለማየሁ እንደ አርቲስት ቀበጥ |
---|
2095 | አይደለም ማለቴ ሲያገባ ሲፈታ የኖረ አይደለም |
---|
2096 | ትዳሩን አክባሪ ነው በአንድ ወቅት ለትዳሩ እና |
---|
2097 | ለልጆቹ ያለውን አመለካከት ሲነግረኝ ''ለሚስቴም |
---|
2098 | ሆነ ለልጆቼ ያለኝን ፍቅር የሚተካውም ሆነ |
---|
2099 | የሚለውጠው ምንም የለም ያለኝን ትርፍ ሰአት |
---|
2100 | ከእነሱ ጋር ባሳልፍ ደስተኛነኝ ""ነው ያለኝ ''አሁንም |
---|
2101 | ቅድምም ታሽካካለች ዶሮ እኔ አንቺን ማግኘቴ |
---|
2102 | ሕልም ነው ዘንድሮ አዲስ አበባ ቤቴ አዲስ አበባ |
---|
2103 | ቤቴ ሸጋ ልጅ ቆንጆ ልጅ አለች ጎረቤቴ አረ እንዳው |
---|
2104 | ይመኙሻል አረ እንዳው ይመኙሻል በምኞት ቢጓዙ |
---|
2105 | ወዴት ያገኙሻል '' እኚህ በፎቶ ግራፍ ላይ |
---|
2106 | የምትመለከ ቷቸው ግለሰብ አምሀ እሸቴ ይሰኛሉ |
---|
2107 | አምሀ እሸቴ የአባታቸው ስም ከአሌክስ አባት ጋር |
---|
2108 | ሲመሳሰልባችሁ ወንድሙ እንዳይመስሏቸው |
---|
2109 | ይልቅዬ በዛ ዘመን ታዋቂ የሙዚቃ አሳታሚ ነበሩ |
---|
2110 | በ 1944 የመጀመሪያ የሸክላ ካሴቱን ለሕዝብ |
---|
2111 | ሲያደርስ ሸክላውን ያሳተሙለት እኚሁ ግለሰብ |
---|
2112 | ነበሩ አምሀ እሸቴ የሙዚቃ አሳታሚ የሚል |
---|
2113 | ድርጅት የነበራቸው እኚሁ አባት ዛሬ በህይወት |
---|
2114 | አይኑሩ እንጂ ከጥላሁን ገሰሰ ጀምሮ በዛ ዘመን |
---|
2115 | የነበሩ ዘፈኞችን ዘፈኖቻቸውን በሽክላ |
---|
2116 | አሳትመውላቸዋል በሙዚቃ ሕይወቱ ከአንድ መቶ |
---|
2117 | በላይ ዘፈኖችን ለሕዝብ ያደረሰው አለማየሁ እሸቴ |
---|
2118 | እስካሁን በካሴትና በሲዲ የሰራቸው ዘፈኖቹ 8 ብቻ |
---|
2119 | ናቸው ''ኢትዮጵያዊ ኤልቪስ ፕሪስሊ '' አለማየሁ |
---|
2120 | እሸቴ ከአማርኛ ሙዚቃዎች ሌላ የእንግሊዘኛ |
---|
2121 | ሙዚቃዎች የሚዘፍን ሲሆን በተለይም አረብኛ |
---|
2122 | ሙዚቃዎችን በሱዳንኛ ዜማ ይዘፍናል ከዚህም |
---|
2123 | በተጨማሪ ሱማሊኛ ይዘፍናል አሁን ባለው ሥርአት |
---|
2124 | በእጅጉ የማይወደደው አለማየሁ ለዚህ ምክንያቱ |
---|
2125 | እንደ አንዳንድ የፖለቲካ ተንታኞች በተለያዩ |
---|
2126 | የተቃዋ ሚ ፓርቲዎች መድረክ በተለይም በአብዮት |
---|
2127 | አደባባይ ከሕዝብ ጋር ለተቃውሞ መውጣቱ በገዢው |
---|
2128 | መደብ ሰዎች ጥርስ እንዲነክስበትና አንዳንድ |
---|
2129 | ጫናዎችም እንዲደረጉበት ሆኗል |
---|
2130 | ''ማን ይሁን ትልቅ ሰው ማን ይሁን ትልቅ ሰው ማን |
---|
2131 | ይሁን ትልቅ ሰው ማ ን ይሁን ትልቅ ሰው |
---|
2132 | ያንዱን ቁጅ አንደኛው ሲያኮስሰው ማን ይሁን |
---|
2133 | ትልቅሰው ያንዱ ቤት ሲጎድል አንዱ እየተረፈው |
---|
2134 | ክፉና ደጉን ዘመን ካሳለፈው እኔ ግን መራመድ ከቶ |
---|
2135 | አልቻልኩም ገና ትኋን ! |
---|
2136 | ትኋን ደሜን መጦ ደሜን መጦታልና ጊዜው ጎዳኝ |
---|
2137 | እንጂ እኔ ሰው አላማም ዋ ያህያ ልጅ በቅሎ |
---|
2138 | ወርቅ ተሽልማ ብናገር ወረኛ ባለጌ ይሉኛል ብቻ |
---|
2139 | ግን በሆዴ ቢቀር ይሻለኛል !! የአሌክስን ይህን |
---|
2140 | ተወዳጅ ሙዚቃ በድምጹ ሲያንቆረቁረው ለመስማት |
---|
2141 | ላይ 13ኛውን ሙዚቃ |
---|
2142 | ያዳምጡ አለማየሁ እሸቴ ከሞላ ጎደል ይህን |
---|
2143 | ይመስላል በሌላ ጊዜ ደግሞ ሌላውን ጥበብ አብረን |
---|
2144 | እንቆነጥራለንð |
---|
2145 | ከሔኖክ ዓለማየሁ በሥራ ላይ እድገት አግኝተሽ |
---|
2146 | ወደ ቤት ለመሄድ ቸኩለሻል ከመኪናሽ እንዴት |
---|
2147 | እንደወረድሽ ራሱ ትዝ አይልሽም ለባለቤትሽ |
---|
2148 | ይህን ታላቅ የምስራች ለመናገርና ደስታሽን |
---|
2149 | አብራችሁ በመፈንደቅ ለማሳለፍ አቅደሻል "ፐ |
---|
2150 | አሁን ባለቤቴ ሲሰማ እንዴት ይደሰት ይሆን? |
---|
2151 | መቼም እቅፍ አድርጎ አንገቱ ስር ጠምጥሞ |
---|
2152 | አስገብቶኝ ይስመኛል የእኔ ባለቤት እኮ አንበሳ |
---|
2153 | ነሽ ይለኛል" እያልሽ በአይነ ሕሊናሽ እያሰብሽ |
---|
2154 | ነበር መኪናሽን በፍጥነት እየነዳሽ ቤት የገባሽው |
---|
2155 | የባለቤትሽን ስም እየተጣራሽ በየክፍሉ |
---|
2156 | ስትፈልጊው ባለቤትሽ የለም "ውዴ |
---|
2157 | የእኔ ፍቅር |
---|
2158 | የት ነህ? |
---|
2159 | " እየደጋገምሽ እየተጣራሽ ነው ግን ባለቤትሽ |
---|
2160 | በቤት ውስጥ የለም በሁኔታው በጣም ተደናግጠሽ |
---|
2161 | ወደ ቤትሽ ጀርባ ስትሄጂ ባለቤትሽ ብቻውን |
---|
2162 | ባልተመለደ መልኩ ተቀምጧል እሱን ከቁብ |
---|
2163 | ሳትቆጥሪ ደስታሽን መናገር ቀጠልሽ ""የሥራ |
---|
2164 | እድገት አገኘሁ እኮ"" ብለሽ ስትነግሪው ባለቤትሽ |
---|
2165 | እንዳሰብሽው ከእቅፍሽ አስገብቶ ሳይስምሽ ወይም |
---|
2166 | ደስታሽ ደስታዬ ነው ሳይልሽ ጥሎሽ ቢሄድ ምን |
---|
2167 | ትያለሽ? |
---|
2168 | |
---|
2169 | በትዳርሽ ውስጥ አንድ ትልቅ ችግር አለ ማለት ነው |
---|
2170 | ይህን እንዳወቅሽ ከባለቤትሽ ጋር ንትርክ |
---|
2171 | ትጀምሪያለሽ ወይስ ምን ታደርጊያለሽ? |
---|
2172 | የዛሬው የመጀመሪያው የ"ዘ-ሀበሻ" ጋዜጣ |
---|
2173 | የመጀመሪያው እትም የሳይኮሎጂ አምድ ጽፉፌ |
---|
2174 | በስኬታማ ትዳር ላይ ያተኩራል አብረን እንቆይ |
---|
2175 | በሺዎች የሚቆጠሩ ትዳሮች ውስጥ ባልና ሚስት በቤ |
---|
2176 | ት ውስጥ የጎሪጥ የመተያየታቸው ነገር ይታያል |
---|
2177 | የአብዛኞቹ ትዳር ውስጥ ፍቅር በፍቅረኛነት ዘመን |
---|
2178 | ያለቀ ይመስል አንድ ቤት ውስጥ አንድ ሶፋ ላይ |
---|
2179 | ተቀምጠው ጀርባና ፊት መሰጣጠት የተለመደ ሆኗል |
---|
2180 | ሁለታችሁም ከሥራ ገብታችሁ አንቺ ወደ ጓደኞችሽ |
---|
2181 | ደውለሽ ስልክ የምታወሪ ከሆነ እሱም ጋዜጣ ይዞ |
---|
2182 | ተቀምጦ የሚያነብ ከሆነ ፍቅራችሁ ውስጥ |
---|
2183 | መሰለቻቸት የገባ አይመስላችሁም? |
---|
2184 | አብሮ ተቻችሎ መኖር እጅግ ከባድ ነገር ቢሆንም |
---|
2185 | ይህንን የሚወጡ ባለትዳሮች ከጀግናም በላይ ጀግና |
---|
2186 | አድርገው ሳይኮሎጂስቶች የሚጠሯቸው ለምን |
---|
2187 | ይመስላችኍል?? |
---|
2188 | የሀገሬ ሰው ''ባል እና ሚስት ከአንድ ባልዲ |
---|
2189 | ይቀዳሉ"" ብሎ የተረተውም ከላይ ያልኩትን ሀሳብ |
---|
2190 | ያወፍርልኛል ባልና ሚስት ከአንድ ባልዲ ይቀዳሉ |
---|
2191 | ሲባል ሁለቱን አንድ አይነት ሀሳብ ያስባሉ ማለት |
---|
2192 | ብቻ ሳይሆን በአይን ተነጋግረው ይግባባሉ |
---|
2193 | በአይን ብቻ ፍቅር ይሰራሉ የሚፋቀሩ ከሆነ ቢጣሉ |
---|
2194 | እንኳን የትም ዞረው ይገናኛሉ የሚሉትንም |
---|
2195 | ያጠቃልላል የትዳር አጋሩን ሀሳብና ፍላጎት |
---|
2196 | የማይረዳ ካለ እርሱ ከትዳር አጋሩ ጋር በአንድ |
---|
2197 | ባልዲ ውስጥ እንዳለ ውሀ አይደለም ማለት ነው |
---|
2198 | በትዳር ውስጥ ለሚፈጠሩ ችግሮች ወይም ሰላማዊ |
---|
2199 | ትዳር ላለመምራት እክል ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮች |
---|
2200 | የታወቁ ቢሆኑም ብዙ ጊዜ ልብ ብለን እነዛን |
---|
2201 | ነገሮች ለማስተካከል ስለማንሄድ ችግሩ አፍጦ |
---|
2202 | መጥቶ ጋብቻን እንደ ከርቸሌ እስር ቤት |
---|
2203 | የምንቆጥር ብዙ ነን ከጭንቀት እና ፍርሀት |
---|
2204 | ረዥም ሰአት ከመስራት ከድካም የሰው ወሬ |
---|
2205 | ከመስማት ያለሆነ ነገር በአእምሮ ፈጥሮ ከማሰብ |
---|
2206 | የተነሳ የትዳር አጋርን ጣል ጣል የማድረግ ነገር |
---|
2207 | ይመጣል ""ረዥም ሰአት የሚሠራ ፍርሀት እና |
---|
2208 | ጭንቀት ያለበት እንዲሁም የሚደክመው ሰው ችግሩን |
---|
2209 | ቀስ ብሎ ከማስረዳት ይልቅ ቁጣ ቁጣ ይለዋል"" |
---|
2210 | የሚሉት የስነ-ልቦና ባለሙያዎች ""ንግግሩ ሁሉ |
---|
2211 | የፍቅርና ትህትህናን የተሞላ ሳይሆን የንቀትና |
---|
2212 | በጣም የጮኸ ስለሚሆን የትዳር አጋርን ሊበጠብጥና |
---|
2213 | ወደ አልተፈለገ ንትርክ ሊመራ ይችላል"" ይላሉ |
---|
2214 | እነዚህ የስነ ልቦና ባለሙያዎች ለዚህ |
---|
2215 | እንደመፍትሄ ሀሳብ የሚያቀርቡት ባልና ሚስት |
---|
2216 | ረዥም ሰአት የሚፈጅ ሥራ መስራት እንደሌለባቸው |
---|
2217 | ነው ሁለት ሙሉ ሰአት ሥራ የሚሠራ አንድ ወገን ለ16 |
---|
2218 | ሰአታት ከሚስቱ ተለይቶ በሥራ ላይ ተወጥሮ ውሎ በ17ኛው |
---|
2219 | ሰአት እቤቱ ሲገባ አልጋው ነው የሚናፍቀው ወይስ |
---|
2220 | ከሚስቱ ጋር ቁጭ ብሎ የፍቅር ጨዋታ መጫወት? |
---|
2221 | አብዛኞቻችን በትዳር ውስጥ ችግሮች እንዴት |
---|
2222 | እንደሚፈጠሩ በልምድም ልናውቀው ስለምንችል ወደ |
---|
2223 | መፍትሄዎቹ ብናመራ የተሻለ ይሆናል |
---|
2224 | ታደምጣታለህ ወይ? |
---|
2225 | የትዳር አጋርህ ላንተ ልክ እንደ ሴት አያትህ ናት |
---|
2226 | ይላሉ የስነልቦና ባለሙያዎች አያቶች ለልጅ |
---|
2227 | ልጆቻቸው እድሜያቸው በገፋ ቁጥር ብዙ ማውራትን |
---|
2228 | እና ብዙ መምከርን ያበዛሉ ስላሳለፉት ነገርም |
---|
2229 | በብዛት ያወራሉ አያቶች ዝም ብሎ ጆሮ ሰጥቶ |
---|
2230 | የሚያዳምጣቸውን እንደሚወዱት ሁሉ የትዳር |
---|
2231 | አጋርህም እንደዚያው ናት ምንም ዝምተኛ ሚስት |
---|
2232 | አገባው ብትልም ሚስት ከባሉዋ የምትደብቀው |
---|
2233 | የላትምና ያሳለፈችውን ውሎ ስትነገርህ ማዳመጥ |
---|
2234 | አለብህ ወሬው የሚያስጠላ ቢሆን እንኳ |
---|
2235 | በአጽንኦት እየተከታተልክ መሆንን ለማረጋገጥ ''እህ"" |
---|
2236 | ""አሀ"" ""ከዛስ? |
---|
2237 | '' እያልክ በማዳመጥ ልታበረታታት ይገባል |
---|
2238 | ከትንሽ ጀምሮ ሚስትህን የምታደምጣት ከሆነ ጸብ |
---|
2239 | ቢፈጠር እንኳ የመደማመጡ ባህልን ስላዳበርክ |
---|
2240 | በአጭሩ እሳትን ማብረድ ትችላለህ እርሷ |
---|
2241 | ስትናደድ ምን ታደርጋለህ? |
---|
2242 | እርሷ ተናዳ በነገር ልትቆሰቁስህ ትችላለች ጮክ |
---|
2243 | ብላ እየተናገረች ታቆስልሀለች በዚህ ወቅት |
---|
2244 | አንተም እንደ እርሷ እሳት ትሆናለህ? |
---|
2245 | መልስህ አዎ ከሆነ ተሳስተሀል አንዲት ሴት ልጅ |
---|
2246 | ጮክ ብላ በንዴት ከተናገረች ""የጎደለኝ አለና |
---|
2247 | ስማኝ"" እያለችህ መሆኑን ማስተዋል አለብህ |
---|
2248 | የጎደለባትን ነገር ለማስተካከል መፍትሄ |
---|
2249 | ከመፈለግ ይልቅ አብረሀት ብትጮህ እና ብትለፋልፍ |
---|
2250 | ቃላት ብትወራወር ትርፉ ራስን ማዋረድ ነው ቃላት |
---|
2251 | በተወራወርክ ቁጥር የሚያደማ ቃል ትነጋገሩና |
---|
2252 | ቁርሾ ማሳደር ይሆናል ነገርን ከመፍታት ይልቅም |
---|
2253 | የባስ ትልቅ ጦርነት በቤትህ አወጅክ ማለት ነው |
---|
2254 | ለዚህ ነው በተለመዶ ""ትዳሩን መምራት ያልቻለ ሰው |
---|
2255 | ለሀላፊነት አይበቃም"" የሚባለው ስለዚህ |
---|
2256 | ለማዳመጥ የፈጠንክ ለመልስ የዘገየህ ሁንላት |
---|
2257 | ይባስ ብለህ እንደውም እርሷ በምትበሳጭበትና ጮክ |
---|
2258 | ብላ በምትናገርበት ወቅት ንዴት ውስጥ ብትሆንም |
---|
2259 | ዓይን ዓይኑዋን እና ከንፈር ከንፈሯን ብቻ |
---|
2260 | ተመልከት ይላሉ የስነ-ልቦና ሊቆች እርሷ በንዴት |
---|
2261 | ውስጥ ሆና አንተ ዓይን ዓይኑዋን የምትመለከታት |
---|
2262 | ከሆነ ንዴቷ እየበረደ ከመሄዱም በላይ |
---|
2263 | ያሳለፋችሁትን መልካም ጊዜ በዛች ቅጽበት ውስጥ |
---|
2264 | አስታውሳ እርሷም ታጋሽ ባል አለኝ ብላ |
---|
2265 | እንድትኮራብህ ታደርጋታለህ ትንሽ በረድ ካለች |
---|
2266 | በሗላ ደግሞ ከንፈሯ አተኩእርህ በመመልከት |
---|
2267 | ከአንገት በላይ ከእርሷ ጋር አንድ ለመሆን |
---|
2268 | ፍላጎትህን አሳያት ለስለስ ያለ የከንፈር |
---|
2269 | ለከንፈር መሳሳም ቁጣን አብርዶ እቤትህ ውስጥ |
---|
2270 | ሰላምን እንደሚፈጥርልህ ሁልጊዜም አስተውል |
---|
2271 | ስልክ ባታነሳስ? |
---|
2272 | አንተ ሥራ ቦታ ነህ እንበል እርሷ እቤት ውስጥ |
---|
2273 | ነች ወይም ከቤት ውጭ ወጥታለች ባለቤትህ ናፍቃህ |
---|
2274 | ወደ እርሷ ቴሌፎን ስትደውል የስልክ ጥሪ |
---|
2275 | ባትመልስ ምን ታደርጋለህ? |
---|
2276 | እንደ የስነልቦና ሊቆች አጠቋቆም ከ100 አስር |
---|
2277 | የሚያህሉት እንኳ ሚስታቸው ቴሌፎን አለማንሳቷን |
---|
2278 | በጥሩ ጎኑ አይመለከቱትም አብዛኛው ወንድ |
---|
2279 | የሚያስብው ""ስልኩን ከሌላ ወንድ ጋር |
---|
2280 | እያወራችበት ነው ወይኔ በእኔ ላይ ደርባ |
---|
2281 | ይዛብኛለች"" ብሎ ነው ወዲያው የሚያስበው |
---|
2282 | ምናልባት በኔት ወርክ ምክንያት እየጠራ እርሷ |
---|
2283 | ጋር ላይሰማ ይችላል የቴሌፎን ባትሪ አልቆባት |
---|
2284 | ይሆናል ምን አልባት ስልክ ማውራት የማትችልበት |
---|
2285 | ቦታ ይሆናል ወይም ሥራ ቦታ ውጥረት ውስጥ |
---|
2286 | ትሆናለች ብሎ የሚያስብ ከስንት አንድ ነው |
---|
2287 | አንተም ለአጋርህ ስትደውል ስልክ የማትመልስ |
---|
2288 | ከሆነ ወዲያውኑ በመጥፎ ጎኑ የምትመለከተው ከሆነ |
---|
2289 | አመለካከትህ መልካም ስላለሆነ ለመቀየር ሞክር |
---|
2290 | እድሜ ለቴክኖሎጂ ""የድምጽ መልእክት |
---|
2291 | ማስተላለፊያ"" ተፈጥሮልናልና ይህን |
---|
2292 | ተጠቀምበት ስልኩ ጠርቶ የማይነሳ ከሆነ ""የእኔ |
---|
2293 | ፍቅር |
---|
2294 | እንደዚህ ያሉትን ቃላት በጸብም ሆነ በፍቅር ጊዜ |
---|
2295 | አትርሳ የእኔ ፍቅር ናፍቀሺኝ ደውዬልሽ ነበር |
---|
2296 | ሆኖም ስልክ ማናገር በማትችይበት ሁኔታ ውስጥ |
---|
2297 | እንዳለሽ እገምታለው ስለዚህ በሗላ |
---|
2298 | እንደዋወላለን እወድሻለው"" የሚል አይነት |
---|
2299 | ትህትናንና ፍቅርን የተላበስ መልእክት |
---|
2300 | አስቀምጥላት እንደዚህ ያሉት መልእክቶች |
---|
2301 | ሚስትህ አንተ እንደምትጠረጥረው ከሌላ ወንድ ጋር |
---|
2302 | እንኳ ሄዳ ቢሆን ትህትህናን እና አስተዋይነትህን |
---|
2303 | አይታ ራሷን ትሰበስባለች ""ባለቤቴ ራሱን |
---|
2304 | ስለሚያምን እኮ ነው እኔን የሚያምነኝ"" ብላ |
---|
2305 | እንድታስብ ታደርጋታለህ አለበለዚያ ግን ለምን |
---|
2306 | ስልክ አታነሺም እያልክ የምትጮህ ከሆነ የስልክ |
---|
2307 | ጥሪ አለመመለሱዋንም በመጥፎ መንገድ የምታየው |
---|
2308 | ከሆነ ""ራሱን የማያምን ሰው ሰውን አያምንም"" |
---|
2309 | የሚለውን ብሒል እውን እንዲሆን ታደርጋለህ |
---|
2310 | የፍቅረኛነት ዘመንን የሚያስታውስ ትዝታን |
---|
2311 | ትፈጥራለህ ወይ? |
---|
2312 | በፍቅረኛንት ዘመንህ ታሳያት የነበረህን |
---|
2313 | የሰጪነት የለጋስነት ባህርይ ትዳር ውስጥ |
---|
2314 | የሚከለከል እንዳይመስልህ ትዳር እስር ቤት |
---|
2315 | አይደለም እንደውም በፍቅረኛንት ዘመን |
---|
2316 | ከነበርክበት ጊዜ በበለጠ አሁን ከአጋርህ ጋር |
---|
2317 | በነጻነት የምትገናኙበት ጊዜ ነውና ይበልጥ |
---|
2318 | ለጋስነትህን ማሳደግ ይኖርብሀል ምንም እንኳ |
---|
2319 | በፍልስፍና ዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች ""ሴቶች |
---|
2320 | ፍላጎታቸውን አይደለም ወንድ ራሳቸውም |
---|
2321 | አያውቁትም"" ቢሉም እንደፍላጎቷ ሁንላት |
---|
2322 | በመንገድ ላይ ስትሄዱ የልብስ መሸጫ ሱቅ አጠገብ |
---|
2323 | ስታልፉ ""ይህ ልብስ ያምራል"" ብትልህ |
---|
2324 | እንድትገዛላት ፍላጎቷን እያሳየችህ ነው |
---|
2325 | ገንዘብ ባይኖርህ እንኳ አብረሀት ልብሱን አድንቅ |
---|
2326 | እንጂ ""አንቺ ደግሞ ሁሉም ያምርሻል"" ብለህ |
---|
2327 | ፍላጎቷን ኩም አታድርገው ዛሬ ባትገዛላት ሌላ |
---|
2328 | ጊዜ እንደምትገዛላት በፍቅር ቃላት ንገራት |
---|
2329 | ይሄኔ ልብሱን የለበሰችው ያህል ከአፍህ የወጣው |
---|
2330 | የትህትና ቃል ሰውነቷን ይሞላዋል ልክ እንደዚሁ |
---|
2331 | ሁሉ በትዳር ውስጥ አብረህ በምትኖርበት ወቅት |
---|
2332 | በተቻለህ መጠን የተዋወቃችሁበትን ቀን ሁልጊዜ |
---|
2333 | አንተ አስተዋሽ ሆነህ አነሰም በዛም ስጦታ ስጣት |
---|
2334 | ሴቶች እንደዚህ የሚያደርግን ወንድ እንደ ንጉሥ |
---|
2335 | የመመልከት ባህርይ ስላላቸው በተቻለህ መጠን |
---|
2336 | እርሷን ድንገት የሚያስደስቱ ነገሮችን |
---|
2337 | ለማድረግ ሞክር በተለይ አመታዊ የትውውቅ |
---|
2338 | በዓላችሁን ስታከብሩ ድሮ በፍቅረኛነት ዘመን |
---|
2339 | ትዝናኑበት የነበረው ሆቴል ይዘሀት ሄደህ ራት |
---|
2340 | ጋብዛት እዛም እደሩ ይህን ካደረግክ ቤቷ |
---|
2341 | እንዲናፍቃት ከማደረግህ በላይ የፍቅረኛነት |
---|
2342 | ጣፋጭ ጊዜያችሁን በትዝታ መነጽር ዞር ብላ |
---|
2343 | እንድታስታውስ ታደርጋታለህ ይህ ሲባል ግን ራት |
---|
2344 | ይዘሀት የምትወጣው የግድ በዓላትን መጠበቅ |
---|
2345 | የለብህም አብሮ ለሚኖር ሰው ሁልጊዜ በዓል ነውð |
---|
2346 | ሱዳን ላይ ውሃ ሲጠማህ የምትጠጣው ከዚህ እንስራ |
---|
2347 | ቀድተህ ነው |
---|
2348 | ምናልባት ትል እ ና ትናንሽ እንቁራሪቶች |
---|
2349 | ሊገኙበት ቢችሉም ውሃ ስለሚጠማህ ብቻ ዝም ብለህ |
---|
2350 | መጠጣት ነው |
---|
2351 | ሰው በተለያየ አጋጣሚ ይሰደዳል እኔ ስደትን |
---|
2352 | በሁለት አይነት እከፍለዋለሁ አንደኛው |
---|
2353 | የቅንጦት ስደት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በአስገዳጅ |
---|
2354 | ሁኔታዎች የሚከሰት ስደት ነው የቅንጦት ስደት |
---|
2355 | በኢትዮጵያ ሀገሩ መኖር እየቻለ የምእራብያውያን |
---|
2356 | ናፋቂ የሆነው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ |
---|
2357 | ብዙሀኖቻችንን የሚወክል ይመስለኛል ጥቅምት 221997 |
---|
2358 | አ ም ነበር ከኢትዮጵያ የወጣሁት በዚህ ቀን |
---|
2359 | ከሀገሬ ከመውጣቴ በፊት አንድ ነገር በጣም |
---|
2360 | አስገርሞኛል እሱም የኢትዮጵያን ደህንነት |
---|
2361 | አሰራር የታዘብኩበት ነው ጋዜጠኛ እስክንድር |
---|
2362 | ነጋ በጣም ይፈለግ ስለነበር በኤርፖርትም |
---|
2363 | በድንበርም ከሀገር እንዳይወጣ ስሙ ተላልፎ ነበር |
---|
2364 | ለጊዜው ስሙን ወደማላውቀው ሀገር አንድ |
---|
2365 | አውሮፕላን ይነሳል በዚህ አውሮፕላን ላይ |
---|
2366 | እስከዳር ነጋ የምትባል ሴት ተሳፍራለች |
---|
2367 | አውሮፕላኑ እንደተነሳ አየር ላይ 20 ደቂቃ |
---|
2368 | እንደፈጀ ተመልሶ እንዲያርፍ ተደረገ |
---|
2369 | የኢትዮጵያ ደህንነቶች ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ |
---|
2370 | አመለጠን ብለው ተራወጡ መጨረሻ ላይ |
---|
2371 | አውሮፕላኑን አስመልሰው ሲፈትሹ የተገኘችው ወሮ |
---|
2372 | እስከዳር ነጋ ናት እንግዲህ ይታያችሁ ወንድና |
---|
2373 | ሴት መለየት የማይችሉ ስዎችን አውሮፕላኑን |
---|
2374 | ደግመው ከማሳረፍ ከአየር መንገዱ የበረራ ሪፖርት |
---|
2375 | መመዝገቢያ ላይ የሴትየዋን ማንነት ማረጋገጥ |
---|
2376 | ይሻላል ወይስ? |
---|
2377 | |
---|
2378 | በዚህ የተነሳ የመተማን ድንበር አቋርጬ ወደ |
---|
2379 | ሱዳን ለመግባት ምንም ፍራቻ አላደረብኝም |
---|
2380 | እንደነ ነዋይ ደበበ ''በገዳሪፍ ካርቱም'' |
---|
2381 | የሚለውን ዘፈን እየዘፈንኩ ገዳሪፍን አልፌ |
---|
2382 | ካርቱም ገባሁ ተወርቶ የማያልቅላት ዴም |
---|
2383 | ካርቱምና የሀበሻ ስም ከተነሳ 'ዴም ' አትቀርም |
---|
2384 | ዴም ዛሬ አውሮፓ ውስጥ ከሚገኙ ሊቢያን ለረገጡ |
---|
2385 | ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሕይወታቸው አንድ |
---|
2386 | ክፍል ናት ብል አላጋነንኩም ለምሳሌ እስኪ ዴም |
---|
2387 | አዝመራን ; እማማ ነብሳቸውን ይማር ከሞቱ አመት |
---|
2388 | ሊሞላቸው ነው የማያውቅ ማነው? |
---|
2389 | በተለይ እማማ ቤት ግድግዳ ላይ ከተጻፉ የግድግዳ |
---|
2390 | ላይ ጽሁፎች በተለይ የጨርቆስ አካባቢ ልጆች |
---|
2391 | የሳቸው ድንበኛ ነበሩ እማማ ሥራቸው አንድ |
---|
2392 | ትልቅ ቤት ተከራይተው ''ኬሻ በጠረባ '' ሊባል |
---|
2393 | በሚችል አተኛኘት በቀን 2 የሱዳን ሊራ እየተቀበሉ |
---|
2394 | የሚያሳድሩ ሴት ናቸው ካርቱም ላይ በሙቀት |
---|
2395 | የተነሳ ከቤት ውጭ ስለሚተኛ ለሳቸው ገበያ በጣም |
---|
2396 | ተስማሚ ነው ምክንያቱም ያቺን የሲባጎ አልጋ ማታ |
---|
2397 | ማታ እየዘረጉ ያሳድራሉ በጣም የሚገርመው እማማ |
---|
2398 | ቤት በአንድ ለሊት እስከ 60 ሊደርስ የሚችል ሰው |
---|
2399 | ማደሩ ነው ''ትንሽ ጨቅጫቃ ናት ; ግን የዋህ ናት '' |
---|
2400 | የሚል ስም ያላት አዝመራ ቤት ውስጥ ከተለጠፉ |
---|
2401 | ጥቅሶች መካከል ይህን ጽፌ ነበር- |
---|
2402 | ይህ ጥቅስ የሚያሳየው የካርቱም የሀበሻ ኑሮ |
---|
2403 | ምነኛ አስቀያሚ እንደሆነ ያሳያል ከምግብ ውስጥ |
---|
2404 | ርካሹ ፉል ነው ሱዳን ውስጥ ይህ የሚጠፋበት ጊዜ |
---|
2405 | ብዙ ነው ለብዙዎቻችን ፉል እንኳ መግዢያ የሱዳን |
---|
2406 | 50 ሳንቲም ጅኔ ይጠፋል እናም ይህን ለማሳየት |
---|
2407 | ነው ጥቅሱ የተጻፈው ካርቱም ላይ እጅግ ታዋቂ |
---|
2408 | ከሆኑ ሰዎች ሁለቱን ከጠቀስኩ ከዴም ጀምሮ ; |
---|
2409 | ከሰሀፋ ዘለጥ እስከ ጅሬፍ; ከአባሁማማ እስከ |
---|
2410 | አንዱርማን እና ሌሎችም ሰፈሮች የቃረምኳቸውን |
---|
2411 | ታሪኮች ተራ በተራ ላስነበብ ሣራ ሣራ የብዙ |
---|
2412 | ኢትዮጵያዊያን ሴቶች መጠሪያ ስም ነው ካርቱም |
---|
2413 | ላይ አንዷን ሴት አግኝተህ ማነው ስምሽ ብትላት |
---|
2414 | ሣራ ትልሀለች ለምንድን ነው ዋና ስምሽን |
---|
2415 | የምትቀይሪው ስትላት 'ለአጠራር እንዲመች' የሚል |
---|
2416 | ተልካሻ ምክንያት ያቀርቡልሀል ዋናው |
---|
2417 | ምክንያታቸው ራሳቸውን ለመደበቅ እንደሆነ |
---|
2418 | የታወቀ ነው ራሳቸውን ከማን ይደብቃሉ ? |
---|
2419 | እንዳትሉኝ ዛሬ ሳራ የሆነቸው ሴት ነገ 'ሀያት ' |
---|
2420 | ከነገ ወዲያ 'ኢማን ' ይሆኑላችኍል ለምን |
---|
2421 | ስማቸውን ይቀይራሉ? |
---|
2422 | በቀጣይ ዘገባዎቼ መልስ ታገኛላችሁ በዚህ |
---|
2423 | የተነሳ የሱዳን ሰዎች ኢትዮጵያዊ ሴት ሁሉ ሣራ |
---|
2424 | ይመስላቸዋል አንዲትን ኢትዮጵያዊትን ሴት |
---|
2425 | መንገድ ላይ ሲጣሩ እንኳ ሣራ ነው የሚሉት በብዛት |
---|
2426 | ተክለሀይማኖት አካባቢ እንደተወልደች |
---|
2427 | የምትናገረው ሣራ የሱዳንን ምድር ከረገጠች 2 |
---|
2428 | አመት ሊሞላት የቀናት እድሜ ብቻ ነበር የቀሯት |
---|
2429 | ለምን ወደ ሱዳን መጣሽ? |
---|
2430 | ነበር ያልኳት - የምትሰራበት የላስቲክ ሻይ መሸጫ |
---|
2431 | ቤት ውስጥ ገብቼ ቁጭ ካልኩና ብዙ ከእርሷ ጋር |
---|
2432 | ከተግባባው በኍላ 'ከዚህ ቀደም በሌላ አረብ |
---|
2433 | ሀገር ነበር የምኖረው የአረብ ገረድ መሆን |
---|
2434 | መረረኝ እስኪ የአውሮፓን ሕይወት ልይ ብዬ ወደ |
---|
2435 | ሱዳን መጣሁ' ስትል ትረካዋን የጀመረችው ሳራ 'ወሬውን |
---|
2436 | የሰማሁት አዲስ አበባ እያለሁ ነው ብዙ ስዎች |
---|
2437 | ሱዳንን አቋርጠው በሊቢያ በኩል ወደ ጣሊያን |
---|
2438 | ይገባል ሲሉ ሰምቼ መጣሁ ከእኔ ጋር የመጣች ልጅ |
---|
2439 | አሁን ሊቢያ ትገኛለች እኔ እድሌ ሆኖ ሱዳን ቀረሁ |
---|
2440 | ' አለችን በቁጭት ለሳራ ሊቢያ መግባት ትልቅ |
---|
2441 | ስኬት ነው ሊቢያ ምን ስቃይ ይኑር ; ይሙቅ ይድላ |
---|
2442 | የምታውቀው የላትም ብቻ እሷ ሰዎች ያንን መንገድ |
---|
2443 | ተጠቅመው ጣሊያን ስለሚገቡ ብቻ ሊቢያ የስኬቷ |
---|
2444 | ምንጭ ነው ጥያቄዬ አላቋረጠም 'ለምን አልሄድሽም |
---|
2445 | ታዲያ ?' አልኳት እምባዋ በአይኖቿ ጎን ብቅ |
---|
2446 | ማለት ጀመሩ ታሪኬ ብዙ ነው ተወኝ አለችና |
---|
2447 | እንደመመናቀርም ብላ ወደ ጓዳ ገባች በጣም ጓጓሁ |
---|
2448 | ልጅቷ አንድ የተደበቀ ምስጢር አላት አልኩ ታዲያ |
---|
2449 | ይህን ለማግኘት የግድ እርሷን መቅረብ ይገባኛልና |
---|
2450 | ቀረብኳት ከብዙ ውትወታ በኍላ ልጅቷን 'አማራት' |
---|
2451 | 41 የሚባለው ሰፈር የሚገኘው ጋልፍ መዝናኛ |
---|
2452 | ቀጠርኳት ሱዳን ላይ በተለይ ሴት ልጅ ጋር ቀጠሮ |
---|
2453 | የምትይዘው እሑድ አሀድ ወይም ጁምአ አርብ ነው |
---|
2454 | እነዚህ ሁለት ቀኖች ብዙ ኢትዮጵያዊያን ኢጃዛ እረፍት |
---|
2455 | የሚወጡበት ቀን ነው ለምን ቀጠሮውን |
---|
2456 | አረፈድሽ አልኳት ብዙ እንዳስጠበቀችኝ |
---|
2457 | ለማስገንዘብ 'ሴትየዋ ጨቅጫቃ ናት ቶሎ |
---|
2458 | አትለቀኝም አሁንም አኩርፋ ነው የመጣሁት እኔ |
---|
2459 | ከቤት ስወጣ አትወድም' የትኛዋ ሴትዮ ብዬ |
---|
2460 | ሳልጠይቃት የምትሰራበት በላስቲክና በሸምበቆ |
---|
2461 | የተወጠረው ሻይ ቤት የሌላ ሀበሻ ሴት ንብረት |
---|
2462 | እንደሆነና እሷ በቀን 10 የሱዳን ዲናር |
---|
2463 | እየተከፈላት እንደምትሰራ ነገረችኝ 'አየህ |
---|
2464 | ሱዳኖች ወንዶቹ የኛን ሴቶች ይፈልጋሉ የኛን |
---|
2465 | ሴቶች ለማየት ሲፈልጉ ወደሻይ ቤታችን ይመጣሉ |
---|
2466 | ሻይ ፍለጋ ሳይሆን እኛን ' የምትለው ሳራ ወደ ሻይ |
---|
2467 | ሥራ ለምን እንደገባች ስታስረዳ ታሪኩ ብዙ ነው |
---|
2468 | ትላለች በወር 150 ዶላር ደመወዝ ይከፍልሻል |
---|
2469 | ብለው ወደሱዳን ያመጡዋት አዲስ አበባ ውስጥ ያሉ |
---|
2470 | ደላሎች ናቸው ለሱዳን 5 ሺህ ብር ክፍላ መምጣቷ |
---|
2471 | ሳያንስ በሱዳን አሰሪዎቿ የደረሰባት ነገር እጅግ |
---|
2472 | ያሳዝናል- 'አንድ ቀን ጠዋት ከእንቅልፌ ስነሳ |
---|
2473 | እንደወትሮዬ ከሁሉም ቀድሜ ተነስቼ ቤቱን |
---|
2474 | የማጸዳው እኔ ስለነበርኩ አይኔን ሳልገልጥ ስወጣ |
---|
2475 | ቤቱ ደጃፍ ላይ ድመት ታርዶ አንገቱና ሰውነቱ |
---|
2476 | ተለያይቶ ተጥሎ አገኘሁ ' ''የታረደውን ድመት |
---|
2477 | እንዳየሁ አዞሮኝ ወደቅኩ ከዛ በኍላ ራሴን |
---|
2478 | ያወቅኩት ከአንድ ቀን በኍላ ነው የሴትዮዬ ማዳሟን |
---|
2479 | ነው ባል ከአጠገቤ ተቀምጦ ነበር ከዛም |
---|
2480 | የሆነውን ሁሉ ጠየቅኩት ድመት አርደው በር ላይ |
---|
2481 | እንዲጥሉ ያደረጋቸው እምነታቸው እንደሆነ |
---|
2482 | ነገረኝ '' የምትለው ሳራ ከዛ በኍላ ራሷም |
---|
2483 | የእምነቱ ተከታይ በመድሐኒት እንዳደረጓት |
---|
2484 | እምባዋ እየወረደ ነገረችኝ ሱዳን በሳይንስ |
---|
2485 | የተረጋገጠ መረጃ ባላገኝም እንደሚወራው ከሕንድ |
---|
2486 | ቀጥሎ ሁለተኛዋ የባድ ስፕሪት ጠንቋይ ሀገር ናት |
---|
2487 | ሙአሰላት አውቶቡስ ውስጥ እየሄድክ ከአጠገብህ |
---|
2488 | ጀለቢያ ያደረገ ቁመተ ረዥም ሱዳኒ ማግኘት |
---|
2489 | የአፈር ያህል ነው ይህን ሱዳን ትንሽ |
---|
2490 | እንዳወራህው ስለ ግል ህይወቱ ብትጠይቀው ጥንቆላ |
---|
2491 | እንዳለበት ካለምንም ማፈር ይነግርሀል አንድ |
---|
2492 | ቀን የሀበሻ ምግብ ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ በምሰማት |
---|
2493 | ጥቂት አረብኛ ቋንቋ አንዱ ጠብደል ሱዳን ለኛ ሴት |
---|
2494 | ክንዱ ላይ በቁልፍ የታሰረ ቀበቶ ያሳያታል እሱም |
---|
2495 | ይህን እያሳያት የሚነግራት ነገር ያሰረው በቁልፍ |
---|
2496 | የታሰረው ቀበቶ ማንኛዋም ያናገራት ሴት |
---|
2497 | እንድታፈቅረው እንደሚያደርግ እና ጥይት |
---|
2498 | ቢተኮስበት እንኳን ይህ እንደ ሚከላከልለት |
---|
2499 | ሲነግራት ስምቻለሁ ልክ እንደዚሁ ሁሉ ሱዳን |
---|
2500 | ውስጥ ስለ ጥንቆላ ማውራት በጣም አይቸግርም |
---|
2501 | ይህን ስል ሱዳን ያሉ የእኛም ሰዎች ጤነኛ ናቸው |
---|
2502 | ማለት አይደለም አብዛኞቹ ቀን ቀን ካርቱም |
---|
2503 | መድሐኒአለም ማታ ማታ ሱቀል ዴም ያለው ጠንቋይ |
---|
2504 | ቤት አይጠፉም ብዙሀኑን የሀበሻ የላስቲክ ቤት |
---|
2505 | ሻይ ቤቶች ስትጎበኙም መሬቱን ስታዩ ጥቁር |
---|
2506 | አዝሙድ ተንስንሶ ታያላችሁ ጥቁር አዝሙድ እና |
---|
2507 | ጥንቆላ ምን አገናኘው ብዬ ጠይቄ ግን ምላሽ |
---|
2508 | ማግኘት አልቻልኩም **** **** ***** እምባሽን አቁሚ |
---|
2509 | ብዬ እያባበልኩ ጨዋታዋን እንድተቀጥልልኝ |
---|
2510 | አደረግኩ ሱዳንና ሱዳናውያንን እየቃኘን ነው |
---|
2511 | የኛ ሰው በሱዳን ምን እንደሚመስል እያየን ነው |
---|
2512 | አብዛኞቹ በባእድ አምልኮ ወደውም ይሁን ሳይወዱ |
---|
2513 | እንዴት እንደሚገቡ ለማሳየት እየሞከርኩ ነው |
---|
2514 | ሳራ በታረደ ድመት ዞሮባት የባእድ እምነቱን |
---|
2515 | መከተል ጀምራለች ''ከወደቅኩበት እንደተነሳው |
---|
2516 | የተነገረኝ ነገር ቢኖር ያዳነኝ አምላክ ድመቱ |
---|
2517 | የታረደለት እንደሆነ ነበር '' ያለችኝ ሳራ |
---|
2518 | የአሰሪዋ እናት በካርቱም ታዋቂ ጠንቋይ እንደሆኑ |
---|
2519 | አስረግጣ ነገረችኝ ከዛስ? |
---|
2520 | 'ከዛማ ወደ አባይ ወንዝ ካርቱምን የሚያቋርጠው |
---|
2521 | መሄድ ጀመርኩ አንድ ምሽት ሴትዮዬ ልጃቸው እና |
---|
2522 | እኔ ሆነን ወደ ባህር ሄድን ከሌሊቱ 6 ሰአት |
---|
2523 | አካባቢ ነው ባህሩ ከምሰራበት አንዱርማን የ 30 |
---|
2524 | ደቂቃ መንገድ ቢኖረው ነው እዛ ሄደን ከመኪናው |
---|
2525 | እንደወረድን ሴትዮዬ ቀድማ ወደ ባህሩ ተጠጋች |
---|
2526 | ከዛም መኪናው ውስጥ ከያዝነው የተቀጣጠለ ክሰል |
---|
2527 | ጋር እጣን ነስንሳ ወደ ባህሩ ጋር ተጠጋች |
---|
2528 | የሚሆነው ነገር ሁሉ በጣም እያስገረመኝ መጣ |
---|
2529 | ሴትዬዋ ተንበርክካ እያለቀሰች አንዳንዴም |
---|
2530 | እያጓራች እጣኑን ወደባህሩ ይዛው ትንሽ ገባ |
---|
2531 | አለች የዛን ጊዜ ከወንዙ ውስጥ ያሉት አሶች |
---|
2532 | ወደላይ እየዘለሉ እየወጡ ሲገቡ ተመለከትኩ |
---|
2533 | በጣም ደነገጥኩ አጠገቤ ያለው ልጃቸውና ሚስቱ |
---|
2534 | ተንበርከክው ማጉዋራት ጀመሩ ራሴን ስቼ ወደቅኩ'' |
---|
2535 | በሚል ታሪኳን ተረከች ተመስጬ እያዳመጥኳት ነው |
---|
2536 | ''ከሁለት ቀን በኍላ ነው የነቃሁት ሴትዮዬ ስነቃ |
---|
2537 | ወደ እኔ መጥታ ከአሁን በኍላ እኔ ቤት ሥራ |
---|
2538 | አትሠሪም የባህሩና የድመቱ አምላክ ላንቺ |
---|
2539 | የሚሆንሽን ሰው መርጦልሻል'' ብላ ከአንድ ሀብታም |
---|
2540 | የዚህ ባእድ አምልኮ ተከታይ ሱዳን እንዳጋባቻትና |
---|
2541 | ከዚህ ሰው ጋር አብራ ለጥቂት ጊዜ እንደኖረች |
---|
2542 | ነገረችኝ ከዛም ይህ ሱዳን እሷን የሚፈልገውን |
---|
2543 | ያህል ከተጫወተባት በኍላ ለሥራ ቤቱ ከተቀጠረች |
---|
2544 | ሌላ ኢትዮጵያዊት ጋር ግንኙነት ጀምሮ በእኩለ |
---|
2545 | ሌሊት ከእቤት እንዳስወጣት ጨምራ እያለቀሰች |
---|
2546 | ነገረችኝ የምትነግረኝ ነገር ስሜቴን እየጎዳው |
---|
2547 | ነው በዛ ላይ የምታነባው እምባ በጣም ልብን |
---|
2548 | ይነካል ሰው መሆንንና መፈጠርን ሁሉ ያስመርራል |
---|
2549 | መጨረሻዋ ሻይ ቤት መሥራት ይሁን እንጂ እዚህ |
---|
2550 | ላይ እንዴት እንደደረሰች ጠየቅኳት ''አንዱርማን |
---|
2551 | የሚኖሩ ሀበሾች አብዛኞቹ የተጣባቸው ባእድ |
---|
2552 | አምልኮ ስላለ እነሱ ምንም ይረዱኛል ብዬ ሳላስብ |
---|
2553 | ወደ ካርቱም መጥቼ ዴም ያሉ ሀበሾች ይረዱኝ ዘንድ |
---|
2554 | መጣሁ እዛ እንደመጣሁ ወደ ሊቢያ የሚሄዱ |
---|
2555 | የአዲስ አበባ ልጆች አገኘሁ ስምሽ ማነው ሲሉኝ |
---|
2556 | ቤቲ አልኳቸው ስሜን ለሦስተኛ ጊዜ መቀየሬ ነው |
---|
2557 | የደረሰብኝን ሳልነግራቸው አዲስ መጤ |
---|
2558 | እንደሆንኩና ሱዳንን ምንም እንደማላውቅ ብሎም |
---|
2559 | ገንዘብ እንደሌለኝ እያለቀስኩ ነገርኳቸው |
---|
2560 | አዘኑና እኛም ቤት የለንም ቢሆንም በቀን ሁለት |
---|
2561 | ብር እየከፈልን የምንኖረው አዝመ ራ ቤት ነው |
---|
2562 | ሥራ እስከምትጀምሪ ድረስ እኛ የምንበላ ውን ፉል |
---|
2563 | እየበላሽ ትኖሪያለሽ; የአልጋም እንከፍላለን አሉ |
---|
2564 | ''ከእነሱ ጋር ለ3 ቀናት ያህል እንደተቀመጥኩ 'ማዳም |
---|
2565 | ቤት' የሰው ቤት ሥራ ማለት ነው ሥራ አገኘሁ |
---|
2566 | ቢቸግረኝም አልሰራም አልኩ ልጆቹ ለምን አሉ? |
---|
2567 | ሥራ አትወጂም ማለት ነው ብለው የሚያስከፋ |
---|
2568 | ቃላትን ሰነዘሩብኝ እኔ ማዳም ቤት ሥራ አልሰራም |
---|
2569 | ያልኩት የደረሰብኝ አሰቃቂ አደጋ እንዲደገም |
---|
2570 | ስለማልፈልግ እንጂ ለሌላ አልነበረም ቢሆንም |
---|
2571 | ልጆቹ ጥሩ ነገር ቢያደርጉልኝም ስሜቴ ቶሎ |
---|
2572 | ስለሚጎዳ ትቼ ወጥቼ መንገድ ላይ ስሄድ አንድ |
---|
2573 | ሀበሻ አግኝቶኝ እኚህ ሴትዮ ቤት ሥራ አስገባኝ '' |
---|
2574 | አለች የቀድሞዋ ሣራ የአሁኗ ቤቲ በጣም |
---|
2575 | የሚያሳዝነው የቤቲ ሕይወት ከድጡ ወደማጡ ነው |
---|
2576 | ከሱዳን ቤት የወገኔ ቤት ይሻለኛል ብትልም |
---|
2577 | እኚህም ሴት ያው ናቸው ለምሳሌ አንድ ቀን |
---|
2578 | እሳቸው ቤት ሻይ ልጠጣ ከካርቱም ጓደኞቼ ጋር |
---|
2579 | ገብቼ ሳላውቅ አንድ ጥግ ስር የጎዘጎዙትን ሳር |
---|
2580 | የበተኑትን ጥቁር አዝሙድና ፈንዲሻ ረግጭባቸው |
---|
2581 | ሁለተኛ እዚህ ቤት እንዳትደርስ ብለው አባረውኛል |
---|
2582 | ግን ዝንጉ ስለሆኑ በሌላ ቀን ስሄድ |
---|
2583 | አስገብተውኛል ''በቀን 5 ጊዜ ለአሮጊቷ ቡና |
---|
2584 | ማፍላት አለብኝ ጠዋት የላስቲክ ቤቱን ሻይቤት |
---|
2585 | ከመክፈቴ በፊት እግሯን የተቆረጠች እርግብ |
---|
2586 | አለቻቸው ለእርሷ ስንዴ መበተን አለብኝ ያንን |
---|
2587 | ባላደረግኩ ቀን ገበያ የለም ቤቱ ጭር ብሎ |
---|
2588 | ይውላል ታዲያ ማታ ሂሳብ ስንሰራ ሂሳቡ |
---|
2589 | ሲያንስባቸው አሮጊቷ አያስቀምጡኝም ለምን |
---|
2590 | ለእርግቧ ስንዴ አልበተንሽም ; ለምን ጥቁር |
---|
2591 | አዝሙድ መሬቱ ላይ አልነሰነስሽም በሚል ብዙ |
---|
2592 | ውርጂብኝ ያወርዱብኛል '' ብላኛለች ያው የእኔ |
---|
2593 | ሥራ ከማዳመጥ በቀር መጠየቅ ነውና ለምን ታዲያ |
---|
2594 | ቤቱን ለቀሽላቸው አትወጪም ስላት ''ምን |
---|
2595 | እንዳዞሩብኝ አላውቅም አንዲትም ቀን ቤቱን |
---|
2596 | ስለመልቀቅ አላስብም የምፈልገውን ቢዝነስ |
---|
2597 | አገኛለሁ'' አለችኝ ቢዝነስ በካርቱም ሌላ |
---|
2598 | ትርጉም አላት አብዛኞቹ ሻይ ቤት የሚሰሩ |
---|
2599 | ሴቶቻችን ቢዝነስ አላቸው ምን? |
---|
2600 | ሐበሻ በሱዳን |
---|
2601 | በቀጣዩ እትም ይቀጥላል። |
---|
2602 | |
---|
2603 | ወደ ታሪኩ ከመግባታችን በፊት ቆም ብለን |
---|
2604 | ራሳችንን እንጠይቅ፤ ዛሬ አብሮሽ በትዳር ያለ |
---|
2605 | ጓደኛሽ ወይም በወሲብ የምታውቂው እጮኛሽ የኤች |
---|
2606 | አይቪ ቫይረስ በደሙ እንዳለ እያወቀ ካንቺ ጋር |
---|
2607 | አልጋ ላይ ቢወድቅና አንቺም ትዳር ላይ ከገባችሁ |
---|
2608 | በኋላ ይሕንን ብታውቂ ምን ታደርጊያለሽ? |
---|
2609 | ያንቺን ውሳኔ እወቂና ምህረት አስቻለው |
---|
2610 | ያጠናቀረውን እውነተኛ ታሪክ ተከታተይ። |
---|
2611 | ባህር ዳር ከተማ ውስጥ በግ ተራ ተብሎ የሚጠራ |
---|
2612 | አካባቢ ነው፡፡ ምሽት አሥራ ሁለት ሠዓት ገደማ |
---|
2613 | ወደ አንድ ደሳሳ ቤት ጠጋ ብለን በር አንኳኳን |
---|
2614 | ምንም ምላሽ አላገኘንም፡፡ ደግመን ስናንኳኳ ግቡ |
---|
2615 | የሚል የወንድ ድምፅ ከወደ ውስጥ ሠማን፡፡ |
---|
2616 | የቆርቆሮውን በር ገፋ አድርገን ስንገባ ፊት |
---|
2617 | ለፊት በግምት እድሜው ሦስት ዓመት የሚሆን ህፃን |
---|
2618 | ፊት ለፊት ወንበር ላይ፣ አይናቸው ላይ መሀረብ |
---|
2619 | ጣል አድርገው ጠባብ አልጋ ላይ ተንጋለው የተገኙ |
---|
2620 | አዛውንት ተመለከትን፡፡ አዛውንቱ ህፃኑን |
---|
2621 | እናቱን እንዲጠራ አዘዙት፡፡ ስሟ እንዲጠቀስ |
---|
2622 | ያልፈለገችው ወሮ ተወልዳ ያደገችው አዲስ ዘመን |
---|
2623 | የሚባል አካባቢ እንደሆነ፤ ትዳር የመሠረተችውም |
---|
2624 | አዛውንቱን ያገባችው በቤተሰብ በኩል እንደሆነ |
---|
2625 | ገልፃልናለች፡፡ ጋብቻ የመሠረቱት 1986 ዓም ላይ |
---|
2626 | ነበር፤ በዚያ ወቅት ባለቤቷ በጦር ሠራዊት ውስጥ |
---|
2627 | ያገለግሉ እንደነበርም አስታውሳለች፡፡ ሦስት |
---|
2628 | ልጆችን አፍርተዋል፡፡ የመጀመሪያው የአሥራ |
---|
2629 | አራት፣ ሁለተኛዋ የዘጠኝ ዓመት፣ በር ከፍተን |
---|
2630 | ስንገባ የተመለከትነው ህፃን ደግሞ የመጨረሻ |
---|
2631 | ልጃቸው ሲሆን ሦስት ዓመቱ ነው፡፡ ከጡረታ |
---|
2632 | በሚገኝ ገንዘብና አትክልት እየቸረቸረች |
---|
2633 | ወይዘሮዋ ቤተሰባቸውን ታስተዳድራለች ልጆቿንም |
---|
2634 | ታስተምራለች፡፡ “ባለቤቴ በተደጋጋሚ ይታመም |
---|
2635 | ነበር፡፡ ሁለተኛዋ ልጄም ዘወትር ትታመም |
---|
2636 | ስለነበር ጥርጣሬ አደረብኝ፡፡ ከተወሰነ ጊዜ |
---|
2637 | በኋላ ደግሞ ባለቤቴ ከጦር ሠራዊት ተሰናበተ፡፡ |
---|
2638 | የባለቤቴም የዘጠኝ ዓመት ልጄም ህመም ቀን ከቀን |
---|
2639 | እየበረታ መጣ፡፡ ባለቤቴ ይጠጣል በዚህም ዘወትር |
---|
2640 | እንጋጫለን፡፡ ትዳራችን በብዙ መልኩ ችግር ውስጥ |
---|
2641 | ገባ” ብላለች፡፡ ህፃን ልጇ በጣም መታመም |
---|
2642 | ስለጀመረች ወደ ሆስፒታል መሄድ የግድ ሆነ፡፡ |
---|
2643 | ለህፃኗ ምርመራ ከተደረገላት በኋላ የህፃኗ እናት |
---|
2644 | መሆኗን የሚያረጋግጥ ማስረጃ እንድታመጣና እሷም |
---|
2645 | የኤች |
---|
2646 | አይ |
---|
2647 | ቪ ምርመራ እንድታደርግ እንደተነገራት |
---|
2648 | አስታውሳለች፡፡ የኤች |
---|
2649 | አይ |
---|
2650 | ቪ ቫይረስ በህፃኗም በእሷም ደም ውስጥ መኖሩ |
---|
2651 | ተነገራት፡፡ ይህን ካወቀች በኋላ ትዳራቸው |
---|
2652 | መፍረስ እንዳለበት በማመን ባለቤቷን እንዲፋቱ |
---|
2653 | ጠይቃቸዋለች፡፡ ባለቤቷ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው |
---|
2654 | ፍርድ ቤት በማመልከት ፍቺ ጠይቃለች፡፡ ጉዳያቸው |
---|
2655 | በመታየት ላይ እያለ ባለቤቷና ሌሎቹ ልጆቿ የኤች |
---|
2656 | አይ |
---|
2657 | ቪ ምርመራ አድርገው እነሱም ቫይረሱ በደማቸው |
---|
2658 | ውስጥ መኖሩ ሊታወቅ ችሏል፡፡ ይህ ደግሞ |
---|
2659 | የወይዘሮዋን ቁጣ አባባሰው፡፡ “የልጃገረድ |
---|
2660 | ባለቤቴ ነው፡፡ ከተጋባንም ወዲያ እኔ የማውቀው |
---|
2661 | ነገር አልነበረኝም፡፡ እሱ ግን ስለህመሙ እያወቀ |
---|
2662 | እንድንጋባ፤ ከዚያም እነዚህን ልጆች |
---|
2663 | እንድንወልድ ማድረጉ በጣም አስቆጣኝ፡፡ በትዳር |
---|
2664 | በቆየንባቸው ጊዜያት ሁሉ አንድም ቀን ምንም ብሎ |
---|
2665 | አያውቅም” ትላለች፡፡ ወይዘሮዋ እንደምትለው፣ |
---|
2666 | ቀደም ሲል በተለይም ገጠር እያለች ስለ ኤች |
---|
2667 | አይ |
---|
2668 | ቪ ብዙም የምታውቀው ነገር አልነበረም፡፡ |
---|
2669 | ባለቤቷና ህፃን ልጅዋ በተደጋጋሚ ይታመሙ |
---|
2670 | ስለነበር ይህም ጥርጣሬ ይፈጥርባት የነበረ |
---|
2671 | ቢሆንም የኤች |
---|
2672 | አይ |
---|
2673 | ቪ ቫይረስ በእሷና በባለቤቷ እንዲሁም በሦስት |
---|
2674 | ልጆቿ ደም ውስጥ መገኘቱን መቀበል በጣም ፈታኝ |
---|
2675 | ሆኖባት ነበር፡፡ ባለቤቷ፣ እሷና ሁለተኛ ልጇ |
---|
2676 | ቫይረሱ በደማቸው መኖሩ እንደታወቀ ወዲያው |
---|
2677 | ፀረ-ኤች |
---|
2678 | አይ |
---|
2679 | ቪ መድኃኒት ጀምረዋል፡፡ “እያወቀ እኔን |
---|
2680 | እንዳገባኝና እነዚህ ልጆችም እንዲፈጠሩ አደረገ |
---|
2681 | ብዬ ባለቤቴን ሠላም አሳጣሁት፡፡ ቤት ውስጥ |
---|
2682 | ሠላም ጠፋ፡፡ ባለቤቴም ከቤት ወጥቶ ሔዶ ነበር፡፡ |
---|
2683 | እኔም በአንድ በኩል ህመምና ድህነት፤ በሌላ |
---|
2684 | በኩል ብስጭት አእምሮዬን እንድስት አደረገኝ፡፡ |
---|
2685 | ጉዳያችንን ፍርድ ቤት እየተመለከተው እያለ እኔም |
---|
2686 | እየተረጋጋሁ መጣሁ፡፡ ከባለቤቴ ጋር ተለያይቼ |
---|
2687 | የማገኘው የተሻለ ነገር የለም፡፡ ምን አልባትም |
---|
2688 | ህይወት ሊከብደኝ ይችላል ብዬ አሰብኩኝ” በማለት |
---|
2689 | ትዳሯን የማፍረስ ሃሳቧን ቀይራ በይቅርታ |
---|
2690 | ከባለቤቷ ጋር ለመኖር መወሰኗን ነገረችን፡፡ |
---|
2691 | ህመም በርትቶባት በተለያዩ ጊዜአት ተኝታ ነበር፡፡ |
---|
2692 | ባለቤቷም በተደጋጋሚ ይታመማሉ፡፡ ከሁሉም |
---|
2693 | በይበልጥ የምትታመመው ግን ህፃን ልጇ ነች፡፡ |
---|
2694 | ጐረቤቶች በተለያየ አጋጣሚ ሽንት ቤት |
---|
2695 | እንዳትጠቀም በማድረግና በለሎች ነገሮች |
---|
2696 | አግልለዋት ነበር፡፡ ከተወሰነ ጊዜ ወዲህ ግን |
---|
2697 | ጐረቤቶቿ ከማግለል ይልቅ ሊያቀርቧት |
---|
2698 | እንደሚፈልጉ፤ እሷ ግን ያለፈውን ትታ በይቅርታ |
---|
2699 | እንደቀድሞ ከጐረቤቶቿ ጋር መቀራረብ አለመቻሏን |
---|
2700 | በሀዘኔታ ገልፃልናለች፡፡ “ተመርምረን |
---|
2701 | ራሳችንን ካወቅን ሁለት ዓመት ሆነን፡፡ በጣም |
---|
2702 | አስቸጋሪ የሆነብኝ የሴቷ ልጄ ሁኔታ ነው፡፡ |
---|
2703 | ዘጠኝ ዓመቷ ነው ግን ዘወትር ስለምትታመም |
---|
2704 | ሠውነቷ ድቅቅ ያለ ነው” በማለት የሦስት ዓመቱን |
---|
2705 | የመጨረሻ ልጇን ጭንቅላት በመዳሰስ “እሱን ነው |
---|
2706 | የምታክለው” አለችን፡፡ “በቂ ምግብ |
---|
2707 | ስለማታገኝም እንደሆነ አላውቅም መድሀኒቱን |
---|
2708 | አልቻለችውም፡፡ ሁለት ጊዜ አስቀይሬላታለሁ፡፡ |
---|
2709 | መድኃኒት የምትወስድበትን ሠዓት ለይታ |
---|
2710 | ስለምታውቅ በዚያ ሠዓት ወደ መንደር ሔዳ |
---|
2711 | ትጠፋብኛለች፡፡ የዋጠች መስላ ትተፋዋለች፡፡ |
---|
2712 | እሷን ለመቆጣጠር ብዬ እኔም እሷም መድኃኒት |
---|
2713 | የምንወስድበት ሠዓት አንድ ዓይነት አደረግኩት” |
---|
2714 | የመጀመሪያ ልጇ አሥራ አራት ዓመቱ ቢሆንም ስለ |
---|
2715 | እናትና አባቱም ሆነ ስለታናሽ እህቱ ህመም |
---|
2716 | የሚያውቀው ነገር የለም፡፡ ስለራሱ ውጤትም |
---|
2717 | አልተነገረውም፡፡ ፀረ-ኤች |
---|
2718 | አይ |
---|
2719 | ቪ መድኃኒት የምትወስደው ህፃን ግን ሁሌም |
---|
2720 | መድኃኒት ውሰጂ ስትባል ለምን እያለች ትጠይቃለች፣ |
---|
2721 | ላለመውሰድም ትታገላለች፡፡ð |
---|
2722 | በአፍሪካ ሕብረት መዲና አዲስ አበባ እና በሌሎች |
---|
2723 | ትላልቅ ከተሞች ''ኦባማ ቅዱስ ገብርኤል ይከተልህ'' |
---|
2724 | ''ይቻላል"" እና የተለያዩ መፈክሮች ያሉበት |
---|
2725 | የኦባማን ምስል የያዙ ቲሸርቶች ከምርጫው በፊት |
---|
2726 | ገበያውን ሲመሩት ነበር እያንዳንዱ ሕዝብ |
---|
2727 | የአሜሪካንን ምርጫ በአጽንኦት ሲከታተል የነበረ |
---|
2728 | ሲሆን በአዲስ አበባ ሰፊ ተመልካች ያላቸው |
---|
2729 | አልጀዚራ እና ሲኤንኤን የቲቪ ቻናሎች ሕዝባችንን |
---|
2730 | በመረጃ ቀልበውታል ''ኦባማ የአፍሪካውያን ተስፋ"" |
---|
2731 | የሚሉት አፍሪካውያን ከምርጫው ማሸነፍ ማግስት |
---|
2732 | በከፍተኛ ደስታ ውስጥ ይገኛሉ አሁን ምርጫው |
---|
2733 | ከተጠናቀቀ በሗላ ደግሞ ኦባማን ተስፋ በማድረግ |
---|
2734 | ላይ ይገኛሉ እንደሚታወቀው አፍሪካችን |
---|
2735 | የመልካም አስተዳደር እጦት; ረሀብ; ጦርነት [ዲሞክራቲክ |
---|
2736 | ኮንጎ በዚህ ወቅት በጦርነት ላይ ናት]; የኢኮኖሚ |
---|
2737 | ቀውስ; ስደት; አለመደማመጥ; በሽታ; እና ሌሎችም |
---|
2738 | ነገሮች እያሰቃዩዋት ይገኛሉ በተለይ የሀገሬ |
---|
2739 | ሰው እንደሚተርተው 'በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ'' |
---|
2740 | እንዲሉ በአሜሪካ ባንኮች ላይ የደረሰውን ኪሳራ |
---|
2741 | ተከትሎ በዓለም ላይ የደረሰው የኢኮኖሚ መናጋት |
---|
2742 | ለአፍሪካ ትልቅ ራስ ምታት ነው በዚህ ወቅት |
---|
2743 | አፍሮ- አሜሪካዊው የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚዳንት |
---|
2744 | ባራክ ኦባማ መጥቷል አፍሪካ እጆቿን ወደ ባራክ |
---|
2745 | ኦባማ ትዘረጋለች |
---|
2746 | ቀጣዩን የጀርመን ድምጽ ራዲዮ ዘገባ ይከታተሉ |
---|
2747 | ዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ምናልባት መጠኑን |
---|
2748 | በትክክል ለመናገር ያዳግት እንደሆን እንጂ |
---|
2749 | በአፍሪቃ ልማት ላይም ተጽዕኖ እንደሚኖረው |
---|
2750 | የሚታመን ነው። |
---|
2751 | ታዲያ ይህ ስጋት አፍሪቃ ችግሩን ለመወጣት |
---|
2752 | የራሷን አቅም እንድታዳብር ግፊት መፍጠሩ |
---|
2753 | አልቀረም። |
---|
2754 | በአሜሪካ የቤት ባለቤቶች ዕዳና የባንኮች ክስረት |
---|
2755 | ሳቢያ ዓለምን ያዳረሰው የፊናንስ ቀውስ ለአፍሪቃ |
---|
2756 | ልማትም ቢቀር በአማካይና በረጅም ጊዜ ብዙ ችግር |
---|
2757 | እንዳይፈጥር አሳሳቢ ነው የሆነው። |
---|
2758 | ሁኔታው በተለይም የክፍለ-ዓለሚቱን የኤኮኖሚ |
---|
2759 | ባለሥልጣናት ብርቱ ስጋት ላይ ሲጥል ያለፉት |
---|
2760 | ዓመታት የዕድገት ሂደት እንዳይሰናከል ገቺ |
---|
2761 | ዕርምጃዎችን የመውሰዱም አስፈላጊነት ጎልቶ |
---|
2762 | መታየቱ አልቀረም። |
---|
2763 | በዚሁ የተነሣም የአፍሪቃ የፊናንስ ሚኒስትሮችና |
---|
2764 | የማዕከላዊ ባንክ አስተዳዳሪዎች ቱኒስ ላይ |
---|
2765 | ተሰብስበው መፍትሄ ለማፈላለግ ያቅዳሉ። |
---|
2766 | የአፍሪቃ ሕብረት የኤኮኖሚ ጉዳይ ኮሜሣር ዶርማክስዌል |
---|
2767 | እምኩዌዛላምባ ባለፈው ሣምንት ማብቂያ ላይ |
---|
2768 | በዓለምአቀፉ የፊናንስ ላይ ስላለው አመለካከት፣ |
---|
2769 | በዓለምአቀፉ የምንዛሪ ተቁዋም ሚና፣ በልማት |
---|
2770 | ዕርዳታና በክፍለ-ዓለሚቱ የራስ መፍትሄ ፍለጋ |
---|
2771 | ሃሣብ አዲስ አበባ ላይ ሰፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ |
---|
2772 | ሰጥተው ነበር። |
---|
2773 | የሕብረቱን ጥረት ዓላማም ለማብራራት ሞክረዋል። |
---|
2774 | “ስብሰባው የታቀደው በአንደኛ ደረጃ ዓለምአቀፉ |
---|
2775 | የፊናንስ ቀውስ በአፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ ያሳደረውን |
---|
2776 | ተጽዕኖ መመርመር ሲሆን በአፍሪቃ የልማት ባንክ |
---|
2777 | ተግባራት ላይ የሚያስከትለውን ግፊትም ያጤናል። |
---|
2778 | ዓለምአቀፉ የዕርዳታ አቅርቦት ሁኔታም ትኩረት |
---|
2779 | የሚሰጠው ጉዳይ ነው” የአፍሪቃ ሃገራት ኤኮኖሚ |
---|
2780 | ብዙም ከዓለምአቀፉ የፊናንስ ገበዮች ጋር |
---|
2781 | የተሳሰረ ባለመሆኑ በዚሁ የሚገጥመው ተጽዕኖ |
---|
2782 | ከባድ አይሆንም የሚሉ አይታጡም። |
---|
2783 | ይሁንና በበለጸጉት ሃገራት በፊናንሱ ችግር |
---|
2784 | የተቀሰቀሰው የኤኮኖሚ ቀውስ አደጋ ቢቀር |
---|
2785 | በንግድና በመዋዕለ-ነዋይ አቅርቦት ላይ ተጽዕኖ |
---|
2786 | እንደሚኖረው የአፍሪቃው ኮሚሢዮን ባለሥልጣን |
---|
2787 | ዕምነት ነው። |
---|
2788 | “ሁላችንም እንደምናውቀው በርካቶቹ የአፍሪቃ |
---|
2789 | ሃገራት ከበለጸጉት መንግሥታት ጋር ብዙ የሚነግዱ |
---|
2790 | ናቸው። |
---|
2791 | እና በዚያ እያሰጋ ባለው የኤኮኖሚ ቀውስ የተነሣ |
---|
2792 | የንግዳችን ሂደት ችግር ሊያጋጥመው ይችላል። |
---|
2793 | የንግዱና የመዋዕለ-ነዋዩ ፍሰት ጉድለት በምርት |
---|
2794 | ዕድገትና በሥራ መስኮች ላይ የሚከሰት ነገር ነው። |
---|
2795 | እና ለብዙ የአፍሪቃ ሃገራት ሁኔታው እክል |
---|
2796 | ሳይፈጥር የሚቀር አይመስለኝም” አፍሪቃ |
---|
2797 | በበለጸገው ዓለም የልማት ዕርዳታ ላይ በሰፊው |
---|
2798 | ጥገኛ መሆኗ ይታወቃል። |
---|
2799 | በፊናንሱ ቀውስ ሳቢያ የልማት ዕርዳታው መቀነስ |
---|
2800 | ደግሞ አፍሪቃ ከ 2015 የሚሌኒየም ግቦች ለመድረስ |
---|
2801 | የያዘችውን ጥረት ከንቱ ሊያደርግ የሚችል ነው። |
---|
2802 | በአውሮፓና በአሜሪካ የተፈጠረው የፊናንስ ችግር |
---|
2803 | በመጪዎቹ ዓመታት የመዋዕለ-ነዋይ ፍሰትንና |
---|
2804 | የልማት ዕርዳታን ጋብ እንደሚያደርግ ብዙም |
---|
2805 | አያጠራጥርም። |
---|
2806 | የበለጸጉት መንግሥታት የልማት ዕርዳታቸውን ከፍ |
---|
2807 | ለማድረግ የገቡት ቃልም ገቢር ይሆናል ብሎ |
---|
2808 | መጠበቁ የሚያድግት ነው። |
---|
2809 | በመሆኑም የአፍሪቃ ሕብረት የኤኮኖሚ ጉዳይ |
---|
2810 | ኮሜሣር ዶርማክስዌል እምኩዌዛላምባ የራስን ዘዴ |
---|
2811 | መመርመር ግድ ነው ባይ ናቸው። |
---|
2812 | “ችግሩን ጠለቅ አድርጎ መረዳቱ አስፈላጊ መሆኑን |
---|
2813 | እንረዳለን። |
---|
2814 | በመሆኑም በወቅቱ ከአፍሪቃ የኤኮኖሚ ኮሚሢዮንና |
---|
2815 | ከአፍሪቃ የልማት ባንክ ጋር በጉዳዩ ጥናት |
---|
2816 | እያካሄድን ነው። |
---|
2817 | የዚህ ጥናት ውጤት ለቱኒስ ሰብሰባ ቀርቦ ንግግር |
---|
2818 | ይደረግበታል። |
---|
2819 | ከዚሁ ተያይዞ የዓለምአቀፉ ምንዛሪ ተቁዋም የ |
---|
2820 | ሚናም የሚጤን ጉዳይ ነው” የዓለምአቀፉ ምንዛሪ |
---|
2821 | ተቁዋም የፊናንስ ዕርዳታ በምሥራቅ አውሮፓ |
---|
2822 | በሰፊው ማተኮር በአፍሪቃውያኑ ዘንድ ችላ |
---|
2823 | የመባልን ስሜት ማሳደሩ አልቀረም። |
---|
2824 | “የምንዛሪው ተቁዋም የኤኮኖሚ ዕድገትን |
---|
2825 | ለማራመድ ተብሎ የሚቀርብለትን ገንዘብ በዓለም |
---|
2826 | ዙሪያ የሚገኙ ሃገራትን ለመደገፍ እንዴት በሥራ |
---|
2827 | ላይ እንደሚያውል መጤን አለበት። |
---|
2828 | በቅርቡ ለኡክራኒያ 16 ቢሊዮን፤ ለሁንጋሪያም 15 |
---|
2829 | ቢሊዮን ዶላር ለመስጠት ወስኗል። |
---|
2830 | , በግልጽ ለመናገር ለሌሎች አገሮች በተለይም |
---|
2831 | ለአፍሪቃ ብዙ ገንዘብ አይተርፍም ማለት ነው” |
---|
2832 | ምርጫው በአንድ በኩል በዓለምአቀፍ ደረጃ |
---|
2833 | ተደማጭነውን ማግኘት መቻል ሲሆን ይበልጡን ግን |
---|
2834 | አቅምን አሰባስቦ ችግሩን በራስ ለመወጣት |
---|
2835 | ተገቢውን ሁኔታ ማመቻቸት ነው። |
---|
2836 | ከዚሁ እንዱም የአፍሪቃን ማዕከላዊና |
---|
2837 | የመዋዕለ-ነዋይ ባንኮች፤ እንዲሁም የምንዛሪ |
---|
2838 | ተቁዋም በክፍለ-ዓለም ደረጃ ለመፍጠር የተያዘው |
---|
2839 | ጥረት ሲሆን ይህም በመካሄድ ላይ ይገኛል። |
---|
2840 | ለአፍሪቃ ልማት የሚያስፈልገውን የራስ ብቃት |
---|
2841 | ለማረጋገጥ ተግባሩ መፋጠን የሚኖርበት ነው። |
---|
2842 | እንደ ሕብረቱ የኤኮኖሚ ኮሜሣር ከሆነ ይህ |
---|
2843 | ዕርምጃ በአፍሪቃ አገሮች መካከል ያለውን ንግድም |
---|
2844 | የሚያጠናክር ሲሆን ከወቅቱ መሰል ቀውስ ምታትም |
---|
2845 | ሊሰውር የሚችል ነው። |
---|
2846 | የአፍሪቃ ሕብረት ለክፍለ-ዓለሚቱ ልማት ማራመድ |
---|
2847 | ከሚኖርበት ነገሮች አንዱ ውስጣዊውን ንግድ |
---|
2848 | ማጠናከሩ ይሆናል። |
---|
2849 | በዚሁ ረገድ የአፍሪቃ የአካባቢ የኤኮኖሚ |
---|
2850 | ማሕበረሰቦች በጋራ ነጻ የገበያ ክልል ለመፍጠር |
---|
2851 | በቅርቡ ካምፓላ ላይ ተስማምተዋል። |
---|
2852 | የታሰበው ከሆነ በ 624 ሚሊያርድ ዶላር የሚገመት |
---|
2853 | አጠቃላይ ምርት ያለውን ገበያ ትስስር የሚያሰፍን |
---|
2854 | ነው የሚሆነው። |
---|
2855 | የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ እንዳሉት |
---|
2856 | ታላቁ የአፍሪቃ ጠላትና ዋነኛው የድክመቷ መንስዔ፤ |
---|
2857 | አንድነት ማጣት፤ የፖለቲካና የኤኮኖሚ ትስስር |
---|
2858 | በጥቂቱ እንኳ ማስፈን አለመቻል ናቸው። |
---|
2859 | ታላቅ ገበዮች ሕዝቡን ከድሀነት ለማሳቀቅ ስልታዊ |
---|
2860 | መሣሪያዎች መሆናቸውንም ተናግረዋል።። |
---|
2861 | ነጻውን የጋራ የንግድ ክልል የሚፈጥሩት ወገኖች |
---|
2862 | የምሥራቅና ደቡብ አፍሪቃ ማሕበረሰብ ኮሜሣ፣ |
---|
2863 | የምሥራቃዊው አፍሪቃ ማሕበረሰብ እንዲሁም |
---|
2864 | የደቡባዊው አፍሪቃ የልማት ማሕበር ናቸው። |
---|
2865 | ትስስሩ ደረጃ በደረጃ እንዲሰፍን የታሰበ ሲሆን |
---|
2866 | ትክክለኛው የጊዜ ገደብ በአንድ ዓመት ውስጥ ይፋ |
---|
2867 | እንደሚሆን ይጠበቃል። |
---|
2868 | 26 ሃገራትን የሚያቅፈው ነጻ የንግድ ክልል ዕውን |
---|
2869 | ቢሆን ለዕድገት ታላቅ ሚና እንደሚኖረው አንድና |
---|
2870 | ሁለት የለውም። |
---|
2871 | በአጠቃላይ ዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ |
---|
2872 | በተነሳባት በአሜሪካ በባራክ ኦባማ ፕሬዚደንት |
---|
2873 | ሆኖ መመረጥ አዲስ የተሥፋ ዘመን ተከፍቷል። |
---|
2874 | ተሥፋው የአሜሪካውያን ብቻ ሣይሆን የመላው ዓለም |
---|
2875 | ነው። |
---|
2876 | የአፍሪቃም ጭምር! |
---|
2877 | ð |
---|
2878 | በትንሾቹ የአሳ ማስገሪያ ጀልባዎች የኤደንን |
---|
2879 | ባሕረ ሰላጤ ተሻግረው ወደ የመን ለመግባት |
---|
2880 | ሲሞከሩ ሰጥመው ህይወታቸውን ያጡ ስድሳ የጀልባ |
---|
2881 | ስደተኞች አስከሬኖች በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ |
---|
2882 | በየመን ጠረፍ አቅራቢያ መገኘቱን ድንበር |
---|
2883 | የማይገድበው የሀኪሞች ድርጅት አስታወቀ። |
---|
2884 | ከሱማሊያ ወደ የመን ለመግባት ሲሞክሩ በባህር |
---|
2885 | ሰጥመው ሲሞቱ እነዚህ የመጀመሪያዎቹ |
---|
2886 | አለመሆናቸውን የጠቆመው በዚህ ዓመት ብቻ ከ400 |
---|
2887 | በላይ የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ስደተኞች በዚህ |
---|
2888 | ባህር ውስጥ ሰጥመው ቀርተዋል አሁን ከሞቱት ወደ |
---|
2889 | ስድሳ የሚጠጉት ስደተኞች መካከል ምን ያህሉ |
---|
2890 | የሶማሌያ ምን ያህሉ የኢትዮጵያ ስደተኞች |
---|
2891 | መሆናቸው አልታወቀም በየመን የሚገኙት |
---|
2892 | የድርጅቱ ባለስልጣን አንድሪያስ ኩፒፓስ |
---|
2893 | ለጀርመን የዜና ወኪል እንዳስረዱት፡ ስደተኞቹ |
---|
2894 | የሞቱት ህገ ወጦቹ የጀልባዎቹ ሰራተኞች በተለያየ |
---|
2895 | ምክንያት ባሕር ውስጥ እንዲዘሉ ባስስገደዱበት |
---|
2896 | ጊዜ ነበር። |
---|
2897 | በሕገወጥ መንግድ ባህርን አቋርጦ የአንድን ሀገር |
---|
2898 | ድንበር ሰብሮ ለመግባት በሚደረግ ትግል ምናልባት |
---|
2899 | ድንበር ጠባቂ ፖሊስ እጅ ላለመግባት ሲሉ |
---|
2900 | የጀልባዎቹ ሰራተኞች ደላሎች ስደተኞችን ወደ |
---|
2901 | ባህር እንዲሰምጡ እንደሚያስገድዷቸው ያወሱት |
---|
2902 | እኚሁ ባለስልጣን በተለይ በዚህ አመት በኤደን |
---|
2903 | ባህር የሞቱት ቁጥር ከፍ ማለቱ አሳስቧቸዋል |
---|
2904 | በሀገር ውስጥ ያለውን ፖለቲካዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ |
---|
2905 | ችግር ለመቋቋም የተሳናቸው ኢትዮጵያው ያን |
---|
2906 | ኤርትራዊያን ሶማሊያውያን ስደተኞች በሊቢያ ወደ |
---|
2907 | ጣሊያን በሞሮኮ ወደ ስፔን በቱርክ ወደ ግሪክ |
---|
2908 | ለመግባት በሚያደርጉት የባህር ጉዞ በርካቶች |
---|
2909 | ለሞት ይዳረጋሉ እነዚህ ሁሉ መከራዎች አልፈው |
---|
2910 | ለስኬት የበቁ ጥቂት ሰዎች እንደሚናገሩት ""የአንድን |
---|
2911 | ሀገር ድንበር ስታቋርጥ መሞት መታሰር ወይም |
---|
2912 | የምትፈልገው ሀገር መድረስ ይኖራል እነዚህን |
---|
2913 | ሁሉ ለማድረግ ገንዝብ ያስፈልጋል |
---|
2914 | የምታቋርጠበት ሀገር ፖሊስ ገንዝብ ከፍለህ እዛ |
---|
2915 | እንደደረስክ ስለሚያውቅ ሊረዳህ አይችልም |
---|
2916 | እንደውም ገንዝብ ካልከፈልክ እስር ቤት |
---|
2917 | ትማቅቃለህ"" ይላሉ በየመን የኤደን ባህረ |
---|
2918 | ሰላጤን አቋርጠው ምናልባት ከሞት እና በፖሊስ |
---|
2919 | ካለመያዝ ቢተርፉ እንኳ የመን ውስጥ ገብቶ ሥራ |
---|
2920 | ሰርቶ ለመኖር እጅግ አስቸጋሪ እንደሆነ በርከት |
---|
2921 | ያሉ በስፍራው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች |
---|
2922 | ይናገራሉ በዩናይትድ ኔሽን ተመዝግቦ እንኳ ወደ |
---|
2923 | 3ኛ ሀገር ለመሄድ በየመን እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ |
---|
2924 | እንዳለ የሚናገሩት ስደተኞች ''የየመን ፖሊሶች |
---|
2925 | የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰጠውን |
---|
2926 | የስደተኛነት ወረቀት እስከመቅደድ ይደርሳሉ |
---|
2927 | ለዚህም የሚናገራቸው የለም"" ይላሉ አንድ |
---|
2928 | በሱማሊያ አድርጎ የመን የገባ ስድተኛ ሲናገር ''ሞትን |
---|
2929 | አምልጬ የመን ገባሁ አሁንም ላለመሞት |
---|
2930 | እየታገልኩ ነው"" ይላል ይህ በእንዲህ እንዳለ |
---|
2931 | ወደ ሕትመት እየገባን ባለንበት ወቅት የጀርመን |
---|
2932 | ድምጽ ራዲዮ ባሰራጨው ዘገባ በዚሁ በየመን |
---|
2933 | የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች ላለመያዝ ፣ ህገ-ወጥ |
---|
2934 | በሆነ መንገድ ሰዎችን በአደን ባህረ-ሰላጤ በኩል |
---|
2935 | ወደ የመን የሚያሸጋግሩ ሰዎች 240 ስደተኞች |
---|
2936 | ከመርከብ ወደ ባህር አየዘለሉ እንዲዋኙ |
---|
2937 | በማስገደዳ ቸው 18 ሲሰጥሙ ከ 70 በላይ የሚሆኑት |
---|
2938 | ደብዛቸው መጥፋቱ ተነገረ። |
---|
2939 | የተረፉት ደቡብ የመን ከተማ ፣ አህዋር |
---|
2940 | መግባታቸው ተገልጿል። |
---|
2941 | ስደተኞቹ፣ በአመዛኙ ከሶማልያ ጥቂቶቹም |
---|
2942 | ኢትዮጵያውያን እንደነበሩ ተመልክቷል። |
---|
2943 | ð |
---|
2944 | በኢትዮጵያ የተከሰተዉ የዉጪ ምንዛሪ እጥረት |
---|
2945 | በመንግሥት የልማት ፕሮጀክቶች ላይ አሉታዊ ተፅኖ |
---|
2946 | እያሳደረ ነዉ ዛሬ የሀገሪቱ ሕዝቦች ችጋር እና |
---|
2947 | የኑሮ ውድነት ስንግ ይዟቸው መንግስት በፍጠረው |
---|
2948 | ችግር ምክንያት ከዓለም የደሀዎች ደሀ |
---|
2949 | የምትመደበው ሀገራችን ይህ የውጭ ምንዛሬ እጥረት |
---|
2950 | መከሰቱ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል የመንግስት |
---|
2951 | ባለስልጣናት ''በእኛ አመራር የመጣ ልማት ነው; |
---|
2952 | ኢኮኖሚያችን ከሚገባው በላይ አድጓል"" እያሉ |
---|
2953 | በሰፊው እየተናገሩ ቢሆንም ችግሮች አግጥጠው |
---|
2954 | እየታዩ ይገኛሉ ረሀብ እና የኑሮ ውድነት |
---|
2955 | እያሰቃየው ያለው ሕዝብ ችግሬ ከዛሬ ነገ |
---|
2956 | ይቃለላል እያለ በተስፋ እየተጠባበቀ ባለበት |
---|
2957 | ወቅት የውጭ ምንዛሬ በሀገሪቱ ባለመኖሩ |
---|
2958 | ፋብሪካዎች በአደጋ ላይ ሲሆኑ ሰራተኞችም |
---|
2959 | በመበተን አደጋ ውስጥ ወድቀዋል ሙሉ ለሙሉ |
---|
2960 | በብሔራዊ ባንክና በንግድ ባንክ ውስጥ የውጭ |
---|
2961 | ምንዛሬ የሌለ በመሆኑ ነጋዴዎች ጥሬ እቃ ከውጭ |
---|
2962 | ሀገር ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ከመቸገራቸውም |
---|
2963 | በላይ በሀገር ውስጥ የተሰማሩበት ሥራ በመቆሙ |
---|
2964 | ሀገሪቱ ወትሮ ከነበረችበት ችግር የባስ አዘቅት |
---|
2965 | ውስጥ እየገባች መሆኑን የኢኮኖሚ ባለሙያዎች |
---|
2966 | ይገልጻሉ ነዳጅ በዓለም አቀፍ ላይ ከ50 ዶላር |
---|
2967 | በታች እያሽቆለቆለ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ግን |
---|
2968 | በሚገርም ሁኔታ ላይ ነው ያለው በአሜሪካ ከሁለት |
---|
2969 | ወር በፊት ከነበረው የነዳጅ ዋጋ አሁን በግማሽ |
---|
2970 | ያህል እየተሸጠ ሲሆን በኢትዮጵያ ግን በሳንቲም |
---|
2971 | ደረጃ ቅናሽ ያደረገው ይህ የሆነበት ምክንያት |
---|
2972 | የረከሰውን ነዳጅ ለመግዛት የውጭ ምንዛሬ |
---|
2973 | ስለሌላቸው በነዳጅ እጥረት ሕዝቡ እየታመሰ |
---|
2974 | ይገኛል አሁን የተከሰተው የውጭ ምንዛሬ እጥረት |
---|
2975 | መንግሥት የልማት እቅዶቹን በቁነና እንዲያፅ |
---|
2976 | ፈፅም ወይም በጣም-አስፈላጊና አስፈላጊ የሚል |
---|
2977 | ቅደም ተከተል እንዲያወጣ እያስገደደዉ ነዉ |
---|
2978 | ጉዳዩን የሚከታተሉ ወገኖችና የምጣኔ ሐብት |
---|
2979 | አዋቂዎች እንደሚሉት በእጥረቱ ምክንያት |
---|
2980 | መንግሥት በጣም አስፈላጊ ለሚላቸዉ የልማት |
---|
2981 | ፕሮጄክቶች ቅድሚያ እንዲሰጥ አስገድዶታል ይህ |
---|
2982 | ደግሞ የሀገሪቱን ደሀ ሕዝብ በእጅጉ ይጎዳል |
---|
2983 | መንግስት የምንዛሬው እጥረት የመጣበትን |
---|
2984 | ምክንያት በውል እንደማያውቅ ቢገልጽም |
---|
2985 | ተቃዋሚዎች ግን ''በብድር እና በእርዳታ |
---|
2986 | የሚመጣውን የውጭ ሀገር ገንዝብ በራሳቸውና |
---|
2987 | በቤተሰቦቻቸው ስም እየቦጠቦጡ በውጭ ሀገር |
---|
2988 | ባንኮች ውስጥ እያከማቹ ሀገሪቱን ባዶ |
---|
2989 | በማስቀረታቸው የንግዱ ማሕበረሰብ የንግድ |
---|
2990 | እንቅስቃሴ እንዳያድግ ሲገደብ; አሁን ደግሞ ብዙ |
---|
2991 | ፋብሪካዎች ለመዘጋት እንደተገደዱ'' ይናገራሉð |
---|
2992 | ከሮቤል ሔኖክ ድሬደዋ ከአዲስ አበባ ቀጥሎ |
---|
2993 | በአስተዳደር የምትመራ ሁለተኛዋ ከተማ ናት |
---|
2994 | ድሬደዋ ከኦሮሚኛ ወደ አማርና ሲተረጎም "የመድሀኒት |
---|
2995 | ሜዳ" ማለት ሲሆን ከሶማሊኛ ወደ እንግሊዘኛ |
---|
2996 | ሲረጎም ደግሞ " " |
---|
2997 | የሚል ትርጓሜ እንዳለው በሱማሊኛ የተጻፉ ጽሁፎች |
---|
2998 | ይጠቁማሉ የድሬደዋ አስተዳደር በሁለት |
---|
2999 | ወረዳዎች የተከ ፈለ ሲሆን አንደኛው ኢሳ |
---|
3000 | ሁለተኛው ጉርጉራ ይሰኛሉ በኢትዮጵያ ፓርላማ 2 |
---|
3001 | መቀመጫ ቦታም አላቸው በድሬደዋ 40 ኪሎ ሜትር |
---|
3002 | ርቀት ላይ ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ሲገኝ በከተማዋ |
---|
3003 | ደግሞ 'አባ ጤና ደጃዝማች ይልማ ኢንተርናሽ ናል |
---|
3004 | ኤርፖርት""; አንድ ስታዲየም; የምድር ባቡር እና |
---|
3005 | የተለያዩ የገበያ ቦታዎች ይገኛሉ የአዲስ አባባ |
---|
3006 | ጅቡቲ ምድር ባቡር መስመርን ተከትሎ በ1902 አም |
---|
3007 | የተቆረቆረችው ድሬደዋ ከአስር አመታት ወዲህ |
---|
3008 | ለሁለት ጊዜያት በጎርፍ አደጋ መመታቷ የሚዘነጋ |
---|
3009 | አይደለም በነዚህ የጎርፍ አደጋዎች በርከት ያለ |
---|
3010 | ሰው ሕይወት እና የንብረት ላይ አደጋ ከመድረሱ |
---|
3011 | በተጨማሪ ለብዙዎች መሰደድ ምክንያት ሆኗል |
---|
3012 | በወቅቱ የዓለማችንን ሚዲያ ትኩረት ሥቦ የነበረው |
---|
3013 | የድሬደዋ በጎርፍ አደጋ መጥለቅለቅን ተከትሎ ዛሬ |
---|
3014 | የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ባራክ |
---|
3015 | ኦባማ በሥፍራው ተገኝተው መመልከታቸውን |
---|
3016 | የምናስታውስ አለን? |
---|
3017 | በፎቶ ግራፉ ላይ የምንመለከተው ኦባማ ኦገስት 30 |
---|
3018 | 2006 በድሬ ደዋ ከተማ በጎርፍ አደጋ የደረሰባቸውን |
---|
3019 | አካባቢዎች ሲጎበኙና አደጋ የደረሰባቸውን |
---|
3020 | ወግኖቻችንንም ሲያጽናኑ ነው በፎቶ ግራፉ ላይ |
---|
3021 | አብረዋቸው የምናያቸው ኢትዮጵያውይው አቶ አበራ |
---|
3022 | ቶላ ሲሆኑ እኚህ ሰው የኦክስፋም አሜሪካ የቀጠና |
---|
3023 | ዳይሬክተር ናቸው አቶ አበራ ቶላ ለኦባማ |
---|
3024 | ስለደረሰው አደጋ ገለጻ አድርገው ኦባማን |
---|
3025 | አስጎብኝተዋል ኦባማም ኦክስፋም አሜሪካ |
---|
3026 | በድሬደዋ በወቅቱ በደረሰው አደጋ ላደረገው |
---|
3027 | ከፍተኛ አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን አድርሰዋል |
---|
3028 | ዛሬስ? |
---|
3029 | 150 ሰው ያለቀበት ከ12ሺህ ሰዎች በላይ ጉዳት |
---|
3030 | ባደረሰው አደጋ ወቅት ኦባማ እንደደረሱት |
---|
3031 | በኢትዮጵያ መልካም አስተዳድር ሰፍኖ አንጨላጭሎ |
---|
3032 | የነበረው የዴሞክራሲ በር እንዳይዘጋ ምን ያግዙን |
---|
3033 | ይሆን? |
---|
3034 | በተለይ ከምርጫ 97 ወዲህ ብዙዎች የፖለቲካ |
---|
3035 | ተንታኞች እንደሚሉት ከምርጫው በፊት ኢሕአዴግ |
---|
3036 | ለዴሞክራሲ የከፈተው በር አሁን ጥርቅም ተደርጎ |
---|
3037 | ተዘግቷል ኦባማ ልክ በድሬደዋው አደጋ |
---|
3038 | እንደደረሱት ሁሉ ዛሬም በኢትዮጵያ ለሰብአዊ |
---|
3039 | መብቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ብለን |
---|
3040 | እንጠብቅ?? |
---|
3041 | በነገራችን ላይ ድሬደዋ ከአዲስ አበባ 310 ማይልስ |
---|
3042 | ርቀት ላይ የምትገኝ ከታላላቅ የኢትዮጵያ የንግድ |
---|
3043 | ከተሞች መካከል አንዷ ናት በድሬደዋ አስተዳደር |
---|
3044 | ካውንስል ውስጥ ካሉት ሕዝቦች መካከል 40% |
---|
3045 | ኦሮሞዎች 277% አማሮች 139% ሶማሊዎች 45% ጉራጌዎች |
---|
3046 | 23% ሰባት ቤት 08% ሶዶ 14% ስልጤ እና 59% የሌሎች |
---|
3047 | ብሄሮች ተወላጅ ኢትዮጵያውያን ይኖራሉ |
---|
3048 | የድሬደዋ ዋና ብሔራዊ ቋንቋ አማርኛ ሲሆን 632% |
---|
3049 | የእስልምና; 345% የኦርቶዶክስ ክርስቲያን; 15% |
---|
3050 | የፕሮቴስታንት; 07% የካቶሊክ እና 01% የሌሎች |
---|
3051 | እምነት ተከታዮች ይኖራሉð |
---|
3052 | "አብረን ከሮጥን እርሱን አስቀድመዋለው"" ሲል |
---|
3053 | ጀግናው የኢትዮጵያ አትሌት ሀይሌ ገብረ ሥላሴ |
---|
3054 | ያወደሰው በዶክተር ጥላሁን ገሠሠ ከፍተኛ የክብር |
---|
3055 | ቦታ የሚሰጠው ተወዳጁ ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ""እውነትን |
---|
3056 | በዜማ የሚናገር የሕዝብ ልጅ"" ሲሉ ብዙሀኖች |
---|
3057 | ያወድሱታል ድምጻዊ የዜናማና የግጥም ደራሲ |
---|
3058 | በመሆን ተፈጥሮ ሁሉን አሟልታ የሰጠችው |
---|
3059 | የሚባልለት ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ሰው ገድለሀል |
---|
3060 | ተብሎ በተጠረጠበት “ወንጀል” ቴዲ አፍሮ ጥፋተኛ |
---|
3061 | ተባለ። |
---|
3062 | ፍርዱ ዲሰምበር 5 የሚሰጥ ሲሆን እና የዲሴምበር |
---|
3063 | አንዱን ችሎት በገጽ 3 ላይ ይከታተሉ። |
---|
3064 | ""የመለስ አስተዳደር ድራማ ሲሰራ አሰራሩን |
---|
3065 | አያውቅበትም"" ነበር ያለችው ችሎቱን |
---|
3066 | የተከታተለች አንዲት ወጣት ""ድራማቸው ሁሉ |
---|
3067 | የሕጻናት ስለሆነ ሁልጊዜ ይጋለጣሉ"" የምትለው |
---|
3068 | ይህችው ወጣት ከዲሴምበር አንዱ የቴዲ ችሎት |
---|
3069 | በፊት በሕዝቡ ላይ እየተደረገ የነበረው ነገር |
---|
3070 | ሁሉ በቴዲ ላይ ቀድሞ የተጻፈ ነገር |
---|
3071 | እንደሚፈረድበት ያስታወቀ ነበር ትላለችከጥቂት |
---|
3072 | ቀናት በፊት መሰብሰብ የተከላከለው ሕዝባችን |
---|
3073 | በመስቀል አደባባይ ለታላቁ ሩጫ በተሰበሰበት |
---|
3074 | ወቅት ''ቴዲ ኦባማ; መለስ አሳማ"" እያለ እየዘፈነ |
---|
3075 | ብሶቱን ሲያሰማ የቴዲን ቲሸርት የለበሰ; ስለቴዲ |
---|
3076 | ጮክ ብሎ የተናገረ አይን እና ጆሮ በሌላቸው |
---|
3077 | የፌደራል ፖሊሶች ተወግረው እስር ቤት አድረው; |
---|
3078 | ፈርመው መለቀቃቸው በአንድ ''ሰውን ገጭተሀል |
---|
3079 | ለተባለ እስረኛ'' የማይገባ ነገር ነበር ድራማው |
---|
3080 | ይህ ነው የምትለው ወጣት ከጥቂት ቀናት በፊት |
---|
3081 | በኢንጂነር ሀይሉ ሻውል የሚመራው የመኢአድ ፓርቲ |
---|
3082 | በአደባባይ በአይሱዙ መኪና የቴዲ አፍሮን 'ጃ |
---|
3083 | ያስተሰርያል" ሙዚቃ ከፍቶ ስለ ሰላማዊ ትግል |
---|
3084 | በመቀስቀሱ ዘፈኑን ከፍተው መቀስቀስ |
---|
3085 | እንደማይችሉ ፖሊሶች ገልጸው ቅሰቀሳውን ያፈኑ |
---|
3086 | ሲሆን ከቀናት በሗላ ያቺው ለቅስቀሳ የወጣችው |
---|
3087 | አይሱዙ መኪና የቴዲ ዘፈኖች ስለተከፈተና |
---|
3088 | ስለተቀሰቀሰባት ብቻ መኪናው ታስሯል እነዚህ |
---|
3089 | ሁሉ ሁኔታዎች እንዲሁም ቴዲ ችሎት በቀረበ ቁጥር |
---|
3090 | ችሎቱን የሚከታተል ሰው ካለፈቃዱ ቪዲዮ መቀረጹ |
---|
3091 | አሁንም በትራፊክ ሕግ መጣስ ለተከሰሰ የማይገባ |
---|
3092 | ነው ትላለች ይህችው ወጣት እነዚህ እና |
---|
3093 | ሌሎችምክንያቶች ተደማምረው በቴዲ ላይ የቀረበው |
---|
3094 | ክስ ሙሉ በሙሉ ፖለቲካዊ ይዘት እንዳላቸው |
---|
3095 | ትናገራለችዲሴምበር 1 በዋለው ችሎት ላይ |
---|
3096 | የሕወሐት አባሉ ዳኛ አቶ ልኡል ገብረማርያም |
---|
3097 | ካለምንም ማገናዘብ ግልጽ የሆኑ ማስረጃዎችን |
---|
3098 | በቅንነት ባለመተርጎም በአርቲስቱ ላይ |
---|
3099 | የጥፋተኝነት ውሳኔ ወስነዋል እኚህ ዳኛ በቴዲ |
---|
3100 | ላይ ለመፍረድ ከተቀየሩበት ችሎት መምጣታቸው |
---|
3101 | ሌላው ድራማ ሲሆን ዳኛው ከዚህ ቀደም በመንግስት |
---|
3102 | ላይ ጥቂት ተቃውሞ ባላቸው ሰዎች ላይ በአንካሳው |
---|
3103 | ሕግ በመፍረድ ይታወቃሉ በውስጥ ገጾች ላይ |
---|
3104 | ይመልከቱ አርብ ዲሴምበር 5 ፍርድ የሚጠብቀው |
---|
3105 | ቴዲ በፍርድ ቤቱ የጥፋት ማቅለያ አቅርብ ቢባልም |
---|
3106 | ""በሐቅ ለማይፈርድ ፍርድ ቤት ምንም አይነት |
---|
3107 | የቅጣት ማቀለያ ከዚህ በላይ የለኝም እውነት |
---|
3108 | ምንጊዜም ታፍና አትቀርም እኔ ንጹህሰው ነኝ'፤ |
---|
3109 | ማንንም ሰው አልገደልኩም'; ብሏል በፖሊስ ታጅቦ |
---|
3110 | እየሄደ ባለበት ወቅትም ለተሰበሰበው ሕዝብ ‘ከ |
---|
3111 | እንግዲህ ያላችሁኝ እናንተ እና ፈጣሪ ብቻ ናችሁ” |
---|
3112 | ሲል መናገሩን ሪፖርተራችን ከአ |
---|
3113 | አ ዘግቧል። |
---|
3114 | ቴዲ አፍሮ ላይ ለመፍረድ በአንካሳው ሕግ |
---|
3115 | የተቀመጡት አቶ ልኡል ጥፋት ማቀለያ ቀረበም |
---|
3116 | አልቀረበም አርብ እለት የተጻፈላቸውን ፍርድ |
---|
3117 | ለቴዲ ማንበባቸው አይቀሬ ነው ብዙዎች ቴዲ ""17 |
---|
3118 | መርፌ ብሎ ዘፍኖ 17 ዐመት ሊፈርዱበት ነው"" እያሉ |
---|
3119 | እንደቀልድ ቢጤ ጣል ቢያደርጉም ልጁ በተጠቀሰበት |
---|
3120 | አንቀጽ ከ5 እስከ 15 ዐመት ይፈርዱበታል ተብሎ |
---|
3121 | ይጠበቃል የዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል |
---|
3122 | ያነጋገራቸው የፖለቲካ ምሁራን እንደሚሉት በቴዲ |
---|
3123 | ላይ እየደረሰው ያለው ነገር ነገ ማንም ዘፋኝ |
---|
3124 | ተነስቶ ሰለፖለቲካ እንዳይዘፍን እና መንግስትን |
---|
3125 | በዘፈን እንዳይቃወም ታቅዶ የተደረገ ነው ሆኖም |
---|
3126 | ግን ይላሉ እነዚሁ ምሁራን ''ሆኖም ግን በልጁ ላይ |
---|
3127 | የተፈረደው ፍርድ ሕዝቡን የበለጠ በስርአቱ ላይ |
---|
3128 | እንዲነሳና የትግሉን መንፈስ ያጠናክራል"" ይላሉ |
---|
3129 | በሌላ በኩል ቴዲ አፍሮ ወንጀሉን ሰርቷል ብለው |
---|
3130 | የሚያምኑ ወገኖች ''የፈሰሰው የደሀ ነፍስ |
---|
3131 | እስከሆነ ድረስ ቴዲም እንደማንኛውም ሰው ፍርዱን |
---|
3132 | መቀበል አለበት'' ይላሉምስክሮች ሟች ደጉ |
---|
3133 | ይበልጣል አስከሬኑ ለምርመራ ምኒልክ ሆስፒታል |
---|
3134 | በጥቅምት 22 ቀን 1999 ዓም ገብቶ፣ በጥቅምት 23 ቀን |
---|
3135 | 1999 ዓም ምርመራ እንደተደረገለት የሚገልጸውን |
---|
3136 | ማስረጃ ቢሰጡም; አርቲስቱ ከውጭ ሀገር የገባው |
---|
3137 | ጥቅምት 23 ነው ፖሊስ ሰነዱን በሀይል ደጉ |
---|
3138 | ይበልጣል የሞተው ጥቅምት 23 እንደሆነና የሬሳ |
---|
3139 | ምርመራ የተደረገለትም በ24 እንደሆነ አስደርጎ |
---|
3140 | ሰነዱን ማስቀየሩ በግልጽ በፍርድ ቤት ቢመሰከርም; |
---|
3141 | ዳኛው ልኡል ነውና ጥፋተኛ ነህ ብሎታል ቴዲ |
---|
3142 | አፍሮ አርብ የሚፈርድበትን ፍርድ ለማወቅ ወደ |
---|
3143 | ዘ-ሀበሻ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ከአርብ ከሰአት |
---|
3144 | ጀምሮ ብትደውሉ መረጃ እንሰጣችሗለንበሌላ |
---|
3145 | በዘገባው አቃቤ ሕጉ ማነው? |
---|
3146 | ዳኛው ልዑል ገማርያምስ ማነው? |
---|
3147 | ከዳኛው የሚጠበቅ ፍርድ ተሰጠ ወይ? |
---|
3148 | የሚሉ ምርጥ እና ወቅታዊ ሁሉን አቀፍ ሚዛናዊ |
---|
3149 | ዘገባ ይዘናል ይከታተሉንየቴዲ አፍሮ ክስ አቃቤ |
---|
3150 | ሕግ ማነው? |
---|
3151 | በሻሸመኔ ከተማ ተወልዶ የመጀመሪያ ትምህርቱን |
---|
3152 | እዛው አጠናቆ ከ7ኛ እና 8ኛ ክፍል በሗላወደ አሩሲ |
---|
3153 | ያመራው ይህ ሰው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን |
---|
3154 | በአሰላ ከተማ ተከታትሏል ከዛም በ1992 ከአዲስ |
---|
3155 | አበባዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት የተመረቀው |
---|
3156 | የቴዲ አፍሮን ክስ በአቃቢ ሕግነት የሚመራው |
---|
3157 | ፈቃዱ ጸጋ ነው አቃቤ ህጉ የቴዲ አፍሮንክስ ማን |
---|
3158 | ነው የሠራው?? |
---|
3159 | በሚል በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ልዩ ዘጋቢ ለቀረበለት |
---|
3160 | ጥያቄ ''ክሱን እኔ አላዘጋጀሁትምክስ በፖሊስ |
---|
3161 | ተዘጋጅቶ ለአቃቤ ሕግ ይቀርባል አቃቤ ህግ |
---|
3162 | ያስከስሳል አያስከስስም የሚለውን መርምሮ |
---|
3163 | ለፍርድ ቤትያቀርባል'' ብሏልቴዲ አፍሮ |
---|
3164 | በተከሰሰበት ወንጀል ዓይነትከዚህ በፊት ታዋቂው |
---|
3165 | አትሌት ተስፋዬቶላ በዋስ ተለቆ ጉዳዩን በውጭ |
---|
3166 | ሆኖ ሲከታተል ነበር; አሁን ለምን ቴዲ አፍሮ ለምን |
---|
3167 | ታስሮ እንዲከታተልሆነ? |
---|
3168 | በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ አቃቤ ህጉ ''በሁለቱ |
---|
3169 | መካከል ያለው ልዩነት ተስፋዬ ቶላ መንጃ ፈቃድ |
---|
3170 | ነበረው'' በሚል አጭር ምላሽ ሰጥተዋል ተባባሪ |
---|
3171 | ዘጋቢያችን ለአቃቤ ህጉ ከዚህ በፊት በዚሁ ክስ |
---|
3172 | ቴዲ አፍሮ በ15 ሺህ ብር ዋስ መለቀቁን አስታውሶ |
---|
3173 | ለምን ያን ጊዜ ተለቆ አሁን ይታሰራል? |
---|
3174 | የሚል ጥያቄ አቅርቦ ነበር አቃቤ ህግ ፈቃደ ጸጋ |
---|
3175 | ''አዎ ከዚህ በፊት በዋስትና ተለቆ ነበር ከአሁኑ |
---|
3176 | ጋር ልዩነት አለው ያኔ ገና የፖሊስ ምርመራ ላይ |
---|
3177 | ነበር ምርመራው ካላለቀና ጉዳዩ ተጠርጣሪውን |
---|
3178 | ያስከስሰዋል ወይስ አያስከስሰውም የሚለው ጥያቄ |
---|
3179 | ገና ካልተወሰነ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጥሮ ይሰጣል |
---|
3180 | በዚያ ጊዜ ተጠርጣሪው በዋስትና ይለቀቃል ወይም |
---|
3181 | አይለቀቅም የቴዲ ቁርጥቀን |
---|
3182 | ከገጽ 1 የዞረተብሎም በፍርድ ቤት ይወሰናል |
---|
3183 | ጉዳዩ በፖሊስ ነው የሚከናወነው በዋስትና |
---|
3184 | ተለቀቀ ማለት ጉዳዩ የሚያስከስስ ሆኖ ከተገኘ |
---|
3185 | ወደ ተከሰሰበት ቦታ እንዲቀርብ ዋስ ጠራ ማለት |
---|
3186 | ነው ከዚያ በሗላ ምርመራው አልቆ ወደ አቃቤ ሕግ |
---|
3187 | ይመጣል ፖሊሶች በምን እንደሚከሰስ |
---|
3188 | ስለማያውቁት ነው ዋስትና አስጠርተው የሚለቁት |
---|
3189 | አቃቤ ህግ ነው ሁሉን መርምሮ ከህግ ጋር አያይዞ |
---|
3190 | የሚከሰው በተጠቀሰው አንቀጽም አቃቤ ሕግ |
---|
3191 | ዋስትና እንዲከለከል ይጠይቃል'' ብለዋልአዲስ |
---|
3192 | የወጣው የኢትዮጵያ የትራፊክ ሕግ ከሁለት ሰው |
---|
3193 | በላይ ገጭቶ በመግደል የተጠረጠረ ወይም በመጠጥ |
---|
3194 | ሀይል ሲያሽከረክር ሰው የገደለ ሰው የዋስትና |
---|
3195 | መብቱ ይከለከላል ይላል ቴዲ የተጠረጠረው |
---|
3196 | በአንድ ሰው መግደል ነውና ለምን በዋስ |
---|
3197 | እንዲከታተል አልተደረገም ለሚለው ጥያቄ ''ዋስትና |
---|
3198 | የሚያስከለክለውም የሚፈቅደውም ሕጉ ነው እኛ |
---|
3199 | ቴዎድሮስ ካሳሁን ላይ የጠቀስነው የወንጀል ሕግ |
---|
3200 | 543 ንኡስ ቁጥር 3 ነው አራት ነገሮች ተጠቅሰዋል |
---|
3201 | ከአንድ በላይ ከገደለ ወይም ግልጽ የሆነ ደንብ |
---|
3202 | ተላለፎ ወንጀሉን ከፈጸመ ወይም የሚያሰክር ነገር |
---|
3203 | ወሶድ ወንጀሉን ከፈጸመ ወይም የሚያፈዙ እጾችን |
---|
3204 | ወስዶ ወንጀሉን ከፈጸመ የሚሉ ናቸው - 4ቱነጥቦች |
---|
3205 | ከእነዚህ መካከል አንዱን የሚያሟላ ከሆነ ዋስትና |
---|
3206 | ያስከለክላል በቴዎድሮስ ላይ የጠቀስነው |
---|
3207 | ወንጀል ግልጽ የሆነ ደንብ ተላልፏል ብለን ነው |
---|
3208 | መኪና ለማሽከርከር ከሚመለከተው ባለስልጣን መቤት |
---|
3209 | መንጃ ፈቃድ ሊሰጠው ይገባል ግን መንጃፈቃድ |
---|
3210 | አልተሰጠውም ተብለናል ስለዚህ ያለመንጃ ፈቃድ |
---|
3211 | ነው የትራፊክን ደንብ በማፍረስ የተከሰሰው ይህ |
---|
3212 | ወንጀል ከ5 እስከ 10 ዓመት ያስፈርዳል የሰው |
---|
3213 | ሕይወት ያለፈበት ደግሞ እስከ 15 ዓመት ያስቀጣል |
---|
3214 | ስለዚህ ዋስትና ያከለከለው ዳኛው; አቃቤ ህጉ |
---|
3215 | አይደሉም ህጉ ነው'' ሲሉ አብራርተዋልከፍርዱ |
---|
3216 | ቀን አስቀድሞ የቴዲ አፍሮ ፍርድ ደርሷል |
---|
3217 | ለመጨረሻ ቀጠሮ ተቀጥሯል ከፍርዱ ምን ይጠብቃሉ |
---|
3218 | የሚል ጥያቄ ለአቃቤ ህጉ ቀርቦላቸዋል ''አድናቂዎቹም |
---|
3219 | ሆኖ ሌሎች ሰዎች ማየት ያለባቸው ነገር አለ |
---|
3220 | ቴዎድሮስ ታዋቂ ነው; ግን ታዋቂ ሰው ወንጀል |
---|
3221 | አይሰራም የሚል ነገር የለም ይሄንን ወንጀል ሆነ |
---|
3222 | ብሎ ፈጽሞታል የተባለ አይደለም; በቸልተኝነት |
---|
3223 | ፈጽሞታል ነው የተባለው ቸልተኝነት ደግሞ ከሰው |
---|
3224 | ባህሪይ የሚመጣ ነገር ነው ነገር ግን ቸልተኛ |
---|
3225 | ላለመሆን መሞከር ነበረበት ነው; የክሱ ሀሳብ |
---|
3226 | በእርግጥ በሁሉም ነገር ቸልተኛ ስለሆነ አይቀጣም |
---|
3227 | ግን በቸልተኝነት ያደረሰው ጉዳት ይታያል ዋናው |
---|
3228 | ነገር ቴዎድሮስ ታዋቂ ስለሆነወንጀል ሊሰራ |
---|
3229 | አይችልም; ከሰራም ሊጠየቅ አይገባም ማለት ተገቢ |
---|
3230 | አይደለም እንደማንኛችንም የሰው ፍጡር ነው ብሎ |
---|
3231 | ማሰብ ነው የሚገባን በእኛ በኩል ወንጀሉን ሰርቶ |
---|
3232 | ከሆነ በደጋፊዎቹ እምነት ወንጀሉን አልሰራም |
---|
3233 | ከሆነ ሁሉን ነገር ማስረጃ ነው የሚወስነው'' ሲሉ ''የዳኛው |
---|
3234 | መቀየር በፍርዱ ላይ ምን ተጽእኖ ያመጣል; በተለይ |
---|
3235 | ዳኛው አቶ ልኡል የፖለቲካ ሰው ነው ተብሎ |
---|
3236 | ይነገራልና'' በሚለው ላይ አስተያየት ለመስጠት |
---|
3237 | እንደማይፈልጉና ተገቢው ፍርድ ይሰጣል፤ |
---|
3238 | ፍርዱንም ማንም መቀበል አለበት ብለው |
---|
3239 | እንደሚጠብቁ ተናግረዋልዳኛው አቶ ልዑል ገማርያምበመጨረሻው |
---|
3240 | ሰአት ፍርዱን እንዲሰጡ ከሌላ ቸሎት ተቀይረው |
---|
3241 | የመጡት አቶ ልዑል ከዚህ ቀደም በኦነግ ጉዳይ; |
---|
3242 | በኡጋዴን ነጻ አውጪ ተከሳሾች ላይ; በቅንጅት |
---|
3243 | መሪዎች ላይ; በበርካታ ጋዜጠኞች ላይ እድሜ ልክ |
---|
3244 | እና የረዥም ዓመት ክስ የፈረዱ አንባገነን ዳኛ |
---|
3245 | ናቸው ይሏቸዋል እርሳቸውን የሚያውቁዋቸው አቶ |
---|
3246 | ልዑልን የሚያውቋቸው ሰዎች እንደሚናገሩት ገዢው |
---|
3247 | ፓርቲ የሚፈልገውን ሕግን አጣሞ የመፍረድ ሥራ |
---|
3248 | እንዲሰሩ በቦታው ላይ የተቀመጡ ናቸው አሁንም |
---|
3249 | በመጨረሻው ሰዓት የቴዲ አፍሮ ክስ እኚሁ ዳኛ እጅ |
---|
3250 | ላይ መውደቁ ትክክለኛ ፍርድ ይሰጣል ተብሎ |
---|
3251 | እንደማይጠበቅ ብዙሀን ይመሰክራሉ ከዚህ ቀደም |
---|
3252 | በአቶ ልዑል ዳኝነት 5 ዓመት እስር ቤት ቆይቶ |
---|
3253 | የወጣ አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገ የነጻው |
---|
3254 | ፕሬስ ጋዜጠኛ 'በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት |
---|
3255 | የኢትዮጵያ ሄሊኮፕተር ተመቶ መወድቁን መዘገቡን" |
---|
3256 | ተከትሎ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ቀርቦ ዳኛው "የሄሊኮፕተሩን |
---|
3257 | ስባሪ አምጣ'' እንዳሉት ገልጾ; በዚህ የተነሳ 5 |
---|
3258 | ዓመት እስር ቤት ቆይቶ ወጥቷል በጣም የሚገርመው |
---|
3259 | ይህ ሂሊኮፕተር መወደቁ እውነት መሆኑንና |
---|
3260 | በጦርነቱ ወቅት አብራሪው በዛብህ ጴጥሮስ የፕሮፌሰር |
---|
3261 | በየነ ጴጥሮስ ወንድም እስካሁን በኤርትራ |
---|
3262 | መንግስት እጅ የት እንደተሰወሩ እንደማይታወቅ |
---|
3263 | በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስዩም መስፍን ሁሉ ሲነገር |
---|
3264 | ነበር በበርካታ ሀገር ወዳድ ወገኖች ላይ አሰቃቂ |
---|
3265 | ፍርድ የሰጡት አቶ ልኡል በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ዋና |
---|
3266 | አዘጋጅ ሔኖክ አለማየሁ ላይም በትራቸውን |
---|
3267 | አሳልፈዋል እኚህ ዳኛ ጋዜጠኛውን በኢትዮጵያ |
---|
3268 | እያለ በሚያሳትመው መዲና ጋዜጣ የተነሳ በጋዜጣው |
---|
3269 | ላይ 'የደህነንት ሚንስትሩን አቶ ክንፈ |
---|
3270 | ገብረመድህንን እነማን ገደሉት? |
---|
3271 | ' በሚል ባወጣው ምስጢራዊ ዘገባ በዚህ ግድያ ላይም |
---|
3272 | የኢትዮጵያ ገዥ ባለስልጣናት እጅ እንዳለበት |
---|
3273 | በመጻፉና በማጋለጡ ለ3 ቀናት በማእከላዊ ወንጀል |
---|
3274 | ምርመራ በጨለማ ክፍል ከታሰረ በሗላ በ5ሺህ ብር |
---|
3275 | ዋስትና መለቀቁ; በፍርድ ቤት ቆይታውም የክሱ |
---|
3276 | አዝማሚያ ፖለቲካው ይዘትን እየያዘ በመምጣቱ |
---|
3277 | ከሀገር በዚህ እና በሌሎች 12 ክሶችየተነሳ |
---|
3278 | መውጣቱን ጋዜጠኛው ይናገራል በሌላ በኩልም |
---|
3279 | ሔኖክ ከሕወሓት ከተገነጠሉትና እስር ቤት |
---|
3280 | ተወርውረው ከነበሩት ከአቶ ስዬ አብርሃ ጋር |
---|
3281 | በማእከላዊ ምርመራ ማስተባበሪያ በታሰረበት |
---|
3282 | ወቅት እኚህን የቀድሞ ከፍተኛ የመንግስት |
---|
3283 | ባለስልጣን ከ እስር ቤት ቃለ-ምልልስ አድርጎ |
---|
3284 | በጋዜጣው ላይ በማተሙ በተከሰሰበት ክስ አቶ |
---|
3285 | ልኡል ሄኖክን በ5 ሺህ ብር ዋስ አስይዞ ከእስር |
---|
3286 | እንዲወጣ አድርገዋል። |
---|
3287 | አንድን ሰው ኢንተርቪው አድርገሃል በሚል |
---|
3288 | መክሰስና ይህን በሚያህል ብር በዋስ መልቀቅ |
---|
3289 | አሳፋሪም አስገራሚም ነገር ነው። |
---|
3290 | ጨርሶም መክሰስ አይገባም። |
---|
3291 | አቶ ልዑል የኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች በሙሉ ክስ |
---|
3292 | እርሱ በሚቀመጥበት ችሎት እንዲታይ ተደርጎ |
---|
3293 | በየጋዜጠኛው ላይ የቂም በቀል ፍርድ ሲሰጥ |
---|
3294 | የከረመ ሲሆን በዚህም በጋዜጠኞች ዘንድ አንድ |
---|
3295 | ክስ እርሱ ችሎት ከደረሰ ''አለቀልህ'' ተብሎ |
---|
3296 | ፍርዱን ቀድሞ ማወቅ እንደሚቻል ይነገራል |
---|
3297 | በጋዜጣ ላይ የጋዜጣ ቀን አልጻፍክም ብሎ |
---|
3298 | ካለምንም ማስጠንቀቂያ 2000 ብር የሚፈርደው አቶ |
---|
3299 | ልኡል እጅ የገባ ክስ የፈለገ ማስረጃ ቢቀርብ ነጻ |
---|
3300 | አይወጣም; ይልቁንም ስንት አመት ይፈረድብኝ |
---|
3301 | ይሆን? |
---|
3302 | ብሎ ማሰብ ይቀላል የሚሉ ብዙ ናቸውቴዲ አፍሮ |
---|
3303 | የምስክርነቱን ቃል ሲሰጥ- ”በጥቅምት 23 ቀን 1999 |
---|
3304 | ዓም አዲስ አበባ ገባሁ። |
---|
3305 | ምትኩ ግርማ የተባለው ጓደኛዬ ከማናጀሬ ቀጥሎ |
---|
3306 | ጉዳዬን የሚፈጽምልኝ ሲሆን፣ በዕለቱ ከኤርፖርት |
---|
3307 | ከተቀበለኝ በኋላ ሚኪስ ፋሽን የተባለ ልብስ ቤት |
---|
3308 | ሄደን ልብስ ገዛሁ። |
---|
3309 | ምሳ ከበላን በኋላ ወደ ያሲን ቤት ሄድኩ። |
---|
3310 | ከዚያም እዚያ ውለን ወደ አራት ሰዓት አካባቢ |
---|
3311 | ማምሻውን ከያሲን ቤት ወጥተን መስቀል ፍላወር |
---|
3312 | አካባቢ ያለ ቤት አመሸን፣ በኋላ ሳምሶን የተባለ |
---|
3313 | ጓደኛዬ መጥቶ ነበር። |
---|
3314 | ከለሊቱ 9 ሰዓት አካባቢ ሲሆን ከዛ ወጣን፣ እኔና |
---|
3315 | ሳምሶን ኦሎምፒያ ድረስ አብረን ሄድን፣ እኔ |
---|
3316 | የማሲንቆ ጨዋታ እወድ ስለነበር ወደ ካሳንችስ |
---|
3317 | ይወዳል ቤት እየነዳሁሄድኩ። |
---|
3318 | እዚያ ከደረስኩ በኋላ ሃሳቤን ቀየርኩና ወደ ቤቴ |
---|
3319 | ሲኤም |
---|
3320 | ሲ መንገድ ጀመርኩ፣ ምንግዜም ከውጭ ስመጣ |
---|
3321 | የሄድኩባቸው ሀገራትና የዚህ ሀገር የእንቅልፍ |
---|
3322 | ሰዓት ለማስተካከል ስለሚከብደኝ ነበር ቀኑን ውጭ |
---|
3323 | ያሳለፍኩት። |
---|
3324 | እንደሚታወቀውና ሐኪምም እንደሚለው እንዲህ |
---|
3325 | ዓይነት የእንቅልፍ መዛባት ሲገጥም መኪና መንዳት |
---|
3326 | አደጋ ሊያጋጥም ይችላል። |
---|
3327 | በዚህ ላይ ውጭ በነበርኩበት ግዜ ተጀምሮ |
---|
3328 | በምኖርበት ሲኤም |
---|
3329 | ሲ አካባቢ የመንገድ ኮንስትራክሽን ሥራ ተጀምሮ |
---|
3330 | ስለነበር አባጣና ጎርባጣውን መንገድ አላየሁትም |
---|
3331 | ነበርና ከለሊቱ 9 ሰዓት አካባበቢ ከግዑዝ ነገር |
---|
3332 | ጋር ተጋጨሁ። |
---|
3333 | በሰዓቱ ብዙ ነገሮችን ወደሚረዳኝ ምትኩ ጋር |
---|
3334 | ደወልኩ፣ስልኩን ሊያነሳልኝ አልቻለም። |
---|
3335 | መኪናዬ ውስጥ ያሉትን ካሴቶቼንና ወረቀቶቼን |
---|
3336 | ሰብስቤ በላስቲክ ካደረኩ በኋላ ሠፈራችን ያለ |
---|
3337 | የፔፕሲ ሠራተኛ አግኝቶኝ በመኪናው ወደ ቤቱ |
---|
3338 | ወሰደኝ። |
---|
3339 | ጠዋት ምትኩ የደወልኩለትን ስልክ አይቶ ደወለለኝ። |
---|
3340 | የደረሰብኝን ነገርኩትና መኪናዋ መንገድ ዘግታ |
---|
3341 | ስለቆመች እንዲያስጎትትልኝ ነገርኩት። |
---|
3342 | በኋላ ላይ መኪናው በትራፊክ ጽሕፈት ቤት ሲያልፍ |
---|
3343 | ታርጋ የለውም ተብሎ መታሠሩን ሰማሁ። |
---|
3344 | ሌላ አንድ ላስገነዝብ የምፈልገው ነገር እኔ |
---|
3345 | ሀገር ውስጥ የገባሁት በጥቅምት 23 ቀን ነው፣ |
---|
3346 | የምኒልክ ሆስፒታል ማስረጃ እንደሚያስረዳው |
---|
3347 | ደግሞ ሟች የሞተው በጥቅምት 22 ቀን ነው። |
---|
3348 | ” ብሏል አቶ ልዑል የፈለገ ማስረጃ ቢቀርብ |
---|
3349 | ማስረጃውን እንደ እራሱ አመለካከት የሚመለከት |
---|
3350 | እንጂ የሚያገናዝብ እንዳልሆነ በቴዲ አፍሮ ፍርድ |
---|
3351 | ላይ አሳይቶአል የሚሉ ወገኖች አሉ። |
---|
3352 | ዳኛው በተለምዶ እንደታየው ነገሮችን በሙሉ |
---|
3353 | በቅንነት የመተርጎም ባህሪይ የለውም። |
---|
3354 | ዳኛ ለተከሳሽም ለከሳሽም እኩል እንደሆነ |
---|
3355 | የማይገነዘበው ከአቶ ልዑል እጅ መልካም ፍርድ |
---|
3356 | መጠበቅ፤ መለስ ዜናዊ የሚተርትባቸው እነዛ |
---|
3357 | ትላልቅ ግመሎች በመርፌ ቀዳዳ እንዲሾልኩ |
---|
3358 | እንደመጠበቅ ይቆጠራል የሚሉ በርካታ ናቸው። |
---|
3359 | ከአሁን በሁዋላ ምን ይጠበቃል? |
---|
3360 | በሚለው ጉዳይ ላይ አንድ የሕግ ባለሙያ ፕሮፌሰር |
---|
3361 | ይስሀቅ ኤፍሬም እና አትሌት ሀይሌ ገብረ ሥላሴ |
---|
3362 | አርቲስቱን ከዚህ ቀደም እስር ቤት ድረስ ሄደው |
---|
3363 | ልክ ከዚህ ቀደም በቅንጅት መሪዎች ላይ |
---|
3364 | እንዳደረጉት ማነጋገራቸውን እንደ አንድ |
---|
3365 | ምክንያት; እንዲሁም ዳኛው አቶ ልዑል |
---|
3366 | ገብረማርያም የሕወሓትኢሕአዴግ አባል |
---|
3367 | መሆናቸውን በማውሳት ቴዲ ከፍርዱ በሗላ ልክ |
---|
3368 | እንደቅንጅት መሪዎች በይቅርታ ሰበብ ሊፈታ ይችል |
---|
3369 | ይሆናል የሚል ግምታቸውን ሲሰጡ; በርካቶች ቴዲ |
---|
3370 | አፍሮ የአንካሳው ሕግ ሰለባ ሆኖ ፍርዱን ጨርሶ |
---|
3371 | ነጻ ይወጣል የሚል እምነት አላቸው። |
---|
3372 | ይሄው ዳኛ ከ7 ዓመት በፊት በሞት እንዲቀጡ |
---|
3373 | የወሰነባቸው 44የኦነግ አባላት ሰሞኑን |
---|
3374 | በፕሮፌሰር ይስሃቅ እና ፓስተር ዳንኤል “አማላጅነት” |
---|
3375 | በይቅርታ ሰበብ ከእስር መለቀቃቸው ይታወሳል። |
---|
3376 | እነዚህ የኦነግ አባላት ሁለተኛ ወደፖለቲካ |
---|
3377 | አንገባም ሕዝብንም እንዳይሳሳት እንቀስቅሳለን |
---|
3378 | ብለው በመለስ ዜናዊ ሚዲያ ðላይ እየተናገሩ |
---|
3379 | ይገኛሉ። |
---|
3380 | እውን ይህች ቤተክርስቲያን የሁላችን አይደለችም |
---|
3381 | እንዴ? |
---|
3382 | ስለ ሃገራችን ሰላም፣ ስለ ቤተክርስቲያን ሰላም |
---|
3383 | እናልቅስ። |
---|
3384 | የሰላም አባት መድኅኒዓለም ክርስቶስ መልካሙን |
---|
3385 | ያሰማን |
---|
3386 | ተስፋዬ መቆያ እና ኃይለጊዮርጊስ ጥላሁን ባለፈው |
---|
3387 | ቅዳሜና እሁድ በአሜሪካን መዲና በሆነችው |
---|
3388 | ዋሽንግተን ዲሲ ላይ "የአገልጋዮች ጉባኤ" በሚል |
---|
3389 | ከተቋቋመ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረው ጉባኤ ጉባኤ |
---|
3390 | በቪሲዲ ከተደገፈ መረጃ ጋር ፕሮቴስታንት እምነቱ |
---|
3391 | ይህ ነው ሥርዓቱም ይህ ነው ለማለት አይቻለም |
---|
3392 | ይልቁንም በአብዛኛው የራሳቸው የሆነ ወጥ ሥርዓት |
---|
3393 | የሌላቸው በመሆናቸው ማንነታቸውን |
---|
3394 | ጠቅላይ ሚኒስቴር መለሰ ዜናዊ እኝህ ነበሩ |
---|
3395 | ላለፉት ፳ ዓመታ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ፕሬዘደንት |
---|
3396 | ከዛም ጠቅላይ ሚኒስቴር በመሆን ያገለገሉት |
---|
3397 | ጠቅላይ ሚኒስቴር መለሰ ዜናዊ ላለፉት ሁለት |
---|
3398 | ወራት በሕዝብ መገናኛዎች አለመ |
---|
3399 | ሰሞኑን በአንድ የፌስ ቡክ ግድግዳ ላይ ተለጥፎ |
---|
3400 | ያየነው ነገር ዓይናችንን ስቦት ትንሽ ነበብ |
---|
3401 | ስናደርገው እንዲህ ይላል “ ኢየሱስ ሳያቆስል |
---|
3402 | የማረካቸው ” ይላል ዝርዝሩን ለመመል |
---|
3403 | ውዳሴሃ ለእግዝትነ ማርያም ድንል ወላዲተ አምላክ |
---|
3404 | ዘይትነብብ በዕለተ ሠሉስ ለምስጋና ሁለተኛ |
---|
3405 | ለፍጥረት ሦስተኛ ቀን ነው በዚህም ቀን |
---|
3406 | እመቤታችን ትመጣች የብርሃ ምንጻፍ ይነጸፋል |
---|
3407 | አቶ በጋሻው ዛሬም የውዝግብ ማዕከል ሆኗል ወደ |
---|
3408 | ሉንድ፣ስዊድን የገባበት ሰነድ በራሱ አወዛጋቢ |
---|
3409 | ሆኗል፣ ሉንድ፣ስዊድን የሚገኘው ቴዎሎጂ |
---|
3410 | ዩንቨርስቲ የግለሰቡን ወደ ስዊድን መምጣት |
---|
3411 | እንደሚ |
---|
3412 | አንድ የዘወትር አንባቢያችን ከላስቬጋስ አካባቢ |
---|
3413 | በተለይ በሐመረ ኖሕ ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን |
---|
3414 | አስተዳዳሪ በመሆን እያገለገሉ ስላሉት መነኮስ |
---|
3415 | እና ሥራቸው መጠነኛ የሆነ መረጃዎችን ልኮልናል። |
---|
3416 | ምዕመን የማወቅ መብት አለ |
---|
3417 | “ታማኝ ካድሬዎችና አባላት በህወሃት |
---|
3418 | ስብሰባ ላይ ተቃውሞ አሰሙ” |
---|
3419 | የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር ህወሃት |
---|
3420 | በመቀሌ ከተማ ባደረገው ስብሰባ ላይ በጥንቃቄ |
---|
3421 | ተመርጠው የተጠሩ ታማኝ ካድሬዎችና አባላት |
---|
3422 | የተቃውሞ ድምጻቸውን አሰሙ፡፡ የትግራይ ፌስቡክ |
---|
3423 | ተጠቃሚዎች አብዮታዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው መሆኑ |
---|
3424 | በአባይ ወልዱ የሚመራው የህወሓት አንጃ አሳወቀ። |
---|
3425 | አንጃው ይህንን አብዮታዊ እርምጃ እንደሚወስድ |
---|
3426 | ያሳወቀው “12ተኛ ጉባኤ እንዴት አለፈ …? |
---|
3427 | ” በሚል አጀንዳ በየመንግሥት መስርያ ቤቶች፣ |
---|
3428 | ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች፣ የክፍለ ከተሞችና |
---|
3429 | ወረዳዎች ካድሬዎችና ነዋሪዎች ውይይት |
---|
3430 | በተካሄደበት ጊዜ ነው። |
---|
3431 | በመቀሌ ማዘጋጃ ቤት ማክሰኞ 3132007 ዓም በአቶ |
---|
3432 | ተስፋአለም ተወልደብርሃን የመቀሌ ከንቲባ፣ |
---|
3433 | አቶ አሰፋ ተገኝ ምክትል ከንቲባ የተመራ ስብሰባ |
---|
3434 | የተካሄደ ሲሆን “የህወሓት ጉባኤ ምን ይመስላል? |
---|
3435 | ” የሚል አጀንዳ ተሰጥቶት ነበር። |
---|
3436 | የትግራዩ አንጃ በጉባኤው ወቅት በፌስቡክና |
---|
3437 | በተባራሪ ወሬ የአቶ አባይ ወልዱ ስም ክፉኛ |
---|
3438 | ጠፍቷል በሚል እሳቤ የስም እዳሴ እያካሄዱ ነው። |
---|
3439 | 2 ዳዊት ገብረእግዚአብሔር በትግራይ የሰጠው ቃለ |
---|
3440 | መጠይቆች ውሸት ናቸው። |
---|
3441 | 4 የጉባኤው ተሳታፊዎች ሚስጢር እንዲጠብቁ |
---|
3442 | ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም በቀጥታ ስርጭት ሊባል |
---|
3443 | በሚችል ደረጃ የስብሰባው መረጃ በፌስቡክ |
---|
3444 | ተዘግቧል። |
---|
3445 | 5 በአሁኑ ሰዓት ሁለት ዓይነት ጠላቶች አሉን። |
---|
3446 | ፊት ለፊት ወጥተው የሚታገሉን እንደ ዓረና |
---|
3447 | የመሰሉ እና በውስጣችን ሆነው የሚታገሉን ኪራይ |
---|
3448 | ሰብሳቢ ሃይሎች ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ በፌስቡክ |
---|
3449 | ደረጃ ህወሓት መስለው ጀርባችን የሚወጉን ሃይሎች |
---|
3450 | ናቸው። |
---|
3451 | 6 አባይ ወልዱ ሙስናን የሚጠየፍ፣ ታግሎ |
---|
3452 | የሚያታግለን ጀግናና ብቁ መሪ ነው። |
---|
3453 | 7 በፌስቡክ ተጠቃሚዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ |
---|
3454 | እንወስዳለን። |
---|
3455 | 8 ጉባኤው ፍፁም ዲሞክራሲያዊና በድል የተጠናቀቀ |
---|
3456 | ነበር ወዘተ |
---|
3457 | ተሰብሳቢዎቹ ታማኝ ካድሬዎችና አባላት በጥንቃቄ |
---|
3458 | የተመረጡ ቢሆኑም ያቀረቡት ሃሳብና ተቃውሞ ግን |
---|
3459 | ስብሰባው ላዘጋጀው አካል አስደንጋጭ ነበር። |
---|
3460 | ሀ አባይ ወልዱ በጉባኤተኛ በ20ኛ የፌስቡክ |
---|
3461 | ማህበረሰብ ከክፍል 20ኛ፤ ከዩኒት 1ኛ ብሎ |
---|
3462 | የቀለደበት ነው ደረጃ ተመርጦ እያለ |
---|
3463 | በሊቀመንበርነት እንዴት ሊመረጥ ቻለ? |
---|
3464 | እዚህ ላይ የጉባኤው ዲሞክራሲያዊነት የቱ ላይ |
---|
3465 | ነው? |
---|
3466 | ለ እነ አርከበ በድምፅ እንዲሳተፉ የተደረገበት፣ |
---|
3467 | ለማዕከላዊ ኮሚቴ እንዳይወዳደሩ የተከለከሉበት |
---|
3468 | አሰራር በየትኛው ደንብ ይገኛል? |
---|
3469 | ሐ ዘመኑ ያመጣው የፌስቡክ ቴክኖሎጂ ህዝቡ |
---|
3470 | እንዳይጠቀም እርምጃ እንወስዳለን ማለታችሁ |
---|
3471 | ጊዜው የ21ኛ ክፍለ ዘመን መሆኑ ስላልገባችሁ ነው? |
---|
3472 | የሃይል እርምጃው ቴክኖሎጂውን ምን ያህል |
---|
3473 | ይቆጣጠረዋል ብላችሁ ታስባላችሁ? |
---|
3474 | መ አቶ ዳዊትና ተቃዋሚ ድርጅቶች የሚነሱት ጉዳይ |
---|
3475 | በመሬት ያለና በየዕለቱ የሚያጋጥመን ሃቅ ሆኖ |
---|
3476 | ሳለ አትመኑት፤ ውሸት ነው፤ ማለታችሁ ችግሮቹን |
---|
3477 | ለመፍታት አቅም እንዳጠራችሁ አያመላክትም ወይ? |
---|
3478 | የሚሉትና ሌሎች ፈታኝ ጥያቄዎችና ሃሳቦች የቀረቡ |
---|
3479 | ሲሆኑ የመቀሌ ከንቲባና ምክትሉ የሚመልሱት |
---|
3480 | አጥተው አንገታቸው አቀርቅረው በሃፍረት |
---|
3481 | ከስብሰባው ወጥተዋል። |
---|
3482 | የተለያዩ የቢሮ ሃላፊዎች የመሩት የመንግስት |
---|
3483 | ሰራተኞች ስብሰባዎች እየተካሄዱ ያሉ ሲሆኑ |
---|
3484 | ዘመቻው አቶ አባይ ወልዱ የደረሰባቸው |
---|
3485 | የይውረድልንና የስም ማጥፋት ዘመቻና የጠፋው ስም |
---|
3486 | እንደገና የማደስ ስራ ተጠምደው ይገኛሉ። |
---|
3487 | የዚህ ዘመቻ ትኩረት ተደርጎ ያለው ፌስቡክና |
---|
3488 | የፌስቡክ ተጠቃሚዎች ናቸው። |
---|
3489 | ሰብሳቢዎች በተለያዩ መድረኮች ፌስቡክ ወጣቱ |
---|
3490 | ትውልድ በአሉታዊ ጎን እያበላሸው፣ የተቃውሞ |
---|
3491 | መንፈስ እየበረዘውና እየበከለው በመሆኑ |
---|
3492 | መንግስት እርምጃ ይወስዳል በማለት አዋጅ |
---|
3493 | እያስነገሩ ይገኛሉ። |
---|
3494 | እቺ ነገር መንግስቱ ሃይለማርያም “ትጥቅ |
---|
3495 | አቀረብን፣ ስንቅ አቀረብን፣ አሁን የቀረን ልብ |
---|
3496 | ማደል ነው። |
---|
3497 | እንደ ወያነ ጠንክራችሁ አትዋጉም ወይ…! |
---|
3498 | ” ብሎ ያደረገው የተስፋ መቁረጥና የስርዓቱ |
---|
3499 | ማብቅያ አመላካች ንግግር በእጅጉ ይመሳሰላል። |
---|
3500 | የህወሓት አንጃዎች ክፍፍል ከፍተኛ ደረጃ ደርሶ |
---|
3501 | እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን በነዶር ሰለሞን |
---|
3502 | ዑንቋይ ለቀናት የፈጀ ሽምግልና ከመበተን |
---|
3503 | እንደዳኑ ፀሓይ የሞቀ ሃቅ ለመካድ ቢሞክሩም |
---|
3504 | ከህዝቡ የተሸፈነ ግን አልነበረም። |
---|
3505 | አሁን በመላ የትግራይ ወረዳዎች የአባይ ወልዱን |
---|
3506 | ስም ለመገንባት ከፍተኛ ጥረት በመካሄድ ላይ |
---|
3507 | ይገኛል። |
---|
3508 | የአዲስ አበባው አንጃ ፊታውራሪ የሆኑት |
---|
3509 | ደብረፅዮን በ12ኛ ጉባኤ ላይ በፌስቡክ የሚነሱ |
---|
3510 | ሃሳቦች እንደ ትልቅ የሃሳብ ምንጭ ተቆጥረው |
---|
3511 | በጉባኤው ቀርበው እንደተወያዩበትና ለጉባኤው |
---|
3512 | እንደ ግብአት እንደተጠቀሙበት ለቪኦኤ |
---|
3513 | መግለፃቸው ይታወሳል። |
---|
3514 | የአባይ ወልዱን ስም ለማጥፋት አገልግሎት ላይ |
---|
3515 | ውለዋል የተባለው ፌስቡክና ተቃዋሚ ተጠቃሚዎች |
---|
3516 | አብዮታዊ እርምጃ ይወሰድባቸዋል። |
---|
3517 | የእርምጃው ዓይነት ምን ሊሆን እንደሚችል |
---|
3518 | እስካሁን በውል አልታወቀም። |
---|
3519 | ሆኖም የኢንቴርኔት ማእከላት ሊዘጉ ይችላሉ። |
---|
3520 | ማነው ትግራይ ሰሜን ኮርያ ያላት? |
---|
3521 | ያው ውድድራችን ከሰሜን ኮርያ መሆኑ ነው። |
---|
3522 | ትግራይ ለምትገኙ ፌስቡክ ተጠቃሚዎች |
---|
3523 | ኢትዮጵያውያን አብዮታዊ እርምጃ |
---|
3524 | እንዳይወሰድባችሁ የመንፈስ ዝግጅት ብታደርጉ |
---|
3525 | እንመክራለን። |
---|
3526 | “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ |
---|
3527 | በ“ የኔ ሃሳብ ” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና |
---|
3528 | የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን |
---|
3529 | ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው |
---|
3530 | የአርትዖት ኤዲቶሪያል መመሪያ መሠረት ያለ |
---|
3531 | መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ |
---|
3532 | በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“ የኔ ሃሳብ ” |
---|
3533 | ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ® |
---|
3534 | አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡ |
---|
3535 | በዚህ ፕሮግራም ላይ ተሳታፊ ከሚሆኑት አየር |
---|
3536 | መንገዶች ውስጥ አንዱ አንጋፋው የኢትዮጵያ አየር |
---|
3537 | መንገድ በተቀዳሚነት እንዲታይ እና |
---|
3538 | መንገዶኞቻችን በይበልጥ የሀገራችንን አየር |
---|
3539 | መንገድ እንዲጠቀሙ በማሰብ ቅድሚያ የተሰጠው |
---|
3540 | ሲሆን፣ ሌሎችም እንደ ብሪትሽ አየር መንገድ |
---|
3541 | ሉፍታንዛ እና ቨርጂን |
---|
3542 | እና ኬኤልኤም የመሳሰሉት አየር መንገዶችንም |
---|
3543 | ያቀፈ ነው፡፡ |
---|
3544 | ወደ ኢትዮጵያ ለመሄድ ትኬትዎን ከኢንተርኔት ላይ |
---|
3545 | ይቁረጡ |
---|
3546 | ባሁኑ ወቅት የቦ የጉዞ ወኪል ወብ ሳይት |
---|
3547 | ለደንበኞቹ በቀን 24 ሰዓት፣ በሳምንት 7 ቀን ክፍት |
---|
3548 | ሲሆን፣ ማናኛውም ተሳፋሪ የክሬዲት ካርድ |
---|
3549 | እና ኢንተርኔት መስመር ማግኘት እስከቻለ |
---|
3550 | ድረስ ካለምንም እንከን ጉዞውን ከሞቀ ቤቱ ቁጭ |
---|
3551 | ብሎ በፈለገው መልክና የተስማማውን ዋጋ እራሱ |
---|
3552 | መርጦ ትኬቱን መግዛት ሲችል፣ ለወደፊቱ |
---|
3553 | የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤሌክትሮኒክ ትኬትን |
---|
3554 | _ መጠቀም ሲጀምር አንድ ተሳፋሪ |
---|
3555 | ከአንድ ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ትኬቱን |
---|
3556 | መቁረጥ እና የቀረውን ጊዜ ለሌላ ነገር ማዋል |
---|
3557 | ይችላል ይችል፡፡ እንዲሁም በብዛት ተሳፋሪዎች |
---|
3558 | ዋጋ ለማዋቅ ከተሌዪ የጉዞዎኪሎች በመደወል |
---|
3559 | የሚያተፉትን ጊዜ ይቆጥባል፡፡ |
---|
3560 | እንዲሁም በአሜሪካም ሆነ በሌሎች ሀገሮች ያሉ |
---|
3561 | ተሳፋሪዎች የሃገር ውስጥ በረራ ትኬት መቁረጥ |
---|
3562 | ከፈለጉ ከወብሳይታችን ላይ ከታዋቂ የኢንተርኔት |
---|
3563 | የጉµ ኩባንያዎች ጋር ግንኙነት ስመሰረትን |
---|
3564 | በድህረ ገፃችን ላይ በመሄድ መቁረጥ ይቻላል፡፡ |
---|
3565 | ለምሳሌ አውሮፕላን፣ መኪናና ሆቴል አሜሪንና |
---|
3566 | አውሮፓ ለመከራየት ከ ኦርቢትስ |
---|
3567 | ፣ ከኤክስፒድያ |
---|
3568 | እና ቺፕትኬትስ |
---|
3569 | ከተባሉ ድርጅቶት ጋር ግንኙነት ስላለን |
---|
3570 | የሀገር ውስጥ በረራዎችን ከድህረ ገፃችን ላይ |
---|
3571 | ጎራ በማለት መቁረጥ ትችላላችሁ፡፡ |
---|
3572 | ለወደፊቱም የቦ የጉµ ወኪል የደንበኞቻችን ጊዚ |
---|
3573 | ለመቆጠብ ተጓዡ በተመቸው ቀንና ሰዓት የመኪና፣ |
---|
3574 | የሆቴልና የባቡር መከራዬትን የሚያስችል ድህረ |
---|
3575 | ገፅ ለማቅረብ በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ነው፡፡ |
---|
3576 | ከዚህም በተጨማሪ ከቢሯችን ጎራ ቢሉ ወይም |
---|
3577 | ከወብሳይታችን ቢሄዱ የፓስፖረት |
---|
3578 | ማመልከቻ ፎርም እንዲሁም ሰለ ጉዝዎ ከሀገር |
---|
3579 | ውስጥ ሰለተሰጡ የጉዞ ማሳሰቢያወችንማስጠንቀቂያወ |
---|
3580 | ማንበብ ሲችሉ፣ ከቢሯችን |
---|
3581 | በመምጣት ደግሞ የፓስፖረት ፎቶ፣ የትርጉም ስራ፣ |
---|
3582 | የኖቶሪ ኅትመት የማድረግ አገልግሎት |
---|
3583 | ሲኖረን፣ የፋክስ ማድረግ የኢሜል እና |
---|
3584 | የኢሚግሬሽን ማመልከቻዎችንም የመስጠት |
---|
3585 | አገልግሎት እንሰጣለን፡፡ |
---|
3586 | በበለጠ ለመረዳት እባክዎ ዛሬ ነገ ሳይሉ ድህረ |
---|
3587 | ገፃችንን ይጎብኙ፡፡ እንዲሁም የእርስዎ |
---|
3588 | አስተያየትም ሆነ ጥቆማ አገልግሎታችንን |
---|
3589 | ለማሻሻል ስለሚጠቅሙን እባክዎ በ @ |
---|
3590 | ይፃፉልን፡፡ |
---|
3591 | ነግር ግን ገና ኀጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ |
---|
3592 | እኛ ሞተ፤ ይህም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን |
---|
3593 | የራሱን ፍቅር ያሳያል |
---|
3594 | ሴት መጋቢዎች ሰባኪዎች? |
---|
3595 | መጽሐፍ ቅዱስ በአገልግሎት ውስጥ ስለ ሴቶች ምን |
---|
3596 | ይላል? |
---|
3597 | መልስ፤ ምናልባት ዛሬ በቤተክርስቲያን ውስጥ |
---|
3598 | ሴቶች እንደ መጋቢዎችሰባኪዎች የማገልገላቸውን |
---|
3599 | ጉዳይ የበለጠ ሞቅ ያለ አከራካሪ ጉዳይ ሌላ የለም፡፡ |
---|
3600 | ስለሆነም ይህን ጉዳይ ልክ ወንዶችን ከሴቶች ጋር |
---|
3601 | እንደ ማወዳደሩ አለማየቱ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ |
---|
3602 | ሴቶች እንደ መጋቢዎች ማገልገል እንደሌለባቸው |
---|
3603 | እና መጽሐፍ ቅዱስ በሴቶች አገልግሎት ላይ |
---|
3604 | ገደቦችን እንዳስቀመጠ ያን የሚያምኑ ሴቶች አሉ፤ |
---|
3605 | እና ሴቶች እንደ ሰባኪዎች ማገልገል እንደሚችሉ |
---|
3606 | የሚያምኑ እና በአገልግሎት ውስጥ በሴቶች ላይ |
---|
3607 | ገደቦች እንደሌሉ ያን የሚያምኑ ወንዶች አሉ፡፡ |
---|
3608 | ይሄ የመድልዎ ወይም የማግለል ጉዳይ አይደለም፡፡ |
---|
3609 | መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጓሜ ጉዳይ ነው፡፡ |
---|
3610 | “ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ |
---|
3611 | ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም |
---|
3612 | በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም። |
---|
3613 | ” እያለ የእግዚአብሔር ቃል ያውጃል 1ኛ ጢሞቴዎስ |
---|
3614 | 2፡11-12፡፡ በቤተክርስቲያን ውስጥ እግዚአብሔር |
---|
3615 | የተለያዩ ኃላፊነቶችን ለወንዶችና ለሴቶች |
---|
3616 | ሰጥቷል፡፡ ይህ የሰው ዘር የተፈጠረበት መንገድ |
---|
3617 | እና ኃጥአት ወደ ዓለም የገባበት መንገድ ውጤት |
---|
3618 | ነው 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡13-14፡፡ እግዚአብሔር |
---|
3619 | በሐዋሪያው ጳውሎስ በኩል ሴቶችን በማስተማሩ |
---|
3620 | ኃላፊነት ከማገልገል እናወይም በእነርሱ ላይ |
---|
3621 | መንፈሳዊ ሥልጣን እንዳይኖራቸው ይገድባል፡፡ |
---|
3622 | ይህ ሴቶችን እንደ መጋቢነት ፤ በትክክል |
---|
3623 | መስበክን፣ ማስተማርን እና በወንዶች ላይ |
---|
3624 | መንፈሳዊ ሥልጣን ማግኘትን የሚያጠቃልለውን |
---|
3625 | እንዳያገለግሉ ይከለክላል፡፡ |
---|
3626 | በዚህ አገልግሎት ውስጥ ሴቶችን በተመለከተ ብዙ |
---|
3627 | ተቃውሞዎች አሉ፡፡ የተለመደው ጳውሎስ ሴቶችን |
---|
3628 | ከማስተማር ይገድባል፤ ምክንያቱም በመጀመሪያው |
---|
3629 | ክፍለ ዘመን ሴቶች ያልተማሩ ነበሩ፡፡ ሆኖም ግን |
---|
3630 | በ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡11-14 የትምህርት ደረጃን በየትም |
---|
3631 | ስፍራ አልጠቀሰም፡፡ ትምህርት ለአገልግሎት |
---|
3632 | መስፈርት ቢሆን ኖሮ ብዙኃኖቹ የኢየሱስ ደቀ |
---|
3633 | መዛሙርት ብቁ ባልሆኑ ነበር፡፡ ሁለተኛው የጋራ |
---|
3634 | ተቃውሞ ጳውሎስ ከማስተማር ያገደው የኤፌሶንን |
---|
3635 | ሴቶች ብቻ ነው 1ኛ ጢሞቴዎስ የተጻፈው በኤፌሶን |
---|
3636 | ለነበረች ቤተክርስቲያን መጋቢ ለነበረው |
---|
3637 | ለጢሞቴዎስ ነበር፡፡ የኤፌሶን ከተማ የግሪክሮማ |
---|
3638 | የሀሰት አማልክቶች በአርጤምስ ቤተ-መቅደስ |
---|
3639 | ይታወቅ ነበር፡፡ ሴቶች አርጤምስን በማምለኩ |
---|
3640 | ሥልጣን ነበራቸው፡፡ ሆኖም ግን የ1ኛ ጢሞቴዎስ |
---|
3641 | መጽሐፍም ሆነ ጳውሎስ በየትም ሥፍራ በ1ኛ |
---|
3642 | ጢሞቴዎስ 2፡11-12 ውስጥ የአርጤምስን አምልኮ |
---|
3643 | ለገደቡ እንደ ምክንያ አልተጠቀሰም፡፡ |
---|
3644 | የተለመደው ሦስተኛው ተቃውሞ ጳውሎስ በአጠቃላይ |
---|
3645 | ለወንዶች እና ለሴቶች ሳይሆን ባሎችንና ሚስቶችን |
---|
3646 | ብቻ እያመለከተ ነው፡፡ በምንባቡ ውስጥ ያሉት |
---|
3647 | የግሪኩ ቃላቶች ባሎችንና ሚስቶችን ሊያመለክት |
---|
3648 | ይችላል፤ ሆኖም ግን የቃላቶቹ መሠረታዊ ትርጉም |
---|
3649 | ወንዶችና ሴቶችን ያመለክታል፡፡ በተጨማሪ |
---|
3650 | ተመሳሳይ የግሪክ ቃላቶች በቁጥር 8-10 ውስጥ ጥቅም |
---|
3651 | ላይ ውለዋል፡፡ ያለ ቍጣና ያለ ክፉ አሳብ |
---|
3652 | የተቀደሱትን እጆቻቸውን እያነሱ የሚጸልዩት |
---|
3653 | ወንዶች ብቻ ናቸው? |
---|
3654 | ቁጥር 8፤ እንደሚገባ የሚለብሱት፣ መልካምን |
---|
3655 | ሥራን በማድረግ እግዚአብሔርን የሚያመልኩት |
---|
3656 | ሚስቶች ብቻ ናቸው? |
---|
3657 | ቁጥር 9-10፤ በእርግጥ አይደለም፡፡ ቁጥር 8-10 |
---|
3658 | በግልጽ ባሎችና ሚስቶችን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም |
---|
3659 | ወንዶችና ሴቶችን ያመለክታል፡፡ በቁጥር 11-14 |
---|
3660 | በአገባቡ ውስጥ ወደ ባሎችና ሚስቶች መሸጋገርን |
---|
3661 | የሚያመለክት ምንም ነገር የለም፡፡ |
---|
3662 | አሁንም ለዚህ ሴቶችን በአገልግሎት ውስጥ |
---|
3663 | በተመለከተ ለሚሰጠው ትርጓሜ ሌላው ተደጋጋሚ |
---|
3664 | ተቃመውሞ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመሪነትን ቦታ |
---|
3665 | ይዘው ከነበሩ ሴቶች ጋር በሚገናኝ መልኩ ነው፤ |
---|
3666 | በተለይ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ማሪያም፣ ዲቦራ እና |
---|
3667 | ሕልዳና ናቸው፡፡ ይህ ተቃውሞ ጥቂት ዋና |
---|
3668 | ጉዳዮችን ሳያካትት ቀርቷል፡፡ በመጀመሪያ ዲቦራ |
---|
3669 | ከ13 ወንድ ፈራጆች መካከል ብቸኛዋ ሴት ፈራጅ |
---|
3670 | ነበረች፡፡ ሕልዳና በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ |
---|
3671 | ተጠቅሰው ከነበሩ ብዙ ወንድ ነብያቶች መካከል |
---|
3672 | ብቸኛዋ ነብይት ነበረች፡፡ የማሪያም ከመሪነት |
---|
3673 | ጋር የተገናኘው ብቸኛው መንገድ የሙሴ እና አሮን |
---|
3674 | እህት መሆኗ ነበር፡፡ በነገሥታት ዘመን ሁለት |
---|
3675 | በጣም ስመ-ጥር ሴቶች፤ጎቶልያ እና ኤልዛቤል፤ |
---|
3676 | ከእግዚአብሔር የሆኑ የሴት መሪዎች ምሳሌዎች |
---|
3677 | አልነበሩም፡፡ ምንም እንኳን በብሉይ ኪዳን |
---|
3678 | የነበረው የሴቶች ስልጣን በጣም በዋናነት ከጉዳዩ |
---|
3679 | ጋር ባይገናኝም፡፡ የ1ኛ ጢሞቴዎስ መጽሐፍ እና |
---|
3680 | ሌሎች የመጋቢው መልእክቶች የክርስቶስ አካል |
---|
3681 | ለሆነችው ለቤተክርስቲያን አዲስ ምሳሌዎችን |
---|
3682 | ያቀርባል እና ያ ምሳሌ ለእስራኤል ህዝብ ወይም |
---|
3683 | ሌላ የብሉይ ኪዳን አካል ሳይሆን ለቤተክርስቲያን |
---|
3684 | የስልጣን መዋቅርን ያካትታል፡፡ |
---|
3685 | በአዲስ ኪዳን ውስጥ ጵርስቅላን እና ፎኤብን |
---|
3686 | በመጠቀም ተመሳሳይ ክርክር ተደርጓል፡፡ |
---|
3687 | በሐዋሪያት ሥራ 18 ውስጥ ጵርስቅላ እና አቂላ |
---|
3688 | እንደ ታማኝ የክርስቶስ አገልጋዮች እንደሆኑ |
---|
3689 | ቀርቧል፡፡ ምናልባት ከባሏ ይልቅ በአገልግሎት |
---|
3690 | የበለጠ “ስመ-ጥር” እንደነበረች በሚያመለክት |
---|
3691 | የጵርስቅላ ስም በመጀመሪያ ተጠቅሷል፡፡ ሆኖም |
---|
3692 | ግን ከ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-14 ጋር በተቃራኒ ጵርስቅላ |
---|
3693 | በየትም ስፍራ በአገልግሎት ሥራ ውስጥ ስትሳተፍ |
---|
3694 | አይገልጽም፡፡ ጵርስቅላ እና አቂላ አጵሎስን ወደ |
---|
3695 | ቤታቸው አምጥተው የእግዚአብሔርን ቃል በበለጠ |
---|
3696 | በትክክል እያብራሩ ሁለቱም ደቀ-መዝሙር አደረጉት፡፡የሐዋሪያት |
---|
3697 | ሥራ 18፤26 |
---|
3698 | ወደ ሮሜ ሰዎች 16፡1 ውስጥ ፌበን ከ”አገልጋይነት” |
---|
3699 | ፈንታ እንደ “ዲያቆን” ብትታሰብም እንኳ ያ |
---|
3700 | ፌበን በቤተክርስቲያን ውስጥ አስተማሪ |
---|
3701 | እንደነበረች አያመለክትም፡፡ “ማስተማር መቻል” |
---|
3702 | ለመሪዎች እንደብቃት መለኪያ ተሰጠ እንጂ |
---|
3703 | ለዲያቆናት አይደለም 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፤1-13፣ ወደ |
---|
3704 | ቲቶ 1፤6-9፡፡ መሪዎች ወይም ጳጳሳት ወይም |
---|
3705 | ዲያቆናት “የአንዲት ሚስት ባል”፣ “ልጆቻቸው |
---|
3706 | ያመኑ” እና “የተከበሩ ሰዎች” እንደሆኑ |
---|
3707 | ተገልፆአል፡፡ ሀሳቡ በግልጽ እነዚህ ብቃቶች |
---|
3708 | ወንዶችን ያመለክታል፡፡ በተጨማሪም በ1ኛ |
---|
3709 | ጢሞቴዎስ 3፤1-13 እና ወደ ቲቶ 1፤6-9 ውስጥ መሪዎችንጳጳሳትንዲያቆናትን |
---|
3710 | ለማመልከት ሙሉ ለሙሉ የተባዕታይ ጾታ |
---|
3711 | ተውላጠ-ስም ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ |
---|
3712 | የ1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡11-14 አገላለጽ “ምክንያቱን” |
---|
3713 | በደንብ ግልጽ ያደርገዋል፡፡ ቁጥር 13 በ “ለ” |
---|
3714 | ይጀምርና ለጳውሎ ዐረፍተ ነገር በ11-12 ቁጥሮች |
---|
3715 | ውስጥ “መንስኤ” ይሰጣል፡፡ ሴቶች ወንዶችን |
---|
3716 | ማስተማር ወይም በእነርሱ ላይ ስልጣን ማግኘት |
---|
3717 | የሌለባቸው ለምንድነው? |
---|
3718 | ምክንያቱም “አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፥ ከዚያም |
---|
3719 | ሔዋን። |
---|
3720 | የተታለለውም አዳም አልነበረም፥ የተታለለችው |
---|
3721 | ሴቲቱ ነበረች፡፡” እግዚአብሔር መጀመሪያ |
---|
3722 | አዳምን ፈጠረ ከዚያም ለአዳም “ረዳት” |
---|
3723 | እንድትሆነው ሔዋንን ደግሞ ፈጠረ፡፡ ይኸ |
---|
3724 | የፍጥረት ተዋረድ በቤተሰብ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5፤22-23 |
---|
3725 | እና በቤተክርስቲያን ውስጥ በየትም የሚሆን ነው፡፡ |
---|
3726 | በተጨማሪም ሔዋን የመታለሏ እውነታ ሴቶች እንደ |
---|
3727 | መጋቢ እንዳያገለግሉ ወይም በወንዶች ላይ |
---|
3728 | መንፈሳዊ ስልጣን እንዳይኖራቸው እንደምክንያት |
---|
3729 | ተሰጥቷል፡፡ ይህ ጥቂቶችን ሴቶች በበለጠ በቀላሉ |
---|
3730 | በመታለላቸው ምክንያ እነርሱ ማስተማር |
---|
3731 | የለባቸውም የሚለውን ወደ ማመን ይመራቸዋል፡፡ ያ |
---|
3732 | ሀሳብ አከራካሪ ነው ነገር ግን ሴቶች በበለጠ |
---|
3733 | በቀላሉ የሚታሉ ቢሆኑ ልጆችን በቀላሉ |
---|
3734 | የሚታለሉትን እና ሌሎች ሴቶችን በጣም በቀላሉ |
---|
3735 | ይታለላሉ የተባሉትን እንዲያስተምሩ ለምን |
---|
3736 | ይፈቀድላቸዋል? |
---|
3737 | ምንባቡ የሚለው ነገር አይደለም፡፡ ሔዋን |
---|
3738 | በመታለሏ ምክንያት ሴቶች ወንዶችን ማስተማር |
---|
3739 | ወይም በወንዶች ላይ መንፈሳዊ ስልጣን ሊኖራቸው |
---|
3740 | አይገባም፡፡ ስለሆነም እግዚአብሔር |
---|
3741 | በቤተክርስቲያን ውስጥ የመጀመሪያውን |
---|
3742 | የማስተማር ሥልጣን ለወንዶች ሰጥቷል፡፡ |
---|
3743 | ብዙ ሴቶች እንግዶችን በመቀበል ፤ በምህረት፤ |
---|
3744 | በማስተማር እና በመርዳት ስጦታዎች ይልቃሉ፡፡ |
---|
3745 | ብዙኃኑ የአጥቢያ ቤተክርስቲያናት አገልግሎት |
---|
3746 | በሴቶች ላይ የተደገፈ ነው፡፡ በቤተክርስቲያን |
---|
3747 | ውስጥ ያሉ ሴቶች በወንዶች ላይ ከመንፈሳዊ |
---|
3748 | የማስተማር ሥልጣን ብቻ ተገድበዋል እንጂ በጉባኤ |
---|
3749 | ከመፀለይ ወይም ትንቢትን ከመናገር |
---|
3750 | አልተከለከሉም 1ኛ ቆሮንቶስ 11፡5፡፡ መጽሐፍ |
---|
3751 | ቅዱስ ሴቶች የመንፈስ ቅዱስን ስጦታዎች |
---|
3752 | ከመለማመድ የከለከለበት የትም ሥፍራ የለም1ኛ |
---|
3753 | ቆሮንቶስ 12፡፡ ሴቶች ልክ የወንዶችን ያህል |
---|
3754 | ሌሎችን ለማገልገል፣ የመንፈስ ፍሬዎችን |
---|
3755 | ለማሳየት ወደ ገላቲያ ሰዎች 5፤22-23 እና ወንጌልን |
---|
3756 | ለጠፉት ለማወጅ የማቴዎስ ወንጌል 28፤18-20፣ |
---|
3757 | የሐዋርያት ሥራ 1፤8፣ 1ኛ ጴጥሮስ 3፡15 ተጠርተዋል፡፡ |
---|
3758 | እግዚአብሔር በቤተክርስቲያን ውስጥ በመንፈሳዊ |
---|
3759 | የማስተማር ኃላፊነቶች ቦታ ወንዶች ብቻ |
---|
3760 | እንዲያገለግሉ አዟል፡፡ ይኸ ወንዶች የግድ |
---|
3761 | የተሻሉ አስተማሪዎች ስለሆኑ ወይም ሴቶች የበታች |
---|
3762 | ወይም ያነሰ ችሎታ ያላቸው በመሆናቸው ምክንያት |
---|
3763 | አይደለም፡፡ በቀላሉ እግዚአብሔር |
---|
3764 | ቤተክርስቲያንን እንዴት እንድትሠራ ያበጀበት |
---|
3765 | መንገድ ነው፡፡ ወንዶች በህይወቶቻቸው እና |
---|
3766 | በቃሎቻቸው በመንፈሳዊ መሪነት ምሳሌን ማሳየት |
---|
3767 | ይገባቸዋል፡፡ ሴቶች ዝቅተኛውን የሥልጣን |
---|
3768 | ኃላፊነት ሊወስዱ ይገባቸዋል፡፡ ሴቶች ሌሎች |
---|
3769 | ሴቶችን እንዲያስተምሩ ይበረታታሉ ወደ ቲቶ 2፤3-5፡፡ |
---|
3770 | በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ ሴቶች ልጆችን |
---|
3771 | ከማስተማር አይከለክልም፡፡ ሴቶች የተከለከሉት |
---|
3772 | ብቸኛው ተግባር ወንዶችን ከማስተማር ወይም |
---|
3773 | በወንዶች ላይ ከሚኖራቸው መንፈሳዊ ሥልጣን ነው፡፡ |
---|
3774 | ይኸ በተገቢው አስተሳሰብ ሴቶችን እንደ መጋቢ |
---|
3775 | ወይም ሰባኪ እንዳያገለግሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ይኸ |
---|
3776 | በማንኛውም መንገድ ሴቶችን የማይጠቅሙ |
---|
3777 | አያደርግም ነገር ግን ይልቁን ከእግዚአብሔር |
---|
3778 | ዕቅድ ጋር የበለጠ የሚስማማውን እና ለእነርሱ |
---|
3779 | በሰጣቸው ስጦታዎች ላይ ትኩረት ያደረገውን |
---|
3780 | አገልግሎት ይሰጣቸዋል፡፡ |
---|
3781 | በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ የዘለዓለም ሕይወት |
---|
3782 | እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፉ እግዚአብሔር |
---|
3783 | አንድያ ልጁን እስከ መስጠት ድረስ ዓለምን |
---|
3784 | እንዲሁ ወዶአልና |
---|
3785 | በእምነት፣ በጸጋ ድናችኋልና፤ ይህም |
---|
3786 | የእግዚአብሔር ስጦታ እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ |
---|
3787 | ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም |
---|
3788 | ዓርብ ለቅዳሜ ምሽት፣ ጳጉሜን 52002 ዓ ም ማታ |
---|
3789 | በኢትየጵያ ቴሌቭዥን ይተላለፍ የነበረውን |
---|
3790 | የአዲስ ዓመት ዋዜማ እያየሁ ነበር፡፡ ከአሜሪካ |
---|
3791 | የገባሁት በዚያው ቀን ነበርና ዕንቅልፌ |
---|
3792 | ሊስተካከልልኝ ስላልቻለ በደንብ ነበር |
---|
3793 | የተከታተልኩት፡፡ እኩለ ሌሊት ሊደርስ ሲል ግን |
---|
3794 | አንድ አሳዛኝ ነገር ተከሰተ፡፡ የማከብራቸው |
---|
3795 | አርቲስቶች ወደ መድረኩ ተሰባስበው ወጡና በዚያች |
---|
3796 | ታሪካዊት ቀን ታሪካዊ ቀን ታሪካዊውን ስሕተት |
---|
3797 | ሠሩት፡፡ እኩለ ሌሊት ስድስት ሰዓት ሊሆን |
---|
3798 | ሽርፍራፊ ሰኮንዶች ሲቀሩ «አዲሱ ዓመት ሊገባ |
---|
3799 | ስለሆነ እንቁጠር» አሉና ወደ ኋላ አሥር፣ዘጠኝ፣ |
---|
3800 | ስምንት፣ እያሉ እስከ ዜሮ ቆጠሩ፡፡ ከዚያም |
---|
3801 | ከምሽቱ ስድስት ሰዓት ላይ አዲሱ ዓመት ገባ ብለው |
---|
3802 | ዐወጁ፡፡ |
---|
3803 | «ሊቃውንቱ ስሕተት እድሜ ሲያገኝ ሕግ ይሆናል» |
---|
3804 | ይላሉ፡፡ በጥንት ጊዜ አውስትራልያ የገባ |
---|
3805 | አውሮፓዊ አይቷት የማያውቅ አዲስ ፍጡር ያይና |
---|
3806 | የሀገሬውን ነዋሪ «ይህቺ እንስሳ ማን ትባላለች? |
---|
3807 | » ብሎ ይጠይቀዋል፡፡ ያም የሀገሩ ነዋሪ «ካንጋሮ» |
---|
3808 | ብሎ መለሰለት፡፡ ያም ሰው «ካንጋሮ» የምትባል |
---|
3809 | እንስሳ አገኘሁ ብሎ ለዓለም ተናገረ፡፡ በሀገሬው |
---|
3810 | ቋንቋ ግን «ካንጋሮ» ማለት «አላውቅም» ማለት |
---|
3811 | ነበር፡፡ አንድ ሞኝ የተከለውን አምሳ ሊቃውንት |
---|
3812 | አይነቅሉትም እንዲሉ ይሄው ስሟ ሆኖ ቀረ፡፡ ይህ |
---|
3813 | የአዲስ ዓመት መግቢያ ሰዓትም በየሚዲያው እና |
---|
3814 | በየአዳራሹ ብቅ ጥልቅ እያለ ሰነበተና ስሕተት «ሕግ» |
---|
3815 | ሆኖ በአደባባይ ታወጀ፡፡ ለመሆኑ ግን የስሕተቱ |
---|
3816 | መነሻው ምንድን ነው? |
---|
3817 | የመጀመርያው ቁርጥ ያለ ሕግ ካለመኖሩ የተነሣ |
---|
3818 | ይመስለኛል፡፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 5120 ላይ |
---|
3819 | አንድ ወጥ ካላንደርን ማወጅ የፌዴራል መንግሥቱ |
---|
3820 | ሥልጣን መሆኑን ይገልጻል፡፡ ሳላውቀው ታውጆ |
---|
3821 | ካልሆነ በቀር እስካሁን የተወካዮች ምክር ቤት |
---|
3822 | ካላንደርን በተመለከተ ያወጣው ሕግ የለም፡፡ |
---|
3823 | ስለዚህም እንደ ዘመነ መሳፍንት «ሰው ሁሉ በፊቱ |
---|
3824 | መልካም መስሎ የታየውን ያደርግ ጀመር»፡፡ በሌላ |
---|
3825 | በኩል ደግሞ የሚመለከታቸውን ባለሞያዎች |
---|
3826 | በሚመለከታቸው ቦታ ያለማሳተፍ ልማዳችን |
---|
3827 | የፈጠረው ሊሆንም ይችላል፡፡ አንድ ሰው እድሉን |
---|
3828 | እና መድረኩን ካገኘ፤ ታውቃለህ ከተባለ፤ |
---|
3829 | አጋጣሚውም ከተፈጠረለት ሁሉንም ይሆናል፡፡ |
---|
3830 | ደራሲም፣ አዘጋጅም፣ ዳይሬክተርም፣ ተዋናይም፣ |
---|
3831 | ይሆናል፡፡ ዘፋኝም፣ ኮምፖዘርም፣ ደራሲም፣ |
---|
3832 | የድምፅ ባለሞያም ይሆናል፡፡ ይኼ ልማዳችን |
---|
3833 | የዘመን አቆጣጠራችንን በተመለከተም በሞያው |
---|
3834 | የደከሙ፣ ከልክ በላይ የሠለጠኑ፤ ነገሩን |
---|
3835 | ከነምክንያቱ ሊያስረዱ የሚችሉ ሊቃውንት እያሉ |
---|
3836 | ሞያውን የማያውቁት እና ለሞያውም ትኩረት |
---|
3837 | የማይሰጡ አካላት ገቡበትና ሁሉም የየራሱን |
---|
3838 | መንገድ ፈጠረ፡፡ |
---|
3839 | እንደገናም ደግሞ ፈረንጅ ያደረገው ሁሉ ትክክል |
---|
3840 | ነው የሚለው ክፉ ልማዳችንም ለዚህ ሳያጋልጠን |
---|
3841 | አልቀረም፡፡ ፈረንጆቹ አዲሱን ዘመናቸውን |
---|
3842 | የሚቀይሩት በእኩለ ሌሊት ነው፡፡ ያም እንኳ |
---|
3843 | ቢሆን ትክክል ሆኖ አይደለም፡፡ የዘመን መለወጫ |
---|
3844 | በሽርፍራፊ ሴኮንዶቹ የተነሣ በየጊዜው |
---|
3845 | ይለዋወጣልና፡፡ ነገር ግን በልማድ ሕግ |
---|
3846 | መሠረት በእኩለ ሌሊት ሰዓታቸውን በመጀመራቸው |
---|
3847 | ከሰዓታቸው ጋር እንዲገጥም አድርገው |
---|
3848 | ተጠቀሙበትና በዚያው ጸና፡፡ ታድያ እኛም |
---|
3849 | ለመሠልጠን እንደ እነርሱ በእኩለ ሌሊት አዲሱን |
---|
3850 | ዓመት መቀበል አለብን ተብሎ ሳይታሰብ አልቀረም፡፡ |
---|
3851 | ፈረንጆቹ በእኩለ ሌሊት አዲስ ዓመታቸውን ቢቀበሉ |
---|
3852 | እውነታቸውን ነው፡፡ ምክንያቱም የእነርሱ የቀን |
---|
3853 | አቆጣጠር ከእኩለ ሌሊት አንድ ሰዓት አልፎ |
---|
3854 | ይጀምርና በእኩለ ሌሊት ያልቃል፡፡ አዲሱ |
---|
3855 | ዓመታቸውም 00 ብሎ የሚጀምረው በእኩለ ሌሊት ነው፡፡ |
---|
3856 | ኮፒ በሚጠቅም መንገድ ከተደረገ አንዳንድ ጊዜ |
---|
3857 | መልካም ነው፡፡ ነገር ግን ኮፒ ሲደረግ ለገልባጩ |
---|
3858 | እንዲያመቸው አድርጎ ካልሆነ ከመኮረጅ የባሰ |
---|
3859 | ስሕተት ይሠራል፡፡ |
---|
3860 | ትምህርት ቤት እያለን የሚቀለድ አንድ ቀልድ |
---|
3861 | ነበረ፡፡ አንድ ሰነፍ ተማሪ ነበረ ይባላል፡፡ |
---|
3862 | ይኼ ተማሪ አራተኛ ክፍል ይደርስና እንዴት |
---|
3863 | እንደሚያደርግ ግራ ይገባዋል፡፡ በመጨረሻም |
---|
3864 | በፈተና ሰዓት አነጣጥሮ ተኳሽ መሆን |
---|
3865 | እንደሚያዋጣው ራሱን አሳምኖ ፈተና ክፍል ይገባል፡፡ |
---|
3866 | ከዚያም እያነጣጠረ ከጎበዙ ተማሪ መኮረጅ |
---|
3867 | ይጀምራል፡፡ አንዲትም ጥያቄ ሳታመልጠው |
---|
3868 | ይኮርጃል፡፡ በመጨረሻም ፈተና በሚመለስበት ቀን |
---|
3869 | ግቢው ሁሉ በሳቅ አወካ፡፡ ለካስ ያ ሰነፍ ተማሪ |
---|
3870 | ከጎበዙ ተማሪ ሲኮርጅ ከነ ስሙ እና ከነ ቁጥሩ |
---|
3871 | ኑሯል የኮረጀው፡፡ |
---|
3872 | የኛም አኮራረጅ የዚህን ሰነፍ ተማሪ ዓይነት ሆነ፡፡ |
---|
3873 | ቢያንስ ቢያንስ የአዲስ ዓመት በዓል |
---|
3874 | አከባበራቸውን ወስደን የኛ አዲስ ዓመት |
---|
3875 | በሚከበርበት ሰዓት ብናደርገው ከሰነፉ ተማሪ |
---|
3876 | አኮራረጅ የተሻለ በኮረጅን ነበር፡፡ ምናልባትም |
---|
3877 | ደግሞ ነገሮችን በአራቱም አቅጣጫ ካለማየት |
---|
3878 | የመጣም ይሆናል፡፡ ዕውቀት ማለት ነገሮችን |
---|
3879 | ከአራት አቅጣጫ ማየት መቻል ነው፡፡ ማንበብ፣ |
---|
3880 | መጠየቅ፣ መመራመር፣ ማነፃፀር፣ ማወዳደር፣ |
---|
3881 | መተንተን የሚባሉት ነገሮች የሚመጡት ነገሮችን |
---|
3882 | ከአራቱም አቅጣጫዎች ለማየት ሲሞከር ነው፡፡ |
---|
3883 | በእኩለ ሌሊት ተነሥተው አዲስ ዓመት ገብቷል |
---|
3884 | ብለው የሚያውጁ አካላት ሌላው ቀርቶ የእጅ |
---|
3885 | ሰዓታቸውን እንኳን ቢያዩት በታረሙ ነበር፡፡ «ከሌሊቱ |
---|
3886 | ስድስት ሰዓት» ነበር የሚለው፡፡ በዚያ ሰዓት |
---|
3887 | ስድስት ሰዓት ካለ ደግሞ ሌሎች አምስት ሰዓታት |
---|
3888 | ከፊቱ ሄደዋል፤ ወይንም ደግሞ ሌሎች ስድስት |
---|
3889 | ሰዓታት ከኋላው ይቀሩታል ማለት ነው፡፡ በዚያ |
---|
3890 | ሰዓት ስድስት ሰዓት ከተባለ ደግሞ ያ ሰዓት |
---|
3891 | ያለፈው ቀን ቅጣይ እንጂ የአዲስ ቀን መጀመርያ |
---|
3892 | አለመሆኑን መረዳት ይገባ ነበር፡፡ አንዳንዶች |
---|
3893 | ይህንን የአዲስ ዓመት ጉዳይ ከገና እና ፋሲካ |
---|
3894 | በዓላት ጋርም ያያይዙታል፡፡ በገና እና ፋሲካ |
---|
3895 | በዓላት ጊዜ በዓሉ የሚበሰረው በእኩለ ሌሊት ነው፡፡ |
---|
3896 | ከዚህ አያይዘውም አዲስ ዓመትም በእኩለ ሌሊት |
---|
3897 | ይበሠራል ይላሉ፡፡ ገና እና ፋሲካ በእኩለ ሌሊት |
---|
3898 | የሚበሠሩት በበዓላቱ ታሪካዊ ምክንያት የተነሣ |
---|
3899 | እንጂ የበዓሉ ቀን በእኩለ ሌሊት ስለ ገባ |
---|
3900 | አይደለም፡፡ ክርስቶስ የተወለደውም ሆነ ከሙታን |
---|
3901 | የተነሣው በእኩለ ሌሊት ነው ተብሎ በቤተ |
---|
3902 | ክርስቲያን ስለሚታመንበዓሉ በእኩለ ሌሊት |
---|
3903 | ተከበረ እንጂ ዕለታቱ በስድስት ሰዓት |
---|
3904 | ስለሚገቡአይደለም፡፡ |
---|
3905 | በቤተ ክርስቲያን ሁለት ዓይነት አቆጣጠሮች አሉ፡፡ |
---|
3906 | የፀሐይ አቆጣጠር እና የጨረቃ አቆጣጠር፡፡ |
---|
3907 | የፀሐይ አቆጣጠር ከጠዋቱ አሥራ ሁለት በኋላ |
---|
3908 | ጀምሮ እስከ ሌሊቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ይደርሳል፡፡ |
---|
3909 | አብዛኛውን የሕዝቡ በዓላት እና አቆጣጠር |
---|
3910 | የተመሠረተው በዚህ ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ |
---|
3911 | የጨረቃ አቆጣጠር ነው፡፡ ይህም በምሽቱ አሥራ |
---|
3912 | ሁለት ሰዓት ጀምሮ በማለዳው አሥራ ሁለት ሰዓት |
---|
3913 | ያልቃል፡፡ አብዛኛውን ጊዜ የቤተ ክርስቲያኒቱ |
---|
3914 | በዓላት፣ በተለይም ዐበይት በዓላት የሚወጡት |
---|
3915 | ይህንን አቆጣጠር ከፀሐይ አቆጣጠር ጋር በማጣመር |
---|
3916 | ስለሆነ ተብይጠራል፡፡ በሥርዓተ |
---|
3917 | ጸሎት ምሽት ሲገባ የቀጣዩን ቀን ጸሎት |
---|
3918 | የምናደርሰው የጸሎት አቆጣጠራችን የጨረቃን |
---|
3919 | አቆጣጠር ጭምር ስለሚከተል ነው፡፡ |
---|
3920 | ቤተ ክርስቲያን ሁለቱንም |
---|
3921 | አቆጣጠሮችእንደየአስፈላጊነታቸው |
---|
3922 | ትጠቀምባቸዋለች፡፡ አንዳንድ መፍቀርያነ በዓል |
---|
3923 | ደግሞ በዓሉ የሚያምረው እና የሚደምቀው በእኩለ |
---|
3924 | ሌሊት ሲሆን ነውና በእኩለ ሌሊት ብናከብረው |
---|
3925 | ምናለ ይላሉ፡፡ በዓሉን በእኩለ ሌሊት ማክበርና |
---|
3926 | አዲሱ ዓመት በእኩለ ሌሊት ገባ ብሎ ማወጅ |
---|
3927 | ይለያያሉ፡፡ የበዓሉን ዋዜማ ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ |
---|
3928 | እስከ ንጋት ድረስ ማክበር ይቻላል፡፡ የሺ |
---|
3929 | ዘመናትን ሥርዓት እና አቆጣጠር በአንድ ሌሊት |
---|
3930 | በማወቅ እና ባለማወቅ መናድ ግን በታሪክ እና |
---|
3931 | በትውልድ የሚያስጠይቅ ነው፡፡ |
---|
3932 | ሰለጠንን የምንል ሰዎች ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ |
---|
3933 | ሆነን በጎርጎርዮሳዊው ቀመር ሰዓታችንን |
---|
3934 | እንሞላዋለን፡፡ በኛ የሰዓት አቆጣጠርም ዕለቱ |
---|
3935 | የሚጀምረው በኛ ከሌሊቱ ስድስት በእናንተ ደግሞ |
---|
3936 | ከሌሊቱ 00 ሰዓት ነው፡፡ የኢትዮጵያን የዘመን |
---|
3937 | አቆጣጠር እያከበሩ በአውሮፓ ሰዓት መጠቀም ግን |
---|
3938 | በዶሮ ወጥ ላይ ማርማላታ እንደ መጨመር ነው፡፡ |
---|
3939 | ሁለቱንም አያይዞ ማጥፋት፡፡ |
---|
3940 | ታድያ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት የሚብተው ስንት |
---|
3941 | ሰዓት ነው? |
---|
3942 | ይህንን ጥያቄ ለመመለስ እንችል ዘንድ አራት |
---|
3943 | ነገሮችን እናንሣ፡፡ የመጀመርያው በኛ አቆጣጠር |
---|
3944 | ዕለት የሚባለው ምንድን ነው? |
---|
3945 | የሚለው ነው፡፡ ዕለት ሁለት ነገሮችን ይይዛል፡፡ |
---|
3946 | ቀን እና ሌሊት፡፡ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ዕለት |
---|
3947 | የሚባለው ከመንፈቀ ሌሊት እስከ ማለዳ ያለውን |
---|
3948 | ግማሽ ሌሊት፣ ከዚያም ከማለዳ እስከ ማታ ያለውን |
---|
3949 | ቀን እና ከማታ እስከ እከየለ ሌሊት ያለውን ግማሽ |
---|
3950 | ሌሊት የያዘው ክፍል ነው፡፡ በኛ ግን አንድ ቀን |
---|
3951 | እና አንድ ሌሊትን ብቻ የያዘ አቆጣጠር ነው፡፡ |
---|
3952 | ስንክሳሩ መስከረም አንድን ሲጀምር «ይህ |
---|
3953 | የመስከረም ወር የተባረከ ነው፤ እሱውም የግብጽ |
---|
3954 | እና የኢትዮጵያ ዓመቶች መጀመርያ ነው፡፡ የዚህ |
---|
3955 | ወር ቀኑ እና ሌሊቱ እኩል 12 ሰዓት ነው» ይላል፡፡ |
---|
3956 | ይህ የሚያመለክተን በመስከረም አንድ ቀኑ እና |
---|
3957 | ሌሊቱ እኩል የሆነ አንድ ቀን እንጂ በግማሽ ሌሊት |
---|
3958 | እና በሙሉ ቀን የሚቆጠር አይደለም ማለት ነው፡፡ |
---|
3959 | ምንም እንኳን በየወራቱ የቀኑ እና የሌሊቱ |
---|
3960 | ርዝመት ልዩነት ቢኖረውም ሰዓቱ ግን እኩል አሥራ |
---|
3961 | ሁለት ሰዓት ቀን እና ሌሊት ነው፡፡ |
---|
3962 | ለምሳሌ አሜሪካውያን በዓመት ሁለት ጊዜ የሰዓት |
---|
3963 | ማስተካከያ ወደፊት እና ወደ ኋላ ያደርጋሉ፡፡ |
---|
3964 | አውሮፓውያን፣ በተለይም ሰሜኖቹ ደግሞ ከአንድ |
---|
3965 | ሰዓት ሌሊት እስከ ሁለት ሰዓት ቀን የሚደርሱበት |
---|
3966 | ጊዜ አለ፡፡ በኛ ግን የቀኑ እና የሌሊቱ ርዝመት |
---|
3967 | ብዙም ልዩነት የለውም፡፡ |
---|
3968 | ይሆናሉ፡፡ ይህም የሚያሳየን ቀኑም ሆነ ሌሊቱ |
---|
3969 | ከአሥራ አምስት እንደማይረዝም፤ ከዘጠኝ |
---|
3970 | እንደማያንስ ነው፡፡ እንግዲህ አዲስ ዓመት |
---|
3971 | በመስከረም ወር እንዲብት የተደረገበት አንዱ |
---|
3972 | ምክንያት ቀኑ እና ሌሊቱ እኩል የሚሆንበት ጊዜ |
---|
3973 | ስለሆነም ነው፡፡ |
---|
3974 | ሁለተኛው ነገር ደግሞ የዓመቱን ወራት የምናወጣው |
---|
3975 | በምን አቆጣጠር ነው የሚለው ነው፡፡ ቀደም ብለን |
---|
3976 | እንዳየነው የዓመቱን ወራት የምንቆጥረው በፀሐይ |
---|
3977 | አቆጣጠር ነው፡፡ በፀሐይ አቆጣጠር ደግሞ መዓልቱ |
---|
3978 | ሌሊቱ ይስበዋል፡፡ ምክንያቱም ፀሐይ |
---|
3979 | የሚሠለጥነው በቀን ነውና ዘፍ 1፤14፣16፡፡ ያ |
---|
3980 | ከሆነ ደግሞ በአቆጣጠራችን ቀኑ ቀድሞ ይጀምራል |
---|
3981 | ማለት ነው፡፡ በመሆኑም የኛ አንድ ሰዓት ማለዳ |
---|
3982 | ላይ እንጂ እኩለ ሌሊት ላይ ሊጀምር አይችልም፡፡ |
---|
3983 | ሦስተኛው ደግሞ የሰዓት አቆጣጠራችን ነው፡፡ |
---|
3984 | በኢትዮጵያ የሰዓት አቆጣጠር አንድ ብሎ |
---|
3985 | የሚጀምረው መቼ ነው? |
---|
3986 | አዲሱን ዓመት በእኩለ ሌሊት የሚያውጁት ሚዲያዎች |
---|
3987 | እንኳን መልሰው ጠዋት ይነሡና «መስከረም አንድ |
---|
3988 | ቀን ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ነው» ይሉናል፡፡ |
---|
3989 | የፈረንጆቹ ሰዓት ግን በዚያ ሰዓት 7 ሰዓት ነው |
---|
3990 | የሚለው፡፡ ምክንያቱም እኩለ ሌሊት ላይ አንድ |
---|
3991 | ብሎ ጀምሯልና፡፡ አንድ ሰዓት ደግሞ ስድሳ |
---|
3992 | ደቂቃዎች እና 3600 ሰኮንዶች ነው፡፡ ስለዚህም |
---|
3993 | አንድ ሰዓት ለማለት እነዚህ ተቆጥረው ማለቅ |
---|
3994 | አለባቸው፡፡ እነዚህ መቆጠር የሚጀምሩት ደግሞ |
---|
3995 | ከጠዋቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ላይ ነው፡፡ አሥራ |
---|
3996 | ሁለት ሰዓት የሌሊቱ ማጠናቀቂያ ነውና፡፡ |
---|
3997 | አውሮፓውያንም ቢሆኑ ይህ በየዓመቱ ያለውን |
---|
3998 | የወንጌላውያን መለያየት ያውቁታል፡፡ ነገር ግን |
---|
3999 | የአዲስ ዓመት መግቢያቸውን በእኩለ ሌሊት |
---|
4000 | ያደረጉት አንድ ወጥ ለማድረግ ነው፡፡እኛም |
---|
4001 | በዚያው በእኩለ ሌሊቱ ብንቀጥለው ምናለ? |
---|
4002 | የሚሉ ሃሳብ አቅራቢዎች አሉ፡፡ ቀደም ብለን |
---|
4003 | እንዳየነው የእነርሱ የዘመን መለወጫቸው ከሰዓት |
---|
4004 | አቆጣጠራቸው ጋር አብሮ ይሄዳል፡፡ የኛ ግን |
---|
4005 | ዘመን ለወጥን ብለን መልሰን ሰባት፣ ስምንት |
---|
4006 | እያልን መቁጠሩ መምታታት ነው፡፡ |
---|
4007 | እንግዲህ እነዚህን ነጥቦች ስናያቸው የኢትዮጵያ |
---|
4008 | አዲስ ዓመት በእኩለ ሌሊት ሊጅምር የሚችለው |
---|
4009 | የወንጌላውያንን መግቦት ከተከተልን በዘመነ |
---|
4010 | ማርቆስ ብቻ ነው፡፡ ያም ቢሆን ከሰዓት |
---|
4011 | አቆጣጠራችን ጋር ይጋጫል፡፡ ከሰዓት |
---|
4012 | አቆጣጠራችንም ሆነ ከባህላችን ጋር፣ ብሎም |
---|
4013 | ከመስከረም የቀን እና ሌሊት እኩል መሆን ጋር |
---|
4014 | የሚገጥመው አዲሱን ዓመት በማለዳ አሥራ ሁለት |
---|
4015 | ሰዓት ላይ መቀበሉ ነው፡፡ |
---|
4016 | በዚህ ጉዳይ ላይ ጋዜጠኞች እና አርቲስቶች ጳጉሜ |
---|
4017 | አምስት እና ስድስት ሌሊት ተነሥተው መከራ |
---|
4018 | ከሚያሳዩን ሰነድ ማገላበጥ እና ምሁራኑን መጠየቅ |
---|
4019 | አለባቸው፡፡ ሊቃውንቱም ቢሆኑ ደፍረው ወጥተው |
---|
4020 | ማስረዳት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የውይይት መድረክ |
---|
4021 | የሚያዘጋጁ አካላትም አንዱ የመወያያ ጉዳይ |
---|
4022 | አድርገው ፈር እንድንይዝ ቢያደርጉ |
---|
4023 | ይመሰገኑበታል፡፡ ይበልጥ ደግሞ ያለ ምርምር |
---|
4024 | በዘፈቀደ እየተፈጸመ ያለው ስሕተት ሕግ ሆኖ |
---|
4025 | እንዳይቀጥል በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 5120 መሠረት |
---|
4026 | ፓርላማው አንዳች ነገር ማድረግ አለበት፡፡ |
---|
4027 | በሀገሪቱ ወጥ የሆነ የዘመን አቆጣጠር የመወሰን |
---|
4028 | ሥልጣን የተሰጠው የፌዴራሉ መንግሥት ሊቃውንቱን፣ |
---|
4029 | ባለሞያዎችን እና ሕዝቡን አማክሮ፤ ሰነድ |
---|
4030 | አገላብጦ እና ታሪክ መርምሮ ይህንን ዝብርቅርቁ |
---|
4031 | የወጣውን የአዲስ ዓመት የመባቻ ሰዓት ጉዳይ |
---|
4032 | አንዳች እልባት የሚሰጥ ዐዋጅ ማወጅ ይጠበቅበታል፡፡ |
---|
4033 | መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ! |
---|
4034 | ?=891 |
---|
4035 | በየዓመቱ የትንሣኤ በዓል ተከብሮ የሚውለው፣ |
---|
4036 | በዕለተ እሑድ ነው፡፡ ጌታችንና መድኃኒታችን |
---|
4037 | እየሱስ ክርስቶስ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው |
---|
4038 | በዕለተ እሑድ-መጋቢት 29 ቀን ነው፡፡ የግዕዝ |
---|
4039 | ቋንቋ ሊቃውንት እንደሚተረጉሙት ከሆነ፣ “ትንሣኤ |
---|
4040 | ማለት-መነሳት ማለት ነው፡፡” ሞትን ድል አድርጎ፣ |
---|
4041 | ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ “ሕይወት |
---|
4042 | ማግኘት፣ ነፍስ መዝራት፣ ሕልው መሆን” ማለት |
---|
4043 | ነው፡፡ በዓሉ ጌታችን የተሰቀለበትን ዕለት መጋቢት |
---|
4044 | 27ን እና ሞትን ድል አድርጎ “ለይኩን ትንሣኤ |
---|
4045 | ለሙታን! |
---|
4046 | ” ብሎ የተነሳበትን መጋቢት 29ን ቀን ጠብቆ |
---|
4047 | እንዳይከበር ያደረገው ትልቅ ምክንያት አለ፡፡ |
---|
4048 | እርሱም፣ በየዓመቱ መጋቢት 29 ቀን እሑድ-እሑድ |
---|
4049 | አለዋሉ ነው፡፡ ስለሆነም፣ ከዘመናት በኋላ |
---|
4050 | መጋቢት 29ን እየጠበቁ፣ አንዴ ሰኞ፣ ሌላም ጊዜ |
---|
4051 | ማክሰኞ ወይም ረቡዕና ኀሙስ፣ |
---|
4052 | ወዘተርፈ ይከበር የነበረውን የጌታ ትንሣኤ |
---|
4053 | በዕለተ-እሑድ ለማክበር የሚያስችለውን ድንጋጌ፣ |
---|
4054 | በ13ኛው ክፍለ ዘመን ላይ-አቡሻህር ኢብን ቡትሩስ |
---|
4055 | ራሒብ ወይም ዮሐንስ የተባለው የእስከንደሪያ |
---|
4056 | ካህን ገለጠው፡፡ በዚህም ድንጋጌ መሠረት |
---|
4057 | የትንሣኤ በዓል ከመጋቢት 26 እስከ ሚያዚያ 30 ባሉት |
---|
4058 | እሑዶች ውስጥ እየተዘዋወረ ይከበር ጀመር፡፡ |
---|
4059 | በመሆኑም፣ የጾመ ነነዌና የዐብይ ጾም |
---|
4060 | የሚጀርባቸው ዕለታት ሰኞ-ሰኞ እንዲሆኑ ተደነገገ፡፡ |
---|
4061 | የሆሳዕና እና የትንሣኤም ዕለቶች ከእሑድ ውጪ |
---|
4062 | እንዳይሆኑ ደንብ ተሠራ፡፡ የጸሎተ |
---|
4063 | ኀሙስም-በዕለተ ኀሙስ፤ የስቅለት ዕለትም በያመቱ |
---|
4064 | አርብ-አርብ እንዲሆን ተደረገ፡፡ የቅዳሜ |
---|
4065 | ሥዑርም-ከቅዳሜ ውጪ እንዳይሆን ተደረገ፡፡ |
---|
4066 | ጌታችን መድኃኒታችንም የሞትን ቅኝ-ግዛት ድል |
---|
4067 | የተቀዳጀበት ዕለት እሑድ ስለነበረ፣ የትንሣኤ |
---|
4068 | በዓል ከእሑድ ውጪ እንዳይሆን ተደረገ፡፡ |
---|
4069 | በዕለተ ኀሙስ ግን ሁለት የማይታለፉ ተግባራትን |
---|
4070 | አከናወነ፡፡ የመጀመሪያው ወደ ተራራው ጫፍ ወጥቶ |
---|
4071 | ያደረገው ጸሎት ነው፡፡ ደም እንደላብ እየወረደው |
---|
4072 | በተመስጦ ሲጸልይና ሲተጋ ሳለ፣ ሦስቱ ነብያት ነብዩ |
---|
4073 | ሄኖክ፣ ነብዩ ሙሴ፣ እና ነብዩ ኤልያስ |
---|
4074 | የሰማየ-ሰማያትን አድማስ ጥሰው ከተፍ አሉ፡፡ |
---|
4075 | እንዲጸናም አዘዙት፡፡ የእግዚአብሔርም ድምጽ |
---|
4076 | እያስገመገመ መጣ፡፡ ፈጣሪያችን መጽናናትንም |
---|
4077 | ለዓለም ላከ፡፡ ከተራራው ከወረዱ በኋላ |
---|
4078 | የመጨረሻውን ራት ለመብላት ሄዱ፡፡ በዚህም ምሽት |
---|
4079 | ወቅት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ |
---|
4080 | እንዲህ አላቸው፡፡ “ነገ በመልዕልተ መስቀል ላይ |
---|
4081 | የሚፈተተው ሥጋዬ እና የሚፈሰውም ደሜ ይህ ነው! |
---|
4082 | ” ስለዚህም፣ በምሴተ-ኀሙስ ሥጋውን-በስንዴ፣ |
---|
4083 | ደሙንም-በወይን አምሳል አድርጎ ለደቀ መዛሙርቱ |
---|
4084 | የሠጠበት ምሽት ነው፡፡ ከዚህም ሌላ የደቀ |
---|
4085 | መዛሙርቱን እግር ዝቅ ብሎ በትህትና ያጠበበትም |
---|
4086 | ሰዓት ነው፡፡ እናንተም ለባልንጀሮቻችሁ |
---|
4087 | እንደዚህ አድርጉላቸው! |
---|
4088 | ብሎም ያዘዘው በዚሁ ጊዜ ነበር፡፡ የጌታንም |
---|
4089 | አርዓያነት በመከተል የኢትዮጵያ ተዋሕዶ |
---|
4090 | ቤተ-ክርስቲያን ምእመናን ዕለተ-ኀሙስን ጸሎት |
---|
4091 | በማድረግና የጌታንም ራት ለማሰብ ተብሎ |
---|
4092 | የሚዘጋጀውን ጉልባን በመመገብ ታከብረዋለች፡፡ |
---|
4093 | ከዚህም የመጨረሳ ራጽ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ |
---|
4094 | ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ እስከሚነሳበት ለእሑድ |
---|
4095 | አጥቢያ ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ድረስ ምእመናን ምንም |
---|
4096 | ነገር ከመመገብ ይታቀባሉ፤ ይጾማሉ፡፡ |
---|
4097 | የአዱዋውን ድል የተጎናፀፍንበት ዕለት፣ |
---|
4098 | በአለማችን ላይ ከተከሰቱት 15ቱ ታላላቅ ቀናት |
---|
4099 | መካከል የምናስቀምጠው ነው፡፡ በአዲስጉዳይ |
---|
4100 | መጽሔት ላይ 20120615 |
---|
4101 | በሁለት ተከታታይ መጣጥፎች እንደገለጽኩት፣ |
---|
4102 | የሰውን ልጆች ሰብዓዊ ክብርና የመንፈስ ሙላት |
---|
4103 | ላቅ በማድረግ ከሚወሱትከሚጠቀሱት ቀናት መካከል |
---|
4104 | አንዱ፣ “የአዱዋው ድል” ነው፡፡ የድሉ አብነትተምሳሌት፣ |
---|
4105 | ብሎም የዘር-መድሎን በመፈወስ ሃይሉና |
---|
4106 | የእኩልነትን አዋጅ በማወጅ አቅሙ አዱዋን |
---|
4107 | የሚስተካከል የለም፡፡ ድሉ፣ የስልጡኗ |
---|
4108 | አውሮፓንና የኋላ-ቀሯን አፍሪካ ጦርነት ነው |
---|
4109 | የአሸናፊዎች አሸናፊ መለያም ነው፡፡ አንዳንድ |
---|
4110 | ተንታኞች ደግሞ አልፈው-ተርፈው “ የጥቁሮችና |
---|
4111 | የነጮች ፍልሚያ” አድርገው ተመልክተውታል፡፡ |
---|
4112 | የሃይማኖትን ታሪክ አጥኚ የሆኑት ምሁራን |
---|
4113 | በበኩላቸው፣ የካቶሊካዊቷ ሮማና |
---|
4114 | የኦርቶዶክሳዊቷ ኢትዮጵያ ፍልሚያ አድርገው |
---|
4115 | አስበውታል፡፡ እርግጥ ነው፣ የጊዮርጊስ ጽላትታቦትና |
---|
4116 | አቡኑና እጨጌውም በጦርነቱ ሥፍራ ነበሩ፡፡ በሌላ |
---|
4117 | በኩል፣ በአድዋው ጦርነት ወቅትና ከአርባ ዓመታት |
---|
4118 | በኋላ በተደረገው የአምስት ዓመቱ የወረራም ዘመን |
---|
4119 | ጅማሮ ላይ የሮማ ሊቃነ-ጳጳሳት በአደባባይ |
---|
4120 | ተገኝተው የፋሺስትን ጦር በካቶሊክ |
---|
4121 | ቤተ-ክርስቲያን ስም ባርከው ልከዋል፡፡ በመሆኑም፣ |
---|
4122 | ጦርነቱ የጊዮርጊስ ጽላትታቦት ተሸክመው |
---|
4123 | የዘመቱት “ኦርቶዶክሳዊያን” እና |
---|
4124 | በሊቀ-ጳጳሳቶቻቸው ቡራኬ አገር እንዲያቀኑ |
---|
4125 | ተባርከው የተሸኙት “ኮተሊኮች ጦርነት” ሆነ፡፡ |
---|
4126 | ውጤቱም ለኦርቶዶክሳውያኑ ያደላ ሆነ፡፡ |
---|
4127 | የአዱዋ ጦርነት መንስኤ የታወቀው የውጫሌ ውል |
---|
4128 | ነው፡፡ ውጫሌ በአንባሰልና በየጁ መካከል |
---|
4129 | የሚገኝ፣ ለሐይቅ እስጢፋኖስ ቀረብ ያለ ቦታ ስም |
---|
4130 | ነው፡፡ ይህ ስምምነት ሃያ አንቀፆች ያሉት ሲሆን፣ |
---|
4131 | በሚያዝያ 25 ቀን 1881ዓም ተፈረመ፡፡ ለውዝግቡም |
---|
4132 | ጉልሁን ድርሻ የሚወስደው “አንቀጽ 17” የተባለው |
---|
4133 | አንቀጽ ነበር፡፡ ውሉን ከፈረንሳይኛ ወደ አማርኛ |
---|
4134 | የተረጎሙት ወይም የአማርኛውን ዘር ያረቀቁት |
---|
4135 | ሰው፣ ግራዝማች ዮሴፍ ንጉሤ ይባላሉ፡፡ |
---|
4136 | የጣሊያንኛውንም ቅጂ ያሰናዳው አንቶንሌ ነበር፡፡ |
---|
4137 | አንቶንሌ ከአስር ዓመታት በላይ አንኮበርና |
---|
4138 | በእንጦጦ አብያተ-መንግሥታት አካባቢ ስለኖረ |
---|
4139 | አማርኛን አቀላጥፎ ይናገራል፡፡ ስለሆነም |
---|
4140 | የሕጋዊ ዘይቤና አገባብ ያላቸውን ቃላትና |
---|
4141 | ፍቺዎቻቸውንም አብጠርጥሮ እስከማወቅም ደርሶ |
---|
4142 | ነበር፡፡ በዚህም እውቀቱ ተጠቅሞ በአማርኛና |
---|
4143 | በጣሊያንኛ የተለያዩ ትርጓሜዎች ያሉትን አንቀጽ |
---|
4144 | 17ን አሰናዳ፡፡ የአማርኛው እንዲህ ይላል፤ “የኢትዮጵያ |
---|
4145 | መንግሥት ከአውሮፓ መንግሥታት ጋር መገናኘት |
---|
4146 | ከፈለገ የኢጣሊያንን መንግሥት አገልግሎት |
---|
4147 | ሊጠቀም ይችላል፤ ” ሲል-የጣሊያንኛው ቅጂ ደግሞ |
---|
4148 | “የኢትዮጵያ መንግሥት ከአውሮፓ መንግሥታት ጋር |
---|
4149 | መገናኘት ከፈለገ የኢጣሊያንን መንግሥት በኩል |
---|
4150 | ይገለገላል፤ ” ይላል፡፡ |
---|
4151 | በአዱዋው ጦርነት ዋዜማ ላይ ከሰኔ 1885 እስከ |
---|
4152 | ጥቅምት 1888ዓም ድረስ ኢትዮጵያና ጣሊያን |
---|
4153 | በየፊናቸው ዝግጅቶቻቸውን ሲያድርጉ ከረሙ፡፡ |
---|
4154 | በጣሊያን በኩል የተለመደውን ተንኮልና |
---|
4155 | ማጭበርበር ቀጠለ፡፡ ዋነኛው ተንኮል የከብት |
---|
4156 | በሽታን ወደኢትዮጵያ ማስገባት ነበር፡፡ በዚህም |
---|
4157 | ሰበብ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ከብቶች አለቁ፡፡ |
---|
4158 | ገበሬው ለእርሻ የሚጠቀምባቸው በሮችም አለቁ፡፡ |
---|
4159 | በመሆኑም፣ ዋነኛው የእርሻ ግብዓት በበሽታው |
---|
4160 | በመጠቃቱ፣ የገበሬው ምርታማነት እጅግ |
---|
4161 | አሽቆለቆለ፡፡ ረሃብና ጠኔ በመላ ሀገሪቱ |
---|
4162 | ተንሰራፋ፡፡ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊ ቀውስ |
---|
4163 | በኢትዮጵያ ምድር ተከሰተ፡፡ አዝማሪው እንዲህ |
---|
4164 | ሲል አዜመ፤ “የበሬዎቹ ስም ጠፍብኝ ነበረ፤ |
---|
4165 | አሁንስ ባስታውስ ከብት ዓለም ነበረ፡፡” አለ፡፡ |
---|
4166 | እጅግ የታወቀው “ሞጣ ቀራኒዮ ምነው አይታረስ፤ |
---|
4167 | በሬሳ ላይ መጣሁ፣ ከዚህ እስከዚያ ድረስ፡፡”ም |
---|
4168 | የተባለው በዚያ ወቅት ነበር፡፡ በዚያ ዘመን |
---|
4169 | ያለቁትን ኢትዮጵያውያን በተመለከተ ፀሐፌ |
---|
4170 | ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ እንዲህ ብለው ነበር፡፡ “ይኼ |
---|
4171 | ዘመን የእግዚአብሔር መዓት ከሰማይ የወረደበት” |
---|
4172 | ዘመን ነው ብለውታል፡፡ ይህንን ዘመን ሕዝቡ፣ “የክፉ |
---|
4173 | ቀን” እያለ ሲጠራው፣ ሰብዓዊ ቀውሱ የትየሌሌ |
---|
4174 | ነበር፡፡ ገጣሚው እንዲህ ሲል ገልፆታል፤ |
---|
4175 | በዚህ ወቅት ነበር የሞጃ ቤተሰብ ግንባር ቀደም |
---|
4176 | መሪ የነበሩት ደጃች ገርማሜ ለክፉ ቀን ብለው |
---|
4177 | ያከማቹትን እህልና የዘር ሰብል ለሕዝቡ በነፃ |
---|
4178 | የደሉት፡፡ በትውልድ አጥቢያቸው የነበሩትም |
---|
4179 | አለቃ ገብረሃናም ፍትሐ ነገሥቱ በሚያዘው |
---|
4180 | መሠረት፣ ቤተ-ክርስቲያኗ ያከማቸችውን እህልና |
---|
4181 | ገንዘብ አውጥተው ለምዕመናኑ ያደሉት በዚህ ወቅት |
---|
4182 | ነበር፡፡ የደሰው ቀውስና በኢትዮጵያ ንጉሠ |
---|
4183 | ነገሥት መንግሥት ጠቅላላ አቋም ላይ የፈጠረው |
---|
4184 | ጫና እጅግ መራራ ነበር፡፡ ነገር ግን በንጉሠ |
---|
4185 | ነገሥቱ ቆራጥ አመራርና በነበሯቸው ቆፍጣና |
---|
4186 | ባለሟሎች ብርቱ ትጋት 1886 እና 87ዓም እንዳያልፉት |
---|
4187 | የለምና አለፈ፡፡ ጣሊያንም በነዚህ ሁለት ዓመታት |
---|
4188 | ውስጥ እንደፍልፈል እየተሳበ ከመረብ ምላሽ |
---|
4189 | ወደሰሜንና ደቡብ ትግራይ አቅጣጫ መስፋፋት ጀመረ፡፡ |
---|
4190 | ይህንን ዘመን በአኮኖሚም ሆነ በወታደራዊ |
---|
4191 | ጥንካሬያችን እጅግ የተፈተንበት ጊዜ ነበር፡፡ |
---|
4192 | ከዚህ ዘመን ጋር የሚስተካከሉ ታሪካዊ ወቅቶች |
---|
4193 | ካሉም የአህመድ ግራኝ ዘመንና የ1928-1933ዓም |
---|
4194 | የነበረው የወረራ ዘመናት ናቸው፡፡ |
---|
4195 | ያም ሆኖ፣ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል እልህ |
---|
4196 | አስጨራሽ ትግልና የአደጋ መከላከል ሥራ ሲከናወን |
---|
4197 | ቆየ፡፡ በመሆኑም፣ ያለማንም ወዳጅ አገር ርዳታና |
---|
4198 | ምጽዋት የሞተው ሞቶ፣ ያለቀውም ከብትና እንሰሳት |
---|
4199 | ሁሉ በየፈፋው ቀርተው በ1887ዓም የበረከት ተስፋ |
---|
4200 | ፈነጠቀ፡፡ በሚያዝያ 1887ዓም ንጉሠ ነገሥቱ |
---|
4201 | ራሳቸው ዶማና አካፋ ይዘው ለበልግ እርሻ ወጡ፡፡ |
---|
4202 | ባለሟሎቻቸውና መሳፍንቱም የእረሳቸውን |
---|
4203 | አርዓያነት ተከተሉ፡፡ በ1887ዓም ገበሬው አረሰ፤ |
---|
4204 | ነጋዴው ነገደ፤ ሸማኔውም ሸመነ፤ ቀጥቃጩም |
---|
4205 | ብረቱን አዘበጠ፤ ወታደሩም ወኔው ተንተገተገ፡፡ |
---|
4206 | የኢትዮጵያውያን የአትንኩኝ ባይነት መንፈስ |
---|
4207 | እንደገና ታደሰ፡፡ “ክፉ ቀን” ኢትዮጵየውያንን |
---|
4208 | ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ |
---|
4209 | አንድ አደረጋቸው፡፡ የጣሊያን መንግሥት |
---|
4210 | ሊጠቀመው የሞከረውን ያረጀና ያፈጀ የሮማውያን |
---|
4211 | ከፋፍለህ-ግዛ ስልት መልበስ ተጀመረ፡፡ ለዚህ |
---|
4212 | ደግሞ የግንባር ቀደምነቱን ሚና የተጫወቱት የአፄ |
---|
4213 | ዮሐንስ ልጅ ራስ መንገሻ ዮሐንስ ናቸው፡፡ ቀጥ |
---|
4214 | ብለው አዲስ አበባ አፄ ምኒልክ ዘንድ መጥተው |
---|
4215 | በብሔራዊ ጥቅምና በሉዓላዊነት ጉዳይ ላይ ወዛና |
---|
4216 | ፈዛዛ እንደማያሳዩ አረጋገጡ፡፡ ቪቫ ራስ |
---|
4217 | መንገሻ! |
---|
4218 | ቪቫ-ቪቫ! |
---|
4219 | |
---|
4220 | ሌላም መታወስ ያለበት ነጥብ አለ፡፡ የአድዋን |
---|
4221 | ድል ተከትሎ ስለመጣው የኢትዮጵያ ወሰን ጉዳይ |
---|
4222 | ነው፡፡ በግንቦት 1889ዓም ጣሊያኖቹ ከአፄ ምኒልክ |
---|
4223 | ጋር ስለወሰን ጉዳይ እንዲነጋገር ኔራዚኒ |
---|
4224 | የተባለውን መልዕከተኛ ላኩት፡፡ አፄ ምኒልክ |
---|
4225 | ራሳቸው፣ በአንድ ካርታ ላይ የኢትዮጵያን ወሰን |
---|
4226 | አስመልክተው መስመር አሰመሩና ማስመሩም ላይ |
---|
4227 | ማኅተማቸውን አድርገውበት ሲያበቁ፣ “የኢትዮጵያ |
---|
4228 | ወሰን ከዚህ እስከዚህ ድረስ ነው፤” ብለው |
---|
4229 | ለኔራዚኒ ሰጡት፡፡ ከሁለት ወራት በኋላም |
---|
4230 | የጣሊያን መንግሥት የአፄ ምኒልክን የወሰን ካርታ |
---|
4231 | እንደተቀበለው አስታወቀ፡፡ ሆኖም፣ አፄ ምኒልክ |
---|
4232 | አንድ ትልቅ ስኅተት ሠሩ፡፡ ለኔራዚኒ ካርታውን |
---|
4233 | ሲሠጡት ለራሳቸው ቅጂ አላስቀሩም ነበር መክሸፍ |
---|
4234 | እንደኢትዮጵያ ታሪክ ፤ ገጽ 148፡፡ ከዚህም ጊዜ |
---|
4235 | ጀምሮ እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ ወሰን |
---|
4236 | በሰሜን-ከኤርትራ፣ በምስራቅ ከሶማሊያ እና |
---|
4237 | በምዕራብም ከሱዳን ጋር እንደላስቲክ እንዳንዴ |
---|
4238 | ሲሳብ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሲሰበሰብ አንድ መቶ አስራ |
---|
4239 | አምስት አመታት ተቆጠሩ፡፡ |
---|
4240 | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ በ1999 ዓም |
---|
4241 | ባሳተመውና፣ ፊሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም |
---|
4242 | “የሕይወቴ ታሪክኦቶባዮግራፊ ” ብለው በጻፉት |
---|
4243 | መጽሐፋቸው በገጽ-73 ላይ እንደገለጹት፣ “ራስ |
---|
4244 | መኮንንና አፄ ምኒልክ በዘመናቸው የሠሩት ሥራ |
---|
4245 | የሚደነቅ ነው፡፡ ነገር ግን፤ ስህተታቸውን |
---|
4246 | አውሮፓ ለትምህርት ከሔድኩ በኋላ እየገመትኩት |
---|
4247 | መገረሜ አልቀረም፡፡ ይሁን እንጂ፣ የዚያን ጊዜ |
---|
4248 | ዕውቀትና ኃይል በማነሱ ይቅርታ ሊደረግላቸው |
---|
4249 | የተገባ ነው፡፡ እነሱ በደከሙበት ሥራ ብዙ |
---|
4250 | ተጠቅመናል፡፡ በስህተታቸውም አደጋ |
---|
4251 | ተቀብለንበታል፡፡ …የጣሊያን መንግሥት በዐዱዋ |
---|
4252 | ጊዜ ዕውቀቱም ኃይሉም ትንሽ ነበር፡፡ …በእኛ |
---|
4253 | ስህተት አገር-በጁ እንደሆነ ስለቀረ ኤርትራን |
---|
4254 | ማለታቸው ነው፤ ሃምሳ ዓመታት ያህል ቆይቶ |
---|
4255 | ተሰናዳና አጠቃን፤… |
---|
4256 | ” ሲሉ እርር ድብን ይላሉ፡፡ ከፍ ብለውም፣ “ዐዱዋ |
---|
4257 | ላይ ያን ያህል ሰዎች ተላለቁና፣ ጣሊያን |
---|
4258 | የወሰደብንን አገር ሳናስለቅቅ ሄድን፡፡…የድሉን |
---|
4259 | ዋጋ ዐዱዋ ከራስ መኮንን ጋር በዘመትኩ ጊዜ |
---|
4260 | ለመገመቻ የሚሆን ዕውቀት አልነበረኝም፡፡ ኋላ፣ |
---|
4261 | በአውሮፓ መማር ከጀመርኩ በኋላ ግን |
---|
4262 | እያስታወስኩት እንደ እሳት ያቃጥለኝ ጀመር፡፡” |
---|
4263 | እያሉ ስለዐዱዋ ድልና ጥሎት ስላለፈው ጠባሳ |
---|
4264 | ይገልጻሉ፡፡ |
---|
4265 | ከዚህ ቀደም የፃፍኩት ቢሆንም፣ በውስጥም ሆነ |
---|
4266 | በውጪ የምኒልክን ያህል መስፈሬ-ግርማ የተጎናጸፈ |
---|
4267 | መሪ የለም፡፡ የፈረንጅን ጦር በአዱዋ ጦር ሜዳ |
---|
4268 | ላይ ድል መትቶ፣ ከፈረንጅ መንግሥት ጋር |
---|
4269 | በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የዕርቅና የሰላም ውል |
---|
4270 | የተዋዋለ አፍሪካዊ መሪ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ብቻ |
---|
4271 | ናቸው፡፡ በፖለቲካና በዲፕሎማሲ ጥበብም |
---|
4272 | ያስመዘገቡት ድል ከአዱዋው ድል ያልተናነሰ ነው፡፡ |
---|
4273 | አራቱ የአውሮፓ ኃያላን ጣልያን፣ ፈረንሳይ፣ |
---|
4274 | ጀርመንና እንግሊዝ ኢትዮጵያን ሊቀራመቷት |
---|
4275 | አሰፍስፈው በነበረበት በዚያ ቀውጢ ወቅት፣ |
---|
4276 | ከቅኝ-ግዛት ቅርምት የታደጋት የአዱዋው ድል ብቻ |
---|
4277 | አይደለም፤ የንጉሡ የዲፕሎማሲና የፖለቲካም |
---|
4278 | ጥበብ ነው፡፡ አንዱን በማባበል፤ ሌላውን |
---|
4279 | በማስፈራራት፤ የአንዱን የጥቅም ዝንባሌ አጢኖ |
---|
4280 | ከሌላው ግብዝ ጋር በማጋጨት እርስ-በርስ |
---|
4281 | እንዲፋጠጡ በማድረግ የአራቱንም ኮሎኒያሊስቶች |
---|
4282 | ፖሊሲ እንዳይስማማ አድርገውታል፡፡ ዘንድሮም |
---|
4283 | ደግመን፣ ቪቫ ኢትዮጵያ! |
---|
4284 | ቪቫ ምኒልክ! |
---|
4285 | ልንል እንወደለን፡፡…መልካም የአዱዋ የድል |
---|
4286 | በዓል ይሁንልን፡፡ |
---|
4287 | በ አዲስጉዳይ መጽሔት፣ በቅጽ 8 ቁጥር 205፣ ቅዳሜ |
---|
4288 | የካቲት 22፣ 2006 ዓም ዕት ም ላይ የወጣ ነው፡፡ |
---|
4289 | የኢትዮጵያና የአፍሪካ አኅጉር መናገሻ ከተማ |
---|
4290 | በሆነችው በአዲስ አበባ ውስጥ ካሉት ሃውልቶች |
---|
4291 | መካከል፣ አምስቱ በኢትዮጵያና በኢጣሊያን |
---|
4292 | መካከል በ1886ዓም እና በ1928-1933ዓም ለተደረጉት |
---|
4293 | ጦርነቶች የድልና የግፍ መታሰቢያ የታነጹ ናቸው፡፡ |
---|
4294 | አራዳ ጊዮርጊስ የሚገኘው “የአዱዋን ድል” |
---|
4295 | የምንዘክርበትና አራት ኪሎ አደባባይ ላይ የቆመው |
---|
4296 | “የሚያዝያ 27ን የነፃነትና የድል በዓል” |
---|
4297 | ለመዘከር የቆሙ ሁለት ሃውልቶች ናቸው፡፡ ከዚህም |
---|
4298 | ሌላ ለገሀር የሚገኘው “የይሁዳ አንበሳ” ሃውልት |
---|
4299 | ደግሞ በፋሺስት ኢጣሊያን በ1928ዓም ዘርፎ ተወስዶ |
---|
4300 | የነበረና፣ በጥቅምት 231955ዓም እንደገና ተመልሶ |
---|
4301 | የቆመ ነው፡፡ አሁን በባቡር መስመር ግንባታ |
---|
4302 | ሰበብ የተነሳውና በአምስት ኪሎ ብሔራዊ ሙዚየም |
---|
4303 | ውስጥ የቆመው የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሃውልትም |
---|
4304 | አራተኛው ማሳያ ነው፡፡ አምስተኛውና በቁመት |
---|
4305 | ከሁሉም ጠሚበልጠው ደግሞ፣ በ1951ዓም |
---|
4306 | በዩጎዝሎቫያው ፕሬዝዳንት ማርሻል ዴኒስ ቲቶ ልዩ |
---|
4307 | ድጋፍ እንደገና የቆመው የስድስት ኪሎው “የየካቲት |
---|
4308 | 12ቱ ሰማዕታት” መታሰቢያ ሃውልት ነው፡፡ ሁለት |
---|
4309 | የድል ማብሰሪያ ሃውልቶች፣ እና ሦስት የመከራና |
---|
4310 | የእልቂት መዘከሪያ ሃውልቶች ቆመዋል፡፡ በዛሬው |
---|
4311 | መጣጥፋችንም ስለዚህ ስለአምስተኛው ሃውልትና |
---|
4312 | ሊዘክራቸው ስለቆመው በመቶ ሺዎች ሲለሚቆጠሩት |
---|
4313 | ሰማዕታት ይሆናል፤ መልካም ንባብ |
---|
4314 | እንደሚሆንላችሁ እንመኛለን፡፡ |
---|
4315 | የካቲት 12 ቀን 1929ዓም የዋለው በዕለተ ዓርብ ነበር፡፡ |
---|
4316 | ሩዶልፎ ግራዚያኒ፣ የአዲስ አበባ ሕዝብ ረፋድ 4፡00 |
---|
4317 | ሰዓት ላይ፣ ከቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ መልስ |
---|
4318 | በገነተ-ልዑል ቤተ መንግሥት ፊት-ለፊት የዛሬው |
---|
4319 | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6ኪሎ ካምፓስ ፏፏቴው |
---|
4320 | ጋር ነው፤ እንዲሰበሰቡ አዘዘ፡፡ ለነዲያንና |
---|
4321 | ለችግረኞችም ለእያንዳንዳቸው ሁለት-ሁለት ሊሬ |
---|
4322 | እንደሚሰጥ ጭምር አስለፈፈ፡፡ ነገር ግን፣ “ልክ |
---|
4323 | በ4፡00 ሰዓት ይጀምራል” የተባለው ፕሮግራም እስከ |
---|
4324 | 4፡55 ድረስ ሳይጀመር ቀረ፡፡ ሰበቡም የግብፃዊው |
---|
4325 | አቡን፣ አቡነ ቄርሎስ፣ “ታምሜያለሁ! |
---|
4326 | ” ብሎ በመቅረቱበመዘግየቱ የተነሳ ነበር፡፡ |
---|
4327 | እስኪመጣም ድረስ የዕለቱ መርሃ-ግበር ለአንድ |
---|
4328 | ሰዓት ያህል ዘገየ፡፡ ወታደሮች ተላኩና አበኑ |
---|
4329 | ልክ 4፡55 ሲሆን ቤተ መንግሥት ደረሰ፡፡ ወንበር |
---|
4330 | መጣለትና ከግራዚያኒ በስተቀኝ በኩል፣ |
---|
4331 | ከከፍተኛዎቹ የፋሺስት ባለስልጣናትም ጎን |
---|
4332 | ተቀመጠ፡፡ ከግራዚያኒም በስተግራ በኩል ጄኔራል |
---|
4333 | ጋሪባልዲ፣ ደጃዝማች ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ የአፄ |
---|
4334 | ዮሐንስ የልጅ-ልጅ፣ ራስ ኃይሉየጎጃሙ ንጉስ |
---|
4335 | ተክለ ሃይማኖት ልጅ እና ከሌሎች ባንዶችም ጋር |
---|
4336 | ተጎልቶ ነበር፡፡ ልክ 5፡00 ሲል ግራዚያኒ ሻኛው |
---|
4337 | እንዳበጠ ኮርማ ቁና-ቁና እየተነፈሰ |
---|
4338 | ኢትዮጵያውያንን ያበሻቅጥ ጀመር፡፡ “ይኼው |
---|
4339 | አለሁ! |
---|
4340 | |
---|
4341 | ሞቷል እያላችሁ የምታወሩትና የምታስወሩት ኹሉ |
---|
4342 | ከንቱ ሟርት ነው፡፡” እያለ የኢትዮጵያን ሕዝብ |
---|
4343 | በገዛ አገሩና በገዛ መሬቱ ላይ ያዋርደው ጀመር፡፡ |
---|
4344 | ግራዚያኒና ተባባሪዎቹ የነበሩበት ቦታ ወደ ራስ |
---|
4345 | መኮንን አዳራሽ መግቢያ በር ላይ ያለው-የቤተ |
---|
4346 | መንግሥቱ በረንዳ ላይ እንደነበር ልብ ይሏል፡፡ |
---|
4347 | ልክ 5፡15 ሰዓት ገደማ ሲሆን አብራሃ ደቦጭና ሞገስ |
---|
4348 | አስገዶም የተባሉት ሁለት የኤርትራ ክፍለ-ሀገር |
---|
4349 | ተወላጆች ከበረንዳው በላይ ባለው ፎቅ ላይግራዚያኒ |
---|
4350 | ከቆመበት ሥፍራ ላይ ጥቁር ሸሚዝ ፋሺስቶች |
---|
4351 | ለባንዶች ያለብሱት የነበረውን ወታደራዊየአስካሪስ |
---|
4352 | ልብስ ለብሰው፣ ኩታቸውን ተከናንበው ታዩ፡፡ |
---|
4353 | ዓይኖቻቸው በንቃት ይንተገተጋሉ፡፡ ልክ 5፡30 |
---|
4354 | ሲሆንም ለነዲያን ምጽዋት መሠጠት ተጀመረ፡፡ |
---|
4355 | በሥፍራው ከሦስት ሺህ ሁለት መቶ 3,200 በላይ |
---|
4356 | ነዲያን ተሰብስበው ነበር፡፡ እንዲሁም |
---|
4357 | ግብር-ሊበሉ የመጡ በርካታ የአዲስ አበባ |
---|
4358 | ነዋሪዎችም ግራዚያኒና ግብረ-አበሮቹ ከቆሙበት |
---|
4359 | ስፍራ በአሥር ወይም አሥራ ሁለት ሜትር ርቀት ላይ |
---|
4360 | ከበው ቆመዋል፡፡ ከሰዎቹም ፈንጠር ብለው ከዘጠና |
---|
4361 | የማያንሱ መትረየሳቸውን የደገኑ ሶላቶዎችና |
---|
4362 | አስካሪዎች በተጠንቀቅ ቆመዋል፡፡ ነዲያኑን |
---|
4363 | ከበረንዳው አካባቢ ራቅ እንዲሉ ይገፏቸው ጀመር፡፡ |
---|
4364 | ጫጫታና ውካታው ከፍ ብሎም ለአስር ደቂቃዎች |
---|
4365 | ያህል ተሰማ፡፡ |
---|
4366 | ነገር ግን፣ ኢያን ካምፔል ; “ |
---|
4367 | ” ብሎ በ2003ዓም ባሳተመው መጽሐፉ ውስጥ |
---|
4368 | እንደዘገበልን ከሆነ፣ በግምት ከ5፡40 እስከ 5፡45 |
---|
4369 | ድረስ ባሉት አምስት ደቂቃዎች ውስጥ ተከታትለው |
---|
4370 | ቦንቦች እነአብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም |
---|
4371 | ካሉበት ደርብ ላይ ቁልቀል ተወረወሩ፡፡ |
---|
4372 | የመጀመሪያው ቦንብ እንደተመረወረ፣ ብዙዎቹ |
---|
4373 | ታዳሚዎች ለስብሰባው ማድመቂያ መድፍ የተተኮሰ |
---|
4374 | ነበር-የመሰላቸው፡፡ ሁለተኛው ሲወረወር ግን፣ |
---|
4375 | አቡነ ቄርሎስና ግራዚያኒ መሬት ያዙ፡፡ |
---|
4376 | በስተ-ግራ በኩልም ያሉት ሁለት ጥበቃዎች |
---|
4377 | ወዲያውኑ ሞቱ፡፡ ሦስተኛውም ሲወረመር፣ |
---|
4378 | ግራዚያኒ ወደ ቤተ መንግሥቱ ሊገባ ፊቱን አዙሮ |
---|
4379 | መሸምጠጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ሆኖም፣ የሦስተኛው |
---|
4380 | ቦንብ ፍንጣሪዎች አቆሠሉት፡፡ ዳኒሎ ብቢሪንዴሊ |
---|
4381 | የተባው የካሜራ ባለሙያም እየደማና እያቃሰተ |
---|
4382 | የነበረውን ግራዚያኒን ከወደቀበት አንስቶ፣ ከ5፡50 |
---|
4383 | እስከ 6፡00 ባሉት አስር ደቂቃዎች ውስጥ ወደ |
---|
4384 | መኪናው ከተተው፡፡ በፍጥነት ወደ “ኦስፒዳሌ |
---|
4385 | ኢታሊያኖ” “የጣሊያ ሆስፒታል” ለማለት ነው፤ |
---|
4386 | የዛሬው “ራስ ደስታ ሆስፒታል” መሆኑን ልብ |
---|
4387 | ይሏል፤ ወሰዱት፡፡ |
---|
4388 | ከየካቲት 12 ቀን 1929ዓም ከቀኑ 6፡00 ሰዓትም ጀምሮ |
---|
4389 | እስከ የካቲት 14 ቀን 1929 ዓም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት |
---|
4390 | ድረስ ከሰላሳ ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን በግፍ |
---|
4391 | ተፈጁ፡፡ የሚነገረው ቁጥር በአዲስ አበባ ብቻ |
---|
4392 | የተፈፀመውን ግድያ የሚያሳይ ብቻ ነው፡፡ በደብረ |
---|
4393 | ሊባኖስ ገድምና በዝቋላ አቦ የተረሸኑትም |
---|
4394 | መነኮሳትና ምዕመናን እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ በ1934ዓም |
---|
4395 | የመጀመሪያው የየካቲት 12ቱ ሰማዕታት መታሰቢያ |
---|
4396 | በዓል በተከበረበት ዕለት የወጣው የአዲስ ዘመን |
---|
4397 | ጋዜጣ ክስተቱን እንዲህ ሲል ነበር የዘገበው፤ “ያቺን |
---|
4398 | ቀን እናስባት፤ አንርሳት፡፡ የኢትዮጵያ |
---|
4399 | ሰማዕታት የክብር አክሊል የተቀበሉባትን፣ |
---|
4400 | ደማቸው እንደጎርፍ በግፍ የፈሰሰባትን፣ ሥጋቸው |
---|
4401 | እንደክትፎ የተከተፈባትን፣ አጥንታቸው |
---|
4402 | እንደገል የተከሰከሰባትን፣ ዕለተ-ዓርብን፣ |
---|
4403 | ያቺን ቀን አንርሳት! |
---|
4404 | |
---|
4405 | መቼም የዕለተ-ዓርብ መከራና ሃዘን ማለቂያ |
---|
4406 | የለውም! |
---|
4407 | አስቀድሞ፣ ንጹሑ ክርስቶስስ በዕለተ-ዓርብ በ33ዓም |
---|
4408 | አልነበር የተሰቀለው!? |
---|
4409 | የካቲት 121929ዓም ደግሞ ሁለተኛው የንጹኃን ደም |
---|
4410 | በከንቱ የፈሰሰበት ዕለት ኾነ፤” እያለ ይቀጥላል፡፡ |
---|
4411 | ይህ በእንዲህ ሳለም፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት |
---|
4412 | መንግሥት፣ በፋሺስት ኢጣሊያ ስላለቁት |
---|
4413 | ወገኖቻችንና ስለደም ካሳቸው በተመለከተ ጥያቄ |
---|
4414 | ማቅረብ የጀመረው ከ1936ዓም ወዲህ ነው፡፡ |
---|
4415 | ጥያቄውን የበለጠ ፖለቲካዊና ዓለማቀፋዊ ይዘት |
---|
4416 | እንዲኖረው አድርጎ፣ የሊግ ኦፍ ኔሽንስ |
---|
4417 | ወደተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተቀየረበት |
---|
4418 | የመጀመሪያው ዓመት ላይ፣ በ1938ዓም የኢትዮጵያ |
---|
4419 | መንግሥት ለመንግሥታቱ ማኅበር ሦስት ጥያቄዎችን |
---|
4420 | አቅርቦ ነበር፡፡ “አንደኛ፣ ለኢጣሊያ ፋሺስታዊ |
---|
4421 | መንግሥት ወረራ መነሻ የሆኑት ጥንታዊ |
---|
4422 | ክፍለ-ሀገሮች ኤርትራና ሱማሊያ፣ ለኢትዮጵያ |
---|
4423 | እንዲመለሱላት፤ ” የሚል ነበር፡፡ ሁለተኛ፣ “ለተቃጠሉት |
---|
4424 | አብያተ-ክርስቲያናት፣ ለተበረበሩትና |
---|
4425 | ለተዘረፉት ንዋየ-ቅዱሳት፣ ለተደመሰሰው |
---|
4426 | የኢትዮጵያ ህዝብ ሀብትና ንብረት፤ ከሁሉም በላይ |
---|
4427 | ደግሞ በግፍ ለተሰውት ከ750ሺህ በላይ ንጹኃን |
---|
4428 | ኢትዮጵያውያን ሕይወት፣ የኢጣሊያን መንግሥት |
---|
4429 | ካሳ እንዲከፍል ፤” የሚጠይቅ ነበር፡፡ ሦስተኛው |
---|
4430 | ጥያቄ ደግሞ፣ “በኢትዮጵያ ለተፈጸሙት ወንጀሎች |
---|
4431 | ኹሉ ዓብይ አርእስት ሆኖ የሚገመተው በግራዚያኒ |
---|
4432 | መሪነት የተፈፀመው የየካቲት 121929ኙ ዓም ዕልቂት፣ |
---|
4433 | ከማናቸውም የፋሺስት የግፍ ሥራዎች ኹሉ |
---|
4434 | ከፍተኝነትና ኢ-ሰብዓዊነት ስላለውም፣ ጭፍጨፋው |
---|
4435 | እንዲፈጸም ትዕዛዝ የሰጡት የጦር አዛዦችና |
---|
4436 | ግብረ-አበሮቻቸው በሙሉ፣ ፍርዳቸውን ግፉን |
---|
4437 | በሰሩበት ቦታ እንዲቀበሉና ግፉ |
---|
4438 | ስለተፈፀመባቸውም ወገኖቻችን የደም ካሳ |
---|
4439 | እንዲከፈል ፤” የሚጠይቅ ነበር፡፡ በኹሉምበሦስቱም |
---|
4440 | ጥያቄዎች ውስጥ ገኖ የሚታየው ጥያቄ፣ “የጥቁሮቹ |
---|
4441 | ሰማዕታት” ጩኸት ነው፡፡ |
---|
4442 | ሆኖም ግን፣ በሚያዝያ 191940ዓም ኢትዮጵያ ያ ን |
---|
4443 | ጊዜ፣ በምክትል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯ |
---|
4444 | በነበሩት-ክቡር አቶ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ |
---|
4445 | አማካይነት ያቀረበችው አቤቱታ ተቀባይነት |
---|
4446 | አግኝቶ ነበር፡፡ ይህንም ውሳኔ |
---|
4447 | እንደኔዘርላንድና ኢራን የመሳሰሉት አገሮች |
---|
4448 | በፓርላማዎቻቸው አቅርበው አጸድቀውታልም፡፡ |
---|
4449 | ነገር ግን፣ የኢጣሊያና የሮማንያ መንግሥታት |
---|
4450 | ባቀረቡት ይግባኝ መሠረት፣ ለመንግሥታቱ ዋና |
---|
4451 | ፀሐፊ ባስገቡት ማመልከቻ መሠረት፣ ጉዳዩ |
---|
4452 | እንደገና እንዲመረምር ተደረገ፡፡ ከዚያንም ጊዜ |
---|
4453 | ጀምሮ፣ እስካለንበት ዘመን ድረስ እንደተዳፈነ |
---|
4454 | ነው፡፡ ይባስም ብሎ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት፣ “ጭፍጨፋው |
---|
4455 | እንዲፈጸም ትዕዛዝ የሰጡት የጦር አዛዦችና |
---|
4456 | ግብረ-አበሮቻቸው በሞላ የጦር ወንጀሉን |
---|
4457 | በፈጸመበት ቦታሀገር ፍርዳቸውን መቀበል |
---|
4458 | ይገባቸዋል፤” ብሎ ያመለከተውን እግዚኦታ |
---|
4459 | ከቁብም ሳይቆጥሩ፣ ለዚያ የተኩላ ልጅ የሚላኑ |
---|
4460 | መስፍን ብለው ሃውልት አቆሙለት፡፡ ይህ አባዜ፣ |
---|
4461 | የነጩ ዓለም ለጥቁሮች ያለውን ከፍተኛ ንቀትና |
---|
4462 | መዘባበት የሚያሳብቅ ነው፡፡ መረሳት የሌለበት |
---|
4463 | ግዙፍ እውነት ከፊታችን ተገትሯል፡፡ እርሱም |
---|
4464 | የያንኪዎቹና የያፌታውያኑ ናላ፣ ለእኛ |
---|
4465 | ለካማውያን ወንድሞቹ ያለውን አሉታዊ አስተሳሰብ |
---|
4466 | ነው፡፡ ይህንን ሃሳብ በተከታዮቹ አንቀፆች |
---|
4467 | አማካይነት ላብራራው እወዳለኹ፡፡ |
---|
4468 | ነገር ግን፣ የቦሲኒያውና የሄርዞ-ጎቪኒያው ጉዳይ |
---|
4469 | ሲመጣ ሌላ ሽፋን ይሰጡታል፡፡ የሃይማኖት |
---|
4470 | መለያየት የፈጠረው ጣጣ እንደሆነ ሊሰብኩን |
---|
4471 | ይጣጣራሉ፡፡ አለያም ደግሞ የርዕዮተ-ዓለም |
---|
4472 | ግጭቶች ጣጣ ውጤት እንደተፈጠረ አድርገው |
---|
4473 | ሊያሳምኑን ይፍጨረጨራሉ፡፡ ይህ ዘረኛና |
---|
4474 | ከያፌታዊ ትምክህት የመነጨው አስተሳሰብ ነው፤ |
---|
4475 | በተለያየ ዘመን በከንቱ የተሰውትን ጥቋቁር |
---|
4476 | ሰማዕታት ደመ-ከልብ ያደረጋቸው፡፡ በየትም ቦታ |
---|
4477 | ጥቁሮች ለያፌታውያንና ለአንዳንድ ቡርዣ |
---|
4478 | ሴማውያን አሽከርና አገልጋይ ሆነው የምጽዓት ጊዜ |
---|
4479 | እንዲደርስ ይፈለጋል፡፡ ይህ ሊሆን የሚችልበት |
---|
4480 | መጠነኛ እድልም አለው፡፡ የካም ቤት ተከፋፍሎና |
---|
4481 | ተበታትኖ ነው ያለው፡፡ ታላቁ ንጉሠ ነገሥታችን |
---|
4482 | አፄ ኃይለ ሥላሴና እነአቶ ከተማ ይፍሩ |
---|
4483 | የተለሙትን አፍሪካንና መላውን የጥቁር ህዝብ |
---|
4484 | አስተባብረን እንዲረዳዳ ማድረግ ካልቻልን |
---|
4485 | ያፌታውያኑ እንደልባቸው ይፈነጩብናል፡፡ |
---|
4486 | አንዳንድ ሴማዊ ቡርዣዎችም፣ እንደባሪያ ፈንጋይ |
---|
4487 | እየሆኑ፣ ሴቶቻችንን ለጭን-ገረድነት፣ |
---|
4488 | ወንዶቻችንንም ለዘበኝነት ይዳርጓቸዋል፡፡ እንዳጋጣሚ |
---|
4489 | ሆኖ፣ በአሜሪካንም-ይህ ወር የጥቁሮች ወር ነው፡፡ |
---|
4490 | በአፍሪካ ደግሞ ትልቁ የጥቁር ህዝብ ድል |
---|
4491 | የተበሰረበት የአዱዋም ድል የሚከበረው በዚሁ ወር |
---|
4492 | ነው፡፡ በተጨማሪም ትልቁ የጥቁር ሕዝቦች |
---|
4493 | ኢ-ሰብዓዊ ጭፍጨፋም የተካሄደበት ወር ነው፡፡ |
---|
4494 | በመሆኑም፣ በመላው ዓለም ያሉትን ጥቁሮች፣ |
---|
4495 | በከንቱ ስለቀሩት “ጥቋቁር ሰማዕታት” ጋራ |
---|
4496 | ልንጮኽላቸው ይገባናል፡፡ |
---|
4497 | በሀገራችን የኖረ አባባል አለ፤ እንዲህ የሚል |
---|
4498 | ነው፣ “በእጅ ያለ ወርቅ ከመዳብ ይቆጠራል፤ |
---|
4499 | ወይም እኩል ነው፤” ይባላል፡፡ የባርነትን ዋጋ |
---|
4500 | ባንቀምሰው ኖሮ፣ የነፃነትን ዋጋና ጣዕምም |
---|
4501 | አናውቀውም ነበር፡፡ በነፃነት ደጃፍ መኖርን |
---|
4502 | የለመደ ሰው፣ ከባርነት ይልቅ ሞትን ይመርጣል፡፡ |
---|
4503 | ለኢትዮጵያውያንንና ለመላው የአፍሪካ ጥቁር |
---|
4504 | ህዝቦች የባርነትን ብርቱ ስቃይ ከሚያሳዩት |
---|
4505 | ቀኖችም አንዱ “የየካቲት 12ቱ የጥቋቁር ሰማዕታት” |
---|
4506 | በዓል ነው፡፡ ከሰባ ስምንት ዓመታት በፊት |
---|
4507 | በጥቁር አፍሪካውያን ላይ የተፈጸመው ግፍ ያዩት |
---|
4508 | ሰዎች እጅግ ነው የሚያንገፈግፋቸው፡፡ የብሔራዊ |
---|
4509 | ነፃነታችን ምልክት የሆነው ሰንደቅ ዓላማችን |
---|
4510 | በኢትዮጵያና በአፍሪካ አኅጉር መናገሻ ከተማ |
---|
4511 | በማይውለበለብብት በዚያ የባርነት ወቅት፣ |
---|
4512 | በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ እንኳን ከሰላሳ ሺህ በላ |
---|
4513 | ይ ዜጎች አልቀዋል፡፡ ሰንደቅ ዓላማችን በግፍ |
---|
4514 | ወርዶ የፋሺስት ባንዲራ ከተካው አስር ወር |
---|
4515 | እንኳን ሳይሞላው፣ በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ኃዘን |
---|
4516 | ሰፍኖ ነበር፡፡ ህዝቡ አቀርቅሮ መሄድ ጀምሯል፡፡ |
---|
4517 | ኩራት የለም! |
---|
4518 | እራትም አልነበረም፡፡ አለኝታ የለም፤ ገበያና |
---|
4519 | አደባባይም ወጥቶ በሰላም ለመመለስ ዋስትና |
---|
4520 | አልነበረም፡፡ |
---|
4521 | የጥቁር ህዝብ የድል-ብስራት ማወጃ የሆነችው |
---|
4522 | ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በባርነት ሥር ሆነው |
---|
4523 | እጅግ ተሳቀዋል፡፡ በባርነት ስር ያለ ህዝብ |
---|
4524 | ማናቸውም ነገር ሊደርስበት ይችላል፡፡ ቢታሰር፣ |
---|
4525 | ቢረገጥ፣ በሰደብ፣ ቢደበደብም ሆነ ቢገደል ለምን |
---|
4526 | ብሎ መጠየቅ አይችልም፡፡ ምክንያቱም፣ በባርነት |
---|
4527 | ቀንበር ሥር ያለ ህዝብ ማናቸውም መዓት |
---|
4528 | ይደርስበታላ! |
---|
4529 | በባርነት ሥር ያለ ህልውና በእርግጥ ምንም |
---|
4530 | ትርጉም የለውም፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያን በነፃነት |
---|
4531 | መኖር ሕይወታችን ነው፡፡ ኑሯችን ነው፡፡ |
---|
4532 | በነፃነት መሥራት፣ በነፃነት ማሰብ፣ በነፃነት |
---|
4533 | መማርና በነፃነት መብትን የማስከበር ልዩ |
---|
4534 | ትዕምርት አለን፡፡ ልዩ ባሕልም አለን፡፡ እነዚህ |
---|
4535 | ከሌሉ ሕይወታችን የለችም፡፡ “ያለነፃነት |
---|
4536 | የምንኖር ከሆንን፣ እንደሮቦት የምንንቀሳቀስ |
---|
4537 | ሕቁራን ፍጡሮች ነን፤” ማለት ነው፡፡ |
---|
4538 | ከዚህ ሕቁርነት ሰውሮን፣ የጥቁሮቹን ሰማዕታት |
---|
4539 | ደም ሕያው ለማድረግ ያብቃን! |
---|
4540 | |
---|
4541 | የኢትዮጵያ ወጣቶች በሦስት መስቀለኛ መንገዶች |
---|
4542 | ላይ ቆመዋል፡፡ የመጀመሪያው መንገድ ከባህልና |
---|
4543 | ከልማድ የተወረሰ ነው፡፡ ዘፈን፣ ቀረርቶና |
---|
4544 | ሽለላም አለው፡፡ አፋሩ፣ “ዳሀር ቦር ናሬ! |
---|
4545 | ” ይላል፡፡ “ግመሎቼና ከብቶቼ፣ እውጪ ማደር |
---|
4546 | ልማዳችሁ ነው፤ እኔም እንደናንተ ጠላቴን |
---|
4547 | ሳመነዥገው ደጅ-አድራለሁ! |
---|
4548 | ” እያለ ይዘፍናል፡፡ ኦሮሞውም፣ “አቢቹ ነጊያ |
---|
4549 | ነጊያ! |
---|
4550 | ” የሚል ዜማ አለው፡፡ የወንድሞችህን ገዳዮች |
---|
4551 | አሰቃይተህ እስከምትገላቸው ድረስ፣ እንቅፋትም |
---|
4552 | አይንካህ! |
---|
4553 | ድል-በድል ያድርግህም! |
---|
4554 | ” የሚል መልዕክት አለው፡፡ የአማርኛ ተናጋሪውም |
---|
4555 | ቢሆን፣ “ጥራኝ ደኑ! |
---|
4556 | ጥራኝ ዱሩ! |
---|
4557 | |
---|
4558 | ላንተም ይሻልሃል ብቻ ከማደሩ! |
---|
4559 | ” እያለ ይሸልላል፡፡ ይህ የሚሆነው እንግዲህ |
---|
4560 | ወጣቱ ያኮረፈ ጊዜ ነው፡፡ ምክንያቱ ሊለያይ |
---|
4561 | ይችላል፤ ነገር ግን፣ ወጣቱ ኩርፊያውን ለመግለጽ |
---|
4562 | የሚጠቀምበት ባህላዊ መንገድ “ሽፍትነትን” |
---|
4563 | ነበር፡፡ አብዛኞቹም ሽፍቶች በአካንዱራ በባህላዊ |
---|
4564 | የጦር ስልት የተካኑና የተፈጥሮ አደጋዎችን |
---|
4565 | መቋቋም የሚችል ተክለ-ሰውነት ነበራቸው ፡፡ |
---|
4566 | የቤተ-ክህነትም ሆነ የዘመናዊ ትምህርት የላቸውም፡፡ |
---|
4567 | ዛሬ ላይ፣ ይሄን ባህልና ልማድ ጠብቆ ለመሄድ |
---|
4568 | የሚያመች ነባራዊ ኹኔታ የለም፡፡ ደኖች |
---|
4569 | ተጨፍጭፈዋል፤ ተቃጥለዋልም፡፡ በሌላም በኩል፣ |
---|
4570 | የዘመናዊ ትምህርትና የዘመናዊ አኗኗር ዘይቤዎች |
---|
4571 | ወጣቱ ባህልና ልማዱን ተከትሎ እንዳይሄድ ደንቃራ |
---|
4572 | ሆነውበታል፡፡ |
---|
4573 | ስለሆነም፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች በሚ ሰ ባሰቡባቸው |
---|
4574 | የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ኮሌጆች፣ እንዲሁም |
---|
4575 | በሀገር ውስጥና በውጪም ሀገራት ጎዳናዎች ላይ |
---|
4576 | ተቃውሞአቸውን የማሰማት አማራጭን መጠቀም |
---|
4577 | ጀምረዋል፡፡ ነገሩ፣ በ19456 ዓም ከኮሪያ ዘመቻ |
---|
4578 | በተመለሱ የክብር ዘበኛ ወጣት መኮንኖችና በቀ |
---|
4579 | ኃሥ ዩኒቨርሲቲ-ኮሌጅ ተማሪዎች አማካይነት |
---|
4580 | እንደተጀመረም ይታወቃል፡፡ ዛሬ ላይ ግን፣ |
---|
4581 | ከኢትዮጵያ ዳር ድንበሮችም አልፎ በወጪ አገራት |
---|
4582 | በሚገኙ የአትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላትም ዘንድ |
---|
4583 | ተንሰራፍቷል፡፡ “ጥራኝ ደኑ! |
---|
4584 | ጥራኝ ዱሩ! |
---|
4585 | ” በሚለው ሽለላ ምትክ፣ “ጥራኝ ጎዳናው! |
---|
4586 | ጥራኝ መንገዱ! |
---|
4587 | ” ወደሚል ተሸጋግሯል፡፡ ለምን? |
---|
4588 | ከላይ እንደጠቀስነው፣ የደኑ መጨፍጨፍና መቃጠል፣ |
---|
4589 | የወጣቱ በዘመናዊ ትምህርት እያደገ መሄድ፣ |
---|
4590 | የዓለም አቀፉ ተጽዕኖ እያደገ መሄድ፣ የግለኝነት |
---|
4591 | ንቃተ-ህሊና መጎልበትና የተከታታይ ሥርዓቶች |
---|
4592 | ያሰረፁት ፍርሃት ቦቅቧቃነት- |
---|
4593 | ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ገጣሚው ኃይሉ ገብረ ዮሐንስን ከ1958-66ዓም |
---|
4594 | ድረስ፣ “ኧረ! |
---|
4595 | የወንድ ያለህ! |
---|
4596 | ” እያለ ያስጮኸው ይኼው የወንድየወኔ ዕጦት ጣጣ |
---|
4597 | ወጣቱ አካባቢ “ስላጣ” ነበር፡፡ ያም ሆኖ፣ |
---|
4598 | ዛሬ-ዛሬ፣ “ጥራኝ ጎዳናው! |
---|
4599 | ጥራኝ መንገዱ! |
---|
4600 | ” የሚለው የወጣቶች እንቢተኝነት፣ ከአረቦቹ |
---|
4601 | የፀደይ አብዮት በኋላ የሚጠበቅ ነው ፡፡ |
---|
4602 | በሦስተኝነት የሚመጣው አማራጭ የወጣቶች ብሔራዊ |
---|
4603 | እንቢተኝነት የሚገለጽበት መንገድ ደግሞ |
---|
4604 | ሽብርተኝነት ነው፡፡ ይህንን መንገድ ለመከተል |
---|
4605 | የሚያመች ነባራዊ ሁኔታ የለም የሚሉ በርካታ |
---|
4606 | ኢትዮጵያውያን አጋጥመውኛል፡፡ በግንባር |
---|
4607 | ቀደምትነት የሚመጡት ፕር መስፍን ወማርያም |
---|
4608 | ናቸው፡፡ የእርሳቸውን ንግግሮችም የሚጋሩ |
---|
4609 | በርካታ የግል መገናኛ ብዙኃን ፀሐፍትና |
---|
4610 | አዘጋጆችም አሉ፡፡ የገዢው ፓርቲ ባላጋራ |
---|
4611 | መሪዎችምተቀናቃኝ የፖለቲካ ማኅበሮችም ከፕር |
---|
4612 | መስፍን አባባል ጋር ይስማማሉ፡፡ “የገዢው ፓርቲ |
---|
4613 | መሪዎችና ካድሬዎች፣ ይኼንን ከኢትዮጵያውያን |
---|
4614 | ባህልና ልማድ ጋር የማይሄድ ቋንቋ የሚጠቀሙት |
---|
4615 | የተቃዋሚ አባላትንና የግል ጋዜጠኞችን ለማሰርና |
---|
4616 | ለማሸማቀቅ እንዲያመቻቸው ብለው ነው፤” ሲሉም |
---|
4617 | ይከራከራሉ፡፡ በእርግጠኝነትም፣ |
---|
4618 | የእነአንዱዓለም አራጌንና የርዮት ዓለሙን እስር |
---|
4619 | ከዚህ ጋር ያገናኙታል፡፡ በ198990 ላይ ተደርገው |
---|
4620 | የነበሩትንም የነዶር ታዬ ወሰማያትና የሌችንም |
---|
4621 | የፖለቲካና የሙያ ማህበራት መሪዎች የእስር ሂደት |
---|
4622 | ያወሳሉ፡፡ በብያኔውና በትርጓሜው ላይ |
---|
4623 | ብንስማማም-ባንስማማም “ሽብርተኝነት” |
---|
4624 | የኢትዮጵያ ወጣቶች ሊሳቡበት ከሚችሉበት |
---|
4625 | የእንቢተኝነት መንገዳቸው አ ን ዱ ነው፡፡ በእርግጥ! |
---|
4626 | አለ ወይስ የለም? |
---|
4627 | የሚለውን ክርክር ለየቅላን ብንተወው ይሻላል፡፡ |
---|
4628 | እስካሁን የተነጋገርንባቸውን ሦስት ሃሳቦች |
---|
4629 | በሌላ ቋንቋ መነጋገር አስፈላጊ ነው፡፡ ከቅርብ |
---|
4630 | ጊዜ ወዲህ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች የተቃውሞና “የአልገዛም |
---|
4631 | ባይነት” እንቅስቃሴዎችን በተጠናከረ ኹኔታ |
---|
4632 | እያሳዩ ይገኛሉ፡፡ እንቅስቃሴዎቻቸውም ሦስት |
---|
4633 | ዓይነት መልኮችን በመያዝ ላይ ናቸው፡፡ |
---|
4634 | የመጀመሪያው የጎዳና ላይ ትዕይንተ-ተቃውሞ ነው፡፡ |
---|
4635 | መነሻውም-መድረሻውም ሰላማዊ እንደሆነ |
---|
4636 | እናውቃለን፡፡ በዋናነት በከፍተኛ የሁለተኛ |
---|
4637 | ደረጃ ትምህርት ቤቶችና፣ በከፍተኛ የትምህርት |
---|
4638 | ተቋማት ውስጥ ይታይ ነበር፡፡ ከዓመት ከመንፈቅ |
---|
4639 | ወዲህ ደግሞ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎችም ውስጥ |
---|
4640 | የማይናቅ አቅም አጎልብቷል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ፣ |
---|
4641 | የሽምቅ ውጊያ ይዘት አለው፡፡ ላለፉት ሠላሳ |
---|
4642 | ዓመታት ገደማ የኦሮምኛ፣ የሶማሊኛና የአፋርኛ |
---|
4643 | ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በእጅጉ |
---|
4644 | ሲለፉበትና ሲደክሙበት ቆይተዋል፡፡ የትግራይና |
---|
4645 | የኤርትራ ወጣቶችም በዚሁ ዓይነት መንገድ “ናጽነት” |
---|
4646 | አገኘን ብለዋል፡፡ ከሦስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ፣ |
---|
4647 | ይሄው የሽምቅ ውጊያ የርስ-በርስ ጦርነት |
---|
4648 | አዝማሚያ ወደ ጋንቤላ፣ ወደ ደቡባዊት ኢትዮጵያና |
---|
4649 | ወደ አማርኛ ተናጋሪ-ወጣቶችም ዘንድ ተዛምቶ |
---|
4650 | ከፍተኛ እንቅስቃሴዎች ባብዛኛው የኢትዮጵያ |
---|
4651 | ገጠራማ ክፍሎች ውስጥ መታየት ጀምሯል፡፡ የአኙዋክ |
---|
4652 | ወጣቶች ንቅናቄ አወን፣ የደቡብ ወጣቶች የጋራ |
---|
4653 | ንቅናቄ ደወጋን፣ እና የአማራ ወጣቶች የጋራ |
---|
4654 | ንቅናቄ አወጋን የሚባሉት ካለፉት ሦስት ዓመታት |
---|
4655 | ወዲህ የተመሠረቱ “ወጣት-ተኮር” ድርጅቶች ናቸው፡፡ |
---|
4656 | በሦስተኛው ዓይነት የኢትዮጵያ ወጣቶች |
---|
4657 | ተቃውሞአቸውንና “ያልገዛም ባይነታቸውን” |
---|
4658 | የሚገልጹበት መንገድ በኅቡዕ የመደራጀት አማራጭ |
---|
4659 | ነው፡፡ ይህ ዓይነቱ አደረጃጀት |
---|
4660 | መነሻውም-ሆነ-መድረሻው ምስጢራዊ ነው፡፡ |
---|
4661 | ሄዶ-ሄዶም፣ የራሱን የመገናኛ ኮድና የራሱን |
---|
4662 | ጠንካራ የሰው ኃይል አደራጅቶ ወደ |
---|
4663 | ሽብርተኝነት ያድጋል፡፡ በርግጥ! |
---|
4664 | ብዙዎች “የኢትዮጵያ ህዝብ የባህል፣ |
---|
4665 | የሃይማኖትና የማኅበራዊ ኹኔታ ለዚህ አደረጃጀት |
---|
4666 | ለሽብርተኝነት ኔትዎርክ የሚመች አይደለም” |
---|
4667 | ይላሉ፡፡ ከዚህ ሃሳብ አቀንቃኞች መካከልም ፕር |
---|
4668 | መስፍን ወማርያም ይገኙበታል “አደጋ |
---|
4669 | ያንዣበበበት የአፍሪካ ቀንድ” የሚለውን |
---|
4670 | መጽሐፋቸውን መመልከቱ ጥሩ ነው፡፡ በሌላ በኩል |
---|
4671 | ደግሞ፣ ኢትዮጵያን የሽብርተኝነት አደጋ |
---|
4672 | እየተጋረጠባት ነው በማለት፣ ገዢው ፓርቲ |
---|
4673 | ወያኔ-ኢህአዴግም ሁለት አዋጆችን አውጥቷል፡፡ |
---|
4674 | አንደኛው “የፀረ-ሽብር ሕግ” አዋጅ ቀጥር 6522001 |
---|
4675 | እየተባለ የሚታወቀው ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ “ሽብርተኝነትን |
---|
4676 | በገንዘብና ቁሳቁስ መደገፍን የሚከለክል ሕግ” አዋጅ |
---|
4677 | ቁጥር 7802005 ነው፡፡ |
---|
4678 | እዚህ ላይ ሊጤን የሚገባው ትልቅ ቁምነገር አለ፡፡ |
---|
4679 | እርሱም፣ ሽብርተኝነት ከባህልና ከሃይማኖት፣ |
---|
4680 | ብሎም ከፖለቲካ-ኤኮኖሚ ጋር አያይዞ አለመመልከቱ |
---|
4681 | ጥሩ ነው፡፡ ከ1957 ዓም ወዲህ እንዳየነው ከሆነ፣ |
---|
4682 | የኢትዮጵያ ወጣቶች አይሮፕላን የመጥለፍም ሆነ |
---|
4683 | የአቬሽን እንቅስቃሴዎችን የማስተጓጎል ባህልና |
---|
4684 | ዝንባሌ አልነበራቸውም፡፡ ግና፣ ከዚያን ጊዜ |
---|
4685 | ጀምሮ እስከ ኮሞሮስ ደሴቶች አካባቢ በግዳጅ |
---|
4686 | እስካረፈው አይሮፕላናችን ድረስ ኢትዮጵያውያኑ |
---|
4687 | ጉዳት የማድረስ አቅምም ክህሎትም እንዳላቸው |
---|
4688 | ታይቷል፡፡ ነገሩ የዓለም ዓቀፉ ትኩሳትም ማሳያ ነጸብራቅ |
---|
4689 | አካል ነው፡፡ በቀላል አማርኛም የየዘመኑን ፋሽን |
---|
4690 | የመከተልም ዝንባሌ ስበት ተደርጎም ሊወሰድ |
---|
4691 | ይችላል፡፡ ከሁሉም በላይ ግን፣ ወደ |
---|
4692 | ሽብርተኝነትና ወደ ኅቡዕ መዋቅሮች ውስጥ ሊገቡ |
---|
4693 | የሚችሉት ወጣቶች ከአንድ ከተወሰነ ሃይማኖት፣ |
---|
4694 | የኤኮኖሚ መደብ፣ ከሆነ ዘርብሔር፣ አለያም |
---|
4695 | ደግሞ ከአንድ የማኅበራዊ መድሎ ከደረሰበት ክፍል |
---|
4696 | ብቻ አድርጎ ማሰላሰሉ አያዋጣም፡፡ |
---|
4697 | ወደ ሽብርተኝነቱ ጎራ ለመቀላቀል የሚፈልጉ |
---|
4698 | ወጣቶች ካሉ የሚከተሉት ሦስት አማራጮች ምቹ |
---|
4699 | መደላድሎች ይሆኗቸዋል፡፡ 1ኛ |
---|
4700 | የፖለቲካ-ኤኮኖሚው የሚፈጥርባቸው ኩርፊያ ነው፡፡ |
---|
4701 | በዚህ በኩል ደግሞ፣ ገዢዎቻችን እንደሚነግሩን |
---|
4702 | ሳይሆን ስር-የሰደደ የፖለቲካና የኤኮኖሚ ዱካክ |
---|
4703 | ወጣቱን አስኮርፎታል፡፡ መሥራት ከሚችሉት |
---|
4704 | መካከል 45% በመቶ የሚሆኑት የኢትዮጵያ ወጣቶች |
---|
4705 | ሥራ-አጥ ናቸው፡፡ ከነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ |
---|
4706 | ችሎታውና አቅሙ እያላቸው በክልል መንግሥታትና |
---|
4707 | ሹመኞች ፖለቲካዊ በሆነ አድሎና መድሎ |
---|
4708 | ለሥራ-የደረሱ እጆቻቸውን አጣጥፈው የተቀመጡ |
---|
4709 | ናቸው፡፡ ጉዳይ ፖለቲካዊ በመሆኑና ኢኮኖሚያዊ |
---|
4710 | ተጽዕኖውም ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ ከፍተኛ |
---|
4711 | ኩርፊያን አስከትሏል፡፡ ኩርፊያውም እያደገ ወደ |
---|
4712 | ከባድ የተስፋ መቁረጥን ደረጃ በመድረስ ላይ |
---|
4713 | ይገኛል፡፡ 2ኛው ችግር ደግሞ ከወጣቱ ንቃተ-ኅሊና |
---|
4714 | ጋር የማይሄድ የገዢዎቹ ቅስቀሳና ፕሮፓጋንዳ ነው፡፡ |
---|
4715 | ገዠዎቹ “ወጣቱ የወደፊቷ ኢትዮጵያ ተረካቢ ነው፤” |
---|
4716 | እያሉ ሲሸነግሉት ኖረዋል፡፡ ነገር ግን፣ ወጣቱ |
---|
4717 | “የአሁኒቷም ኢትዮጵያ ባለድርሻ ነኝና |
---|
4718 | የሚገባኝን ድርሻዬን አምጡ፤” በማለት ላይ |
---|
4719 | ይገኛል፡፡ የገዢዎቹ “ወደፊት ጠብቁና” |
---|
4720 | የወጣቶቹ “አሁኑኑ አምጡ” ንትርክ ማቆሚያም |
---|
4721 | ያለው አይመስልም፡፡ ስለሆነም አስገድዶ ድርሻን |
---|
4722 | ለመንጠቅ የሽብር አማራጭ ሊከተል ይችላል፡፡ |
---|
4723 | ዛሬ፣ ተደራጅተው የልጃገረዶችን ተንቀሳቃሽ |
---|
4724 | ስልኮችና ጌጣጌጦች ከመንጠቅ አልፈው፣ ትልልቅ |
---|
4725 | የኮንተራባንድና የዕጽ-ማዘዋወር ተግባራት ላይ |
---|
4726 | ኔትወርክድ ሆነው ሊደራጁ ይችላሉ፡፡ |
---|
4727 | ሦስተኛ3ኛው ነጥብ ደግሞ፣ የወጣቶቹ በዘመን |
---|
4728 | አመጣሽ አስተሳሰቦች መማረክና በባዕዳን ኃሎች |
---|
4729 | የመጠለፍ እድላቸው እያደገ የመሄዱ ጉዳይ ነው፡፡ |
---|
4730 | በ1960ዎቹ የነበሩት የኢትዮጵያ ወጣቶች በኮሚኒዝም |
---|
4731 | አስተምህሮዎችና መሪዎች እንደተሳቡት ሁሉ፣ |
---|
4732 | ያሁኖቹ ደግሞ በመካከለኛው ምስራቅና በሩቅ |
---|
4733 | ምስራቅ አካባቢ ባሉ የኅቡዕ ድርጅቶችና መሪዎች |
---|
4734 | ሊማረኩ የማይችሉበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ |
---|
4735 | ይህ የስሜት የ ጉዳይ ነው፡፡ በዚያ ላይ |
---|
4736 | ደግሞ፣ በአሁኑ ሰዓት ድንበር-ዘለል የኅቡዕ |
---|
4737 | ድርጅቶ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ጉርሻና ጠቀም ያለ |
---|
4738 | ክፍያን ለወጣቱም ሆነ ለቤተሰቡ ይከፍላሉ፡፡ ይህ |
---|
4739 | ማበረታቻም ከስሜት ድጋፍ ሰጭነታቸው ባሻገር፣ |
---|
4740 | ሳቢና ማራኪ ነው፡፡ |
---|
4741 | ይህንን የሽብር አማራጭ ሳይጠቀሙ የተሻለና እጅግ |
---|
4742 | አመርቂ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችለው መንገድ |
---|
4743 | የትኛው ነው በሚለው ላይ የበለጠ መነጋገር፤ |
---|
4744 | መወያየትም የተገባ ነው፡፡ ከ“ጥራኝ ደኑም ሆነ |
---|
4745 | ከሽብሩ መንገድ” ይልቅ “የጥራኝ ጎዳናው! |
---|
4746 | የጥራኝ መንገዱ! |
---|
4747 | ” አማራጭ እጅግ አዋጪ ነው፡፡ የህንን የምለው |
---|
4748 | የግብጽን፣ የቱኒዚያንና የሌሎችን አረብ አገር “የፀደይ |
---|
4749 | ወራት! |
---|
4750 | ” ብሔራዊ እንቢተኝነት እንድገም ለማለት |
---|
4751 | አይደለም፡፡ በዚህ አመለካከቴም፣ ከልጅ |
---|
4752 | ተመስጌን ደሳለኝና ከተወሰኑት ባልደረቦቹ |
---|
4753 | የተለየ አቋም ነው ያለኝ፡፡ እነርሱ፤ “መስቀል |
---|
4754 | አደባባይን የጣህሪር አደባባይ እናደርጋታለን” |
---|
4755 | የሚል ሃሳብ ያንፀባርቃሉ አዲስ ታይምስ መጽሔት፣ |
---|
4756 | 2005ዓም፣ ቁጥር-3ን ይመልከቱ፡፡ የምለው፤ በ1966እና |
---|
4757 | በ1983ዓም እንዳደረግነው፣ ሕዝባዊ |
---|
4758 | እንቢተኝነታችንን ለታጣቂ ኃይሎች ላለማስከብ፣ |
---|
4759 | በቅድሚያ ጠንክረን መሥራት ይገባናል ነው፡፡ |
---|
4760 | የመጀመሪያው ሥራ፣ ወጣቱንና ሕዝቡን በተሳካ |
---|
4761 | ኹኔታ በማደራጀት ነው፡፡ ከገጠር እስከ ከተማ |
---|
4762 | ድረስ ጠንካራና ሰላማዊ የሆነ ድርጅት መሥራት |
---|
4763 | የግድ ይላል፡፡ ከገዢው ፓርቲ ጋር የሚደረገውም |
---|
4764 | ትንቅንቅ ቀላል አይሆንም፡፡ ያንን ተቋቁሞ |
---|
4765 | የተሳካ አደረጃጀትና ታዓማኒነት ያለው የፖለቲካ |
---|
4766 | አመራር ማዘጋጀትም ያስፈልጋል፡፡ |
---|
4767 | “ሥልጣን” የምትባለውን ጉደኛና አደገኛ “ሰይጣንም” |
---|
4768 | ለመያዝ፣ በወታደሩና በፀጥታ ኃይሎች አካባቢ |
---|
4769 | የሰላማዊ ታጋዮቹ አላማና ርዕይ ተቀባይነት |
---|
4770 | እንዲያገኝ ያለመታከት መሥራትን ይጠይቃል፡፡ |
---|
4771 | የወጣቶቹ ሰላማዊ አደረጃጀትና ተዓማኒነት ያለው |
---|
4772 | አመራር ዕውን ከሆነ፣ በወታደራዊውም ሆነ |
---|
4773 | በፀጥታና በደኅንነቱ አካላት ዘንድ ያሉትን በመቶ |
---|
4774 | ሺ የገመቱ ወጣቶችን ልብ ለማሸፈት አቅም |
---|
4775 | ይኖረዋል፡፡ ከዚህም ሌላ፣ በሰላማዊ መንገድ |
---|
4776 | የሚዳጁት ወጣቶች ያሏቸውን የተለያዩ የመገናኛና |
---|
4777 | የመልዕክት ማስተላለፊያ ዘዴዎች ይበልጥ |
---|
4778 | ጠንካራና የማይታወኩ አድርገው መሥራት አለባቸው፡፡ |
---|
4779 | ለዚህም ተግባር የሚያግዙ በርካታ በጎ |
---|
4780 | ፈቃደኞችንና የተለያዩ ጥቅማ-ጥቅሞችን የሚያገኙ |
---|
4781 | የቴሌ፣ የፖስታ፣ የመንገድ ትራንስፖርት፣ |
---|
4782 | የአቬሽንና የመገናኛ ብዙኃን ሰራተኞችን ከወዲሁ |
---|
4783 | ማዘጋትም የግድ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት ያሉትንና |
---|
4784 | በተለያዩ ኤጀንሲዎች ተጽፎ የሚሰጣቸውን |
---|
4785 | መግለጫና ዜና ለእጀራቸው ብለው የሚያቡትን የሚያነበንቡትን |
---|
4786 | ጋዜጠኞች መጥላቱም ሆነ ማጥላላቱ ጊዜ ማጥፋት |
---|
4787 | ነው፡፡ ከእነርሱ ይልቅ፣ ከኋላ ሆነው |
---|
4788 | የሚያቅዱትና ስልቶችን የሚነድፉት “ጎበዞችና |
---|
4789 | ጎበዛዝት” ላይ ማተኮሩ ተገቢ ነው፡፡ |
---|
4790 | ይህ ሃሳብ ወደ አንድ አቅጣጫ ይመራናል፡፡ ወጣቱ |
---|
4791 | ያለውን ውሱን ጥሪትና የሰው ሃይል በሚገባው |
---|
4792 | ቦታና ሰዓት አውሎ፣ ትግሉን አስተማማኝና እጅግ |
---|
4793 | ሰላማዊ መሆኑን ለማረጋገጥ ከፈለገ፣ |
---|
4794 | የሚያተኩርባቸውን “ጎበዞችና ጎበዛዝት” |
---|
4795 | ማንነት፣ አድራሻ ቦታ፣ የዘወትር |
---|
4796 | እንቅስቃሴያቸውንና የእነማን ወዳጅና ጠላት |
---|
4797 | እንደሆኑ ኹሉ አብጠርጥሮ ማወቅ አለበት፡፡ |
---|
4798 | እነማን የንግድ ሸሪኮቻቸው እንደሆኑ፣ እነማንስ |
---|
4799 | ቂመኞቻቸው እነደሆኑ ከወዲሁ ለይቶ ማወቅ |
---|
4800 | ይገባዋል፡፡ ይህንን ማድረጉ ለሁለት ነገሮች |
---|
4801 | ይጠቅመዋል፡፡ አንደኛ፣ እባብ ተይዞ በትር |
---|
4802 | ስለማይፈለግ ነው፡፡ በእርግጥም፣ ለፍርድ |
---|
4803 | መቅረብ ያለባቸውን ከሌለባቸው ለመለየት |
---|
4804 | ስለሚበጅ ነው፡፡ ሁለተኛ፣ “መረጃ አይናቅም፣ |
---|
4805 | አይደነቅም! |
---|
4806 | ” ከሚለው መርሆም በመነሳት ነው፡፡ ለብሔራዊ |
---|
4807 | እንቢተኝነት የሚዘጋጁትን ወጣቶችና |
---|
4808 | ደጋፊዎቻቸውን እነማን እያሳደዷቸው እንደሆኑና |
---|
4809 | እነማንስ ያላግባብ በህዝብና በሀገር ክብር ላይ |
---|
4810 | እየቆመሩ እንዳሉ ማወቁ በራሱ ትልቅ ፋይዳ አለው፡፡ |
---|
4811 | ክፍል-2ን ሳምንት ይጠብቁ፡፡ |
---|
4812 | ባለፈው ሳምንት በወጣው የአዲስ ጉዳይ ቅጽ 7፣ |
---|
4813 | ቁጥር 150 የካቲት 2 ቀን 2005 ዓም ዕትማችን ላይ |
---|
4814 | ወይም ደግሞ 201306- |
---|
4815 | ስለሐረርነት እና ስለጎንደርነት ተናግረን ነበር፡፡ |
---|
4816 | በዚህ ዕትማችን በቁጥር 150ኛው ላይ ደግሞ ስለ“ጎንደርነት |
---|
4817 | እና ሐረርነት” እንጽፋለን፡፡ ባለፈው ዕትማችን |
---|
4818 | ላይ እንደገለጽነው ስለጎንደርነትና |
---|
4819 | ስለሐረርነት ማውራት ማለት ስለጎንደሬዎች እና |
---|
4820 | ስለሐረሮች ማውራት ማለት አይደለም፡፡ ልናወሳ |
---|
4821 | የምንፈልገው፣ ስለጎንደር እና ስለሐረር ስለቦታዎቹ |
---|
4822 | ነው፡፡ በመሆኑም፣ በዚህ መጣጥፍ ውስጥ |
---|
4823 | በምናነሳቸው አንኳር- አንኳር ነጥቦች፣ |
---|
4824 | የዛሬዎቹን ሐረሮች እና ጎንደሮች እያሰብን |
---|
4825 | አልጻፍነውም፡፡ እንዲያውም ፍላጎታችን፣ |
---|
4826 | ከደርግ መራሹ ወያኔ-ኢህአዲግ መምጣት በፊት |
---|
4827 | ስለነበሩት ጎንደር እና ሐረር ለመዘከር ነው፡፡ |
---|
4828 | በመሆኑም፣ አንዳንድ ነጥቦችን ስታገኙ በቀጥታ |
---|
4829 | ከዚህ ዘመንና ከዚህ ወቅት ጋር ባታናጽሩት |
---|
4830 | ይመከራል፡፡ ካነጻጸራችሁትም፣ የእናንተ |
---|
4831 | የአንባቢያኑ ነፃነት እንጂ የጸሐፊው ፍላጎት |
---|
4832 | አለመሆኑን ልብ ይሏል፡፡ |
---|
4833 | የ“ጎንደርነት” ኩራት በዋናነት የነገሥታቱ |
---|
4834 | አብያተ-መንግስታት እና ከጢስ ዐባይ አጠገብዝቅ |
---|
4835 | ብሎ ያለው፣ “የአፄ ፋሲል ድልድይ” ወይም “የዕንቁላል |
---|
4836 | ድልድይ” ነው፡፡ ያሬድ ግርማ ኃይሌ የተባሉ |
---|
4837 | ፀሐፊ በ1999 ዓም ባሳተሙት “ የጎንደር ታሪክ፣ |
---|
4838 | ከኢትዮጵያ ታሪክ አንጻር” በሚለው መጽሐፋቸው |
---|
4839 | እንደገለጹት፣ “አፄ ፋሲል፣ የተለያዩ የእደ |
---|
4840 | ጥበብ ሙያ ያላቸውን፤ የሽመና፣ የግንብ ሥራ፣ |
---|
4841 | የብረታ ብረት ሥራ፣ የአንጥረኝነት፣ የኖራ አቡኪ፣ |
---|
4842 | ሸክላ ሠሪዎችን፣ ኮርቻ ሠሪዎችን፣ እና ወዘተ… |
---|
4843 | ከተለያዩ ቦታዎች አሰባስበው በቤተ መንግሥቱ |
---|
4844 | ዙሪያ አስፍረው ማሠራት ጀመሩ፤” እያለ ይቀጥላል፡፡ |
---|
4845 | ደራሲው ያሬድ ግርማ ዋናውን ምስጢር አልተናገረም፡፡ |
---|
4846 | ዋናው ቁምነገር፣ እነዚህ የስነ ሕንጻና |
---|
4847 | የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች “ከየትኞቹ የተለያዩ |
---|
4848 | ቦታዎች ነው አሰባስበው ያመጧቸው? |
---|
4849 | ” የሚለው ነው፡፡ “ከተለያዩ ቦታዎች” የሚለው |
---|
4850 | ሃረግ አሻሚ ነው፡፡ “ከሀገር ውስጥ ነው ወይስ |
---|
4851 | ከውጭ አገር? |
---|
4852 | ” የሚለውን አያሳይም፡፡ “ፋሲል ይንገስ! |
---|
4853 | ሃይማኖት ይመለስ! |
---|
4854 | ” ተብሎ ፋሲል ሲነግስና አባቱ አፄ ሱስንዮስም |
---|
4855 | በአዋጅ ቀይሮት የነበረው ካቶሊክነት ተወግዶ |
---|
4856 | የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ሲመለስ፣ “አፄ ፋሲል ሙሉ |
---|
4857 | ለሙሉ ፖርቹጋሎቹን ከኢትዮጵያ አስወጥቷቸዋልን? |
---|
4858 | ” ወይስ “የተወሰኑ የስነ-ሕንጻ ባለሙያዎችን |
---|
4859 | መርጦ አስቀርቶ ነበር? |
---|
4860 | ” “የፋሲልየእንቁላል-ድልድይ” የሚባለውንስ |
---|
4861 | ከጢስ ዐባይ ዝቅ ብሎ የሚገኘውን ድልድይስ ማነው |
---|
4862 | የገነባው? |
---|
4863 | ” በዕርግጥ፣ ኢትዮጵያውያን ናቸውን ወይስ |
---|
4864 | ከክርቶፎር ዳጋማ ጋር የመጡት 400ዎቹ ፖርቹጋሎች |
---|
4865 | መካከል የስነ-ሕንጻና የድልድይ ሥራ መሃንዲሶችም |
---|
4866 | መጥተው ነበር? |
---|
4867 | ” እነዚህንና እነዚህን መሠል ጥያቄዎች ደህና |
---|
4868 | አድርገን እንዳናገኝ ያገደን፣ የአፄ ፋሲል ዜና |
---|
4869 | መዋዕል ያለመገኘቱ ጉዳይ ነው ሥርግው ኃብለ |
---|
4870 | ሥላሴ 1957፤ አፄ ምንሊክ የአዲሷ ኢትዮጵያ |
---|
4871 | ስልጣኔ መስራች ፤ ገጽ 47-8፡፡ |
---|
4872 | በተመሳሳይ መልኩም፣ የ“ሐረርነት” ኩራት |
---|
4873 | የሆነው የጀጎል ግንብና በውስጡም ያሉት መኖሪያ |
---|
4874 | ቤቶች ናቸው፡፡ አረብ ፋቂህ የተባለው ፀሐፊ |
---|
4875 | በፃፈውና ሬኔ ባሴት በተረጎሙት “ፍቱሕ አል |
---|
4876 | ሀበሽ” በተባለው መጽሐፍ ላይ በገጽ 168 |
---|
4877 | እንዳሰፈረው ከሆነ፣ “በ1540-42 ባሉት ሦስት |
---|
4878 | ዓመታት ውስጥ አሚር ኑር ኢብን ሙጃሂድ፣ 481,812 |
---|
4879 | ሜትር ካሬ ያለውን የጀጎል ግንብ፣ |
---|
4880 | ከክርስቲያኖችና ከኦሮሞዎችም እየተከላከለ |
---|
4881 | ሐረርጌ ተቀምጦ በሚያስተዳድርበት ጊዜ፣ ከተማዋ |
---|
4882 | ሐረር የወረራ አደጋ እንዳይደርስባት ዙረያዋን |
---|
4883 | በግንብ አሳጠራት” ይላል፡፡ ባሳየውም መልካም |
---|
4884 | አስተዳደርና ባሠራውም በዚህ ግንብ የተነሣ |
---|
4885 | በዘመኑ በነበሩ የእስልምና ተከታዮች ዘንድ |
---|
4886 | እንደጻድቅ የሚቆጠር መልካም አሚር መስፍን |
---|
4887 | እንደነበረ፤ በዘመኑ ከነበሩት ታሪክ ፀሐፊዎች |
---|
4888 | መኻከል እነአቡበከር ኢብን መሐመድ አልዊ |
---|
4889 | ሰንባልም ያረጋግጣሉ፡፡ ነገር ግን፣ በግራኝ |
---|
4890 | ዘመን የመጡትና ከልብነ ድንግል እንዲሁም |
---|
4891 | ከገላውዲዮስ ጋር ለአህመድ ግራኝ ወግነው ይዋጉ |
---|
4892 | የነበሩት የቱርክ ወታደሮች፣ በአሚር ኑር ዘመን |
---|
4893 | ሙሉ ለሙሉ ከሐረር ይውጡ ወይስ አይውጡ፣ አረብ |
---|
4894 | ፋቂህም ሆነ እነአቡበከር መሐመድ አይገልጹም፡፡ |
---|
4895 | ምናልባትም፣ መድፍና ዐረር ይዘው ከቱርክ የመጡት |
---|
4896 | ሙጃሂዲኖች መካከል የተወሰኑት የስነ-ሕንፃና |
---|
4897 | የግንባታ ባለሙያዎች የነበሩ ሊሆን ይችላል፡፡ |
---|
4898 | ይኼንን የሚያሰኘውም፣ ከአሚር ኑር በኋላ፣ ሌላ |
---|
4899 | ተመሳሳይ ጀጎል ወይም ግንብ በቅርብ እርቀት ላይ |
---|
4900 | ወይም የወላስሞች መናገሻ በሆነችው ሰመራ ወይም |
---|
4901 | ሚሌ አካባቢ እንኳን አለመሰራቱን ስለምናውቅ ነው፡፡ |
---|
4902 | የጎንደርንም ሆነ የሐረርን ግንባታዎች ማንም |
---|
4903 | ሠራቸው ማንም፣ ትልቁ ቁምነገር ያለው “ማን |
---|
4904 | አሰባቸው? |
---|
4905 | ” የሚለው ጥያቄ ላይ ነው፡፡ የጎንደርን እና |
---|
4906 | የሐረርን ግንቦች ከሠሯቸው ግንበኞች ይልቅ፣ “ሐረር |
---|
4907 | እና ጎንደር በግንብ መታጠር አለባቸው! |
---|
4908 | ” ብለው ያሰቡትና ያቀዱት አሚር ኑርና አፄ ፋሲል |
---|
4909 | ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል፡፡ ለመገንባት ሲነሱም |
---|
4910 | ከጎናቸው ሌሎች ሕዝቦችና ወገኖች ነበሩ፡፡ |
---|
4911 | ጎንደርነት የተገነባው የሸዋን፣ የወሎን፣ |
---|
4912 | የጎጃምንና የጎንደርን እንዲሁም የትግራይንና |
---|
4913 | የባሕረ-ነጋሽን ሕዝብ ግብር በመቀበል ነው፡፡ “ፃዲቁ |
---|
4914 | ዮሐንስ” እየተባሉ ከሚጠሩት፣ ከአፄ ዮሐንስ 1ኛ 1659-1674 |
---|
4915 | እና ከመናኒው ንጉሥ አድያም ሰገድ እያሱ |
---|
4916 | በስተቀር፣ ሌሎች ነገስታት ከፍተኛ ግብር |
---|
4917 | ይሰበስቡ ነበር፡፡ ያንንም ግብር |
---|
4918 | ለአብያተ-ክርስቲያናትና ለአበያተ-መንግሥታት |
---|
4919 | መሥሪያ አዋሉት፡፡ በተለየ መልኩም፣ አሚር ኑርና |
---|
4920 | ቀዳሚው ኢማም አህመድ ግራኝ፣ ከሸዋ፣ ከወሎ፣ |
---|
4921 | ከጎጃም፣ ከጎንደር፣ ከትግራይና ከደቡብ |
---|
4922 | ኢትዮጵያ አብያተ-ክርስቲያናትና የነገሥታት |
---|
4923 | አምባዎች በበዘበዙት ሀብትና ቅርስ የራሳቸውን |
---|
4924 | ግንብ፣ ለራሳቸውና ለሕዝባቸው ሠሩበት፡፡ ዞሮ |
---|
4925 | ዞሮ፣ “የጎደርነት ኩራት” የሆነውም የፋሲል |
---|
4926 | ግንብ ሆነ፣ “የሐረርነት ኩራት” የሆነው የጀጎል |
---|
4927 | ግንብ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሀብትና ንብረት እንጂ |
---|
4928 | የጎንደሬዎች ወይም የሐረሬዎች ብቻ አይደሉም፡፡ |
---|
4929 | ሊሆኑም አይችሉም፡፡ የሚያሳዝነው |
---|
4930 | የኢትዮጵያውያን ሀብትና ንብረት በግብርም ሆነ |
---|
4931 | በዘረፋ ሲበዘበዝ ኖሮ፣ ላለፉት አራት መቶ ሃምሳ |
---|
4932 | ዓመታትና ከዚያም በላይ ለሚሆኑ ዘመናት፣ ሌላ |
---|
4933 | የመሳፍንትና የሕዝብ መኖሪያ የሆነ “የጀጎል |
---|
4934 | ግንብ” እና ሌላ የነገሥታት መናገሻ የሆነ የ“ፋሲል |
---|
4935 | ግንብ” አለመሥራታችን ነው፡፡ |
---|
4936 | በጥር 1879 ዓም የእስልምና መናኸሪያዋ ሐረር፣ |
---|
4937 | በክርስቲያኖች መዳፍ ውስጥ ገባች፡፡ በአፍጋኒስታን |
---|
4938 | ታሊባንን መራሹ የአሜሪካን ጦር ሐሚድ ካርዛይን |
---|
4939 | ፕሬዝዳንት ብሎ እንዳነገሰው ሁሉ፣ በሐረርም |
---|
4940 | ግፈኛውን አሚር መሐመድ ኢብን ዐሊን በሕዝቡ |
---|
4941 | ትብብር ያስወገደው የግብፁ ቄሳራዊ ጦር ሐረርን |
---|
4942 | ለቆ በ1878 ሲወጣ አሚር አብዱላሂን አንግሦ ወጣ፡፡ |
---|
4943 | ከሸዋ በዘመተው ጦር የተሸነፈው የአሚር አብዱላሂ |
---|
4944 | “ፈሪ የናቱ ልጅ ነው! |
---|
4945 | ” ብሎ ወደሶማሊያ ፈረጠጠ፡፡ አፄ ምንሊክም፣ |
---|
4946 | ሁሉም የያዘውን ሃይማኖት ሳይቀይር “ሃይማኖት |
---|
4947 | የግል፣ አገር የጋራ ነው! |
---|
4948 | ” ብለው አዋጅ ስላስነገሩ፣ እስልምና የሐረርነት |
---|
4949 | የተከበረ ሃይማኖት ሆኖ ቀጠለ፡፡ አንዲትም |
---|
4950 | መስኪድ ያለዲፕሎማሲያዊ ድርድርና ታክቲክ |
---|
4951 | አልፈረሰም፡፡ በጀጎል ውስጥ ያለውን ዋና መንገድ |
---|
4952 | “አንደኛ መንገድ” ይባላል ለማውጣት ሲስማሙ |
---|
4953 | የአሚር አብዱላሂ አጎት አቡበከርና ሌሎች የሐረር |
---|
4954 | ሽማግሌዎች ከምንሊክ ጋር ፊት-ለፊት “በሰጥቶ |
---|
4955 | መቀበል መርህ” ተደራድረዋል፡፡ በሌላ በኩል ግን፣ |
---|
4956 | በጥር 1880 ዓም ወደ ጎንደር የገሠገሠው ጂሃዳዊው |
---|
4957 | የደርቡሽ ጦር፣ የጎጃሙን ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን |
---|
4958 | አሸንፎ፣ ጎንደርን በዘበዛት፤ አቃጠላት፡፡ |
---|
4959 | ከአርባ-አራቱ አብያተ-ክርስቲያናት ውስጥ አራቱ |
---|
4960 | ብቻ በተዐምራት ተረፉ፡፡ አርባዎቹ ሙሉ ለሙሉ |
---|
4961 | ወደሙ፡፡ በርካታ ክርስቲያኖች ተማርከው በመተማ |
---|
4962 | በኩል ወደሱዳን ተወሰዱ፡፡ “ አይታሰስም ምጣድ |
---|
4963 | በግምጃ፤ ዘንድሮ ደርቡሽ መጽረፉን እንጃ! |
---|
4964 | ” ብሎ ፎክሮ ሄዶ የነበረው የጎጃም ጦር ክፉኛ |
---|
4965 | ተመታ፡፡ ወታደሩም ተፈታ፡፡ የሞተው ሞቶ፤ |
---|
4966 | የሸሸውም ፈርጥጦ፣ የተያዘውም ተማረከ፡፡ ንጉሥ |
---|
4967 | ተክለ ሃይማኖትና ጥቂት አዛዦቹም ምንትዋብ |
---|
4968 | የምትባለውን የተክለ ሃይማኖትን ሁለተኛ ሚስት |
---|
4969 | እንኳን ሳይዙ ሸሽተው አመለጡ፡፡ ለዚህም ነው፣ |
---|
4970 | ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት በጎንደሬዎች ዘንድ “አትከልክልሞይ |
---|
4971 | ተክለ ሃይማኖት፣ ይዘህ አለንጋህን፤ አሞራ ደርቡሽ |
---|
4972 | ሲበላው የገዛ ገላህን ምንትዋብህን! |
---|
4973 | ” ተብሎ የተወቀሰው፡፡ ሐረርነት ውስጥ “ሃይማኖና |
---|
4974 | ሀገር” የተለያዩ መሆናቸው ተስተውሎ ሐረር |
---|
4975 | ከጥፋትና ከቃጠሎ ስትድን፤ ጎንደርነት ውስጥ ግን |
---|
4976 | “ሃይማኖትና ሀገር አንድ ናችሁ! |
---|
4977 | ” ተብለው፣ በአንድነት ተገደሉ፤ ተቃጠሉ ተክል |
---|
4978 | ጻድቅ መኩሪያ 1982 አፄ ዮሐንስና የኢትዮጵያ |
---|
4979 | አንድነት ፣ ገጽ 292 እና 450-451 ላይ ይመልከቱ፡፡ |
---|
4980 | ሌላው ጎንደርነትን እና ሐረርነትን |
---|
4981 | የሚያመሳስላቸው የጣሊያን ወረራ ነው፡፡ ጣሊያን |
---|
4982 | ከወረራው ሦስት ዓመታት ቀደም ብሎ በሐረርና |
---|
4983 | በጎንደር ላይ ቆንስላ ከፍቶ ነበር፡፡ ሕዝቡንም |
---|
4984 | በስኳርና በሳሙና፣ በፓስታና በሹታ እርዳታ ስም |
---|
4985 | መደለል ጀምሮ ነበር፡፡ ብዙ ሰዎችንም ልብ |
---|
4986 | አሸፍቶ ነበር፡፡ በተለይም የወጣቶችን ልብ |
---|
4987 | አማልሎ ነበር፡፡ መንግሥቱ ለማ፣ “ኧረ ሄደ-ሄደ፣ |
---|
4988 | ሄደ ኮበለለ፤ በስኳር ብስኩት እየተደለለ! |
---|
4989 | ” ያሉት ነገር ለዚህም ጊዜ ይሠራል፡፡ ጥሊያን |
---|
4990 | ሲኒማ ቤቶችን ያሠራው ከ1927 በፊት ነበር፡፡ |
---|
4991 | ለወጣቶቹም የፋሺስትን መርዘኛ ፊልሞች ማሳየት |
---|
4992 | ጀምሮ ነበር፡፡ “ባሊላ” የተባሉትም የፋሺስት |
---|
4993 | ትምህርት ቤቶች በሐረርና በጎንደር ተከፍተው |
---|
4994 | ነበር፡፡ የሐረሩ ልዑል ራስ መኮንን ትምህርት |
---|
4995 | ቤትን ለወንዶቹ ልጆች፤ የወይዘሮ የሺ እመቤትን |
---|
4996 | ትምህርት ቤትንም ለሴቶች ያሠራው በወረራው ወቅት |
---|
4997 | ነበር፡፡ ዛሬ፣ እነዚህ ትምህርት ቤቶች በሌላ |
---|
4998 | መጠሪያ ስም ነው የሚታወቁት፡፡ በጎንደርም፣ |
---|
4999 | የፋሲለደስ ትምህርት ቤትን ሕንጻ ገንብቶ በርካታ |
---|
5000 | ወጣቶችን ለፋሺስታዊ እኩይ ተግባሩ እያዘጋጃቸው |
---|
5001 | ነበር፡፡ ጣሊያን ከሐረር 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ |
---|
5002 | የሚገኘውን ጠመዝማዛ የደንገጎ መንገድ |
---|
5003 | ለወታደርና ስንቅ ማመላለሻ በ182728 ሲሠራው፤ |
---|
5004 | ከደባርቅ ወረድ ብሎ ያለውንም የሊማ-ሊሞን |
---|
5005 | ጠመዝማዛ መንገድ ለተመሣሣይ ዓላማ ከ1927-1929 ዓም |
---|
5006 | ባሉት ጥቂት ዓማታት ውስጥ አጠናቋቸዋል፡፡ |
---|
5007 | ጎንደርነት፣ በደርግ ዘመን ክፉኛ በቀይ ሽብር |
---|
5008 | ቸነፈርና አለንጋ ተመቶ ነበር፡፡ ግፈኛው መላኩ |
---|
5009 | ተፈራ የጎንደርን ወጣቶች ለሶሻሊዝም ባዕድ |
---|
5010 | ርዕዮት-ዓለምአምልኮው ሲል አስፋልት ላይ |
---|
5011 | ረፈረፋቸው፡፡ የጎንደሩ ሰው መላኩ ተፈራ በገዛ |
---|
5012 | ወገኖቹ ላይ ከኔሮና ከግራዚያኒም የማይተናነስ |
---|
5013 | ጭካኔ አሳየ፡፡ ጎንደርነት ከፍተኛ አደጋ |
---|
5014 | ተጋረጠበት፡፡ የጎንደር ወጣቶች በበረሃ |
---|
5015 | እያሳበሩ ወደሱዳን ተመሙ፡፡ አንዲት ጎስቋላ |
---|
5016 | እናት “መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም፤ |
---|
5017 | የዛሬን ማርልኝ ሁለተኛ አልወልድም! |
---|
5018 | ” ያለችው በዚህ ጊዜ ነበር፡፡ በአንፃሩ፣ |
---|
5019 | ሐረርነት በብዛት በቀይ ሽብር አልተጎደም፡፡ |
---|
5020 | በመጠኑም ቢሆን ግን በተለይ የአማርኛና የኦሮሚኛ |
---|
5021 | ተናጋሪ ወጣቶችን ገሏል፡፡ በኮሎኔል ዘለቀ በየነ |
---|
5022 | ይመራ የነበረው የቀይ ሽብር ገዳይ ግብረ-ሃይል |
---|
5023 | በርካታ ወጣቶችን ያለ ፍርድ ገድሏል፡፡ ብቻውን |
---|
5024 | አልነበረም፡፡ የሐረር ተወላጆቹን እነአዲል |
---|
5025 | አሊን ይዞ ነበር፡፡ አዲል አሊ፣ ኢህአዲግ |
---|
5026 | በግንቦት 26 ቀን 1983 ዓም ሐረርን ሲቆጣጠር ፈርጥጦ |
---|
5027 | ሶማሊያ ሞቃዲሾ ተቀመጠ፡፡ የሐረር ወጣት |
---|
5028 | የሚሰደደውም በጅቡቲ በኩል ነበር፡፡ ብዙ ወጣቶች |
---|
5029 | እግሬ አውጭኝ ብለዋል፡፡ ብልጦቹም፣ “ቪቫህ |
---|
5030 | ደርጎ-ቪቫህ ደርጎ! |
---|
5031 | ይገባሃል ወተቲና ኢርጎ! |
---|
5032 | ” ብለው ዘፍነው ዘመኑን አጎንብሰው በጥበብ |
---|
5033 | ተርፈዋል፡፡ ሐረርነት እና ጎንደርነት ብዙ ልጆች |
---|
5034 | በውጭ ሀገራት ስላሏቸው፣ ከውጭ የሚላክ ዶላር ና |
---|
5035 | ወርቅ አላጡም፡፡ ዛሬ አቦከርና አዘዞ የሚገነቡት |
---|
5036 | ምርጥ ምርጥ ቪላዎች ከውጭ አገር በሚላኩ |
---|
5037 | ገንዘቦች መሆኑን ማስታወስ ይገባል፡፡ |
---|
5038 | ከሼክ አባድር ዘመነ ጀምሮ እስልምና በጎንደር |
---|
5039 | እና በሐረር ፀንቶ የቆየ ነበረ፡፡ የሼክ |
---|
5040 | አባድርን በረከት ለማግኘት ለመዘየር አንድ ሺህ |
---|
5041 | ኪሎ ሜትሮች በላይ ተጉዘው የጎንደር እስላሞች |
---|
5042 | ሐረር ይመጡ ነበር መርደቻይ አብር፤ ኢትዮጵያ፤ |
---|
5043 | በዘመነ መሳፍንት ባለው መጽሐፉ እንደገለፀው |
---|
5044 | ፡፡ አንድ ቀን ታዲያ በነዚህ ጎንደሬዎች ድካም |
---|
5045 | ያዘኑት ሼክ አባድር፣ የብረት ዘንጋቸውን አርቀው |
---|
5046 | ሲወረውሩት ተሰወረ፡፡ ከጎንደር ለመጡት በረከት |
---|
5047 | ፈላጊዎችም እንዲህ አሏቸው፤ “ሂዱ፣ ይሄንን |
---|
5048 | ዘንጌን ከአንገረብ ወንዝ ማዶ ታገኙታላችሁ፡፡ |
---|
5049 | እዚያ ሆናችሁ ጸልዩ፡፡ እዚህ ሐረር ያለውን |
---|
5050 | በረከት ሁሉም እዚያው ጎንደር ታገኙታላችሁ! |
---|
5051 | ” አሏቸው፡፡ መንገደኞቹም ዝየራቸውን ፈጽመው |
---|
5052 | ተመልሰው ጎንደር ሲገቡ ዘንጉን ፈለጉት፡፡ |
---|
5053 | ከአንገረብ ወንዝ ማዶም ተሰክቶ አገኙት፡፡ |
---|
5054 | ዘንጉም ሲነቀል ቅዱስ ውሃ ፈለቀ፡፡ በአው |
---|
5055 | አባድርም ትዕዛዝ ሐረርነትና ጎንደርነት አንድን |
---|
5056 | በረከት እየተካፈለ፣ በ1,101 ኪሜትር ርቀት ላይ |
---|
5057 | በየፊናው ሥልጣኔውንና ባሕሉን ሲከተል ለዘመናት |
---|
5058 | ኖረ፡፡ ያንን ቦታ ከ1966 ዓም በፊት ልዕልት ተናኘ |
---|
5059 | ወርቅ፣ የአባድር እርሻ ልማት ብላ ለበጎአድራጎት |
---|
5060 | ስራ ታሳርሰው ነበር፡፡ ደርግ መጣና በ1967 ዓም |
---|
5061 | ለሕብረተሰቡ ጥቅም ወረሰው፡፡ |
---|
5062 | በጎንደርነት እና በሐረርነት መካከል ያለውን |
---|
5063 | ዋነኛ የመንፈስ ልዩነት ማውሳት ያሻል፡፡ |
---|
5064 | ልዩነታቸውም የተገነባው አው አባዲር አትመላለሱ |
---|
5065 | ስላሏቸው ሳይሆን፣ ከግንቦቻቸው እና |
---|
5066 | ከቅጥሮቻቸው አሠራር ጋር በተገናኘ ነው፡፡ |
---|
5067 | የሐረርነት እና የጎንደርነትም ፖለቲካዊ |
---|
5068 | ፍልስፍና የሚያጠነጥነው እዚህም ላይ ነው፡፡ |
---|
5069 | ሐረርነት በአሚር ኑር አማካይነት የሐረርን ጀጎል |
---|
5070 | ሲገነባ፣ ለአሚሮቹ ብቻ ሳይሆን ሕዝቡም |
---|
5071 | ደኅነነትና ሰላም መጨነቁንና መጠበቡን ያሳያል፡፡ |
---|
5072 | “በአሚርነት ክብርና” በተራው “የሐረር ሕዝብ |
---|
5073 | ክብር” መካከል የሠፋ ፖለቲካዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ |
---|
5074 | ልዩነት እንዳይኖር አድርጎ ወጠነው፡፡ በዚህም |
---|
5075 | የተነሳ እስከ ዘመናችን ድረስ እንደምናየው፣ |
---|
5076 | ሐረርነት ውስጥ ያለው የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና |
---|
5077 | የሕዝቡ የስነ-ልቦና ትስስር በጣም የተራራቀ |
---|
5078 | አይደለም፡፡ በአንድ ጉዳይ ላይ በቀላሉ በአይን |
---|
5079 | ጥቅሻ ፍጥነት ከፍተኛ መግባባትና መተማመን |
---|
5080 | ይታያል፡፡ መስኪዶች እና ሕንጻዎች በያመቱ |
---|
5081 | በረመዳን ወር ይታደሳሉ፡፡ የፈረሰና |
---|
5082 | የተደረመሰም ካለ በሕዝቡ ትብብር ይገነባል፡፡ |
---|
5083 | ይህም ነገር ለመጤዎችና ለአንዳንድ ጉዳዩን በቅጡ |
---|
5084 | ለማይረዱት ሰዎች “ዘረኝነት ወይም ጠባብነት” |
---|
5085 | ይመስል ይሆናል፡፡ ግን አይደለም፡፡ ላለፉት 450 |
---|
5086 | ዓመታት ያህል “ለሐረርነትና ለደኅንነት |
---|
5087 | አስፈላጊ ነው” ተብሎ የተያዘ የኑሮ ዘዴ ነው፡፡ |
---|
5088 | ሐረርነትን ከኦሮሞዎችና ከሌሎችም የጦርና |
---|
5089 | የባህል ወረራዎችም የታደጋትም ይኼው ሕዝባዊነቷ |
---|
5090 | ነው፡፡ |
---|
5091 | በአንፃሩ፣ ጎንደርነት በአፄ ፋሲል አሳቢነት |
---|
5092 | ስትገነባ የነገሥታቱን እና የሕዝቡን ልዩነት |
---|
5093 | በጉልህ አስምሮበት ነው፡፡ ነገሥታቱ በረጃጅም |
---|
5094 | ግንብ በታጠረውና በምቹ ሁኔታ በተሠራው ቅንጡ |
---|
5095 | ቤተ-መንግሥታቸው ሲኖሩ፣ ሕዝቡ ግን ከግንቡ ውጭ |
---|
5096 | በጎጆ ቤት እንዲኖር ተደርጓል፡፡ ነገሥታቱ |
---|
5097 | ከሕዝባቸው ደኅንነት ይልቅ የራሳቸውን ክብር |
---|
5098 | አስበልጠዋል፡፡ በዚህም የተነሳ፣ በ1880 የመጣውን |
---|
5099 | የደርቡሽ ጦር ሕዝቡ በትጋት ሳይከላከለው ቀርቶ |
---|
5100 | ከፍተኛ ጉዳት በአብያተ-መንግሥቱ ላይና |
---|
5101 | በአብያተ-ክርስቲያናቱ ላይ ደረሰ፡፡ አሁንም |
---|
5102 | ቢሆን፣ የጎንደርነት ኩራት የሆኑትን የፋሲልን |
---|
5103 | ግንብና አብያተ-ክርስቲያናቱን ለማደስ ሲፈለግ |
---|
5104 | ለጋሾች ተለምነው ነው፡፡ ሕዝቡ የእኔነት ስሜት |
---|
5105 | እንዳይሰማው ስለተደረገ፣ የጎንደርነት ኩራቶች |
---|
5106 | በአግባቡ አይጠበቁም፤ በወቅቱም አይታደሱም፡፡ ቸር |
---|
5107 | እንስብት! |
---|
5108 | |
---|
5109 | እግዚአብሔር እኛን ለመሥራት በተለያዩ የሕይወት |
---|
5110 | ጎዳናዎች ያሳልፈናል፡፡የልቅሶ ዘመን አለ፤የመከራ |
---|
5111 | ዘመን አለ፤የጭንቅ ዘመን አለ፤የእጦት ዘመን አለ፤ደግሞም |
---|
5112 | የዕረፍት እና የበረከት ዘመን ይኖራል፡፡የእግዚአብሔር |
---|
5113 | ቃል የልቅሶ ዘመን በሕይወታችን እንደሚኖር |
---|
5114 | ሲያበስረን እንዲህ ይላል፡- |
---|
5115 | እግዚአብሔር ሊሠራንና ሊያበጃጀን መዝ 119፡73 |
---|
5116 | ብሎም ከእኛ ላይ እልህን፣በገዛ ፈቃድ መሄድንን፣ትዕቢትን |
---|
5117 | ሊያራግፍ እና ሊያለዝበን በብዙ ነገሮች ውስጥ |
---|
5118 | ያሳልፈናል፡፡አዎ! |
---|
5119 | እርግጥ ነው የፈተና፣የንቀት፣የስድብ እና |
---|
5120 | የመከራ ዘመን አለ፡፡የጌታ ጊዜ ሲደርስ ደግሞ |
---|
5121 | ግሩም የሆነ የዕረፍት ዘመን ይመጣል፡፡የፈተናው |
---|
5122 | እና የመከራው ዘመን ያማል፣አንገትን ያስደፋል፣ያስለቅሳል፣ግራ |
---|
5123 | ያጋባል ወዘተ፡፡በእንደዚህ ዓይነቱ ጊዜ ከእሱ |
---|
5124 | ጋር ተጣብቀንና አጥብቀን የጌታን ፊት የምንፈልግ |
---|
5125 | ከሆነ፣እግዚአብሔር እንደሚደግፍ፣እንደሚያጽናና፣እንደሚረዳ |
---|
5126 | በተግባር ደረጃ የምናውቅበት ጥሩ አጋጣሚ ይሆናል፡፡ |
---|
5127 | ‹‹ከዚያም የወይን ቦታዋን የተስፋ በርም |
---|
5128 | እንዲሆንላት የአኮርን ሸለቆ እሰጣታለሁ፤በዚያም |
---|
5129 | ከግብጽ ምድር እንደ ወጣችበት ቀን እንደ |
---|
5130 | ህጻንነትዋ ወራት ትዘምራለች፡፡በዚያ ቀን ባሌ |
---|
5131 | ብለሽ ትጠሪኛለሽ እንጂ ዳግመኛ በኣሌ ብለሽ |
---|
5132 | አትጠሪኝም ይላል እግዚአብሔር፤የበአሊምን ስም |
---|
5133 | ከአፍሽ አስወግደዋለሁና በስማቸውም እንግዲህ |
---|
5134 | አይታሰቡምና›› ሆሴዕ 2፡17-19 |
---|
5135 | ከዚህ ምንባብ እንደምንረዳው፣ያ ምድረ በዳ እና |
---|
5136 | የመከራ ቦታ፣ለእስራኤል ትልቅ መንፈሳዊ |
---|
5137 | ለውጥንና በረከትን እንዳመጣ እንገነዘባለን፡፡ሕብረታቸው፣አምልኮአቸውና |
---|
5138 | ከጌታ ጋር ያላቸው ግንኑነት እንደታደሰና |
---|
5139 | እንደጠለቀ እናያለን፡፡የሚጓጓለት አስደናቂ |
---|
5140 | ለውጥ! |
---|
5141 | በመከራ ዘመን ከድሎት ዘመን ይልቅ ብዙ ጸሎትና |
---|
5142 | የጌታን ፊት መፈለግ ይስተዋላል፡፡ና አይባልም |
---|
5143 | እንጂ የመከራ ጊዜ የመማሪያና የመሞረጃ ጊዜ |
---|
5144 | መሆኑን ብዙ ሰዎች ይስማማሉ፡፡ጊዜው መርዘሙ |
---|
5145 | ቢያታክተንና ጉስቁልናው ተጭኖ ቢያስጨንቀንም፣ለመንፈሳዊ |
---|
5146 | ዕድገት ትልቅ አጋጣሚ መሆኑ የሚያስማማን |
---|
5147 | ይመስለኛል፤ለዚህ ነው ሐዋርያው ያዕቆብ እንዲህ |
---|
5148 | ብሎ የሚመክረው፡- |
---|
5149 | ‹‹ወንድሞቼ ሆይ የእምነታችሁ መፈተን |
---|
5150 | ትዕግስትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ ልዩ ልዩ |
---|
5151 | ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት፡፡ትዕግሥትም |
---|
5152 | ምንም የሚጎደላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን |
---|
5153 | ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም›› ያዕ 1፡1-4 |
---|
5154 | አገር ቤቱ ዳያስፖራ፤ ዳያስፖራው ደግሞ አገር |
---|
5155 | ቤት እየሆነ በመጣበት በዚህ ህልሙም፤ ቅዠቱም፤ |
---|
5156 | ባህሉም፤ ኑሮውም ተወራራሺ በሆነበት ዘመን የሥነ |
---|
5157 | ጥበብ ሰዎች አስጎምዥ የትረካ አውድማ እንደተቸሩ |
---|
5158 | ሳውቅ ሰንብቻለሁ። |
---|
5159 | የምሕረት ደበበ ልቦለድ ታሪክ ስድሰት ሺህ ማይል |
---|
5160 | አራርቋቸው በሚኖሩ ያበሻ ሕበረተስቦች |
---|
5161 | ሁለንተናዊ ባሕርይና ዕጣ-ፈንታ ላይ የተመሠረተ |
---|
5162 | ነው። |
---|
5163 | የደራሲው አንድ እግር አሜሪካ፤ ሌላኛው እግር |
---|
5164 | ደግሞ ኢትዮጵያ መሆን የሁለቱንም ሕብረተሰቦች |
---|
5165 | ውጫዊና ሥነ-ዓዕምሮዋዊ ባሕርይ፤ እንዲሁም |
---|
5166 | የየቤቱን ውሎና ከራሞ በቅርብ ለማስተዋል ዕድል |
---|
5167 | እንደሰጠው ከትርካዎቹ ማስተዋል ይቻላል። |
---|
5168 | ሁለቱም ሕብረተሰቦች ውስጥ እየተከሰተ ያለው |
---|
5169 | ፈጣንና አንዳንዴም አስፈሪ የሆነ ማሕበራዊ ለውጥ |
---|
5170 | የብዙ ደራሲያንን እንዲሁም በየሙያ ዘርፉ ያሉ |
---|
5171 | ጠቢባንን የሰላ አእምሮና ብዕር የሚጋብዝ ነውና |
---|
5172 | እንደ ምሕረት ደበበ ያሉ ብዕር ሲያነሱ ደስ ይላል። |
---|
5173 | የመጽሐፉ ጭብጥ በዘመናችን ሕብረተሰብ |
---|
5174 | አመለካከቶች፤ የኑሮ ምርጫዎችና ሥነ-ዓዕምሮዋዊ |
---|
5175 | ለውጦች ላይ ያተኮረ ነው - አገር ውስጥም ውጭም |
---|
5176 | ባለነው ላይ። |
---|
5177 | ገጸ-ባህርያቱ ተአማኒነትና መልካም ስብጥርም |
---|
5178 | አላቸው። |
---|
5179 | አሜሪካ ተሻግራ ሃብታም ለመሆን ባላት ምኞት |
---|
5180 | የድሜ አቻዋ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሰር |
---|
5181 | ያገባችው ስንክሳር አገር ቤት ግድግዳ አስደግፋ |
---|
5182 | የተወችውን የወጣትነት ፍቅረኛዋን የመላኩን |
---|
5183 | ልብ መልሳ ለማሸነፍ የምታደርገው ሴራ ውስብስብና |
---|
5184 | እጅግ መሠሪነት የበዛበት ሰለሆነ ስንክሳርን |
---|
5185 | በጣሙን ትጠሏታላችሁ፤ ትፈሯታላቸሁ፤ |
---|
5186 | ልታንቋትም ይከጅላችሁ ይሆናል። |
---|
5187 | መጨረሻ ላይ ደግሞ እርሷ ራሷ በደረተችው ተንኮል |
---|
5188 | ተጠልፋ ዙሪያ ዓለሟ እየፈራረሰባት ስታዩ “ሰው |
---|
5189 | ተፀፅቶ ከልብ የሚወደውን ቢሻ ይህን ያህል ፍርድ |
---|
5190 | ሊቀበል ይገባዋል ወይ? |
---|
5191 | ” የምትሉም አትጠፉ። |
---|
5192 | መላኩ ባንዲት ሴትዮ ትሩፋት ምንጥ ካለ ድህነት |
---|
5193 | የተረፈና በውጭ አገር ጭምር ትምህርቱን ተከታትሎ |
---|
5194 | “ባገሬ |
---|
5195 | ውስጥ ለውጥ ማምጣት እችላለሁ” ብሎ በምግባረ |
---|
5196 | ሰናይ ድርጅት ውስጥ ሀቀኛ ጥረት የሚያደርግ ሰው |
---|
5197 | ነው። |
---|
5198 | በመልካም ባህርዩም፤ በጥልቅ አስተሳሰቡም፤ |
---|
5199 | በፍቅረኛው በስንክሳር በመገፋቱም ለመላኩ ስስ |
---|
5200 | ልብ ይኖራችሗል። |
---|
5201 | አብሮ ያላደጋቸውን ዘመዶቹን ፈልጎ በማግኝት |
---|
5202 | ከድህነት መቀመቅ ለማውጣት ያደረገውን ጥረትና |
---|
5203 | ይህ ዘመቻው ፍሬ እንዲያገኝ መሣሪያ የሆነችውን |
---|
5204 | ግን በትምህርት ያልገፋችውን ያክስቱን ልጅ |
---|
5205 | በጣሙን ትወዷታላቸሁ። |
---|
5206 | ደራሲ ምሕረት ደበበ የሥነ-አዕምሮ ጠበብት |
---|
5207 | ስለሆነ በገጸ-ባሕርያቱ ውይይት ውስጥ በርካታና |
---|
5208 | ጥልቀት ያላቸው የአዕምሮ አሠራር ሁነቶችን |
---|
5209 | እየሰነገ ያስገባል። |
---|
5210 | ለዋቢ ያህል ስለ “ኦቲዝም” እና ስላገር አመራር |
---|
5211 | የተካሄዱትን ውይይቶች ማንሳት ይቻላል። |
---|
5212 | አንዳንዶች “የትረካውን ፍሰት አደናቀፈብኝ” |
---|
5213 | ሊሉ እንደሚቸሉ እረዳለሁ። |
---|
5214 | ወይንም የሰበካ ያህል ሊቆጥሩት እነደሚችሉ |
---|
5215 | እገምታለሁ። |
---|
5216 | በበኩሌ ግን በደራሲው የዕውቀት ደረጃ ያሉና |
---|
5217 | የነበሩ ሰዎች ፀጋቸውን በልቦለድ ትረካ አጊጠው |
---|
5218 | ሲያካፍሉን አይቸ አላውቅምና ሥራውን እጅግ በጣም |
---|
5219 | ነው የወድኩት። |
---|
5220 | አድናቂውም ሆኛለሁ። |
---|
5221 | ይህን አስተያዬት ስሰነዝር የማተሚያ ቤት |
---|
5222 | ልምዴንና ከደራሲያን ጋር ለመዋል ያጋጠምኝን ሰፊ |
---|
5223 | እድል ዋቢ ጠርቸ ነው። |
---|
5224 | “የተቆለፈበት ቁልፍ” ባወቃቀርም በሴራም ደረጃ |
---|
5225 | የተዋጣለት ሥራ ስለሆነ ነው ባንድ ዓመት እድሜ |
---|
5226 | ለሶስተኛ እትም የበቃው። |
---|
5227 | በቀድሞዎቹ ዘመናት ለሁለተኛና ሦስተኛ እትም |
---|
5228 | የበቁ ደራሲያን በጣት መቆጠራቸውን ግንዛቤ |
---|
5229 | ስናስገባና ባሁኑ ዘመን ደግሞ እንደነ ይስማእከ ዴርቶጋዳ |
---|
5230 | ያሉ ደራሲያን ላሥረኛ እትም መብቃታቸውን ስናይ |
---|
5231 | የመግዛት አቅም ያለውና የተማረው ሕበረተሰባችን |
---|
5232 | መስፋቱን እንረዳለን። |
---|
5233 | ይህ ታዲያ ደራሲያንን ሊያበረታታ ይገባል። |
---|
5234 | ደራሲ ተጨንቆና ተጠቦ የሚጽፈው ሥራው ይነበብለት |
---|
5235 | ዘንድ ባለው ምኞት ተገፋፍቶ ነው። |
---|
5236 | ሌሎች እንደ ዓላማ የሚጠቀሱ አነሳሾች በኔም |
---|
5237 | በብዙዎችም ዘንድ ሚዛን አይደፉም። |
---|
5238 | በዚህ ረገድ ደራሲ ምሕረት ደበበ ባገኘው |
---|
5239 | ተቀባይነት በጅጉ መደሰት አለበት። |
---|
5240 | የሚቀጥለው ሥራው በዚህኛው ስኬት ተበረታትቶና |
---|
5241 | ባገኘው ልምድ ይበልጡን በልጽጎ እነደሚቀርብ |
---|
5242 | አልጠራጠርምና “በርታ! |
---|
5243 | ” እለዋለሁ። |
---|
5244 | “ድሮም ሆኖ አያውቅም፣ ትናንት ሆነ ዛሬም አንድ |
---|
5245 | የንብ አውራ ነው- ከሺህ ሰራዊት ጋር ውጤትን |
---|
5246 | የሚያሳይ- የሚጋግረው ማር፡፡” ዳግማዊ ዳዊት - |
---|
5247 | ጥቅምት 2002 @ |
---|
5248 | እንደ ግምገማ - ኩችዩ “መጽሐፍ! |
---|
5249 | ” ሲሉት ሰፍ የሚል ከራማ ቢጤ አለብኝ መሰል ስዬ |
---|
5250 | አብርሃ ደረሱ የተባለው መድብል እጄ እስኪገባ |
---|
5251 | ቸኩዬ ነበር። |
---|
5252 | ባገራችን የቅርብ ዘመን ታሪክ ላይ አሻራቸውን |
---|
5253 | ካተሙት ጥቂት ስዎች መሀል ናቸውና እኒህ ሰው |
---|
5254 | የሚሉትን ለማወቅ ብተጋ አይፈረድኝም። |
---|
5255 | ጀመርሁ የሚሉት የሁለተኛው ምዕራፍ ጉዟቸው |
---|
5256 | የምንፈልገው ዓይነት መሆኑን የሚያመላክቱ |
---|
5257 | ፍንጮች ያዘለ ሊሆን ስለሚችልም መጽሐፉን |
---|
5258 | ለማንበብ በቂ ምክንያት አለ። |
---|
5259 | ላወቀበት በመስመሮቹ መሀል የተሰነጉትን ሁሉ |
---|
5260 | መመርመር ነው። |
---|
5261 | የትኛውም የሥነ-ጽሑፍ ሥራ ከወቅት ጋር ባለው |
---|
5262 | ተዛምዶ መነበብ አለበትና ደራሲው ለምንና አሁን |
---|
5263 | መናገር ፈለጉ? |
---|
5264 | የሚለውን ለመመለስ ሞክሬያአለሁ። |
---|
5265 | አንድም የጎደፈ ስምን ለማጽዳት፤ አንድም የገዘፈ |
---|
5266 | ችግር አገራዊ ትኩረት እንዲያገኝ ለማድርግ፤ |
---|
5267 | አንድም ላዲስ የፖለቲካ ግብ መደላድል ለመፍጠር፤ |
---|
5268 | አንድም ደግሞ ለበቀል ሊሆን ይችላል አልኩ። |
---|
5269 | የጠቀስኳቸው አነሳሾች ነውር ወይንም መሰሪነት |
---|
5270 | አላቸው ለማለት አይደለም። |
---|
5271 | ያ እያንዳንዱ አንባቢ በየበኩሉ የሚደርስበት |
---|
5272 | ድምዳሜ ነው። |
---|
5273 | ሌላው ታሳቢ ደግሞ ከደራሲው ጀርባ-አጥንት ጋር |
---|
5274 | ተያይዞ ብቅ የሚለው የጥርጣሬ መንፈስ ይመስለኛል። |
---|
5275 | በዚህ ረገድ ብዙዎቻችን እንደ ጎጃሙ ገበሬ እንደ |
---|
5276 | ተክለዬስ የፖለቲካ ሰዎችን የምናየው በጎሪጥ ነው። |
---|
5277 | እንኳንስ እኛ የሶስተኛ ዓለም ሰዎች ያንደኛ |
---|
5278 | ዓለሙ ያሜሪካ ሕዝብ 70% ያህሉ በፖለቲከኞች ላይ |
---|
5279 | ዕምነት አጥቶ የለም እንዴ? |
---|
5280 | የነስዬ ጉዳይ ከተነሳ ደግሞ ነገሩ በመጠኑ |
---|
5281 | ወሰብሰብ ይላል። |
---|
5282 | ከብሔር ፖለቲካ ካምፕ ወደ ሕብረብሔር ፖለቲካ |
---|
5283 | ካምፕ የዘለለን ሰው ባንዴ ሊያቅፉት ያሰቸግራልና |
---|
5284 | ለተወሰነ ጊዜ በጥርጣሬ ዳመና ተከበው መሥራታቸው |
---|
5285 | የማይቀር ነው። |
---|
5286 | የጨዋታው ሕግ ስለሆነ ይህን አይስቱትም በዬ |
---|
5287 | እገምታለሁ። |
---|
5288 | ይሁን እንጅ፤ የኔዋ የጥርጣሬ ዳመና ተግባራዊ |
---|
5289 | እንቅስቃሴዎችን እየመዘነች፤ ደረጃ በደረጃ |
---|
5290 | እየጠራች ለመሄድ የተዘጋጀች ናት። |
---|
5291 | እንደምንም ብዬ እዚህ ደረጃ ላይ ያደረስኳት |
---|
5292 | ይምስለኛል። |
---|
5293 | ሚዛናዊነቷ ደግሞ ለየትኛውም ወገኔ ነው። |
---|
5294 | ተስፋ በትናንት ላይ ሳይሆን በዛሬውና በወደፊቱ |
---|
5295 | ውሎ ላይ የሚገንባ እሴት ነውና ዝንተ-ዓለም |
---|
5296 | የጥርጣሬ ተገዥ ልንሆን አይገባም ከሚሉት ወገን |
---|
5297 | ነኝ። |
---|
5298 | ቁም ነገሩም፤ ብልህነቱም ያለው አዕምሮን አትግቶ |
---|
5299 | ልብን ከፍቶ ማዳምጡ ላይ እንጂ ማለቂያ ለሌው የ “ጠርጥር! |
---|
5300 | ” ባህል ተገዥ እመሆን ላይ አይደለም። |
---|
5301 | ይህን ማድረግ ያልቻለ ህሊና ራሱን ቢታዘብ |
---|
5302 | ይሻለዋል። |
---|
5303 | “በደል ደርሶብኛል! |
---|
5304 | ንጽህናዬ ሊታወቅልኝ ይገባል! |
---|
5305 | ማስረጃዬም ይኸው! |
---|
5306 | ” ብሎ ወደ ህሊና አደባባይ የሚመጣ ሰው በመሠረቱ |
---|
5307 | ሊከበር ይገባል - በታሪካችን ውሰጥ ይህን ያደረጉ |
---|
5308 | ብዙ አይደሉምና። |
---|
5309 | ካላችሁስ ጥርጣሬን ማጠንከር ተከሶና ታምቶ ፀጥ |
---|
5310 | በሚለው ላይ ነው። |
---|
5311 | ደራሲው ስዬ ነገሮችን እንደማያደባልቁ በመጽሐፉ |
---|
5312 | ምርቃት ላይ አሳውቀዋል። |
---|
5313 | ህዝብ ከርሳችው የሚጠብቀው “የሕወሀትን ታሪክ፤ |
---|
5314 | ወሰጠ-ነገሩን፤ ውጣ-ውረዱን፤ ሹም-ሺሩን… ወዘተ |
---|
5315 | እንድተርክለት መሆኑን አውቃለሁ” ብለዋል። |
---|
5316 | ዕድሜውን ከሰጣቸው ለታሪክና ለተመክሮ ቅርስ |
---|
5317 | የሚሆኑ ፅሁፎች እንደሚያቀርቡም ቃል ገብተዋል። |
---|
5318 | ሰለሆነም ለጊዜው ልንተቻቸው የምንችለው |
---|
5319 | ለህትመት ባበቁት “ነፃነትና ዳኝነት በኢትዮጵያ” |
---|
5320 | በሚለው አቅርቦት ላይ ብቻ ነው። |
---|
5321 | እንደኛ ባለ አገር ዳኝንት በገዥው ፓርቲና |
---|
5322 | በመንግሥት ተጽእኖ ውስጥ ለመሆኑ ክርክር |
---|
5323 | የሚያስፈልገው አይመስለኝም - |
---|
5324 | የሁዋላ-ቀርነታችንም ሆነ የንዝንዛችን መነሻ |
---|
5325 | ይኽው ነው። |
---|
5326 | ያቶ ስዬ መጽሃፍ የችሎቱንና የእሥር ቤቱን ድራማ |
---|
5327 | የሲኒማ ያህል ነው ቀርጾ የሚያሳየን። |
---|
5328 | የደራሲው ተማጽኖ “በኔ ላይ የደረሰው የፍትህ |
---|
5329 | መዛባት በመላ አገሪቱ ወስጥ ባሉ ወገኖቼ ላይ |
---|
5330 | እየደረሰ ያለ ለመሆኑ ቋሚ ምስክር ነኝ! |
---|
5331 | ” የሚል ይመስላል። |
---|
5332 | ከሌሎች ጋር ተዳምሮ፤ ይሄ ግንዛቤ በሰውዬው |
---|
5333 | የፖለቲካ አስተሳሰብ ለውጥ ላይ ተጽዕኖ |
---|
5334 | አላደረገም ማለት የሚቻል አይመስለኝም። |
---|
5335 | በሁለተኛ ደረጃ ያጤንሁትና ደራሲው በጽኑ |
---|
5336 | እንዲታወቅላቸው የፈለጉት ጭብጥ ደግሞ በርሳቸው |
---|
5337 | ቡድንና በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ቡድን መሀከል |
---|
5338 | የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትን አስመልክቶ የተፈጠረው |
---|
5339 | ያቋም ልዩነት ሰለባ እንዳደረጋቸው ነው። |
---|
5340 | “በህወሐት ውስጥ ለተከሰተው መሰነጣጠቅ ዋናው |
---|
5341 | መንስኤ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ዙሪያ የተከሰተው |
---|
5342 | ጦርነት ነበር” በማለት ፈርጠም አርገው |
---|
5343 | ይከራከራሉ። |
---|
5344 | የነስዬ ወገን “የወራሪውን ጦር አከርካሪ መስበር |
---|
5345 | የተያዘውን መሬት እርግጠኛ በሆነ መልኩ |
---|
5346 | እንዲመለስ ያደርጋል፤ በኤርትራ የሚኖረው |
---|
5347 | መንግሥት ለዘለቄታው በኢትዮጵያም ሆነ |
---|
5348 | ባካባቢያችን የስጋት ጠንቅ ያልሆነና ልኩን ያወቀ |
---|
5349 | እንዲሆን ያደረጋል…በሁለቱ አገሮች መሀከል |
---|
5350 | በእንጥልጥል ያሉ ችግሮች ተፈትተው የሁለቱም |
---|
5351 | ግንኙነት በጠንካራ መደላድል ላይ የሚገነባበት |
---|
5352 | ሁኔታ ይፈጠራል” የሚል አቋም እንደነበረው |
---|
5353 | ደራሲው ያስረዳሉ። |
---|
5354 | ባንጻሩ ደግሞ ያቶ መለስ ቡድን፤ በተለይም አቶ |
---|
5355 | መለስ ይህን የመከላከያ ጦርነት ዓላማ |
---|
5356 | እነዳልደገፉና፤ ዓላማው በኢሕአዴግ ምክር ቤት |
---|
5357 | ከጸደቀ በሗላም ለተፈጻሚነቱ መሰናክል እንደሆኑ |
---|
5358 | ነው ጠንክረው የሚያትቱት። |
---|
5359 | የገጽ ማዕቀቤ ብዙ እንዳትት አይፈቅድልኝምና |
---|
5360 | ዝርዝሩን ከመጽሐፉ ብታገኙ ይሻላል እላለሁ። |
---|
5361 | መጽሐፉ እጅግ በርካታ በሆኑ ያገራችን ጉዳዮች |
---|
5362 | ላይ ጮራ ይፈነጥቃል። |
---|
5363 | በፖለቲካው፤ በማህበራዊው፤ በመንግሥት ቁንጮና |
---|
5364 | በዙሪያው ስለተቀመጡት ሰዎች ምንነትና ማንነት፤ |
---|
5365 | በረጅም ዘመን መከራ የተፈተነ ወዳጅነት |
---|
5366 | ለህልውናና ለጥቅም እንዴት ተኖ እንደሚጠፋ፤ |
---|
5367 | እነዚህን ሁሉ በመጽሀፉ ውሰጥ ከዳር እሰከዳር |
---|
5368 | ተርከፍክፈው ታገኟቸዋላቸሁ። |
---|
5369 | ከላይ እንደጠቆምሁት ደግሞ በመስመሮቹ መሀል |
---|
5370 | የተሰነጉትን ፍንጮች በቅጡ መመርመር የሚችል ብዙ |
---|
5371 | ያገኝበታል። |
---|
5372 | በውጭ የሚኖረው ወጣት ባገሩ ፖለቲካ ንቁ ተሳታፊ |
---|
5373 | አለመሆኑ ያሳዝነኛል። |
---|
5374 | አንዳንዴማ ከዚያም ያለፈ ነው የሚያደርገኝ። |
---|
5375 | ሰሞኑን ታዲያ ጃዋር ሲራጅ መሀመድ የተባለ ኦሮሞ |
---|
5376 | ወገኔ ተስፋ ዘራብኝ። |
---|
5377 | ዲሲ በተካሄደው ዓውደ ጥናት ላይ ነው የ24 ዓመቱ |
---|
5378 | ጃዋር “ዱድ” ሥራውን ሲያቀርብ ያዳመጥሁት። |
---|
5379 | የነጠሩ ሊቆች የሚወጡበት የስታንፈርድ |
---|
5380 | ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ነውና የዋዛ 24 ዓመት |
---|
5381 | እንዳይመስላችሁ። |
---|
5382 | ባንፃሩ ደግሞ ከጃዋር ጋር መድረክ የተጋሩት |
---|
5383 | ምሁራን ባገራችን ፓለቲካ ውስጥ ቆይታ ያደረጉ፤ |
---|
5384 | የቤታችንን ግድግዳ ጌጦች ያህል የምናውቃቸው |
---|
5385 | ባለውለታዎቻችን ነበሩ። |
---|
5386 | እዚህ ላይ በጃዋርና በሌሎቹ መሀከል የነበረው |
---|
5387 | የዕድሜ ልዩነት ከልክ በላይ እንዳስደመመኝና |
---|
5388 | ጥያቄዎች እንደጫረብኝ ልደብቃችሁ አልችልም። |
---|
5389 | ያነሳቸው ነጥቦች ጆሮዬ ላይ ሲዘምሩብኝ ነው |
---|
5390 | የከረሙትና ላከፍላችሁ ብዕሬን አነሳሁ። |
---|
5391 | ሦስት ቀን ስለፈጀው ዓውደ ጥናት ባንዲት አንቀጽ |
---|
5392 | ውስጥ ጥቂት ልበልና ጃዋር በምሳሌነት |
---|
5393 | እንዲያገለግለኝ ወደመረጥሁት ወደ ወጣቱ ጉዳይ |
---|
5394 | እመለሳለሁ። |
---|
5395 | ያለጥርጥር እጅግ የተሳካ ስብሰባ ነበር። |
---|
5396 | አዘጋጆቹ ብዙ ጉልበት እንዳፈሰሱበት የሚመሰክሩ |
---|
5397 | አሻራዎች ስላየሁ አብዝቼ ላመሰግናቸው እወዳለሁ። |
---|
5398 | አቅራቢዎቹም፤ ታዳሚውም ሀላፊነታቸውን ሲወጡ |
---|
5399 | ያየሁት ፍጹም በሰከነ ቋንቋና በደርባባ ባህርይ |
---|
5400 | ስለነበር ስልጡን ፖለቲካ ተገቢ ቦታውን እያገኘ |
---|
5401 | ነው አልሁ። |
---|
5402 | ታዲያ በባህላችን “ግን” ካልተጨመረበት ምስጋና |
---|
5403 | ምስጋና አይሆንምና ለወደፊቱ ይታሰብበት ዘንድ |
---|
5404 | ላዘጋጆቹ ትንሺ ቅር ያለኝን ነገር ላካፍላቸው |
---|
5405 | እወዳለሁ። |
---|
5406 | የኢትዮጵያ ችግር በርካታ ሆኖባችሁ ይመስለኛል |
---|
5407 | ሁሉን ርዕስ ለመሸፈን ባደረጋችሁት ሙከራ ዓቢይ |
---|
5408 | ጉዳዮች ላይ ሊያወያዩን የመጡ ምሁራን ሰዓት |
---|
5409 | እያነሳቸው ነገራቸውን እንዲቆራርጡ መገደዳቸው |
---|
5410 | አሳቆኛል። |
---|
5411 | ያቅራቢዎቹን ቁጥር ሰብሰብ ማድረግ ቅያሜ |
---|
5412 | የሚያስከትል ሆኖባችሁ ይሆን? |
---|
5413 | የጃዋር አቀራረብ የወጣት ለዛና የወጣት ነፃ |
---|
5414 | አስተሳሰብ የተንጸባረቀበት ነበር። |
---|
5415 | በዝግጅት ደረጃም የተሻለ ሆኖ አግኝቸዋለሁ - |
---|
5416 | ፓወር-ፖይንት ተክኖሎጅን ተጠቅሟል፤ የኢትዮጵያ |
---|
5417 | ፖሊቲካ ምን ዓይነት አጣብቂኝ ውስጥ እንዳለ |
---|
5418 | ለማስረዳት በቃላት ጋጋታና በ “እጠቅሳልሁ” “አልጠቅስም” |
---|
5419 | አባዜ አልታሰረም። |
---|
5420 | በአዕምሮ ውስጥ ታትሞ በሚቀር ቪዡዋል ቻርት |
---|
5421 | አማካይነት በሁለት የፖለቲካ ጠርዞች ላይ |
---|
5422 | የሚገኙትን አስተሳሰቦች ደህና አድርጎ ተንትኖ |
---|
5423 | መፍትሔው መሀል ላይ መገናኘት ብቻ መሆኑን |
---|
5424 | በሚገባ አስረድቷል። |
---|
5425 | በርሱ ስሌት በ “ብሔርተኛውም” ሆነ “ኢትዮጵያዊነት” |
---|
5426 | በሚለው ካምፕ ውስጥ አክራሪ ዓይነት አቋም |
---|
5427 | ያላቸው ከ 20% አይበልጡም። |
---|
5428 | ቀሪው 80% ፍጹም ሠላማዊ ኑሮ ፈላጊና የብሔር |
---|
5429 | ቅርሱን ለማዳበር የሚያስችል ሥርዓት እስካገኘ |
---|
5430 | ድረስ በኢትዮጵያዊነት መለያው የሚኮራ ነው። |
---|
5431 | “ሆኖም ግን በየመድረኩና በየቤቱ ከሚመነዘሩት |
---|
5432 | የመልካም ምኞት መግለጫዎች ባሻገር ተጨባጭ ሥራ |
---|
5433 | መሠራት አለበት” አለ። |
---|
5434 | “ፈተናው እዚህ ላይ ነው ወገኖቼ! |
---|
5435 | አዲሱ ትውልድ ለዙሪያ ጥምጥም ፍልስፍና፤ |
---|
5436 | ለዲስኩርና ለቃላት ማንጠር ትዕግሥትም አንጀትም |
---|
5437 | የለውም” ሲል አስጠነቀቀ ጃዋር ድምጹን ከረር |
---|
5438 | አድርጎ። |
---|
5439 | አውራ ጣቱንና የታጠፈች ሌባ ጣቱን ሕዝቡ |
---|
5440 | እንዲያይለት ከፍ አድርጎ ደጋገሞ እያፋተገ “ይህ |
---|
5441 | ትውልድ የ ሾው-ሚ-ዘ መኒ! |
---|
5442 | ትውልድ መሆኑን መቀበል አለብን! |
---|
5443 | ” አለ። |
---|
5444 | ጭብጨባውና ቻቻታው መለኪያ ከሆነ በዚያች ወቅት |
---|
5445 | የታዳሚውን ቀልብ ሙልጭ አድርጎ ኪሱ እንዳስገባ |
---|
5446 | አልጠራጠርኩም። |
---|
5447 | ለዚህም ነው “ዱድ! |
---|
5448 | ብሩን አሳዬኝ! |
---|
5449 | ” የምትለዋን የጽሑፌ ርዕስ ያደረግኋት። |
---|
5450 | ጃዋር “ሾው-ሚ-ዘ መኒ! |
---|
5451 | ” ሲል ወጣቱ ትውልድ እንደሸቀጥ በገንዘብ |
---|
5452 | የሚገዛ ነው ለማለት አልነበረም። |
---|
5453 | “ባዶ ቃላት አትመግበኝ! |
---|
5454 | ከዚህ የጥርጣሬ ዘመን ወደመተማመን ዘመን እንዴት |
---|
5455 | እንደምንሸጋገር ያለህን ተጨባጭ የመፍትሄ ሀሳብ |
---|
5456 | እፊቴ ቁጭ አድርግልኝ” ማለቱ ነበር። |
---|
5457 | የጃዋር ትውልድ ባጠቃላይ፤ የአማራትግሬ ዝርያ |
---|
5458 | የሌለው ክፍል ደግሞ በተለይ፤ አዲሱ |
---|
5459 | የኢትዮጵያዊነት ገጽታ በማያሻማና ቅሬታን |
---|
5460 | በሚያጠፋ መልኩ ተነድፎ ሲተገበር መሳተፍ |
---|
5461 | እንደሚፈልግ ጃዋር አሳውቋል። |
---|
5462 | ይህን ዕውን ለማደረግ የሚወሰዱ ርምጃዎችም |
---|
5463 | በዕለት-ተለት ግንኙነቶቻችን ሳይቀር |
---|
5464 | የሚንጸባረቁ መሆን እንደሚገባቸው በአጽንኦት |
---|
5465 | ነበር ያስረዳው። |
---|
5466 | ነጥቡን ለማስረገጥ መሰለኝ፤ መድረኩ ላይ ከርሱ |
---|
5467 | ጋር የተሰየሙትንና ዞር ብሎም ታዳሚውን ሕዝብ |
---|
5468 | በዓይኑ ቃኘት አድርጎ “ይህ ፎቶግራፍ |
---|
5469 | ኢትዮጵያዊነትን በቅጡ ስለማንጸባረቁ እርግጠኛ |
---|
5470 | አይደለሁም” አለ። |
---|
5471 | በዚህ ጊዜ ነበር የጉባዔው አዘጋጆች ወደ መድረኩ |
---|
5472 | ብቅ ብለው በኢትዮጵያ ጉዳይ የሚያገባቸውን ሁሉ |
---|
5473 | መጋበዛቸውን የገለጹት። |
---|
5474 | በድረ ገፆች አማካይነት ከተደረገው ግልጽ ግብዣ |
---|
5475 | በተጨማሪ ካንዳንዶቹ ጋር ቀጥታ ግንኙነቶች |
---|
5476 | ተደርጎ አመርቂ ምላሺ እንዳልተገኘ አስረዱ። |
---|
5477 | እዚህም ላይ “ሕምምም! |
---|
5478 | ” ያሰኘ ቅጽበት ተፈጥሮ ነበር። |
---|
5479 | ጃዋር ያዘጋጆቹን ጥረት አድንቆ እርሱ ራሱ |
---|
5480 | ጉባኤው ላይ ቢገኝ ምን ዓይነት ምቾት |
---|
5481 | እንደሚሰማው ጥርጣሬ አድሮበት እንደነበረ |
---|
5482 | ተናዘዘ። |
---|
5483 | ሆኖም ግን ላቀረባቸው ነጥቦች ሕዝቡ ይሰጠው |
---|
5484 | የነበረውን ከበሬታ ካዬ በኋላ በውሳኔው እንደኮራ |
---|
5485 | አልሸሸገም። |
---|
5486 | በመቀጠልም “የቀሩት ወገኖቻችን ካልመጡ |
---|
5487 | ከመንገዳችን ወጥተን የምናደርገው የማግባባትና |
---|
5488 | የማረጋጋት ሥራ በቂ አልነበረም ማለት ነው” ብሎ |
---|
5489 | በዚህ ረገድ ብዙ እንደሚቀረን አስተማረ። |
---|
5490 | ይህ ሰው በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ገና ብዙ ሚና |
---|
5491 | እንደሚኖረው፤ በዕድሜም በብሔሩም በዕምነቱም |
---|
5492 | እርሱን መሰል ዜጎችን በመሳብ ረገድ ከፍተኛ |
---|
5493 | አስተዋጻኦ እንደሚያደርግ ፍንትው ብሎ ነው |
---|
5494 | የታየኝ። |
---|
5495 | በዚህ ስብሰባ ላይ ወጣቱን ትውልድ ወደፊት |
---|
5496 | የማምጣቱ አስፈላጊነት አንገብጋቢ እንደሆነ |
---|
5497 | በብዛት ተወስቷል። |
---|
5498 | የ 24 ዓመቱ ወጣት 55+ ሶች ጋር መቅረቡ ነው ጥያቄውን |
---|
5499 | ከምኔውም በበለጠ ትርጉም የሰጠው። |
---|
5500 | አንዳንዶቹ አቅራቢዎች ይህን ጉዳይ ሲያወሱ ጥፋት |
---|
5501 | እንዳጠፋ ሰው መሸማቀቅ አይቸባቸዋለሁ። |
---|
5502 | በዚህ ፈጽሞ አልስማማም። |
---|
5503 | የቀድሞዎቹ ብዙ መሥዋዕትነት ለመክፈላቸውና ብዙ |
---|
5504 | ለማስተማራቸው አጠያያቂ አይደለም። |
---|
5505 | በወቅቱ ተረካቢ አለማፍራታቸው፤ አንዳንዶቹ |
---|
5506 | ደግሞ ወንበር የሙጥኝ ማለታቸው፤ ከሁሉም በላይ |
---|
5507 | ደግሞ ወጣቱን የሚስብ ራዕይና የሚጥመው አሠራር |
---|
5508 | አለመንደፋቸው ጥፋት ነው። |
---|
5509 | አባጣ ጎባጣ ያልበዛበት የትውልድ ሺግግር |
---|
5510 | ሳያደርጉ በየጓዳቸው ቢከተቱ ግን የጥፋትም ጥፋት |
---|
5511 | ይሆንባቸዋል። |
---|
5512 | ስለዚህ እስቲ ፈረንጆቹ “ሜንተርሺፕ” የሚሉትን |
---|
5513 | ነገር ይሞክሩት። |
---|
5514 | ያንዳንድ ወጣት እጅ ይያዙ። |
---|
5515 | እንግዲህ ያልሆነ ትርጉም ለመስጠትና አጉል |
---|
5516 | ድምዳሜ ላይ ለመድረስ አትጣደፉ! |
---|
5517 | ጃዋር በኢትዮጵያዊነቱ የሚያምን፤ የነገው እንጅ |
---|
5518 | ያለፈው ብዙም ፋይዳ እንደሌለው የተረዳ፤ ነገር |
---|
5519 | ግን አዲሱ የኢትዮጵያዊነት ራዕይ አንዱን እላይ |
---|
5520 | ሌላውን እታች በማያደርግ መልኩ በድፍረትና |
---|
5521 | በስልት መቀረጽ እንዳለበት ነው ያሳወቀው። |
---|
5522 | ዜጎችንና ብሔረሰቦችን የሚያቀራርብ፤ |
---|
5523 | መተማመንን የሚያሰርጽ ድልድይ በያቅጣጫው |
---|
5524 | ተዘርግቶ ባዲስ ጥርጊያ መንገድ ጉዟችንን |
---|
5525 | እንድንጀምር ነው የሚመኘው። |
---|
5526 | ችግራችንን በሠላማዊ ትግልና ተጨባጭ ርምጃዎች |
---|
5527 | በመውሰድ እናስወግድ ነው የሚለው። |
---|
5528 | ለኔም ለናንተም ጆሮ ከዚህ የተሻለ ጥዑም ሙዚቃ |
---|
5529 | አለ? |
---|
5530 | የጃዋርን ዋና ቁምነገር አትርሱ። |
---|
5531 | ወደድንም ጠላንም አዲሱ ትውልድ መድረክ ላይ ብቅ |
---|
5532 | እያለ ነው። |
---|
5533 | የተፈጥሮ ግዴታ ጭምር ነውና። |
---|
5534 | አዲሱ ትውልድ ደግሞ የ “ሾው-ሚ-ዘ መኒ! |
---|
5535 | ” ትውልድ ነው። |
---|
5536 | ከተስፋ ይልቅ ተጨባጭ ርምጃ፤ ከጥላቻ ይልቅ |
---|
5537 | ፍቅር፤ ከቃላት ጋጋት ይልቅ ቅልጥፍ ባለ ቋንቋ |
---|
5538 | እንድናወጋው ነው የሚፈልገው። |
---|
5539 | ለሚንዛዛና ለቃላት አንጥረኛ ጊዜ የለውም። |
---|
5540 | ለርሱ ጊዜ ወርቁ ነው። |
---|
5541 | በሕዝብ አዕምሮ ውስጥ ጥርጣሬ የመፍጠርን ያህል |
---|
5542 | የፕሮፓጋንዳ ድል የለም። |
---|
5543 | ለዚህ ማስረጃ ከፈለጋችሁ የሂትለር ቀኝ-እጅና |
---|
5544 | የፕሮፓጋንዳ ጠበብት የነበረውን ጎብልስን |
---|
5545 | ጠይቁት። |
---|
5546 | ዓለም ሲፈጠር የት ነበርክ ትሉኛላችሁ እንጅ |
---|
5547 | ከያን ጊዜ ጀምሮ ይመስለኛል ጥርጣሬ መፍጠር |
---|
5548 | የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ የሆነው። |
---|
5549 | ቀልጠፍ ብዬ ወደተነሳሁበት ርዕስ ልመለስና “በርግጥ |
---|
5550 | ተቃዋሚው አገር የመምራት ብቃት አለው? |
---|
5551 | ” የሚል ጥያቄ መናፈስ የጀመረው በ‘97 ምርጫ |
---|
5552 | ማግስት እንደነበር ትዝ ይለኛል። |
---|
5553 | ቅንጅት ውስጥ በተፈጠረው ውዝግብ ቆሺታቸው ያረረ |
---|
5554 | ደጋፊዎች ሳይቀሩ ነው አባባሉን የብስጭታቸው |
---|
5555 | መወጫ ያደረጉት - ትልቅ ስህተት! |
---|
5556 | በጣም ትልቅ ስህተት! |
---|
5557 | ኢሕአዴግ ደግሞ እንኳንስ ይችን ያህል ቀዳዳ |
---|
5558 | አግኝቶ እንዲያውም እንዲያው ነው በሕዝቡ ውስጥ |
---|
5559 | የተፈጠረውን የጥርጣሬና የብሺቀት መንፈስ ደህና |
---|
5560 | አድርጎ አራገበው። |
---|
5561 | እዚህ ላይ ባንድ ነገር እንስማማ። |
---|
5562 | የሰው ልጅ በፍጥረቱ ተጠራጣሪና የ7 ቀን 24 ሠዓት |
---|
5563 | ኑሮው በስጋት የታጠረ መሆኑን አትክዱኝም። |
---|
5564 | ለዚህ አይደል እንዴ ኢንሹራንስ የሚገዛው? |
---|
5565 | አጥር የሚያጥረው? |
---|
5566 | ብቻውን የሚያወራውና የሚቃዠው? |
---|
5567 | ልብ ብላችሁ ከሆነ ፖለቲከኞች ይህን ሰብዓዊ |
---|
5568 | ደካማ ጎን ደህና አድርገው ነው የሚበዘብዙት |
---|
5569 | “ነውጠኞች የቀድሞውን ሥርዓት ሊያመጡብህ ነው! |
---|
5570 | እኛ ከሌለን አገር ትበተናለች! |
---|
5571 | ሠላማዊ ኑሮህ ይናጋል! |
---|
5572 | የብሔረሰቦች ነጻነት ይገፈፋል! |
---|
5573 | የርስ በርስ ጦርነት ይነሳል! |
---|
5574 | የስልምና አክራሪዎች አገርህን ይወሩታል! |
---|
5575 | ተቃዋሚው አገር የማስተዳደር አቅም የለውም! |
---|
5576 | ” |
---|
5577 | ታዲያ ሁለት ዓቢይ ችግሮች ይታዩኛል። |
---|
5578 | አንደኛው ችግር ተቃዋሚው ወገን የዚህን |
---|
5579 | ፕሮፓጋንዳ አደገኛነት ተገንዝቦ ቀጣይነት ያለው |
---|
5580 | አምካኝ ፕሮፓጋንዳ በፈረንጁ ሰፈር ጭምር |
---|
5581 | አለማካሄዱ ሲሆን ሁለተኛው ችግር ደግሞ |
---|
5582 | የተቃዋሚው የፖለቲካ ገጽታ በመንግሥት |
---|
5583 | እንዲነደፍ መፈቀዱ ነው። |
---|
5584 | በሁለቱም ላይ ያለኝን የተሙን ሀሳብ |
---|
5585 | አካፍላችኋለሁ። |
---|
5586 | በደፋር አስተያየት ልጀምርና ይህ ዘመን |
---|
5587 | ኢትዮጵያን ወደከፍተኛ የዕድገት ደረጃ |
---|
5588 | ለማሸጋገር ከምን ጊዜም የበለጠ ተነሳሺነት |
---|
5589 | የገነነበት፤ የሰለጠነ የሰውና የማቴሪያል ኃይል |
---|
5590 | የተከማቸበት ነው እላለሁ። |
---|
5591 | በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚው ክፍል፤ በተለይም “መድረክ” |
---|
5592 | ኢትዮጵያን ለማስተዳደር ያለው ብቃት ከየትኛውም |
---|
5593 | ፓርቲና ስብስብ የላቀ ነው እላለሁ። |
---|
5594 | እንዳላሰለቻችሁ በሦስት ዋቢዎች ብቻ ልወሰን። |
---|
5595 | የፖለቲካ ፕላትፎርም። |
---|
5596 | የአንድነትመድረክ ፖለቲካ ፕሮግራም የዜጎችን |
---|
5597 | ችግር አበጥሮ የተረዳ ብቻ ሳይሆን ያጭርና |
---|
5598 | የረጅም ጊዜ መፍትሄዎቻቸውንም የሚዘረዝር ነው። |
---|
5599 | ያልተገደበ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት |
---|
5600 | እንደሚኖር፤ የግል መሬትና ንብረት የሕገ |
---|
5601 | መንግሥት ጽኑ ድጋፍ አግኝተው የኤኮኖሚና |
---|
5602 | የማሕበራዊ እድገት አንቀሳቃሺ ሞተር እንደሚሆኑ፤ |
---|
5603 | የኢትዮጵያ አንድነትና ልኡዋላዊነት ለድርድር |
---|
5604 | የሚቀርብ እንደማይሆን፤ ብሔረሰቦችን |
---|
5605 | የሚከፋፈል ፖሊሲ ተወግዶ ያንድ አገርና ያንድ |
---|
5606 | ታላቅ ራዕይ ልጆች በሚያደርግ ፖሊሲ እንደሚተካ፤ |
---|
5607 | 85ሚሊዮን ሕዝብ ህልውናውንና ስትራቴጅያዊ |
---|
5608 | ጥቅሙን አደጋ ላይ በማይጥል መልክ ወደ ባሕር |
---|
5609 | የመውጣት መብቱ እንደሚከበር፤ |
---|
5610 | ወዘተ ያስቀምጣል። |
---|
5611 | ትናንት የቅንጅት ዛሬ ደግሞ ያንድነት የሆነው |
---|
5612 | ራዕይ ገዥው ፓርቲ “አብዮታዊ ዴሞክራሲ” ከሚለው |
---|
5613 | ራዕይ በዓይነትም በጥራትም የተሻለ፤ እጅግ በጣም |
---|
5614 | የተሻለ ለመሆኑ ሕዝብ በቅጡ ያውቃል። |
---|
5615 | ለዚህ ነበር በ ‘97ቱ ምርጫ ቅንጅትን የሾመው። |
---|
5616 | ለዚህም ነው ዛሬ በአንድነትና በመድረክ ዙሪያ |
---|
5617 | በሚያስደንቅ ቁርጠኝነት እየተሰባስበ ያለው። |
---|
5618 | ሌላውን ለጊዜው እንተወውና በትግራይ ክልል |
---|
5619 | እየተገለጸ ያለው የፓራዳይም ለውጥ |
---|
5620 | አላስደነቃችሁም? |
---|
5621 | ጥልቅና የምሥራች ትርጉም እንዳለው |
---|
5622 | አልተረዳችሁም? |
---|
5623 | በቢሮክራሲ ልቀጥል። |
---|
5624 | ማንኛውም ለሥልጣን የሚበቃ መንግሥት ሀገሪቱ |
---|
5625 | አዳብራ ባቆየችው ያስተዳደር መዋቅር ቢሮክራሲ |
---|
5626 | መገልገሉ ሀቅ ነው። |
---|
5627 | ይህ የጦር ሠራዊቱን ይጨምራል። |
---|
5628 | ምኒልክ ከዮሐንስ፤ ኃይለ ሥላሴ ከምኒልክ፤ ደርግ |
---|
5629 | ከኃይለ ሥላሴ፤ ኢሕአዴግ ከደርግ በተረከቡት |
---|
5630 | ቢሮክራሲ ነው አገር የመሩት። |
---|
5631 | ሌላው ሀቅ ደግሞ እያንዳንዱ መንግሥት |
---|
5632 | የተረከበውን ቢሮክራሲ አሻሽሎና አዳብሮ |
---|
5633 | ለሚቀጥለው መንግሥት የማስረከቡ ዕውነታ ነው። |
---|
5634 | በዚህ ስሌት እንደ ኢሕአዴግ ጠንካራ መሠረት |
---|
5635 | ያለው፤ በተማረ የሰው ኃይልና በዘመናዊ |
---|
5636 | የማኔጅመንት ዘይቤዎች የዳበረ ቢሮክራሲ የወረሰ |
---|
5637 | መንግሥት አልነበረም። |
---|
5638 | ኢሕአዴግ ራሱ ምን ዓይነት |
---|
5639 | የመንግሥት-አስተዳደርና የማኔጅመንት ልምድ ይዞ |
---|
5640 | በ1991 አዲስ አበባ እንደደረሰ የያኔ ሬዙሜውን |
---|
5641 | ማዬት ይበቃል። |
---|
5642 | በራሴ ላይ የጣልኩት የገጽ ማዕቀብ ከለከለኝ |
---|
5643 | እንጅ ከአፄ ዮሐንስ እስከ ኢሕአዴግ ያሉት |
---|
5644 | መንግሥታት ሥልጣን ሲይዙ የነበረባቸውን ፈተና |
---|
5645 | አነጻጽርላችሁ ነበር። |
---|
5646 | ላለፉት መንግሥታት ከልብ ታዝኑላቸዋላችሁ። |
---|
5647 | እዚህ ላይ ያች ልማዴ እንዳትቀር አንዳፍታ |
---|
5648 | ከመሥመር ወጣ ልል ነው። |
---|
5649 | ስለ ቢሮክራሲ ካወጋን ዘንድ “ቢሮክራሲ” ከፍተኛ |
---|
5650 | የሥም ማጥፋት ዘመቻ የተካሄደበት ያገር ኃብት |
---|
5651 | ነውና ይህን የተዛባ አመለካከት ማቃናት አለብን |
---|
5652 | እላለሁ። |
---|
5653 | ካጭር ትርጉሙ ብንነሳ “ቢሮክራሲ” ያንድ ትልቅና |
---|
5654 | ውስብስብ መዋቅር አስተዳደራዊ አቅም ነው። |
---|
5655 | በሹመት እየመጡ አናት ላይ ጉብ ከሚሉት አላፊዎች |
---|
5656 | በስተቀር ሌላው ሕዝበ-ሠራዊት በሙያ ሚዛን |
---|
5657 | እየተለካ እንደሚቀጠርበት ግዙፍ አገራዊ ፋብሪካ |
---|
5658 | ተደርጎ ሊታይ ይችላል። |
---|
5659 | መንግሥት ቢለወጥ፤ ሹም ከርቸሌ ቢወርድ፤ ጎርፍ |
---|
5660 | ቢያጥለቀልቅ፤ ቢሮክራሲ ከቦታው ንቅንቅ አይልም። |
---|
5661 | እንደ ዝቋላ ተራራና እንደ አዋሺ ወንዝ |
---|
5662 | ካስቀመጡት ቦታ የሚገኝ ውሉን የማይስት ያገር |
---|
5663 | ኃብት ነው ማለት ነው። |
---|
5664 | ቢሮክራሲን ያልሆነ ጥላሸት የቀባው ባላባቱን፤ |
---|
5665 | ከበርቴውን፤ ካፒታሊስቱንና ኢምፔሪያሊስቱን |
---|
5666 | የሕዝብ ጠላት በማድረግ አንጀቱ ያልራሰለት |
---|
5667 | የኮሚኒስት ሥርዓት ነበር። |
---|
5668 | እንዲያው በሞቴ ኮሚኒስቶች የሚሉትን ከቁብ |
---|
5669 | የሚጥፍ ሰው ተርፎ ይሆን? |
---|
5670 | በፓራዳይም ለውጥ ላጠቃል። |
---|
5671 | ሦስተኛው ቁምነገር ደግሞ ለመድረክ መፈጠር |
---|
5672 | ምክንያት የሆነ የፖለቲካ ክስተት መኖሩ ነው። |
---|
5673 | የብሔር ፖለቲካ ከመሣሪያነት አልፎ ማቴሪያላዊም |
---|
5674 | ሆነ ማህበራዊ ጠቀሜታ እንደማያስገኝለት ሕዝቡ |
---|
5675 | መረዳት ከጀመረ ሰንበት ብሏል። |
---|
5676 | መቼም ፖለቲከኞች ብልጥ አይደሉም? |
---|
5677 | - የፓራዳይም ለውጥ ሕዝብ ውስጥ ሥር መስደዱን |
---|
5678 | ከማረጋገጣቸው በፊት የአቋምና ያሰላለፍ ለውጥ |
---|
5679 | አያደርጉም። |
---|
5680 | ለዚህ ነው እንገነጠላለን ከሚሉት ጀምሮ ለዘብተኛ |
---|
5681 | እስከሚባሉት ድረስ በብሔር ፖለቲካ ላይ ያላቸውን |
---|
5682 | አቋም ሲከልሱ እያየን ያለነው። |
---|
5683 | ዓለም ወደ አንድ ትንሺ መንደርነት እየተለወጠች |
---|
5684 | በምትገኝበት በ 21ኛው ክፍለ ዘመን የብሔር ፖለቲካ |
---|
5685 | የሚያራምዱ ሰዎች ከሌላ ፕላኔት እንደመጡ ፍጡሮች |
---|
5686 | ይቆጠራሉና መለወጣቸው እሰዬ የሚያሰኝ ነው። |
---|
5687 | የብሔር ፓለቲካ ያራምዱ የነበሩ ፓርቲዎች |
---|
5688 | በመድረክ ውስጥ መሰባሰባቸው፤ በብሔር ፖለቲካ |
---|
5689 | ዓለም ውስጥ ስማቸው የተጠራ እንደነ ስዬ አብርሃ፤ |
---|
5690 | ነጋሶ ጊዳዳ፤ ገብሩ አሥራት፤ አረጋሺ አዳነና |
---|
5691 | ቡልቻ ደመቅሳን የመሳሰሉ በመድረክ ውስጥ |
---|
5692 | መሰባሰባቸው አንዳንዶች ሊያምኑ ከሚፈልጉት |
---|
5693 | በላይ ጥልቅ መልዕክት ያዘለ ነው። |
---|
5694 | ባጋጣሚና በድንገት የተከሰተ ፓራዳይም ሳይሆን ከ |
---|
5695 | 45 ዓመት ተመክሮ የተወለደ ነው። |
---|
5696 | እዚህ ላይ “ተቃዋሚው ኢትዮጵያን ለመምራት ብቃት |
---|
5697 | አለው? |
---|
5698 | ” ከሚል ጥያቄ ጋር ምን አገናኘው ብትሉ |
---|
5699 | አልፈረድባችሁም። |
---|
5700 | አያችሁ! |
---|
5701 | ኢሕአዴግ ባለሙያና ደጋፊ የሚጨልፈው የብሔር |
---|
5702 | ፖለቲካን በውድም በግድም ከሚያራምዱ ቁጥራቸው |
---|
5703 | እየቀነሰና ወርዳቸው እየጠበበ ከሚገኝ |
---|
5704 | የህብረተሰብ ኩሬዎች ነው። |
---|
5705 | ባንጻሩ ደግሞ መድረክ ደጋፊና ባለሙያ የሚቀዳው |
---|
5706 | እጅግ ሰፊ ከሆነ የህብረተሰብ ሃይቅ ነው። |
---|
5707 | ለዚህ ነው ተቃዋሚው ክፍል፤ በተለይም “መድረክ” |
---|
5708 | ኢትዮጵያን ለማስተዳደር ያለው ብቃት ከየትኛውም |
---|
5709 | ፓርቲና ስብስብ የላቀ ነው ያልኩት - እመነሻዬ ላይ። |
---|
5710 | የለየልኝ ቅን-አሳቢ መሆኔን ደጋግሜ ተናዝዣለሁና |
---|
5711 | ቀሪዎቹ በብሔር ፖለቲካ ጠርዝ ላይ የሚገኙ ያገሬ |
---|
5712 | ልጆች ከፊታቸው የተጋረደውን መጋረጃ እየቀደዱ |
---|
5713 | አንድነትን፤ ኢትዮጵያዊነትንና ትልቅነትን |
---|
5714 | እንዲያቅፉ እመኛለሁ። |
---|
5715 | ሹም መሆን ብዙ ፈተና አለው ወዳጄ! |
---|
5716 | አንዲት አነስተኛ ወረዳ ውስጥ አስተዳዳሪ ሆኖ |
---|
5717 | የተመረጠ ሰው የህዝቡን ተሳትፎ ለማግኘት ቁርጥ |
---|
5718 | ሀሳብ ያደርጋል። |
---|
5719 | የነጋዴው፤ ያስተማሪው፤ የተማሪው፤ የገበሬው |
---|
5720 | በር አልቀረውም። |
---|
5721 | የሁሉንም አንኳኳ። |
---|
5722 | አንዱን ቀን እግሩ ካንድ ገበሬ ቤት ይጥለውና |
---|
5723 | “የዛሬው አመጣጤ አንድ ኮሚቴ ውስጥ በአባልነት |
---|
5724 | እንዲሳተፉልኝ ለመጠዬቅ ነው” ይላል |
---|
5725 | አስተዳዳሪው። |
---|
5726 | ይችን ጨዋታ ያካፈለኝ አንዱ እጁ ከመጽሐፍ አንዱ |
---|
5727 | ደግሞ ከላፕቶፕ ገበታ ላይ የማይነሳ ሌላው ወዳጄ |
---|
5728 | ነው። |
---|
5729 | ይንግሊንግ ቢራችንን ይሄኔ እኮ ያሜሪካ ቀዳማዊ |
---|
5730 | ቢራ መሆኑን የማታውቁ ትኖራላችሁ! |
---|
5731 | ጨብጠን በሌላ ርዕስ ላይ ገራ-ገር ጨዋታ |
---|
5732 | ስንሰልቅ ነው አንቀጹን ያነበበልኝ። |
---|
5733 | አጉል ልማድ አይለቅምና ሀሳቤ እንደገና ወደኛው |
---|
5734 | ጉዳይ አቀና |
---|
5735 | ስንቶቻችን ነን የዶሮዋን ያህል አስተዋጽኦ |
---|
5736 | እያደረግን ያለነው? |
---|
5737 | ስንቶችስ ናቸው የበሬውን ያህል ራሳቸውን |
---|
5738 | አሳልፈው ለመስጠት የቆረጡ? |
---|
5739 | “ሠላማዊ ትግል” በሚለው አንቀጽ ውስጥ “ሠላም” |
---|
5740 | የምትለዋ ቃል አዘናጊ ሆና ትታየኛለች - በዚህ ጎራ |
---|
5741 | የሚታገሉ ዜጎችና ቤተሰቦቻቸው ያለችግርና |
---|
5742 | በሠላም ውለው የሚያድሩ ታስመስላለችና። |
---|
5743 | ዕውነቱ ግን ይህ አይደለም። |
---|
5744 | በሙሉም ይሁን በከፊል አዱኛቸውን እርግፍ አርገው |
---|
5745 | የሚጥሩ ሁሉ ችግር ይኖራቸዋል። |
---|
5746 | ፓርቲዎቹስ ቢሆኑ ከየት በመጣ ገንዘብ ነው |
---|
5747 | ከክልል ክልል ተዘዋውረው በምርጫው የሚወዳደሩት? |
---|
5748 | ሕዝቡስ ጋር የሚገናኙት? |
---|
5749 | በርግጥ ከመንግሥት የሚሰጥ በጀት እንዳለ |
---|
5750 | ሰምቻለሁ። |
---|
5751 | ግን ዘጠኝ ሺህ የኢትዮጵያ ብር የት ታደርሳልች? |
---|
5752 | አባባሌ አገር ውስጥ ያሉ ፓርቲዎችን መደገፍ |
---|
5753 | የዜግነትና የህሊና ግዴታ አለበት ለማለት ነው። |
---|
5754 | የዚህ ወይንም የዚያ ፓርቲ ደጋፊ መሆናችን |
---|
5755 | አይደለም ቁምነገሩ። |
---|
5756 | ለሀገራችን ዴሞክራሲንና ሠላምን የምንመኝ |
---|
5757 | እስከሆነ ድረስ ለዚህ ለግንቦት 2002ቱ ምርጫ |
---|
5758 | የሚረዳ አሥርና ሃያ ብር ለሚመስለን ፓርቲ |
---|
5759 | ማዋጣቱ ላይ ነው ቁምነገሩ። |
---|
5760 | እርስ በርስ የሚጋጭ ሃሳብ ያዘለ ስለሚመስል “የባላንጣዎች |
---|
5761 | ቡድን” ብሎ ነገር ግር ሊል ይችላል። |
---|
5762 | ስመ ጥሩዋ የታሪክ ተመራማሪ ዶሪስ ጉድዊን “ |
---|
5763 | ” በሚል ርዕስ ስለ አብርሃም ሊንከን |
---|
5764 | ያቀለመችው ድንቅ መጽሀፍ ነው ። ከዛሬ ነገ |
---|
5765 | አነበዋለሁ በሚል አባዜ ውስጥ መጠመዴን የታዘበ |
---|
5766 | ወዳጄ ነው ሰበብ ለማሳጣት ጭምር ይህን መጽሐፍ |
---|
5767 | ጀባ ያለኝ። |
---|
5768 | “ስለ አብርሀም ሊንከን አሥር ሺህ የሚደርሱ |
---|
5769 | መጻህፍትና መጽሔቶች ታትመው ሳለ ዶሪስ ምን |
---|
5770 | ይሁን ብላ ነው ሌላ መጽሐፍ የምትጨምረው? |
---|
5771 | ” ያሉ ሁሉ አፋቸውን በጨው አጥበዋል። |
---|
5772 | ዶሪስ ታሪክን የምታበጥረው ለርሷ ብቻ በተቸረ |
---|
5773 | ዓይነት የተመራማሪነት ስልት ነውና መጽሐፉ |
---|
5774 | በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንብብያን አገኘ። |
---|
5775 | “በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁት |
---|
5776 | መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን |
---|
5777 | ያህል ትምህርት ባገኙበት? |
---|
5778 | ” አልሁ። |
---|
5779 | “ባንባቢነት ለሚታሙት ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ |
---|
5780 | ዜናዊ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን ገዝቼ ልላክላቸው? |
---|
5781 | ” የሚል ነገርም ዳዳኝ። |
---|
5782 | 1855-1865 አሜሪካ ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በአጭር |
---|
5783 | ትረካ ልጀምር። |
---|
5784 | ዘመኑ ባሜሪካው ሰሜናዊና ደቡባዊ ስቴቶች መሀከል |
---|
5785 | የጥቅም፤ የተደማጭነትና ያስተሳስብ ፉክክር |
---|
5786 | የጎላበት ነበር። |
---|
5787 | ሁለቱን ወገኖች ያንድ ታሪክ ሕዝብና ያንድ ትልቅ |
---|
5788 | ራዕይ ማሕበርተኛ አድርገው የሚያስተሳስሩ ድርና |
---|
5789 | ማጎች የመብዛታቸውን ያህል ክልል-ተኮር ስሜቶችና |
---|
5790 | የኤሊቶችን ጥቅም ለማስከበር ሲባል የተፈለሰሙ |
---|
5791 | የፖለቲካ እንዝርቶች የጦዙበትም ዘመን ነበር። |
---|
5792 | የሰሜኑ ኤሊት በሁለት ዓቢይ ምክንያቶች ባርነት |
---|
5793 | እንዲያከትም ፈለገ። |
---|
5794 | አንደኛው ምክንያት የባሪያዎች ነጻ መውጣት |
---|
5795 | በታሪካዊው ያሜሪካ ሕገ መንግሥት ውስጥ በጉልህ |
---|
5796 | የተቀረጸውን የሰው ልጆች እኩልነት ዕውን |
---|
5797 | የሚያደርግ ሲሆን ሁለተኛዋና ስውሯ ምክንያት |
---|
5798 | ደግሞ የባርነት መወገድ ሰሜኑ ክፍል ለልማትና |
---|
5799 | ለፋብሪካዎች መስፋፋት የሚያስፈልገውን የሰው |
---|
5800 | ኃይል ስለሚያፈልስለት ነበር። |
---|
5801 | ብሔራዊ አንድነትን የሚፈታተን፤ የሕይወትና |
---|
5802 | የንብረት ጥፋትን የሚያስከትል ጥቁር ዳመና |
---|
5803 | ባንዣበበበት በዚያ ቀውጢ ዘመን አብርሃም ሊንከን |
---|
5804 | በፕሬዚደንትነት ተመርጦ ካቢኔ ለማቋቋም |
---|
5805 | ይንደፋደፍ ነበር። |
---|
5806 | ዕውቀቱም ልምዱም ሁሉም አላቸው የሚባሉት ምሁሮች |
---|
5807 | እርስ በርስ ሲናቆሩ ነበርና ሊንከን ሹልክ ብሎ |
---|
5808 | ፕሬዚዳንት የሆነው ባገሪቱ ውስጥ የጥርጣሬ አየር |
---|
5809 | ሰፈነ። |
---|
5810 | በዚያው ልክም የሊንከን ጣጣ በረከተ |
---|
5811 | የሕዝቡንና አብረውት የሚሠሩትን ሰዎች አመኔታ |
---|
5812 | ባጭር ጊዜ ውስጥ ማሸነፍ ነበረበት፤ የበርካታ |
---|
5813 | ተጻራሪ ሃይሎችን የጥቅም ግጭት ማስታረቅ |
---|
5814 | ነበረበት፤ የርስ በርስ ጦርነቱ የሚጠይቀውን |
---|
5815 | የሰውና የማቴሪያል ኃይል ስለማግኘቱ እርግጠኛ |
---|
5816 | መሆን ነበረበት፤ ባሪያዎች ነፃ መውጣት አለባቸው |
---|
5817 | በሚለው ጥያቄ ላይ በራሱ ፓርቲ ውስጥ እንኳ ወጥ |
---|
5818 | አመለካከት አልነበረምና እንዲጣጣም ማድረግ |
---|
5819 | ነበረበት፤ በዲፕሎማሲው መስክ ደግሞ |
---|
5820 | አውሮፓውያን “ሕዝባዊ መንግሥት” የሚሉት ነገር |
---|
5821 | እያፈረጠመ መሄዱ ያባንናቸው ነበርና |
---|
5822 | ኮንፌደርሬቱን ቢደግፉ የኃይል ሚዛን ወደደቡብ |
---|
5823 | ያጋድላል የሚል ስጋትም ያስጨንቀው ነበር። |
---|
5824 | አሜሪካ እንዲህ ያለ ፈተና ገጥሟት አያውቅም። |
---|
5825 | ጥርጣሬ የነገሰበትና ልጆቿ ፊትና ጀርባ የሆኑበት |
---|
5826 | ጊዜ አልነበረም። |
---|
5827 | በብዙ መስዋዕትነት የተገነባው ብሔራዊ አንድነቷ |
---|
5828 | እንዲህ የተፈተነበት ወቅት አልነበረም። |
---|
5829 | የጠቀስኳቸውንና ሌሎችንም ብዙ ፈተናዎች አልፎ |
---|
5830 | ነው የአብርሃም ሊንከን ቡድን ዛሬ የምናውቃትን |
---|
5831 | የዴሞክራሲ ቀንዲል፤ የሁሉ መጠጊያና መጠለያ |
---|
5832 | የሆነችውን አሜሪካን ያቆየን። |
---|
5833 | “የባላንጣዎች ቡድን” ሊንከን አሜሪካ |
---|
5834 | የገጠማትን ታላቅ ፈተና በድል መወጣት የምትችለው |
---|
5835 | በዕውቀትም በልምድም የነጠሩ ሰዎችን ማሰባሰብ |
---|
5836 | ከቻልሁ ብቻ ነው ብሎ በጹኑ ያምን ነበር። |
---|
5837 | አስተዳደሩ ሁሉንም ስቴቶች እንደመስታወት |
---|
5838 | የሚያሳይና ሁሉንም በሀቅ የሚወክል፤ ስጋቶችንና |
---|
5839 | ምኞቶችን ያገናዘበ እንዲሆን ይፈልግ ነበር። |
---|
5840 | ከዚህ ዕምነቱ ተነስቶ ነው በምርጫ ላይ |
---|
5841 | ያሸነፋቸውን ባላንጣዎቹን ጭምር በካቢኔው ውስጥ |
---|
5842 | እንዲያገለግሉ ቅድሚያ ጥሪ ያደረገላቸው። |
---|
5843 | “ገና የሺንፈቱ ምሬት ሳይጠፋላቸው፤ አንዳንዶቹ |
---|
5844 | ደግሞ እንደሚንቁት እያወቀ ባላንጣዎቹን |
---|
5845 | አብረውት እንዲሠሩ መጋበዙ የለየለት የዋህነት |
---|
5846 | ነው! |
---|
5847 | ” አሉ ያደባባይ ተችዎችና ጋዜጠኞች። |
---|
5848 | ሊንከን በራሱም በዜጎቹም ላይ ያለው ዕምነት |
---|
5849 | ጠንካራ ነበርና ተፎካካሪዎቹን እቤታቸው ድረስ |
---|
5850 | እየሄደ ከማግባባት ወደኋላ አላለም። |
---|
5851 | አሜሪካ የገጠማት ፈተና የያንዳንዳቸውን |
---|
5852 | እውቀትና መስዋዕትነት እንደሚጠይቅ አሳሰባቸው። |
---|
5853 | ጥሪውን ከተቀበሉ ደግሞ በሙሉ ነጻነትና ከሙሉ |
---|
5854 | ድጋፍ ጋር እንደሚሠሩ ቃል ገባላቸው። |
---|
5855 | አገሪቱ ያለችበትን ችግር በፖለቲካው ውስጥ |
---|
5856 | ከሰነበቱት ባላንጣዎች ይበልጥ የሚረዳ |
---|
5857 | አልነበረምና፤ እንዲሁም ደግሞ በሊንከን |
---|
5858 | ያልተፈተነ ያመራር ችሎታ ሀሳብ ገብቷቸው ነበርና |
---|
5859 | ባላንጣዎቹ ጥሪውን ተቀብለው ካቢኔውን ተቀላቀሉ። |
---|
5860 | ዊሊያም ሲዋርድን፤ ኤድዋርድ ስታንተንን፤ |
---|
5861 | ሳልመን ቸስን፤ ኤድዋርድ ቤትስን፤ እነዚህን |
---|
5862 | ከባድ ባላንጣዎች አጠገቡ ሳያደርግ መረጋጋትና |
---|
5863 | ድል አጠራጣሪ ይሆኑበት ነበርና ሊንከን በጣሙን |
---|
5864 | ነበር የዘየደው። |
---|
5865 | በሳል፤ ታዋቂና ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያላቸውን |
---|
5866 | ፖለቲከኞች ባንድ ካቢኔ ውስጥ ማሰባሰቡ በጣሙን |
---|
5867 | ጠቀመው። |
---|
5868 | የካቢኔው ተቀዳሚ ተግባር ጦርነት እንዲቆምና |
---|
5869 | እርቅ እንዲወርድ የሚያደርጉ ሀሳቦችን |
---|
5870 | በጥልቀትና በድፍረት ማማንጨት ነበር። |
---|
5871 | ከሀገር መገንጠል በመለስ ሊደርጉ የሚችሉ |
---|
5872 | ሰጥቶ-መቀበሎችን መመዘን ነበር። |
---|
5873 | የሠላም አማራጮች ፋይዳ ባይሰጡ ደግሞ ጦርነቱ |
---|
5874 | በሰው ኃይል፤ በፋይናንስ በዲፕሎማሲና በሌላው |
---|
5875 | ዘርፍ የሚጠይቀውን አቅም ማጥናትና እንዴትስ |
---|
5876 | እንደሚሰባሰብ ስትራቴጅ ማውጣት ነበር። |
---|
5877 | የሠላም አማራጭች ገዥ ቦታ ይኖራቸው ዘንድ |
---|
5878 | የሊንከን ዓይነ-ልቦና ምንጊዜም ክፍት ነው። |
---|
5879 | የተለያዩና አንዳንዴም የማይዋጡ የሚመስሉ |
---|
5880 | የክልል ፍላጎቶችን ለማስተናገድ ወኔ አንሶት |
---|
5881 | አያውቅም። |
---|
5882 | ትናንት በፉክክርና በጥርጣሬ መጋረጃዎች |
---|
5883 | ተለያይተው የነበሩ ባላንጣዎች በአንድ ሰው ጥረት፤ |
---|
5884 | አስተዋይነትና የማስተባበር ችሎታ አንድ-አካል |
---|
5885 | አንድ-አምሳል ሆነው አገርና ወገንን በመታደግ |
---|
5886 | ክቡር ሥራ ላይ ተሰማሩ። |
---|
5887 | ባላንጣነት በልብ ወዳጅነትና በወንድማማችነት |
---|
5888 | ስሜት ተተካ። |
---|
5889 | ቀጥሎ ደግሞ ሊንከንን ታላቅ መሪ፤ የባላንጣዎችን |
---|
5890 | ቡድን ደግሞ የቻምፒዎን ቡድን እንዲሆኑ የረዱትን |
---|
5891 | ባህርዮች በጭር ባጭሩ ላነጥብላችሁ እሞክራለሁ! |
---|
5892 | • የራዕይ ጥራት ~ የሰሜን-ደቡብ ቅራኔ ለብዙዎች |
---|
5893 | ባርነትን የማጥፋትና ያለማጥፋት ጥያቄ ይሁን |
---|
5894 | እንጅ ለሊንከን ከዚያ የበለጠ ትርጉም ነበረው። |
---|
5895 | “ያሜሪካ መፈራረስ የሕዝቦች-በሕዝቦች-ለሕዝቦች |
---|
5896 | የተሰኘው አዲስ የዴሞክራሲ ሥርዓት ራሱን ችሎ |
---|
5897 | መቆም የማይችል ቅዠት ነው ለሚሉ ወገኖች |
---|
5898 | የፖለቲካ መሣሪያ ይሆናልና ያንድነት ኃይሎችን |
---|
5899 | መሸነፍ እንደ አማራጭ አንቀበለውም” አለ። |
---|
5900 | የዚያ ትውልድ ኃፊነት ዓለማቀፋዊ እንድምታ |
---|
5901 | እንዳለውም አሳየ። |
---|
5902 | ከዚህም ሌላ “ባሜሪካ መገነጣጠል የሚጠቀሙት |
---|
5903 | ዜጎች ሳይሆኑ እዚህና እዚያ በሚፈጠሩ ትናንሺ |
---|
5904 | ግዛቶች መንበር የሚፈልጉ የሥልጣን ጥመኞች” |
---|
5905 | መሆናችውን አበክሮ ተከራከረ። |
---|
5906 | • ስሜታዊነት ጠላት ነው ~ አገርን የማስተዳደር |
---|
5907 | ያህል ውቅያኖስ ውስጥ የተነከረ ሀላፊ |
---|
5908 | የሚያበሳጨውና አንዳንዴም የሚያሳብደው ነገር |
---|
5909 | ያጣል ማለት ዘበት ነው። |
---|
5910 | ሊንከን ለዚህ ጥሩ ዘዴ ነበረው። |
---|
5911 | ደብዳቤ ይጽፍና በይደር ያቆየዋል። |
---|
5912 | ታዲያ በማግስቱ ብስጭቱም ስሜታዊነቱም ሲረግብ |
---|
5913 | የሚልከው ደብዳቤ የሚቆጭበት አይሆንም። |
---|
5914 | በስሜታዊነት ድባብ ውስጥ እንዳለ ያመለጡ |
---|
5915 | ዳብዳቤዎች ቢኖሩ እንኳ ሰውየውን የሚያረጋጋና |
---|
5916 | ቂም ያልያዘበት መሆኑን የሚያረጋግጥ ተከታይ |
---|
5917 | ደብዳቤ ይልክለታል። |
---|
5918 | ፀያፍ ቃል ካፉ ወጥቶ አያውቅም። |
---|
5919 | • ርሕራሄና ታላቅነት ~ ሊንከን ፍጹም ሩህሩህ፤ |
---|
5920 | ከቅጣት ይልቅ ምሕረት ሰዎችን ወደበጎ የመመለስ |
---|
5921 | ኃይል አለው ብሎ የሚያምን ሰው ነበረ። |
---|
5922 | በጦር ሜዳ ያሸነፋቸው ጀኔራሎች ላይ ውርደት |
---|
5923 | እንዳይደርስ፤ የተፈታው ጦር ሠራዊት ደግሞ |
---|
5924 | ከነፈረሱና ከነመሣሪያው ቤተሰቡ ጋር ተቀላቅሎ |
---|
5925 | ኑሮውን እንዲቀጥል መፍቀዱ የወዳጆቹንም |
---|
5926 | የባላንጣዎቹንም ከበሬታ አስገኘለት። |
---|
5927 | ሀገሪቱን ወደ እርቅና ስምምነት ጎዳና አፋጥኖ |
---|
5928 | ወሰዳት። |
---|
5929 | ለዚህ ነው ሊንከን “አባታችን” የሚለውን |
---|
5930 | የፍቅርና የአቅርቦት ቅጽል ሥም ከወገኖቹ |
---|
5931 | የተቸረው። |
---|
5932 | እርቅና ስምምነት ~ ጦርነቱ አብቅቶ ሊንከን |
---|
5933 | ለሁለተኛ ጊዜ ተመረጠ። |
---|
5934 | ባስመዘገባቸው ድሎች ከመኩራራት ይልቅ ታሪካዊ |
---|
5935 | ንግግሩን ብሔራዊ እርቅ አንዲሰፍንና የአንድነት |
---|
5936 | ስሜት እንደገና እንዲነግስ መንገድ መክፈቻ |
---|
5937 | አደረገው። |
---|
5938 | ብሔራዊው የትኩረት አቅጣጫ ምን ሊሆን እንደሚገባ |
---|
5939 | ማመላከቻ አጋጣሚ አደረገው። |
---|
5940 | ያ አቅጣጫ በብሩህ ተስፋ የተቃኘ፤ በዕርቅና |
---|
5941 | በሠላም መዓዛ የታጀበ ነበርና አገሪቱን |
---|
5942 | ከዳር-እዳር አወዳት። |
---|
5943 | • በምሳሌነት መምራት ~ ሊንከን ከሕዝብ መሀል |
---|
5944 | የወጣ ስለሆነ ከሕዝብ ጋር የማያቋርጥ ግንኙነት |
---|
5945 | ማድረግን ይወድ ነበር። |
---|
5946 | ስለሆነም ቤተመንግሥቱን ለጎብኝዎች ክፍት |
---|
5947 | አደረገ። |
---|
5948 | ዜጎችን ወደ ጦር ሜዳ ከማሰማራት የከበደ ውሳኔ |
---|
5949 | የለምና ሊንከን ራሱን ከጦር ሜዳ ለይቶ አያውቅም። |
---|
5950 | ከወታደሩ ጋር ይወያያል፤ ብሶታቸውን ያዳምጣል፤ |
---|
5951 | ያበረታታቸዋል፤ ያስተምራቸዋልም። |
---|
5952 | ይህን በማድረጉ ከታሸና ከተኳኳለ የሹሞች ሪፖርት |
---|
5953 | ራሱን መከለል ቻለ። |
---|
5954 | የሊንከን የጦር ሜዳ ጉብኝት የወታደሩን ሞራል |
---|
5955 | ለማነቃቃት ጠቃሚ ቢሆንም አደጋ ይደርስበታል |
---|
5956 | ብለው ለሚሰጉ ጀኔራሎቹ ግን ራስ ምታት ነበር። |
---|
5957 | • ዘና ማለትማ ተፈጥሯዊ ነው ~ በሥራ ብዛት |
---|
5958 | የተወጠረች ነፍስ ዕረፍት እንደሚያስፈልጋትና |
---|
5959 | የተሟጠጠ ጉልበት በሳቅና በጨዋታ መታደስ |
---|
5960 | እንዳለበት ሊንከን ከልቡ ያምን ነበር። |
---|
5961 | እርሱ ራሱ የተዋጣለት ቀልድ አውሪ ብቻ ሳይሆን |
---|
5962 | አስተዳደሩ በውጥረት ቅንፍ ውስጥ ተወጥሮ |
---|
5963 | እንዳይሠራ የተቻለውን ሁሉ አድርጓል። |
---|
5964 | የቱን ያህል ጫና ቢበዛበት ለቲያትር ቤት ጊዜ |
---|
5965 | አያጣም ነበር። |
---|
5966 | ሊንከን ማስመስልና መኮፈስ የማይወድ ውነተኛ ሰው |
---|
5967 | ነበር። |
---|
5968 | እዚህ ላይ ባጠቃልለው ደግ መስለኝ። |
---|
5969 | ያሜሪካው የርስ በርስ ጦርነት 620 ሺህ ያህል |
---|
5970 | ሕይወት የጠፋበት እጅግ አስከፊ ጦርነት ነበር። |
---|
5971 | ከሚሊዮን በላይ ዜጎች አካለ ስንኩል ሆነውበታል፤ |
---|
5972 | ሠላማዊ ኑሮ ተናግቶ ዕድገት የኋልዮሺ ተመልሳለች። |
---|
5973 | ይህ ጦርነት ሊወገድ ይችል ነበር ወይ የሚለው |
---|
5974 | ጥያቄ “ሙት” ጥያቄ ነውና ፋይዳው አስተማሪነቱ |
---|
5975 | ላይ ብቻ ነው። |
---|
5976 | ራሳችንን በማታለል አባዜ ውስጥ ተተብትበን |
---|
5977 | ካልሆነ በቀር በኢትዮጵያ ውስጥ ማሕበራዊ ቀውስ |
---|
5978 | የመከሰቱ አደጋ የማይታሰብ ነው የሚባል አይደለም። |
---|
5979 | ያንዱ አስተዋጽኦ ከሌላው ይለይ እንደሁ እንጅ |
---|
5980 | ባገሪቷ ፖለቲካ ውስጥ ሚና ያላቸው ድርጅቶች ይህ |
---|
5981 | ቀውስ እንዳይከሰት ኃላፊነት የተሞላው ርምጃ |
---|
5982 | ሲወስዱ አለመታየታቸው ያሳስበናል። |
---|
5983 | የፖለቲካ ቅራኔዎች እየተንገዋለሉ እንዲቆዩ |
---|
5984 | ማድረግ ባልታወቀ ሠዓት የሚፈነዳ ቦምብ አቅፎ |
---|
5985 | የመተኛት ያህል ነውና ስንባንን መኖር የለብንም። |
---|
5986 | ልዩነቶቻችንን ማቀራረብ አለመቻላችን፤ የጠባብ |
---|
5987 | ብሔር ስሜት እንዲስፋፋ ማድረጋችን፤ ሕዝቦች |
---|
5988 | እየተራራቁ እየተፈራሩና መግባቢያ ቋንቋ እያጡ |
---|
5989 | እንዲሄዱ ማድረጋችን የራሳችንን እግር ደግመንና |
---|
5990 | ደጋግመን በጥይት የማቁሰል ያህል ቂልነት አለው። |
---|
5991 | ወለጋ ስባተኛን ክፍል ጨርሳ ከቤተሰቦቿ ጋር |
---|
5992 | አዲሳባ ስትዛወር ከሦስተኛ ክፍል ጀምሪ |
---|
5993 | የተባለችዋ ወጣት የሥርዓታችንን ድህነት |
---|
5994 | ታስረዳችኋለች። |
---|
5995 | ያዲሳባውና የወለጋው ወጣት የሚግባቡበት ቋንቋ |
---|
5996 | ተደልዟላ! |
---|
5997 | አሜሪካ አንድ ታላቅ መሪ ባስፈለጋት ሰዓት |
---|
5998 | ሊንከንን አግኝታለች። |
---|
5999 | የሊንከንን የባላንጣዎች ቡድን አዋቅራ ከመዓት |
---|
6000 | ድናለች። |
---|
6001 | እኛ ደግሞ ሳይውልና ሳያድር የራሳችንን ሊንከን |
---|
6002 | መፍጠራችን ወሳኝ ነው። |
---|
6003 | ማለቂያ በሌለው ጉስቁልና የሚማቅቀውን |
---|
6004 | ሕዝባችንን የሚታደግ የባላንጣዎች ቡድን |
---|
6005 | ለማደራጀት ከዚህ የተሻለ የታሪክ አጋጣሚ የለም። |
---|
6006 | አስፈላጊነቱም እንዲህ አንገብጋቢ ሆኖ አያውቅም። |
---|
6007 | መቼም ዳጎስ ያለ ቁርስ ጎርሶና ትከሻውን ቼብ-ቼብ |
---|
6008 | ተደርጎ የወጣ ወንድ የልብ ሳያደርስ አይመለስምና |
---|
6009 | ወርደ-ሰፊ አካፋየን እያውለበለብሁና ውርድ ከርሱ |
---|
6010 | እንደሚሆን እያስጠነቀቅሁ በረዶ ላይ ጦርነት |
---|
6011 | ከፈትሁ። |
---|
6012 | አጀማመሬን በጣሙን ወደድሁት። |
---|
6013 | በዚህ አያያዝ በራሴ ቀዬ ላይ የሚደነፋው ብቻ |
---|
6014 | ሳይሆን ጎረቤት መበለቷ ደጃፍ ላይ የተከመረውም |
---|
6015 | እንደማይተርፈኝ አወቅሁት። |
---|
6016 | የልብ ልብ ተሰማኝና አካፋውን ካፍ-እስከገደፉ |
---|
6017 | እየሞላሁ አቶ በረዶን በትከሻየ ላይ እያሻገርሁ |
---|
6018 | አሺቀነጥረው ጀመር። |
---|
6019 | እንዲህ ያካፋውን ስነፈትና የትከሻየን ልግመት |
---|
6020 | በመታዘብ ላይ እንዳለሁ ነው ከመበለቷ ቤት |
---|
6021 | አቅጣጫ “ርርርርርርር! |
---|
6022 | ” የሚል የሞተር ድምጽ ሰምቼ ዞር ያልሁት። |
---|
6023 | እመቤቲቱ በረዶ መንፊያ መንኮራኩራቸው ላይ ቂጢጥ |
---|
6024 | ብለው ቀያቸው ላይ በድፍረት የተጋረጠውን በረዶ |
---|
6025 | ይመነጥሩታል። |
---|
6026 | እጃቸውን አውለበለቡልኝ። |
---|
6027 | እኔም አውለበለብሁላቸው። |
---|
6028 | “እናም ሀይሉ ሻውል 2010 ምርጫ ውስጥ ለመግባት |
---|
6029 | መወሰኑ ከምን መጣ? |
---|
6030 | በእሥር የተንገላታበት የቅንጅት ባለ ስምንት |
---|
6031 | ነጥብ ቅድመ ሁኔታስ ምን ጅብ በላው? |
---|
6032 | ከትናንት በስቲያ የብርቱካን መፈታት ቅድመ ሁኔታ |
---|
6033 | ነው አላለም ነበር ወይ? |
---|
6034 | በርግጥ ሀብቱንና ንብረቱን ካደጋ ለመጠበቅ ሲል |
---|
6035 | ያደረገው ሰጥቶ-መቀበል ነው? |
---|
6036 | በ2005 ምርጫ ያሳዘናቸውን ደጋፊዎቹን እንደገና |
---|
6037 | ማሰባሰብ እችላለሁ ቢል የለየለት እብደት |
---|
6038 | አይደለም ወይ? |
---|
6039 | ” እነዚህንና ሌሎችንም ጥያቄዎች ወዳጄ ላይ |
---|
6040 | ያራገፍሁት እንደመትረዬስ ነበር። |
---|
6041 | በንዲህ ያለ ስሜታዊነት ጨዋታ በጀመርኩ ቁጥር |
---|
6042 | ምንጊዜም ዓይኑ ወደጣራው እጁ ወደ ቡናው ስኒ ነው |
---|
6043 | የሚያመራው። |
---|
6044 | በርጋታ ፉት ብሎ እስኪያጣጥም ድረስ የኔ ስሜት |
---|
6045 | ሳይወድ-በግዱ እንደሚበርድ ያውቃል። |
---|
6046 | ሰው የዚህን ያህል ውስጣችሁን ሲያነብ እህ! |
---|
6047 | አትሉም? |
---|
6048 | ቀጥልኩ ደግሞ ስለምርጫው - “የኢሕአዴግ ስሌት |
---|
6049 | ምን ይመስልሀል? |
---|
6050 | ምን ያህል ያገር ውስጥና የውጭ መንግሥታት |
---|
6051 | ተጽዕኖ አለበት? |
---|
6052 | ተጽዕኖዎችን ለመቋቋም ያለው አቅምስ? |
---|
6053 | የኦባማስ አዲስ ፖሊሲ? |
---|
6054 | ኢዩስ? |
---|
6055 | የብርቱካንስ ጉዳይ? |
---|
6056 | መድረክ ምርጫው ውስጥ የሚሳተፍ ይመስልሀል? |
---|