ካብ ምልኪ ናብ ዲሞክራሲ፡ እምረታዊ መቓን ንሓርነት “ኣብ ዝተፈላለያ ሃገራት ዘለዉ ህዝብታት ንዓሰርተታት ዓመታት፡ አረ ገሊኡስ ንዘመናት ዝኣክል ብናይ ውሽጥን ወጻእን መበቆል ዘለዎ ጭቆና ተሳቕዮም እዮም። መብዛሕትኡ ግዜ ንሰብ-መዝን ገዛእትን ብዘይሕቶ ኣሜን ኢልካ ናይ ምእዛዝ ባህሊ ከምዝሰርጽ ተገይሩ’ዩ። ኣብ ዝኸፍአ ኩነታት ድማ፡ ካብ ቁጽጽር መንግስቲ ወጻኢ ክህልዉ ብዝኽእሉ ማሕበራዊ ፣ ፖለቲካዊ፣ ቁጠባዊ፣ ሃይማኖታዊ ትካላት’ውን ከይተረፉ፡ ብደይመደይ ተዳኺሞም ጽግዕተኛታት ከምዝኾኑ ተጌሮምን፣ ወይ’ውን በቶም ስርዓት ብዝዝወሩ መግዝኢን መቆጻጸሪ ሕብረተሰብ ብዘገልግሉ ሓደስቲ ትካላት ተተኪኦም።” ለዝ-አን-ኤኖ ቅዱስ ጴጥሮስ ኮሌጅ፣ ለዝ እነዚህ የፈረንሳይኛ (ዋሎንኛ) ተነጋሪዎች ናቸው። ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ! ጾመ ፍልሰታ የሚለው ቃል የሚገልጸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለቆ መሔድን መሰደድን መፍለስን ያመለክታል። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከ ጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስር ከነበረበት መነሳቱን ለማመልከት ይነገራል። እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና ነሐሴ ፯ ቀን ተጸንሳ ግንቦት ፩ ቀን በ ሊባኖስ ተወልዳለች። <እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት ፦ ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ ። እምቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ሁለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከ ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከ ዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ ፵፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በእድሜዋ ልክ ተደርሰዋል። ለምሳሌ የ ውዳሴ ማርያም ቁጥር ፷፬ ነው፤ የ መልክአ ማርያም ቁጥርም ፷፬ ነው። ባረፈች ጊዜ ቅዱሳን ሐዋርያት ተሰባስበው አስከሬኗን ይዘው ወደ ጌቴሴማኒ መቃብር ለማሳረፍ ሲሄዱ አይሁድ ለተንኮል አያርፉምና ተተናኮሏቸው። ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሳ፣ አረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሳች፣ አረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ እግዚአብሔር በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል ። የእመቤታችንንም አስከሬን ነጥቆ ከሐዋርያው ከ ቅዱስ ዮሐንስ ጋር በገነት በዕፀ ህይወት ስር አኑሯቸዋል ። ከዚያ በኋላ ሐዋርያት ሥጋዋን አግኝተው ይቀብሩት ዘንድ በአረፈች በስምንተኛው ወር ከነሐሴ ፩ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ፲፬ ቀን ድረስ ሁለት ሱባዔ ይዘው በአሥራ አራተኛው ቀን ሥጋዋን ከጌታ ተቀብለው በጸሎትና በምህላ በፍጹም ደስታ በጌቴሰማኔ አሳረፉት ። በ ሦስተኛውም ቀን ተነስታ ስታርግ ከሰኡቃዊያን ወገን የሆነው ሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ አያት። እርሱም በቀብር ስርዓቱ ጊዜም አልነበረም። ሀገረ ስብከቱ ህንድ ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና። በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል። ትንሳኤዋን ከርሱ ሰውራ ያደረገች መስሎት አዝኖ «ቀድሞ የልጅሽን ትንሳኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንቺን ትንሳኤ ሳላይ ቀርቼ ነውን ?» ብሎ ቢያዝንባት እመቤታችንም ከርሱ በቀር ማንንም ትንሳኤዋን እንዳላየ ነግራ አጽናናችው። ለሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲነግራቸው ለምልክትም /ለምስክርም እንዲሆነው ሰበኗን /መግነዟን ሰጥታው አረገች። ቶማስም ኢየሩሳሌም ደርሶ ሐዋርያትን «የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?» ሲል ቢጠይቅ «አግኝተን ቀበርናት እኮ» አሉት። እርሱ ምስጢሩን አዉቆ ደብቆ «ሞት በ ጥር በ ነሐሴ መቃብር» እንዴት ይሆናል ? አይደረግም ይላቸዋል። ሊያሳያቸውም መቃብሩ ዘንድ ሂደው ቢከፍቱት አጧት። እርሱም «አታምኑኝም ብዬ እንጂ እርሷስ ተነስታ አርጋልች» በማለት ሁኔታውን ተረከላቸውና ለምስክር ይሁንህ ብላ የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው። ከዚህ በኋላ ለበረከት ይሆናቸው ዘንድ ሰበኑን ተካፍለው ወደየአህገረ ስብከታቸው ሄዱ። ዛሬ በቅዳሴ ጊዜ ዲያቆኑ በሚይዘው የመጾር መስቀል ላይ በሁለት ቀዳዳዎች አልፎ ተጠምጥሞ የምናየው መቀነት መሰል ጨርቅ የዚያ ሰበን ምሳሌ ነው። በዓመቱ ሐዋርያት ከያሉበት ተሰባስበው ቶማስ ትንሳኤሽን አይቶ እኛስ እንዴት ይቀርብናል ብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምርው ሱባዔ ቢይዙ ከሁለት ሱባዔ በኋላ እንደገና ትንሳኤዋንና እርገቷን ለማየት በቅተዋል። ሐዋርያዊት የሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናም ምእመኖቿ ከእመቤታችን በረከትን እንዲያገኙ ይጾሙ ዘንድ ይህን ሐዋርያት የጾሙትን ጾም እንዲጾሙ አዉጃለች። ምእመናንም በተለየ መልኩ በጾም በጸሎት በሱባዔ ጽሙድ ሆነው ይህን ወቅት ያሳልፋሉ። የእመቤታችን ትንሳኤ ድንገት እንደእንግዳ ደራሽ እንደ ዉሀ ፈሳሽ የተደረገ ሳይሆን በቅዱሳት መጻሕፍት በትንቢተ ነቢያት የተገለጸ ነው። ነቢዩ ዳዊት በመዝሙር ፻፴፩ ቁጥር ፲ ላይ «አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦትም» ይላል። በዚህም ምዕመናንን ወደ ምታሳርፍበት ወደ መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህ ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነስ አለ። ታቦት የጽላት ማደርያ እንደሆነ ሁሉ እምቤታችንም ለክርስቶስ ማደርያ በመሆኗ አማናዊት ታቦት ትባላለች። ንጉስ ሰሎሞን ም በ መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ «ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ፡ ውበቴ ሆይ ነይ» ብሏል። እዚህ ላይ «ወዳጄ ...ዉበቴ»" የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ። ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵፬ ቁጥር ፱ ላይ «በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች» እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ «ተነሽ ነይ» አላት ። እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን እረፍቷን ትንሳኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም። ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ (ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. - ሚያዝያ ፮ ቀን ፲፰፻፷ ዓ.ም.) ከ ፲፰፻፵፯ ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችው ድረስ የ ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ኃይሉ ሲባሉ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳ እና እንዲሁም አንድ ለናቱ ተብለው የሚታወቁ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ወታደርና ፖለቲከኛ ነበሩ። ቴዎድሮስ ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ፣ ከ ጎንደር ከተማ በስተ ምዕራብ ተወለዱ። የተወለዱትም አገሪቷ በባላባቶች ተከፋፍላ በምትመራበት- ዘመነ መሳፍንት በሚባለው ወቅት ነበር። አባታቸው ደጃዝማች ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ የቋራ ገዢ ነበሩ። ዓፄ ቴዎድሮስ በህጻንነታቸው የቄስ ትምህርት ከቀሰሙ በኋላ፣ የአጎታቸውንና በኋላም ለጥቂት ጊዜ የ ጎጃሙን ጦር መሪ የ ጎሹ ዘውዴ ን ጦር ተቀላቀሉ። በዚሁ የውትድርና ዘመናቸው ከፍተኛ ችሎታን ማስመዝገብ ስለጀመሩና ዝናቸው ስለተስፋፋ በ ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. በወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አነሳሽነት የልጇን የራስ አሊ አሉላ ን ልጅ፣ ተዋበች አሊ ን ተዳሩ፤ እንዲሁም በ ደጃዝማች ነት ማዕረግ የቋራ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ። ቴዎድሮስ ግን በ ፲፰፻፵፬ ዓ.ም. አጠቃላይ የዘመነ መሳፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ። በኒህ ተከታታይ ዘመቻወች የገጠሟቸውን ባላባቶች ስላሸነፉ፣ መጀመሪያ የ ራስ ማዕረግን በኋላም የ ንጉሥ ማዕረግን በአንድ ዓመት ውስጥ ተቀዳጁ። በየጊዜው በሚያደርጉት የተሳካ ዘመቻ የዘመኑን ባላባቶች ኃይል በመሰባበር የካቲት ፫ ቀን ፲፰፻፵፯ ዓ.ም ንጉሥ ካሳ - ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ። ሥርዓተ ንግሡ የዘመነ መሳፍንት መቃብር በመሆን የዘመናዊ ኢትዮጵያን ታሪክ "ሀ" በማለት ጀመረ። ዓፄ ኃይለ ስላሴ እስከ ፈጸሙት ድረስ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግ ሥራም በዚሁ ወቅት ተጀመረ። ዓፄ ቴዎድሮስ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አንድ ለማድረግ የሞከሩት፣ አጠቃላይ በታሪክ የሚታወቀውን የኢትዮጵያ ክፍል ነበር - ለዚህም ዋቢ ወደ ወሎ ና ወደ ሸዋ ያደረጓቸው ዘመቻወች ይጠቀሳሉ። በዘመነ ንግሣቸው ዓፄ ቴዎድሮስ አገሪቱን የሚያሻሽሉ ሥርዓቶችን ለአገራቸው አስተዋውቀዋል። ከነዚህም ውስጥ፡ ባርነትን የሚያግድ አዋጅ፣ የመጀመሪያው መንገድ ግንባታ፣ የሥርዓተ ንዋይና የፖለቲካ ሥርዓቱን በማዕከላዊ መንገድ ማዋቀር፣ የባላባት የተከፋፈለ "ሁሉ-በሁሉ-ጦርነት ሥርዓት"ን በማስቀረት ብሔራዊ ውትድርናን ማስተዋወቅ ይጠቀሳሉ። በዘመነ መሳፍንት እንደልባቸው ይፈልጡ ይቆርጡ በነበሩ ባላባቶች ዘንድ እኒህ ለውጦች እጅግ የተጠሉ ሆኑ። በ ፲፰፻፶ ዓ.ም. ብዙወቹ ባላባቶች አመጽ ማነሳሳት ጀመሩ። በ ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ንጉሠ ነገሥቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርስት የነበረውን መሬት ለገበሬወች በማከፋፈላቸው ከሃይማኖት መሪወች ጋር ተጣሉ። ይህን ተከተሎ በየቦታው አመጽ በሚነሳበት መካከል አውሮፓ ውያን ሚሲዮኖችም ከ እንግሊዝ መንግሥት ጋር በተነሳሳ አለመግባባት ምክንያት በዓፄው ታሰሩ። በ መጋቢት ወር ፲፰፻፷ ዓ.ም ላይ የ እንግሊዝ መንግሥት በ ሮበርት ናፒየር የሚመራ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ። መጋቢት ፭ ቀን ፲፰፻፷ ዓ.ም ይህ ጦር በ መቅደላ ምሽግ ላይ በሚገኘው፣ በአመጽ በተዳከመ የንጉሱ ጦር ላይ ጥቃት አደረሰ። በውጊያው መሃል ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁ እስከመጨረሻው አሻፈረኝ በማለት በሽጉጣቸው እራሳቸውን ገድለው በጀግንነት አለፉ። ዓፄ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጦች በሙሉ በተግባር ቢፈጽሙ ኖሮ በእርግጥም ታላቅና የሰለጠነ ሀገር መሪ ሊሆኑ ይችሉ እንደነበር ታሪክ ተመራማሪወች ይስማማሉ። ዕቅዳቸው በዚህ መልኩ ቢሰናከልም፣ እጅግ ድንቅ መሪ፣ የተዋጣላቸው ወታደርና የተባበረች ዘመናዊ አገር ራዕይ አብሳሪ እንደነበሩ ያሰሯቸው አውሮጳውያን ሳይቀር ሳይመሰክሩ አላለፉም። የዙፋን ስማቸው «ቴዎድሮስ»ን የወሰዱት ከ ፍካሬ ኢየሱስ ከተገኘ ትንቢት ነበረ። በዚያው ትንቢት በኩል፣ በዓለም መጨረሻው ክፍለ ዘመን፣ ተወዳጁ፣ የጥንቱ ዘመን ንጉስ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ተነስቶ አገሪቱን ለ፵ ዓመታት ይገዛል የሚል ነበር። "ቴዎድሮስ" የሚለው ስም ከ ግሪክ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም «ጤዎስ ዶሮስ»፣ 'የአምላክ ስጦታ' ማለት ነው። ዓጼ ቴወድሮስ የቋራ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ጊዮርጊስ (ባጭሩ ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ) ልጅ ናቸው። እናታቸው ወይዘሮ አትጠገብ ወንድበወሰን ሲባሉ አመጣጣቸውም ከ ጎንደር ከተማ ባላባቶች ነበር። የወይዘሮ አትጠገብ እናት ወይዘሮ ትሻል ስትባል የ በጌምድር ክፍል መሳፍንት ዘር ነበረች፣ በአባቷ በኩል አያቷ ራስ ወዳጆ በዘመናቸው ከፍተኛ ተሰሚነት የነበራቸው ባላባት ነበሩ። የወይዘሮ አትጠገብ ድህነት በታሪክ መጻህፍት በተደጋጋሚ የሚጠቀስ ቢሆንም አመጣጡ እንዲህ ነበር፡ የህጻኑ ቴወድሮስ አባት ደጃች ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ከሱዳኖች ጋር በተነሳ ጦርነት በጀግንነት ሲወድቁ እናት ገና ሁለት አመት የሆነውን ልጇን ይዛ ከቋራ ወደ ጎንደር ከተማ ሄደች። በዚህ ወቅት ሁለተኛ ላታገባ በመቁረብ ልጇን ብቻዋን ማሳደግ ግድ አላት። አንዳንዶች በዚህ ምክንያት እራሷን ለማስተዳደር ኮሶ ትሸጥ ነበር ሲሉ ጸሃፊው ጳውሎስ ኞኞ ወይዘሮ አትጠገብ መቼውንም ኮሶ አትሸጥም ነበር ይላል (ኮሶ ትሸጥ ነበር የሚለው የልጁ ጠላቶች ፈጠራ ወሬ ነበር በማለት ያስረዳል)። ሆኖም ቀረ ህጻኑ ቴወድሮስ በድህነት እንዳላደገ ሁሉም የታሪክ ጸሃፊያን ይስማማሉ። አንድ ለናቱ ቴወድሮስ በእናቱ በኩል እህትም ሆነ ወንድም አልነበረውም። የወደፊቱ አጼ ቴዎድሮስ በ ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. ተዋበች አሊ የተባለችውን የዘመነ መሳፍንት ታላቅ ባላባት፣ የራስ አሊ አሉላ ን፣ ልጅ አገባ። ተዋበች በጊዜው የ፲፭ ዓመት ወጣት የነበረች ሲሆን ቁንጅናዋና አስተሳሰቡዋ በጊዜው በነበሩ ሰወች ዘንድ የተደነቀ ነበር። ሁለቱ በፍቅር በመውደቃቸው ቴወድሮስ በአባቷ ራስ አሊና በአያቷ እቴጌ መነን ላይ ሲያምጽ ባሏን ትደግፍ ነበር። አጼ ቴወድሮስ የሚስታቸውን መታመም ከዘመቻ መልስ በ ፲፰፻፵፰ ዓ.ም ላይ ከሰሙ በኋላ እቴጌ ተዋበች በ ፲፰፻፶ አረፉ። በኃዘኑ ወቅት እስቲ ጠይቁልኝ እርቃ ሳትሄድ እትጌ ተዋበች ሚስት እናት ገረድ? ብለው እንደተቀኙ በታሪክ መዛግብት ሰፍሮ ይገኛል። ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ። « ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና «ጌታየ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው።» ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች። ንጉሱም አይተዋት "እውነትም ወርቅ ናት" በማለት አገቧት። በዚህ ወቅት ንጉሠ ነገሥቱ አባቷን ራስ ውቤን አስረዋቸው ነበር። ራስ ውቤ የ ሰሜን ፣ ወልቃይት ፣ ፀገዴ ፣ ትግራይ ፣ ሰራየ ፣ ሐማሴን ና አንጎት (ሰሜን ወሎ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ። የጥሩወርቅ (ጥሩነሽ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ። ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ። ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው፣ እነርሱም፦ ወንድ ልጆች ሴት ልጆች ያልተረጋገጠ ፩) ራስ እንግዳ ቴወድሮስ - (የተዋበች ወይም እንግዳወርቅ? ልጅ) 1833 ላይ የተወለዱ። በመቅደላ ጦርነት የተገድሉ። 3ቱ ልጆቹ በእንግሊዞች የታሰሩ። ፩) ፒተር ኡስቲኖቭ - የእንግሊዙ ታዋቂ ጸሃፊ፣ ተዋናይና ድራማ ሰሪ ፒተር ኡስቲኖቭ ቅድም አያቱ የቴወድሮስ ሴት ልጅ እንደነበረች ይናገራል። ተመራማሪወች ቅድም አያቱ እሳተወርቅ የተባለች መቃዶ የተባለ የጎንደር ወታደር ልጅ ናት ይላሉ። ፪) ራስ መሸሻ ቴወድሮስ - (የተዋበች ልጅ) 1840 ላይ የተወለዱ። ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ን ከመቅደላ እንዲያመልጡ የረዱ። በአባታቸው የደጃዝማችነት ማዕረግ ተሰጧቸው በኋላ በዳግማዊ ምኒልክ ራስ የሆኑ። ልጆቻቸው ፫) ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ - (የጥሩነሽ ውቤ ልጅ) 1853 ላይ የተወለዱ። ሊድስ፣ ዮርክሻየር፣ እንግሊዝ አገር በ1870 ዓ.ም ያረፉ። ካሳ ኃይሉ በ1811 ዓ.ም. አባታቸው ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ በሚያስተዳድሩት ቋራ፣ ከእናታቸው ወይዘሮ አትጠገብ ተወለዱ። ቋራ በምዕራቡ ኢትዮጵያ ከሱዳን ድንበር የሚገኝ ሲሆን በዘመኑ ከ ሱዳኖችና ክ ግብፆች ዘንድ ብዙ ወረራ ይደርስበት የነበር ክፍል ነው። ደጅ አዝማች ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ከሱዳን ጋር በተደረገ ጦርነት ሲያልፉ፣ በ1813 ዓ.ም ወይዘሮ አትጠገብ ህጻኑን ቴወድሮስ ይዘው ወደተወለዱበት ጎንደር ከተማ ተመለሱ። ወይዘሮ አትጠገብ በነበራቸው ገቢ መጠን ልጃቸውን በጥሩ ሁኔታ ማሳደግ ስላልቻሉ ክንፉ ሃይሉ ህጻኑን ቴወድሮስ በጎንደርና በ ጣና ሃይቅ መካከል በሚገኘው ቸንከር በተባለ ቦታ የ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ለትምህርት ላኩት። ቀጥሎ የሆነውን በጊዜው የነበር ደብተራ ዘነበ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ በልጅነትዎ፡ቸንከር፡ትምርት፡ሲማሩ፡ከገዳሙ።ደጃች፡ማሩ፡በደምቢያ፡ሸፈቱ።ያነ፡ጊዜ፡የቤጌ፡ምድር፡ሁሉ፡ገዢ፡እራስ፡ይማም፡ነበሩ። ደጃች፡ማሩን፡ለማሳደድ፡በመጡ፡ጊዜ፡ገዳሙን፡ሰበሩት። አብረው፡የሚማሩዋቸውን፡፵፰አሽከሮች፡ሰልቦ፡ልጅ፡ካሳን፡ትቷቸው፡ሄደ፡በውስጥ፡ሳሉ። ህጻኑ ወደ አጎቱ ወደ ደጃዝማች ክንፉ ቤት ተመልሶ በአጎቱ ቤት የአስተዳደርን፣ የወታደራዊ ዘዴንና ስልትን ተማረ። ማንበብና መጻፍን በዚሁ ወቅት በሚገባ ተለማመደ። የወደፊቱ ቴወድሮስ እጅግ ማንበብን የሚወድ ሰው ነበር፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊና ጊዜያዊ ድርሳናትን፣ የአውሮጳን ጥንታዊ እና ጊዚያዊ ታሪክ በደንብ እንዳጠና መረጃ አለ። የ ሼክስፒር ን ስራወችና መጽሃፍ ቅዱስ ን ሳይቀር እንዳጠና በጊዜው የነበሩ አውሮጳውያን ሳይመዘግቡ አላለፉም። ለነበረበት ዘመን በደንብ የተማረ ሰው ነበር። የ ደምቢያ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ክንፉ ምንም እንኳ ቴወድሮስን ለዘመቻ ይዘውት ቢውጡም ግዛታቸውን ከካሳ ይልቅ መኮንን ለተባለ ልጃቸው ለማውረስ በመፈለጋቸው ግንኙነታቸው የሻከረ ሆነ። በ1839 ደጃች ክንፉ ካረፉ በኋላ የክንፉ ሁለት ልጆችና ካሳ ሆነው የ ዳሞት ና ጎጃም ገዢ በነበሩትን ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴ ን ጦርነት ገጥመው ተሸነፉ። ልጅ ካሳ በጦርነቱ ባይማረክም ብዙ ወራት በሽሽት ከቆየ በኋላ የአሸናፊውን ደጃች ጎሹን ጦር በመጨረሻ ተቀላቀለ ። ምንም እንኳ የውትድርና ብቃትን ቢያሳይም በደጃች ጎሹ ሰራዊት ውስጥ እድገትን ስላላገኘ ወደ ቋራ ተመለሰ። ። ሆኖም ወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አጠቃላይ ደምቢያ ን የግሏ ርስት አድርጋ ነበር። በዚህ ምክንያት የመነን ሊብን ተወካይ ገዢወች ወጣቱን ካሳ ከቋራ እንዲለቅ ይወተውቱት ነበር። ካሳም የተነጠቀውን የአባቱን ርስት ለማስለመስ ያለው አማራጭ አመጽ በመሆኑ ወደቆላ ወርዶ ሸፈተ። ካሳ እንደሌሎች ሽፍቶች ሳይሆን በደግነቱና በፍርድ አዋቂነቱ እራሱን ለየ። ለምሳሌ በሽፍትነት የሚያገኘውን ገንዘብ ለገበሬወች እያከፋፈለ ሞፈርና ቀንበር እንዲገዙ ይረዳ ነበር። ይህ አይዞህ ባይነትና ደግነት ለወጣቱ የፖለቲካ መሰረት ሲያስገኘው ከጊዜ ወደጊዜ ደጋፊወቹ እንዲበራከቱ አደረገ። በ12 ሰወች የተጀመረው አመጽ በጥቂት ጊዜ 300 ጦረኞችን ሰበሰበ። ተከታዮቹ እየበዙ ሲሄድ በጣም የተሳካ የጦር ስልት መከተል ጀመረ፣ ስልቱም እንዲህ ነበር፡ ያልተጠበቀ ዘመቻውን ቀን ላይ ካወጀ በኋላ ከ5 እስከ 600 ፈረሰኞቹ ጋር ሆኖ ሌሊቱን ሲጓዝ ያድርና ጠዋት ላይ ጠላቶቹ ላይ በድንገት ይደርሳል። ዱብዳው ጦርነትም በካሳ አሸናፊነት ይፈጸማል። በዚህ ሁኔታ በ1829 ዓ.ም. የካሳ ጦር ሱዳን ጠረፍ ደረሰ። የካሳ ሽፍቶች በነጋዴወች ላይ የሚያካሂዱት ጥቃት በተዘዋዋሪ የእቴጌ መነንን (በጊዜው የ ሳልሳዊ አጼ ዮሃንስ ባለቤት) የቀረጥ ገቢ ቀነሰ። በዚህና እየጎላ በመጣው የካሳ ዝና ምክንያት የ የጁ ባላባት ምን እንዲያደረጉ ግራ ገባቸው። ችላ እንዳይሉት ችሎታ አለው፣ እንዳይወጉት ጥሩ ተዋጊ ነው። ስለሆነም ወይዘሮ መነን ለቴወድሮስ በመስፍን ማዕረግ የልጇን የራስ አሊ አሉላ ን ጦር እንዲቀላቀል ጋበዘችው። ካሳም ያለውን ጥንካሬ ግምት ውስጥ በማስገባት ለመነን ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የራሱን ሰራዊት እንደያዘ የቋራ አስተዳዳሪ ሆኖ ተሰየመ። በዚያውም የራስ አሊን ልጅ ተዋበች አሊ ን በ1839ዓ.ም. አገባ። አዲስ ማዕረግ የተጎናጸፈውን የልጁን ባል ራስ አሊና እናቱ ወይዘሮ መነን ድሃ አደግነቱን አስመልክተው ንቀት በተሞላው መልኩ ያስተናግዱት ነበር። ከዚህ በተረፈ የመነን ርስት የሆነ ደምቢያም የቋራን ክፍሎች ስለያዘ የቋራ ገቢ በጣም አንስተኛ ነበር። በዚህና መስል ምክንያቶች በሚስቱ ድጋፍ በመነን ላይ አመፀ፣ ስሙንም አባ ታጠቅ በማለት ደምቢያን ወረረ። የቴወድሮስን ወርራ አድገኛነት ያልተረዳችው ወይዘሮ መነን በደጅ አዝማች ወንድይራድ የሚመራ አንስተኛ ሃይል አድርጋ ጦር ላከችበት። ይህ ጦር ሁለት ጊዜ በቴወድሮስ ተሸነፈ። በምስራቅ፣ በጎጃም መነንና ልጇ አሊ በጦርነት ተጠምደው ስለነበር የጎንደር ከተማን ለቀው ወደጎጃም ጦራቸውን ይዘው ዘመቱ። የተገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም ጥር 1840 ላይ የጎንደር ከተማን ቴወድሮስ ተቆጣጠረ። የራሱን ባለስልጣኖች በከተማው ላይ ከሾመ በኋላ ለአሊ ይገባው የነበርውን ግብር ሰበሰበ፣ ቀጥሎም ከነገስታቱ ጎተራና ከከባቢውም መንደሮች እህልን መዘበረ። ከጎጃም መልስ፣ በጣና ሃይቅ በስተሰሜን በተደረገ ጦርነት እቴጌ መነን ጭኗ ላይ ቆስላ ከባሏ ከሳልሳዊ አጼ ዮሃንስ ጋር በቴወድሮስ ታሰረች። እኒህ እሰርኞችን ለማስለቀቅ በተደረገ ውይይት ቴወድሮስ የ ደጅ አዝማች ነትን ማዕረግ ከራስ አሊ አገኝ። እንዲሁም ደምቢያ ለቋራ ተመልሰ። በአንጻሩ ቴወድሮስ የአሊን ሰራዊት ልዋሃድ ተስማማ። ቴወድሮስ የመጀመሪያው የዘመናዊ ጦር መሳሪያ ውጊያ የገጠመው በዚሁ በደጅ አዝማችነት ወራት ነበር። ደባርቅ ላይ ሰፍሮ የነበረውን በሙሃመድ አሊ የሚመራ የግብጽ ወራሪ ሃይል ለማጥቃት ከ16፣000 ሰራዊት ጋር መጋቢት 1840 ላይ ዘመቻ አድርጎ፣ ምንም እንኳ የርሱ ሃይሎች ቁጥር ከግብጾቹ ቢበልጥም በግብጾቹ ዲሲፕሊንና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ ምክንያት ተሸነፈ። ይህ ጉዳይ ቴወድሮስን እጅጉን ያስደነቀ ኩነት ነበር። ከዚህ በኋላ ነበር ቴወድሮስ ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ለማግኘትና ዘመናዊ የጦር ስልትን ለመማር ከፍተኛ ፍላጎት ያደረበት። ቴወድሮስ ከ ሱዳን ጋር ለጦርነት በወጣበት ወቅት ቋራ ላይ ይዘርፉ የነበሩትን አማጺወች ሲመለስ ቀጣ። በዚህ መንገድ የቋራ ግዛቱን ካጸና እኋላ ከከባቢው ተገዳዳሪወች ይበልጥ ጠነከረ። ጥር 1840 ላይ ራስ አሊ ቴወድሮስ ወደ ደብረ ታቦር እንዲመጣ ለሁለተኛ ጊዜ ቢልኩበትም ባለመሄዱ በሁለቱ መካከል የመጀመሪያው ጥል ታየ። ከ1841- 42 ለተወሰነ ጊዜ በአገው ምድር ዘመቻ ካደረገ በኋላ ወደ ቋራ ተመለሰ። 1844 ላይ ከራስ አሊ ጋር ፊት ለፊት በመጋፈጥ ወደ ዙፋን የሚያደርገውን ጉዞ ጀመረ። ከዚህ ዓመት በኋላ ታላላቅ የዘመነ መሳፍንት ባላባቶችን ተራ በተራ በመውጋት አሸነፋቸው። በኒህ ጦርነቶች "የላቀ የውጊያ ስልትንና ጥበብን" በማሳየት ወታደራዊ ብቃቱን አስመዘገበ። በ1844 መጨረሻ አካባቢ ከራስ አሊ ጋር የገባውን ውል ሙሉ በሙሉ በማፍረስ ራስ አሊ ወደ ጎጃም ሊያደርገው በነበርው ዘመቻ እንደማይሳተፍ አስታወቀ። ራስ አሊም ለብዙ ወራት ጦር በመላክ ቴወድሮስን በቋራ ውጊያ ገጠመው 7። በስተመጨረዣ መስከረም 1845 ላይ አሊ ጎሹ ን የቋራ ገዢ አድርጎ በቴወድሮስ ላይ ሾመበት። ይህ አዲሱ ሹም ቴወድሮስን ለመግጠም ወደቋራ ከሰራዊቱ ጋር ተመመ። ጥቅምት 27፣ 1845 ላይ ቴወድሮስ የድሮ አለቃውን የጎጃም ባላባት ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን በ ጉር አምባ ጦርነት ገጥሞ አንድ ቀን ሙሉ በተደረገ ውጊያ ደጅ አዝማች ጎሹ ስለወደቁ በቴወድሮስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ይህ በጊዜው እንደ ታላቅ ድል የታየ ሲሆን ጉር አምባ ለጎንደር ከተማ በጣም የቀረበ ቦታ ስለነበር የቴወድሮስን የወደፊት ምኞት ያመላከተ ጦርነት ነበር። በዚህ ድል የተደናገጠው ራስ አሊ ምንም እንኳ ከቴወድሮስ የዕርቅን መልዕክት ቢላክለትም የጎንደር ከተማን ለቆ ወደ ደብረ ታቦር አመራ። ቴወድሮስ ብዙም ሳይቆይ የጎንደር ከተማን ያዘ። ራስ አሊ ደብረ ታቦር ላይ ሆኖ የ የጁ ን፣ የ ወሎ ና የ ትግራይ ን ጦር አንድ አድርጎ ቴወድሮስን ለመውጋት ለ3ቱም ክፍሎች ጥሪ አደረገ። ጥር 1945 ላይ የትግራዩ ባላባት ደጅ አዝማች ውቤ ከራስ አሊ ጋር ትብብር እንደፈጠሩ ሰማ፡ ይህ በዘመኑ የሁለት ታላላቅ የተባሉ ሰራዊቶች ቅንጅት ነበር። መጋቢት ላይ የጠላት ጦር ወደርሱ እየመጣ እንደሆነ መረጃ በማግኘቱ ከጎንደር ከተማ 3ሰዓት የእግር ጉዞ ላይ ባለው በ ጎርጎራ ቢሸን ላይ ሰራዊቱን አሰፈረ። ሚያዚያ12፣ 1845 ላይ በዚሁ ቦታ በተደረገ ጦርነት በየጁው ደጅአዝማች ብሩ አሊጋዝ የሚመራው ጦር እንዳለ ተደመሰሰ። በዘመነ መሳፍንት ላይ ጦርነት የከፈተው ካሳ በጦርነቱ የራስ አሊንና የደጅ አዝማች ውቤን ሶስት ደጅ አዝማቾች ገደለ። ከዚህ ድል በኋላ ወደ ጎንደር ከተማ ተመልሶ የተቀሩትን ሁለቱን መሪዎች ፣ ውቤንና አሊን፣ ለመደምሰስ ይዘጋጅ ጀመር። ግንቦት 1845 ላይ ደብረ ታቦር ላይ ዘመቻ አድርጎ ከተማይቱን መዘበረ። አማቱን ራስ አሊንም ቢያሳድደው ጎጃም ላይ መሸገ። ቀጥሎም በሰኔ29፣ 1845 ላይ አይሻል በተባለ ቦታ ጦርነት ገጥመው ቴወድሮስ ራስ አሊን አሸነፈ፣ እቴጌ መነን ሊበንንም ማረከ። የ አይሻል ጦርነት በዘመኑ እጅግ በደም የጨቀየ አስክፊ ጦርነት ነበር። ብዙ ታሪክ አጥኝወች ይህ የአይሻል ጦርነት የዘመነ መሳፍንት ማብቂያ እንደሆነ ይስማማሉ። ከዚህ በኋላ ሁሉ በሁሉ ጦርነት የሚከፍትበትና ሃይለኛ ባላባቶች ተቀራምተው አገሪቱን የሚያስተዳድሩበት ዘመነ መሳፍንት አበቃለት። በዚህ ወቅት እንደ ጥንቱ አንድ ጠንካራ ሰው ከሌሎች ልቆ አገሪቱን የሚያስተዳድርበት ሁኔታ ተፈጠረ። ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራስ አሊ ወደ የጁ ሸሹ፣ 1848 ላይ በዚያው በየጁ አረፉ። ከ18ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀመሮ የገነነው የየጁ ሃይልና የራስ አሊ ጥንካሬ አይሻል ላይ አበቃ። ከዚህ ድል በኋላ ቴወድሮስ የመላው ሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ መሪ ቢሆንም ቅሉ አጠቃላይ መሪ ለመሆን የተቀሩትን የሰሜን ባላባቶች ማሸነፍ ነበረበት። ግንቦት 1846 አምባ ጄበል ላይ ከጎርጎራ ቢሸን ጦርነት አምልጦ የነበረውን ብሩ ጎሹን ተዋግቶ በመማረክ ለሚለቀጥሉት 14 አመታት እስረኛው አደረገው። ትንሽ ቆይቶም ቴወድሮስ የላስታውን ፋሪስ አሊ ን ደመሰሰ። በወቅቱ ዙፋን ላይ ለመውጣት አንድ ቀሪ እንቅፋት በቴዎድሮስ ላይ ተጋረጠ፣ እርሱም የሰሜኑ ደጃዝማች ውቤ ነበር። ከ አይሻል ጦርነት በኋላ ራሱ ውቤ ከቴወድሮስ ጋር እርቅን በመሻት የተለያዩ ስጦታን ላከለት። ቴዎድሮስ በላስታና በጎጃም ቀሪ ዘመቻወችን ሲያደርግ ከኋላው በሰሜውን ውቤ ጦር እንዳይከፍትበት ሲል የውቤን ስጦታወች ተቀበለ። በዚህ ስምምነት መሰረት የቴዎድሮስ ሰራዊት ትግራይን መልቀቅ ጀመረ ሆኖም ግን አቡነ ሰላማ ከትግራይ ወደ ጎንደር እንዲመጡ አደረገ። አቡነ ሰላማ ከ ግብጽ የመጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ፓትሪያርክ ነበሩ። ደጅአዝማች ውቤ እራሳቸውን ለማንገስ ከ ግብጽ ያስመጧቸው ነበሩ። የቴወድሮስ አላማ አቡነ ሰላማን ከርሱ ዘንድ በማድረግ የቤተክርስቲያኗን ፈቃድ ለማግኘትና አገሪቷን እንደገና ለመገንባት ነበር። ወዲያውም ቴወድሮንና አቡነ ሰላማን የሚያግባባ አንድ አላማ ተገኘ ፡ አንዲት ጠንካራ ቤ/ክርስቲያን በአገሪቱ እንዲኖር ማድረግ። በዘመኑ ሶስት ልደት የሚባል ትምህርት ተነስቶ ይህን ሃሳብ በሚያነሱና በተዋህዶ ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ክርክር ነበር። ይህን ክፍፍል ለማስወገድ ሐምሌ 1846 ላይ በቴዎድሮስ የሚመራ የ አምባ ጫራ ጉባኤ ተጠራ። ለተዋህዶ ተቃዋሚወች ቴወድሮስ ጠየቃቸው፡ "አቡነስ ሰላማን እንደመሪያችሁ ታውቁታላችሁ? " እነርሱም ለስወ "አዎ" አሉት። ያን ጊዜ መልሶ ጠየቃቸው፡ "እንኪያስ ልጆቼ ከአቡኑ የተለየ የሚያስተምሩ መናፍቅ ናቸው ።" ከዚህ በኋላ ለ3 ቀን ያለምግብና መጠጥ ትቷቸው ሄደ፣ ከዚህ በኋላ ጥፋታቸውን አመኑ። ከዚህ ስምምነት በኋላ የሶስት ልደት ትምህርት ኑፋቄ ተባለና የተዋህዶ ትምህርት የአገሪቱ ብቸኛ ትምህርት ሆነ ። እኒህን ለውጦች በመፈጸሙ ከአቡነ ሰላማ ጋር ያለው ግንኙነት እጅግ ጥሩ ሆነ። በ1846 መጨረሻወቹ ቴዎድሮስ ንጉስ ተብሎ በአቡነ ስላማ ተቀባ። ቴዎድሮስና ተዋበችም ጋብቻቸውን ህጋዊ በማድረግ ቆረቡ። የቴዎድሮስን ንጉስ መሆን ደጅአዝማች ውቤ ሊቀበለው አልቻለም። ስለሆነም ቴወድሮስን ለመውጋት ዝግጅት ማደርግ ጀመረ። በዚህ ምክንያት ቴዎድሮስ ያለመንም ችግር ሰሜን ን በመውረር ከ ትግራይ የካቲት 9፣ 1847 የተነሳውን ውቤን ደራስጌ ላይ ገጠመው። ደራስጌ የደጅ አዝማች ውቤ ዋና ከተማ የነበር ቢሆንም በዚህ ጦርነት ተሸነፈና ተማረከ። ከሁለት ቀን በኋላ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ተብሎ አክሊል ጫነ። ከብዙ መራራ ትግል በኋላ የሰሜን ተፎካካሪወቹን ያስወገደው። ንጉስ ካሳ ሃይሉ የካቲት 11፣ 1847 ዓ.ም. ንጉሰ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ዘውድ ጫኑ፣ ስማቸውም ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ተባለ። ስርአተ ንግሱ የተከናወነው በ ደራስጌ ማርያም ቤተክርስቲያን ሲሆን የዓለምን ተገልባጭ ዘይቤ በሚያሳይ መልኩ ይኸው ቤ/ክርስቲያን ደጃዝማች ውቤ ለራሳቸው ስርዓተ ንግስ ሲሉ ያስሩት ነበር፣ ስርዓተ ንግሱንም የፈጸሙት አቡነ ሰላማ ሲሆኑ እኒሁ ጳጳስ ከግብጽ በደጅ አዝማች ውቤ ለራሳቸው ንግስና የመጡ ነበሩ። አጼ ቴዎድሮስ ንግስናቸውን ያወጁበት ሰገነት፣ስሜን ጃናሞራ፣ደረስጌ ማርያም አጼ ቴወድሮስ 1847፣ በደራስጌ ማርያም ዘውድ ሲጭኑ፡- ቀይ ቆብ የደፉት አቡነ ሰላማ ሲሆኑ ከንጉሱ አጠገብ ተዋበች አሊ ትታያለች። ስዕሉ ከዚያው ዘመን የመነጨ በኋላ ከአድዋ ቤ/ክርስቲያን ወደ እንግሊዝ የተወሰደ አጼ ቴዎድሮስ በመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናቸው ራሳቸውን ከ ሰሎሞናዊው ስርወ መንግስት የተለዩ እንደሆነ ለማሳየት ሞክረዋል ይህም በዘመነ መሳፍንት የደረሰው የግብረገብና ፖለቲካ መላሸቅ ምክንያት ስርወ መንግስቱ በህዝቡ ዘንድ ዋጋው ረክሶ ነበር ። በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ.ም. ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር። ሆኖም ግን በኋላ ላይ አጼ ቴዎድሮስ በእናታቸው የአጼ ፋሲለደስ ዘር እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል፣ ስለሆነም በአጠቃላይ መልኩ በአሁኑ ዘመን የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አካል እንደሆኑ ይጠቀሳል ። የአጼ ቴዎድሮስ ዙፋን ላይ መውጣት በ1845 በ አይሻል ጦርነት ተጀምሮ የነበረውን የዘመነ መሳፍንት ስርዓተ ቀብር አጠናቋል። ብዙ ታሪክ ተመራማሪወች የካቲት11፣ 1847 የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ይስማማሉ 2። ሪቻርድ ፐንኸርስት እንደጻፈ፡"የካሳ ሃይሉ ከፍ ማለት አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ የከፈተ ክስተት ነበር 3"። አጼ ቴዎድሮስ የዙፋን ስማቸውን የመረጡት ከ ፍካሬ እየሱስ ሲሆን ይህ መጽሃፍ የሚያትተው ስለሚመጣው አለምና በ15ኛው ክፍለ ዘመን ስለነበረው በዘመኑ ኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ ተወዳጁ ስለነበር ንጉስ ቀዳማዊ አጼ ቴወድሮስ ስርዓት እንደገና በኢትዮጵያ መንሰራፋት ነበር። ይሄው የጥንቱ ንጉስ፣ ምንም እንኳ የአገዛዙ ዘመን እጅግ አጭር ቢሆንም፣ የፈጸመውም ጥሩ ተግባራት በታሪክ ጅረት ተሽርሽሮ ቢጠፋም በጥንቶቹ ኢትዮጵያውን ዘንድ ምንጊዜም የማይረሳ ተወዳጅ ንጉስ ነበር። ከሰራቸው ስራወች አንዱ ከይኩኖ አምላክ ጀምሮ ለቤተክርስቲያን ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የቤተክርስቲያን መሬት ለገበሬወች ማከፋፈሉ ነበር። በፍካሬ እየሱስ መሰረት፣ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ከሞት ይነሳና ፍትህና ሰላም አስፍኖ "ሁሉም ከሚፈጠረው ደስታና ሰላም ተካፋይ" የሚሆንበት ግዛት ያንሰራፋል የሚል ነበር ። በ1830ዎቹ የዘመነ መሳፍንት ጦርነቶች በተሰቃየው ህዝብ ዘንድ ይህ የ ፍካሬ እየሱስ ትንቢት ከመንደር መንደር የገነነ ነበር። አጼ ቴዎድሮስ፣ ይህ "የአገሪቱን የታሪክ አቅጣጫ የሚቀይር" የሚመጣው ንጉስ ነኝ ብለው ያምኑ እንደነበር ለማመን አይከብድም 7። በስርዓተ ንግሳቸው ላይ ባደርጉት ንግግር አገሪቷን አንድ ለማድረግና እንደገና ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገልጸዋል። የቴወድሮስን የህይወት ታሪክ የጻፈው ስቬን ሩቤንሰን አፄ ቴወድሮስ ስልጣን ላይ ሲወጡ በአይምሮአቸው ውስጥ የነበረውን ዕቅድ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ "የቴዎድሮስ ስሜት እንደቀደሙት ነገስታት ሳይሆን የተለየ ነበር፡ ለእርሱ የባላባቶች ትርምስ፣ የግብረገብ መላሸቅ፣ የቴክኖሎጂ ኋላቀርነት የአገሪቱን መኖር ጥያቄ ውስጥ የጣሉ ጉዳዮች ነበሩ። ያወጃቸው ለውጦች፣ የተከተላቸውና ሊተገብራቸው የፈለጋቸው ፖሊሲወች፣ እያንዳንዱን ችግር ለመፍታት ያሳየው እልከኝነት፣ የሚያሳዩት የንጉሱ አላማ ብሔራዊ ተሃድሶና አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ማሻገር እንደነበር ነው " በ1848 የቴዎድሮስ ግዛት ወሎ ን፣ ጎንደር ን፣ ትግራይ ን፣ ጎጃም ን፣ ሸዋ ን እና እንዲሁም ከፊል ኤርትራ ን ያጠቃልል ነበር ወታደር አጼ ቴዎድሮስ ከሁለት አመት የማያቋርጥ ዘመቻ በኋላ የነገሱት አጼ ቴወድሮስ ለማረፍ አልፈለጉም፣ እንዲያውም ዋናዋና ታላቁ ግባቸውን እውን ለማድረግ ወደ ደቡቡ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል መዝመት ግድ አላቸው 9። የሰሜኖቹን ባላባቶች በማሸነፍ ብቻ አለመታቀባቸው በታሪክ ጸሃፊው ባህሩ ዘውዴ ዘንድ ንጉሱ "ሰፋ ያለ ራዕይ" እንደነበራቸው የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል። የደራስጌው ስርዓተ ንግስ የዘመነ መሳፍንትን ማብቃት ሲያሳይ የሸዋውና የወሎው ዘመቻ በአንጻሩ በአጼ ምንሊክ የተጠናቀቀውን የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ማዕከል ወደ ደቡብ ማምራት አመላካች ነበር ። የወሎና የሸዋ በራስ መተዳደር በርግጥም ንጉሱ የነበራቸውን የማዕከላዊ አንድ ኢትዮጵያ ራዕይ አደጋ የጣለ ስለሆነ ዘመቻው ግድ የሚል ነበር ። በ መጋቢት ፲፰፻፵፯ ዓ.ም በፆም ወቅት አጼ ቴዎድሮስ ወደ ወሎ ዘመቻ አደረጉ። ምንም እንኳ ይህን ዘመቻ ወሎ ውስጥ ይገኙ የነበሩት ፯ ጎሳወች ተባብረው ለማሸነፍ ቢሞክሩም የቴዎድሮስ ሰራዊት በ መስከረም ፲፪ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ/ም መቅደላ ን በመቆጣጠር ድል አደርጋቸው። መቅደላ እንግዴ በኋላው ዘመን የአጼ ቴወድሮስ የመንግስት ማዕከልና ዋና ምሽግ የሆነ ነው ። የወሎ ዋና ዋና መሪወች ከተማረኩ በኋላ አመጽ እንዳያስነሱ በቴወድሮስ መቅደላ ላይ ታሰሩ። የወሎው ድል ለአጼ ቴወድሮስ ትልቅ ስልታዊ ጠቀሜታ ነበረው ምክንያቱም ወደ ሸዋ በሚያደርጉት ዘመቻ የኋላቸው ለጥቃት አይጋለጥምና። ሸዋ በዚህ ወቅት ከዘመነ መሳፍንት ትርምስ የተገላገለ ክፍል ስለነበር ከሰሜኑ ኢትዮጵያ በተለየ መልኩ ሰላም የሰፈነበትና ሃብታም ነበር። ጥቅምት 1848 ላይ በድንገት የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ከወሎ ተነስቶ ሸዋ ገባ። የንጉሰ ነገሥቱ ሰራዊት ድንገተኛ አመጣጥ የሸዋን ሰራዊት ስለከፋፈለው በጥቅምት አጋማሽ ላይ በአጼ ቴዎድሮስና ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ሠራዊት መካከል በተደረገ ጦርነት የአጼው ጦር የ ባለወርቅ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀውን ውጊያ ድል አደረገ። ዘመቻው ባጠቃላይ ፭ ወር የፈጀ ነበር። መንዝ ግድም ና ኤፍራታ በቴዎድሮስ ስር ሲወድቁ ሌሎች የሸዋ ክፍሎች ግን በ ሰይፉ ሣህለ ሥላሴ ፣ የ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም መሪነት የቴዎድሮስን ጦር በመከላከል ቆዩ ። በ ራስ ዳርጌ የሚመራው የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ህዳር 1848 ላይ በ በረከት ጦርነት አሸነፈ ። በመካከሉ ኅዳር ፱ ቀን፣ ንጉሥ ኃይለ መለኮት በሕመም አረፉ። በዚህ ምክንያት የሸዋ ወታደሮች ዓላማ የንጉሡን ልጅ ምኒልክን ከቴዎድሮስ እጅ ተከላክሎ ማዳን ሆነ። ሆኖም ግን ልጅ ምኒልክ በቴዎድሮስ እጅ በመውደቁና ቴዎድሮስም እንደልጃቸው ሊያሳድጉት ቃል በመግባታቸው የካቲት ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ላይ አንኮበር ሲገቡ በቀሳውስትና አንኮበር መሪወች ዘንድ ተቀባይነትን አገኙ። ቀጥሎም ንጉሰ ነገስቱ በጊዜው የነበረውን የሸዋ አስተዳደር በመቀየረ መርድ አዝማች በሚለው የጥንት ማዕረግ የንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም የነበሩትን ኃይለ ሚካኤል የሸዋ አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ። ለ፪ መቶ ክፍለ ዘመን ተከፋፍሎ የነበረውን የኢትዮጵያ ግዛት አጼ ቴዎድሮስ በ፫ አመት ዘመቻ በንዲህ መልኩ አንድ አደረጉ 11። በ ፲፰፻፵፰ ዓ/ም አጋማሽ ላይ ሸዋ ን ጎጃም ን ወሎ ን ትግራይ ንና ጎንደር ን አንድ ላይ በመግዛት፣ በ፵፯ ዓመታቸው፣ የዘመነ መሳፍንት የመጨረሻ ባላባትና የአዲሱ ዘመናዊ አገር የመጀመሪያ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን በቁ። በዚህ ወቅት የአገሪቱ ዋና ከተማ ከ ጎንደር ወደ ደብረ ታቦር ተዛውሮ ነበር 9። የቴዎድሮስ መነሳት የዘመናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ መጀመሪያ ነው፣ ለዚህም ምክንያቱ የፈጸሟቸው ለውጦች ናቸው ። ከርሳቸው በፊት ከነበሩ ነገሥታት በተለየ መልኩ ቴዎድሮስ አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ለማሻገር ያሳዩት ፍላጎት ንግሰ ነገሥት በነበሩበት ወቅት የነበራቸው ወጣትነትና። ከአደጉበት ከቋራ ነባራዊ ሁኔታ የመነጫል። ቋራ በዘመኑ ከ ሱዳን የማያቋርጥ ውጊያ የሚደረግበትና በዚያ የሚኖረው ህዝብ ከመካከለኛው መንግስት የሚያገኘው ምንም እርዳታ ስላልነበር ህዝቡ እጅግ የተሰቃየበት ነበር። ቀሳውስቱም ቢሆን በጎጥ ተከፋፍለው የየራሳቸው ሃይማኖታዊ ስርዓት በመተለም የተዋህዶ ቤተክርስቲያናን ከብዙ ቦታ ለመክፈል የሚገዳደሩበት ዘመን ነበር። የገጠሩም ክፍል በባላባቶች የርስ በርስ ጦርነት የተሰቃየ ነበር። የአገሪቱ ሁኔታ ንጉሰ ነገስቱ ዘመነ መሳፍንትን ለማጥፋት እንዲነንሳሱ አደረገ። በጊዜው የነበረው የእንግሊልዙ ቆንጽላ ዋልተር ፕላውዴን ንጉሰ ነገሥቱ የኢትዮጵያን ቀደምት ታላቅነት ለመመለስ ዋና አላማ እንዳላቸው ሳይመዘግብ አላለፈም፣ በፕላውዴን አስተሳሰብ ይሄ የንጉሰ ነገስቱ ዋና አነሳሽ አላማ ነበር። ከዚህ አንጻር የቴዎድሮስ የንግስና መጀመሪያ አመታቶች በብሄራዊ ፍትሕ፣ ርህራሄና የደሃ አደጎችን ህይወት በማሻሻል ላይ ያተኮረ ነበር። ቴዎድሮስ ቀደምት የአገሪቱ መንገድ ሰሪ ነበር። በዜና መዋዕሎችና የውጭ አይን እማኞች መሰረት ቴዎድሮስ በራሱ በእጁ መንገድ በመስራት ሌሎች እንዲከተሉት ይመራ ነበር። ንጉሱ ከ"ሌት እስከ ምሸት በራሳቸው እጅ ድንጋይ ይፈነቅሉ እንዲሁም ጎርባጣውን ክፍል ያቃኑ" ነበር። በምሳሌ የሚመራው ቴዎድሮስ እርሱ እየሰራ ሌሎች ተከታዮቹ ሊበሉም ሆነ ሊያርፉ አይደፍሩም ነበር። ሌሎች መንገድ ሰሪወችንም እጅግ ይረዳ ነበር። ደብተራ ዘነብ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ ያነግዜም፡ንጉሱ፡ወደ፡ዋድላ፡ሄዱ። የንምሳ፡ሰው፡አቶ፡ሰንደል፡የቤተ፡ሐርን፡መንገድ፡ያበጁ፡ነበር። ከንጉሥ፡ቴዎድሮስም፡በተገናኙ፡ጊዜ። አቶ፡ሰንደል፡የሚረዳኝ፡አጣሁ።ብቻዬን፡ሆንኁ፡አሉ። ንጉሡም፡እጅግ፡ተቆጡ፡ይኽ፡ከሩቅ፡አገር፡መጥቶ፡ሲገዛ።ያገሬ፡ሰው፡እምቢ፡ሊል፡ብለው፡የዋድላውን፡ምስለኔ፡ይመር፡ጎዳናን፡ገርፈው፡አሰሩዋቸው። ለአቶ፡ሰንደልም፡ንጉሥ፡የሚቀመጡበትን፡በቅሎ፡መጣምር፡ኮርቻ፡የተጫነ፡ከነስራቱ፡ቀሚስዎን፡ሱሪዎን፡ሺ፡ብር፡አድርገው፡ሰጧቸው። ለአቶ፡ቡላዴ፡ለእንግሊዙ፡ሶስት፡መቶ፡ብር፡ሰጡ። ለንምሳ፡ሰዎች፡ለበንደርና፡ለኪንጽሌን፡ለማየር፡፮፻ብር፡ሰጧቸው። ቀሚስ፡ድርብ፡እያለበሱ፡የ ጨጨሆ ን፡ መንገድ፡ያበጁ፡ነበር። ቴዎድሮስ ቀደምት የተንሰራፋውን የባሪያ ንግድ ስርዓት ያጠቃ ንጉስ ነበር ። በዚህ ወቅት ባሪያ መሸጥም ሆነ መለወጥ እንዲሁም ማጓጓዝን የሚያግዱ ብዙ ድንጋጌወችን ንጉሱ በማወጅ ቀደምት የባርነት ስርዓት ተቃዋሚ ንጉስ ሆነ። ለምሳሌ ጎጃም፣ ባሶ ውስጥ ባደረገው ዘመቻ በገበያው የተገኙ ባሪያወችን በነጻ ለቋል። ወሎ ውስጥ የተማረኩ ባሪያወች እንዳይሸጡ አግዷል። ሆኖም ግን ከህጉ ውጭ በኮንትሮባንድ ውስጥ ለውስጥ በአገሪቷ ዳርቻወች ባሪያ መሸጡና መለወጡ አላቆመም። ከባህል አንጻር የአማርኛ ስነ ጽሁፍ በኒሁን ንጉሥ ዘመን ማደግና መሻሻል አሳይቷል። ከፍተኛው የመንግስት ስራ በአማርኛ ይካሄድ ነበር። ዜና መዋእላቸውን በአማርኛ ለመጀሚርያ ጊዜ ያስጻፉ ንጉሥ ነበሩ። ፣ ከዚህ በፊት በ ግዕዝ ነበር። ከዚህ በኋላ አማርኛ የአገሪቱ ብሔራዊ ቋንቋ ሆነ። ።ቴዎድሮስ ከግዕዝ ይልቅ ሰወች በሚረዱት አማርኛ መጽሃፍ ቅዱስ እንዲተረጎም አደርጉ። የመጀመሪያው የጂዖግራፊያ መጽሃፍ በአማርኛ የታተመውም በኒሁ ንጉስ ዘመን ነበር። ህዝቡ ለጋብቻ ከፍተኛ ዋጋ እንዲሰጥም በጣም ጥረት አድርገዋል፣ እራሳቸውም በአንድ ሴት በመወሰን መሪ ምሳሌ ለመሆን ሞክረዋል። ከቴዎድሮስ በፊት ይሰራበት የነበረውን ከወገብ በላይ እራቁት መሆን የአለባበስ ዘዴን በማስቀረት ሹሞች በጥሩ ሁኔታ እንዲለብሱ አድርገዋል። በአጠቃላይ ህዝቡ የሃይማኖትና የባህል ህጎችን አጥብቆ እንዲከተል ጥረት አድርገዋል። ከአስተዳደር ስልት አንጻር ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ እስከፈጸሙት ድረስ የነበረውን አገሪቱን በማዕከላዊ ሃይል የማስተዳደር ስራ ጀምረዋል። በአዲሱ ስርዓት መሰረት የግብር እና የፍርድ ባለስልጣናት ከማዕከላዊ መንግስት ደመወዛቸውን እንዲያገኙ ተደረገ፣ ይህም በየቦታው የነበሩ ባላባቶችን የመፍለጥ የመቁረጥ ሃይል የቀነሰ ተግባር ነበር። የሆኖ ሆኖ ንጉሡ የገዥውን መደብ ሙሉ በሙሉ አልቀየሩም፣ አንድ አንድ ገዥወች በነበሩበት እንዲቀጥሉ አድርገዋል። ለምሳሌ የትግራይ ገዥ የነበሩት ደጅ አዝማች ሰባጋዲስ ዘር የሆኑትን ካሳ ምርጫ ን በትግራይ ሾሙ፣ እንዲሁም የንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር የሆኑትን ሃይለ ሚካኤል ን በመሾም በየቦታው የነበሩትን የሃይል ማዕከላት በነበሩበት እንዲጸኑ አድርገዋል። በአንዳንድ ክፍሎች የራሳቸውን ዘመዶች ስልጣን ያወጡበት ሁኔታ ይገኛል፣ ለምሳሌ ራስ እንግዳ ን በጎጃም ። ይህ ስርዓት በመጀመሪያ እጅግ የተሳካ ነበር ምክንያቱም በዘመነ መሳፍንት እንኳ ሳይቀር ጠንካራ ባላባቶች ለንጉሳዊው ስልጣን የመገዛት ባህርይ ያሳዩ ነበርና። ከሸዋ መርዕድ አዝማች ሃይለ ሚካኤል በየጊዜው ወደ ንጉሱ የጓዙ ነበር። ትግራይ ደግሞ ለንጉሱ ዋና የገቢ ምንጭ ነበር (200፣000 ማሪያ ቴሬሳ በአመት)፣ ከበጌምድር የሚያገኙት 50፣000 ማሪያ ቴሬሳ ብቻ ነበር። ሆኖም ግን አንድ አንድ ጥቃቅን ባላባቶች አመጽ ለማስነሳት መመኮራቸው አልቀረም፣ ስለሆነም ንጉሱ ሰራዊቱን ማሻሻል እንዳለባቸው ተገነዘቡ። አጼ ቴዎድሮስ በራሳቸው እጅ እየቆፈሩና እያስቆፈሩ እንዲሁም በዲናሚት እይደለደሉ መንገድ ሲያሰሩ ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል። እራሳቸውን ከስሎሞኑ ስርወ መንግስት በመጀመሪያ የአገዛዛቸው ዘመን በማራቃቸው ብቸኛው ወደላይ የሚያወጣቸው መሰላል የውትድርና ብቃት እንደሆነ ጠንቅቀው ተረዱ። አገራዊ ሠራዊቱን ለማጠናከርና ብሔራዊ አንድነትን እውን ለማድረግ፣ ዋልተር ፕላውዴን "ታላቁ ለውጥ" ያለውን አጼ ቴዎድሮስ አከናወኑ 9። ይህ ታላቅ ለውጥ በ3 አብይ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ነበር፡ ፩.መዋቅር ፪.ዲሲፕሊንና ፫.ትጥቅ ናቸው። እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው። እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ"አንጻራዊ ደህነነት" እንዲኖሩ ረድተዋል 9። ከመዋቅር አንጻር ከዘመነ መሳፍንት ሲወርድ የመጣውን የተከፋፈለ የባላባቶች ሰራዊትን በአንድ ብሔራዊ ሰራዊት ቀይረዋል። ከተለያዩ ክፍለ ሃገሮች የመጡት ወታደሮች በንጉሠ ነገሥቱ በተዋቀረ አንድ የጦር ክፍል ስር ተደራጁ። እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚሰራበት የ አስር አለቃ ፣ የ ሀምሳ አለቃ ና መሰል ማዕረጎች የተፈጠሩት በዚሁ ዘመን ነበር። ንጉሡን የሚያጅቡትን ወታደሮች ቁጥር በመቀነስ፣ የዚህን ክፍል እዳተኝነትን ቀነሱ። ወታደሮች ከዚህ በኋላ ቋሚ ደሞዝ ተቆርጦላቸው ስለሚተዳደሩ የሰፈሩበትን ቦታ መበዝበዝ በህግ ተከለከሉ። በ ፊውዳሉ ስርዓት ወታደሮች በረገጡበት ቦታ ያሉ ገበሬወች ምግብና መኝታ እንዲያቀርቡ ይገደደዱ ነበር። ይህ ሁኔታ በንጉሠ ነገሥቱ አጥብቆ የተከለከለ ነበር። ይህን በሚያሳይ መልኩ ለምሳሌ አንድ ገበሬ የ12 ጫጩት እናት የሆነችን ዶሮ እንዲያርድ በንጉሱ ወታደር ይገደዳል። ድርጊቱ ንጉሱ ድረስ ቀርቦ በዳኝነት ከታየ በኋላ ወታደሩ በሞት ሲቀጣ ገብሬው ላም ተሰጥቶት እንዲሄድ ተደረገ። በዚህ ዘመን ወታደሮች ቀለብ የሚባል ገቢ ከንጉሱ የሚሰፈርላቸው ሲሆን ከዚህ ውጭ ማንም ገበሬውን ያስገደደ ወታደር ከፍተኛ ቅጣት ይቀጣ ነበር። ንጉሡ በሠራዊቱ ዘንድ እንደ ብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ለማቋቋም ሞክረዋል። ለምሳሌ ወደ ወሎ ባደረጉት ዘመቻ ያለትዕዛዝ ጦርነት የሚገቡ ወታደሮች ያለርህራሄ ይገደሉ ነበር። በሸዋው ዘመቻ እርስ በርስ ሽኩቻ ያሳዩ ወታደሮች በሙሉ በጥይት ተደብድበዋል። ባህሩ ዘውዴ እኒህ ድርጊቶች ደም መፋሰሱ እንዲባባስ በማድረግ ብዙ ጥቅም አላመጡም ያላል። ሆኖም ወታደሩ በራሱ ፈቃድ ብዙ ጥፋት እንዳያደርግ ረድቷል። አብዛኛው የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ጦር መሳሪያ ከጦር ሜዳ የተማረከ ነበር ። ቆይተው ግን ከአውሮጳ ቴክኖሎጂ በማስመጣት በኢትዮጵያ ምድር ላይ የመሳሪያ ማምረቻ ለማቋቋም ሞክረዋል። ለዚህ ተግባራቸው እንዲረዳ የአውሮጳ ሚስዮኖችን በ ጋፋት ፣ ደብረታቦር ሰብስበው መሳሪያ እንዲሰሩ አደርጉ ከዚህ ትይዩ ትምህርት ቤት በማቋቋም ጥበቡን ተማሪወች እንዲቀስሙ አደረጉ። የመጀመሪያው ትክክለኛ የመሳሪያ ዝርዝር የተገኘው ከ መቅደላ በአጼ ቴዎድሮስ ዘመን ነበር፡ 15 መድፎች ፣ 7 አዳፍኔዎች ፣ 11፣063 ጠመንጃዎች ፣ 875 ሽጉጦች ፣ 481 ሳንጃዎችና ጥይቶችን ያጠቃልላል። አጼ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጥ በተግባር ለመፈጸም ቋሚ የተረጋጋ የመዋዕለ ንዋይ መሰረት እንደሚያስፈልጋቸው ተገነዘቡ ። በዘመኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን ከሁሉ ግምባር ቀደም ሃብታም ድርጅት ነበር። አጼ ቴዎድሮስ የ ተዋህዶ ን ትምህርት ስለደገፉና አቡነ ሰላማ ም ይህ ጉዳይ ስላስደስታቸው በቴዎድሮስና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት በመጀመሪያው የንጉሱ ዘመን መልካም ነበር። 17፣ ። በፖለቲካው አንድነት እንደሚፈልጉ ሁሉ በሃይማኖቱም አንድነትን ማየት ይፈልጉ ነበር። የቴዎድሮስ መስቀል በዘመኑ ቴዎድሮስ እጅግ ሃይማኖተኛና የጋብቻን አንድ ለአንድ መጽናት የሚያክብሩ፣ የቤተክርስቲያን ክፍፍልን የሚቃወሙና እንዲሁም "ከክርስቶስ ውጭ እኔ ባዶ ነኝ" የሚሉ መሪ ነበሩ። በዚህ ምክንያት ከቤተ ከርስቲያን ጋር የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ጥሩ የነበር ቢሆንም የቴዎድሮስና የአቡነ ሰላማ (እንዲሁም መላው የቤተክርስቲያኒቱ ቀሳውስት) ግንኙነት ቀስ እያለ እየተበላሸ ሄደ፣ ለዚህም ምክንያቱ ቤተክርስቲያኒቱን ለመለወጥ ያደረጉት አንድ አንድ ተግባር ነበር። ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ጥል በተለይ ፈጦ የወጣው የመሬት ይዞታን ለማሻሻል ያቀዱትን ሃሳብ ባሰውቁ ጊዜ ነበር። ለምሳሌ በ1848 ዓ.ም. ቀሳውስቱን ሰብስበው እንዲህ አሏቸው፡" እኔስ ምን ልብላ፣ ወታደሮቸስ? ግማሹን መሬት የመስቀል መሬት ብላችሁ ትወስዳላችሁ፣ ግማጩን ደግሞ ሪምና ገዳም 19፣ "። መሬቱን ለግብር ከፋይ ገብሬወች በማከፋፈል አገሪቱ ላይ ሊያካሂዱት ላሰቡት መሻሻል ወጭ ቋሚ ገቢ ለማግኘት ነበር። 1852 ላይ የመሬት የዞታ ማሻሻሉ ስራ በከፊልም ቢሆን ተከናወነ በዚህ ወቅት የቤ/ክርስቲያን መሬት በከፊል ለገበሬወች አከፈፋሉ። ይህም በፍካሬ እየሱስ ላይ እንደተጠቀሰውና በእውን እንደነበረው ቀዳማዊ ቴዎድሮስ ስራ ነበር። በዚሁ አመት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ከሁለት ቄሶችና ሶስት ዲያቆኖች በላይ እንዳይሆን ደነገጉ። ከዚህም በላይ ደብተራነትን ከነአካቴው ለማጥፋት እንዳሰቡ ገለጹ። ብዙ ደብሮች ከአስፈላጊ በላይ የሰው ሃይል ሲኖራቸው ነገር ግን ከግብር ነጻ ስለሆኑ የአገሪቱን ሃብት በከንቱ ያባክናሉ፣ ይህም አጼ ቴዎድሮስ አጥብቀው የተቃወሙት ስርዓት ነበር ። ንጉሱ በወግ አጥባቂ ቀሳውስት ላይ ያላቸውን መጸታዊ ንቀት ሲገልጹ "ዱላቸውን ከመንደር መንደር እየጎተቱ ያለ ምንም ስራ የሚያውደለድሉ " ይሏቸው ነበር። ሆኖም ቀሳውስቱ አርፈው የንጉሱ ተጠቂ መሆን አልቻሉም። በ1856 ዓ.ም. አቡነ ሰላማ እስከታሰሩ ድረስ ቤተክርስቲያኗ በአቡኑ መሪነት በንጉሱ ላይ ተቃውሞ አነሳች። የቀሳውስቱ ዋና ማጥቂያ ስልት የንጉሱን "ነጣቂ"እንጂ "ህጋዊ ንጉስ" አለመሆን ማስታወስ ነበር። አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ። የጎጃሙ ተዳላ ጓሉ ፣ የወልቃይቱ ጢሶ ጎበዜ ፣ የሸዋወቹ ሰይፉ ሳህለስላሴ ና በዛብህ ፣ የወሎዎቹ ደጃዝማች ሊበን አምዴ አመጽ አስነሱ። በ ዋግሹም ጎበዜ የሚመራው የላስታ ጦር ጭራሽ ጎንደርን ለጥቂት ጊዜ ለመቆጣጠር ቻለ፣ ሰሜን ና ወገራ ም እንዲሁ ለአመጽ ተነሳሱ። በመጀመሪያዎቹ የቴዎድሮስ ዘመናት የትግራዩ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከሌሎቹ ባላባቶች በተለየ መልኩ ለአዲሱ ንጉስ ክብርና ታማኝነት ያሳይ ነበር። በዚህ ወቅት የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ሰራዊት ከሁሉ የተሻለ ስለነበር ሁሉኑም አመጽ በሃይል ለመቆጣጠር ቻለ። የንጉሱን ሰራዊት መመገብ የሰለቻቸው ገበሬወች ግን ባንጻሩ ለአመጹ መበረታታት አስተዋጾ አደረጉ። በየጊዜው የሚካሄደው ዘመቻም ለድህነትና ለህዝብ ማለቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እያደረገ መጣ። በዚህ መካከል የአገሪቱን ብሄራዊ መከላከያ ለማጠናከር አጼው ያወጡት የግብር ስልት አዲሱን ስርዓት ከገበሬወች ዘንድ ሙሉ በሙሉ ለየው ። እኒህ ተቃውሞወች ከተራ ሰውነት ተነስተው አገሪቱን ለማሳደግና ፍትሃዊ ስርዓት ለማስፈን በሞከሩት አጼው ዘንድ አሳዛኝ ነበሩ። በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ። ታህሳስ 1852 የሰሜኑ ክፍል አመጽ ዋና አዛዥ የነበረውን አገው ንጉሴ ን ወግተው ገደሉ። በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ-ጥገኝነት አወጀ። ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ፣ ትግራይም እንዲሁ በ ካሳ ምርጫ ስር ወደቀ። ከ1858-59 ንጉሱ የ ጢሶ ጎበዜ ን ጦር በጎንደርና የ ተድላ ጓሉ ን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ። በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ። በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦር ን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ። አጼ ቴዎድሮስ ያቀዱት እና ለመተግብረ የፈለጉት አገር በተግባር መስራት አልቻለም። ንጉሱ የሃገራቸውን ህዝብ ምንጊዜም ላለመበደል ቢፈልጉም የፖለቲካውንና የፍትሃዊ ስርዓቱን ቅጥ ለማስተካከል አይነተኛ አማራጭ የወታደራዊ ሃይል በመሆኑ ብቻ ጦር መክፈት ግድ እንዳላቸው ሳይናገሩ አላለፉም። ከባህር ጠረፍ በርቀት የመሰረቱት መቅደላም እንደ ትግራይና ሸዋ በፍጥነት ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ሊያገኝ አልቻለም። የንጉሱ በጣም ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን(ግብረ ገብ) ብዙዎቹ ወታደሮች እንዲከዱ አደረገ። ባንድ ወቅት የአጼው ሰራዊት ከመቶ ሺህ በላይ የነበር ሲሆን በ1858 ከአስር ሺህ ብዙ አይበልጥም ነበር። በቁም እስር የነበሩት አቡነ ሰላማ በ1859 ሲሞቱ አጠቃላይ ክርስቲያኑ ክፍል በቴዎድሮስ ላይ ከፍተኛ ጥላቻን አሳየ። በአገሪቱ የነበረው የተቃውሞ መጠን ከማየሉ የተነሳ አጼ ቴዎድሮስ ከደብረታቦር መቅደላ ባሰሩት መንገድ እንኳ ሳይቀር በሰላም መንቀሳቀስ አልቻሉም። በ1859 መጨረሻ ይሄው መንገድ እጅግ አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ ንጉሰ ነገስቱ በመቅደላ ሙሉ በሙሉ ተወሰኑ። በንጉሱና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ቢሄድም ከሌሎች ሃይማኖቶች ጋር የነበርው ግንኙነት የከፋ ነበር። በመጀመሪያ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ካቶሊኮች፣ እስላሞች፣ እና ፈላሻወች የሃይማኖት ነጻነት ተፈቅዶላቸው ይኖሩ ነበር። ሆኖም የአገሪቱ ውስጣዊ ሁኔታን መበላሸት ተከተሎ ፣ ሚሲዮኖችና ሌሎች ሃይማኖቶች ጫና እየበዛባቸው ሄደ። ንጉሰ ነገሥቱ ለአገሪቱ አዲስ አይነት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ከነበራቸው ፍላጎት አንጻር በንግሱና በፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች የነገረው የመጀመሪያ ግንኙነት መልካም ነበር። እንደ ካቶሊኮች የግለሰቦችን ሃይማኖት ለመቀየር ሳይሆን የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ አሰራር ለመቀየር ስለሚፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በንጉሱ ዘንድ በጥሩ አይን ይታዩ ነበር። በ1847 ከ ስዊዘርላንድ የተላኩ ወጣት እጅ ጥበብ አዋቂ የፕሮቴስታንት ሚስዮኖችን ለማስተናገድ ንጉሱ ቃል ገቡ። እኒህ ሚስዮኖች በአማርኛ የታተሙ የሃይማኖት መጽሃፍትን ይዘው የመጡ ሲሆን፣ ቴዎድሮስ ግን የፈለጉት የጦር መሳሪያወችን ነበር፣ ሆኖም ቀረ ግን ንጉሱ ለኒህ ሚሲዮኖች ጥሩ አቀባበል አደረጉላቸው። በንጉሱ ፈቃድ መሰረት እኒህ ሚሲዮኖች የሰበካ ስራቸው ክርስቲያን ባልሆነው ክፍል ብቻ እንዲወስኑ ሲደረግ፣ የእጅ ጥበብ ስራቸው ግን ንጉሱ በፈለጉት መጠን ጥራት አልነበረውም። ሚሲዮኖቹ የእጅ ጥበብ አዋቂ ቢሆኑም ንጉሱ ላሰማራቸው ስራ ግን የተለማመዱ አልነበሩም። በ1853 አካባቢ በንጉሱ አግባቢነት አንስተኛ አዳፍኔ ሰርተው ሲያቀርቡ ወዲያው መድፍ እንዲሰሩ ከንጉሱ ዘንድ ጥያቄ ቀረበላቸው። ምንም እንኳ እኒህ ነገሮች ንጉሱን ቢያስደስቱም ፕሮቴስታንቶች ሌሎች አውሮጳውያን ላይ ይደርስ ከነበረው ጭቆና ተቋዳሽ ከመሆን አልተረፉም። ለዚህ ምክንያቱ ለምሳሌ የፕሮቴስታንት ሰባኪ የነበረውን ሄንሪ ስተርን ንግሱ ላይ የሚናገራቸው በጊዜው የሚያስቆጣ ንግግር ይጠቀሳል። ለምሳሌ ሄነሪ ስተርን ባሳተመው መጽሃፉ ላይ የንጉሱ እናት በጣም ደሃ ከመሆኗ የተነሳ "ኮሶ ትሸጥ ነበር" ይህም በንጉሱ ዘንድ እጅግ የሚያስቆጣ ነበር። ስለሆነም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ብዙዎቹ ሚሲዮኖች (ከሄንሪ ስተርን ጨምሮ) በመቅደላ ታሰሩ። በአንጻሩ ከካቶሊኮች ጋር የነበረው ግንኙነት ምንጊዜም ብልሹ ነበር፣ ለዚህም ምክንያቱ ሁለት ነበር፦ ፩) ካቶሊኮች በስሜኑ በኩል የነበራቸው ተጽዕኖ የንጉሱን ስልጣን የሚገዳደር ነበር ፪) ከ ፈረንሳይ ሃይል ጋር የነበራቸው የጠበቀ ግንኙነት ነበር ። ጃኮቢና ጉስቲኖ የተሰኙ ካቶሊኮች በአንድ ወገን አቡነ ሰላማ በሌላ ወገን ባስነሱት የግል ጥል ምክንያት አጼ ቴዎድሮስ ካቶሊኮቹን በ1846 ከአገር ሲያባርሩ ኢትዮጵያዊ ደጋፊወቻቸውን እንዲታሰሩ አደርጉ። በዚህ ምክንያት ካቶሊኮች፣ በተለይ ፈረንሳይ ንጉሱን ከስልጣን ለማሰወገድ መዘጋጀት ጀመሩ። አገው ንጉሴ የተሰኘው የ ሰሜን መሪ ንጉሱን ለመውጋት እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ በተለዋጭ ለማግኘት እንደሚፈልግ ሲሰማ በ ፓሪስ ደስታ ሆነ። አገው ንጉሴ ከካቶሊኮችና ከፈረንሳይ ባገኘው ድጋፍ መሰረት ሃይሉን በትግራይ ማጠናክር ጀመረ። ሆኖም በ1852 ላይ በጦርነት ተሸንፎ ተገደለ። አጼ ቴዎድሮስ ከመስሊሞች ጋር የነበራቸው ግንኙነት ለየት ያለ ነበር። ምንም እንኳ ሙስሊሞች ሃይማኖታቸውን በነጻነት እንዲያካሂዱ ንጉሱ ቢፈቅዱም ወደ ኦሮቶዶክስ ክርስትና እንዲለወጡ ግን ይደግፉ ነበር። የአጼ ቴዎድሮስ አባት የተገደሉት በሱዳን መስሊሞች ቢሆንም ቅሉ የሃይማኖት ነጻነታቸው ግን እንደተጠበቀ እንዲቀጥል ፍላጎታቸው ነበር። ሆኖም በአገዛዛቸው መጨረሻ ከሙስሊሞች ጋር የነበረው ግንኙነት የሻከረ ነበር፣ ለዚህ ምክንያቱ ሁለት ነበር፤ አንደኛው የ ኦቶማን ግዛት በ ቀይ ባህር መንሰራፋትና የሙስሊም ነጋዴወች ባሪያ ንግድ ነበር። ባሪያ ንግድ በንጉሠ ነገሥቱ አዋጅ መሰረት ወንጀል ነበር። ስለሆነም በሚያዚያ 1856 ዓ.ም. እስልምና በግዛቱ ሲከለከል፣ ይህን ጉዳይ በመቃወም ስራ ያቆሙ ሙስሊሞችኑን ንጉሱ ይቀጡ ነበር። ቀይ ባህር ላይ የተነሰራፋው የኦቶማን ቱርክ ግዛት ለአጼ ቴዎድሮስ ዋና አደጋ ነበር የንጉሰ ነገስቱን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በ፫ ዋና ኩነቶች ተጽዕኖ ደርሶበታል፦ በቴዎድሮስ ዘመን አገሪቱ በቱርክና ግብጽ ሃይሎች የተከበበች ስለነበር ከዚህ መከበብ እራስን ለማዳን ከአውሮጳውያን ጋር የክርስትና ትብብር ለመፍጠር ንጉሰ ነገሥቱ ፈቃድ ማሳየት ከአውሮጳ የመጡ መናኛ/ሰነፍ ዲፕሎማቶች በንጉሱ ዲፕሎማሳዊ ጥረት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማድረግ በተለይ በ ብሪታኒያ ዲፕሎማቶች የተሰሩ «ማመን የሚያስቸግሩ ስህተቶችና መልዕክት አለማድረስ» ናቸው። አጼ ቴዎድሮስ በግል ደረጃ ከነበራቸው የጠበቀ ሃይማኖታዊ እይታ ውጭ ስለ ዘመኑ የአውሮጳ እርስ በርስ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትና ግንኙነት የጠለቀ መረጃ አልነበራቸውም። የአጼ ቴዎድሮስ የዲፕሎማሲ ደብዳቤወች እንደሚያሳዩት ለንጉሱ የሃይማኖት ጉዳይ ለዲፕሎማሲው ጥረት ዋና ጉዳይ ነበር፣ ከአውሮጳውያን ጋር ትብብር በመፍጠር የግብጽን እስላማዊ ሃይል ለመመከት የነበራቸውን ፍላጎት የዚሁ ሃይማኖታዊ ዲፕሎማሲ አካል ነበር። ስለሆነም ክርስቲያን እንግሊዝ ከሙስሊም ቱርክ ጋር ወግና ክርስቲያን ሩሲያን በክሪሚያ ጦርነት እንደወጋች ሲሰሙ ለንጉሱ እጅግ እንግዳ ሁኔታ ነበር። በተረፈ የዘመኑ የአውሮጳ ቤተመንግስቶች በዘረኛነት የተሸበቡ ስለነበር ለነሱ «አንድ የአፍሪቃ ንጉስ ከተራ የጎሳ አለቃነት ባለፈ አይታይም ነበር» ፤ ይህም እውነታ ለንጉሱ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የተደበቀ ነበር። ከውጫዊ አደጋ በተረፈ ውስጣዊ አመጽ ሲነሳም እንዲሁ ዲፕሎማሲን በመጠቀም ብሄራዊ ድጋፍ ለማግኝገት ንጉሱ ሞክረዋል4። ከአውሮጳ አገሮች የቴክኖሎጂ እና የወታደራዊ ድጋፍን መጠየቅ የዚህ ዲፕሎማሲ አካል ነበር። የፈረንሳዮች መልስ ንጉሱ የካቶሊክ ሚሲዮኖች በአገሪቱ እንዲዘዋወሩ ከፈቀዱ ድጋፉን እንደሚሰጡ ነበር፣ ሆኖም ግን ይህን ጉዳይ ንጉሱ እንደማይፈቅዱ አስቀድሞ የታወቀ ስለነበር «ድጋፍ ከመከልከል» ጋር ምንም ልዩነት አልነበረውም። ሩሲያኖች በ ክሪሚያ ጦርነት ተዳክመው ስለነበር ለንጉሱ ድጋፍ መላክ አልቻሉም። በዚህ ምክንያት በክሪሚያው ጦርነት መነሳት የተበሳጩት ቴዎድሮስ። በኋላ ያሰሩትን መድፍ ሴባስቶፖል በማለት ለሩሲያኖቹ ጦር ሜዳ ማስታወሻ ሰየሙ። በዚህ ትይዩ ከሙስሊም አገሮች ጋር፣ በተለይ ከግብጽ ጋር፣ የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ሄደ። በ1848፣ የ አሌክሳንድሪያ ፓትሪያርክ ቄርሎስ ለጥየቃ ወደኢትዮጵያ በመጡበት ጊዜ አቡነ ሰላማ ፣ በንጉሱ ስም፣ ግብጽ ወታደራዊ እርዳታ እንድታደርግ ጠየቁ። የቆብጡ ፓትሪያርክም የንጉሰ ነገሥቱ አምባሳደር በካይሮ ለመሆንና ጥያቄውን ለማቅረብ ተስማሙ ። ሆኖም ይህ ጉዳይ ንጉሱ ሳይሰሙ በሁለቱ የሃይማኖት መሪወች መካከል የተከናወነ ስለነበር ንጉሰ ነገሥቱ የተደረገውን ጉዳይ ሲሰሙ ሁለቱንም ግብጻውያን እስር ቤት ከተቷቸው። በዚ ሁኔታ ነገሮች ቀጥለው ፓትሪያርክ ቄርሎስ ህዳር 1849 ላይ ሲፈቱ አቡነ ሰላማ በታሰሩበት 1859 አረፉ። ከዚህ ጎን ዋድ ንምር ለተሰኘው ሱዳናዊ የ ማክ ንምር ልጅ ንጉሰ ነገስቱ እርዳታ ያደርጉ ነበር። ይሄ ሰውና አባቱ በግብጾች ላይ የሚካሄድ ሱዳናዊ አመጽ መሪ ነበሩ። ስለሆነም የአጼ ቴዎድሮስ ድጋፍ በአካባቢው የነበርውን የግብጽን ሃይል ለመነቅነቅ ከነበረ አቅድ የመነጨ ነበር። ይሁንና ከምዕራቡ የአገሪቱ ክፍል ከሚመጣው የግብጾች ጸብ ይልቅ ቴዎድሮስን ከአውሮጳውያን ጋር ለመስራት የገፋፋቸው በምስራቅ ከ ቀይ ባህር የሚመነጨው የቱርኮች አደጋ ነበር። የቴዎድሮስ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በአብዛኞቹ አውሮጳውያን ሃይሎች ዘንድ አወንታዊ ምላሽ አለማግኘቱን ተከትሉ ንጉሱ ከእንግሊዞች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ፈቀዱ። በተለይ ለዚህ ፍላጎት ዋና መንስኤ የነበረው ሊቀ መኩዋስ ብለው ከሰየሙት ሊቀመኳስ ጆህን ቤል እና የእንግሊዝ የመጀመሪያ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ዋልተር ፕላውዴን ጋር የነበራቸው ቅርበት ነበር። በኒህ ሁለት ሰወች ምክንያት ንጉሱ ለብሪታንያ ከፍተኛ አድናቆትና ክብር የነበራቸው ሲሆን ነገር ግን ከእንግሊዞች ዘንድ ተገልባጭ ፍቅርና አድናቆት አልነበረም። የሆነው ሆኖ በመጨረሻ ንጉሱ የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር የፈለጉት አገር ዋና ጠላታቸውና የመውደቃቸው ምክንያት ሆኖ አረፈው። ጥቅምት 29፣ 1854 ላይ አጼ ቴዎድሮስ ሁለት ተመሳሳይ ደብዳቤወችን ለእንግሊዟ ንግስት ቪክቶሪያ ና ለፈረንሳዩ ናፖሊዮን ሳልሳዊ ላኩ። የደብዳቤያቸው ፍሬ ነገር የ ቱርኮች በኢትዮጵያ ግዛት መኖርን የሚቃወምና እነርሱን ከኢትዮጵያ ምድር ለማባረር ድጋፍ እንዲሰጡ ነበር። ደብዳቤው በ1854 የእንግሊዝ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ተብሎ በተሾመው ካፕቴን ካሜሮን አማካኘት የተላከ ነበር። በዚሁ ደብዳቤ ንጉሠ ነገሥቱ ጆን ቤልና ዋልተር ፕላውዴን ለንጉሱ የገቡትን ቃል አስታውሶ ንግስት ቪክቶሪያ የንጉስ "ታላቅ ንግስት" እንደሆነችና "የክርስቲያኖች ወዳጅ" እንደሆነች ያስታውሳል። በዚህ ምክንያት እንግሊዝን እንደሚወዱ በደብዳቤው አስፍረዋል። ከዚህ በተጨማሪ የቱርኮች በኢትዮጵያ ባህር ወደብ ላይ መንሰራፋት በቀይ ባህርል ላይ ጉዞ እንዳያደርጉ የሚከለክልና አምባሳደርም እንዳይልኩ ያደረጋቸው መሆኑን ጠቅሰዋል። ከአውሮጳዊ እስረኞቹ ውስጥ ጥር 12፣ 1854 ላይ የቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንድን ቢደረሰም። የታቀደውን አላማ አልፈጸመም። ለዚህ ምክንያቱ ሩሲያውያን የእንግሊዝን የህንድ ግዛት መገዳደራቸው ነበር። ስለሆነም እንግሊዝ ሩሲያን በጠላትነት ፈርጃ ክሩሲያ ጠላቶች -ከቱርኮች ጋር የጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማድረግ ሩሲያን አንድ ላይ የሚታገሉበት ወቅት ነበር። ስለሆነም የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ መሰሪያ ቤት ለቴዎድሮስ ደብዳቤ መልስ እንኳ ሳይጽፍ እንዲሁ በተመላሽ ደብዳቤውን ለእንግሊዝ ወኪል በህንድ ላከ። የህንዱም መስሪያ ቤት ደብዳቤውን ወደ ጎን ከማስቀመጥ ውጭ መልስ አልላከም ነበር። በዚያው አመት ሚያዚያ 1854 ካፒቴን ካሜሮን ክእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ጸሃፊ ኸርል ረስል በደረሰው ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት የኢትዮጵያን የድጋፍ ጥያቄወች ውድቅ እንዳደረገ ተረዳ። ካሜሮን ወደ ምጽዋ በመሄድ በዚያ እንዲወስን መልዕክቱ ያዝ ነበር። በዚህ መካከል ንጉሱ ከእንግሊዝ መልስ ባለማግኘታቸው የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ችላ እንዳላቸው እምነት አሳደረባቸው። በታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፐንክኽርስት አስተሳሰብ የዚህ እምነት ምክንያት የቴዎድሮስ "እንግሊዝ ግብጽን ትደግፋለች" የሚል "የተሳሳተ እምነት" ነው ይበል እንጂ። በእርግጥም እንግሊዞች ከግብስ ጋር የንግድ ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረው ነበር። በ1856፣ በግብጽ ቁጥጥር ስር በነበረው የሱዳን ክፍል የ ጥጥ ተክልን ለመትከል የሚያስችል እቅድ ለመንደፍ የእንግሊዙ ካፒቴን ካሜሮን ተጉዞ ነበር። እኒህን ነገሮች የሚከታተሉት ንጉሱ፣ ካሜሮን የግብጾቹን በሱዳን ወረራ ዕውቅና እንደሚሰጥና በግልጽም ለነሱ እንደሚያደላ ተረዱ። ህዳር 1856 ላይ ከኸርል ሩስል ጸሃፊ ጄምስ መሪይ በመጣ ደብዳቤ መሰረት ካፒቴን ካሜሮን በ ምጽዋ ላይ እንጂ በ ኢትዮጵያ እንዳልተሾመ ማስታወሻ ደረስው። ነገር ግን ይሄ ደብዳቤ ስህተት ነበር ምክንያቱም የካፒቴን ካሜሮን ሹመት የንግስቲቷ ቆንጽላ በኢትዮጵያ የሚል ነበርና። ።. እንኒህ ለውጦችን በጥሞና የሚከታተሉት አጼ ቴዎድሮስ ይህ የብሪታኒያ መንግስት ፖሊሲ በጊዜው ምጽዋን ይቆጣጠር የነበረውን የኦቶማን/ቱርክ ግዛት የሚደግፍ ሆነው አገኙት። ለቴዎድሮስ ትልቅ ትርጉም በነበረባት እየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያንና መኖሪያቸው በእንግሊዞች ጥበቃ ያገኝ የነበር ቢሆንም አዲስ የተሾመው የብሪታንያ ቆንጽላ ግን የኦቶማን ቱርኮች ኢትዮጵያውያንን ከሚኖሩበት ሲያባርሩ እንግሊዞቹ አልተቃወሙም ነበር። የእንግሊዝ መንግስት ኦቶማን ቱርክን ለመደገፍ መምረጡ በንጉሰ ነገስቱና በእንግሊዝ መንግስት መካከል ለተፈጠረው ጥል ዋና መነሻ ነበር። ንጉሡ ለጻፉት ደብዳቤ አንድ አመት ሙሉ መልሱን ሲጠባበቁ ቢቆዩም ምንም መልስ ባለማግኘታቸው ትዕግስታቸው ተሟጦ ጥር 4፣ 1856 ላይ ካፒቴን ካሜሮንና ሌሎች የዲፕሎማሲው አካሎች በ መቅደላ ታሰሩ። እስክዚያው ድረስ መልስ ሳይሰጡ ዝምታን የፈቀዱት እንግሊዞች በርግጥም በዚህ ጊዜ ከዝምታቸው ነቁ ። ወዲያውም ወደ ጎን የተጣለው የንጉሱ ደብዳቤ ተፈልጎ ተገኘ፣ ብዙም ሳይቆይ እንግሊዞች ደብዳቤ ላኩ ። "አስቸኳይ" ደብዳቤ ተጽፎ በ ሆሙዝ ራሳም አማክይነት ጥር 26፣ 1858 ጣና ሃይቅ አጠገብ ለንጉሱ ደረሰ። በዚሁ ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹ እንዲፈቱና ይህ ሲሆን እርዳታ እንደሚሰጥ አስታወቀ። በዚህ መልስ ያልረኩት ቴዎድሮስ ራሳምን እንዲሁ በመቅደላ እስር ቤት ከተቱት ። ለሰላም መውረድ የመጨረሻው ተስፋ ነው የተባለው ሚሲዮኑ ማርትን ፍላድ በሐምሌ 1858 ከቴዎድሮስ ወደ እንግሊዝ ተላከ። ጥር 1859 ላይ ንጉሰ ነገሥቱ እስረኞቹን ፈተው ወደ ምጽዋ ከተወሰዱ በምትኩ የእንግሊዝ መንግስት ወታደራዊ እርዳታ እንደሚያደርግ ደብዳቤ ከእንግሊዝ መንግስት ደረሳቸው። በመካከሉ፣ ኢትዮጵያው ውስጥ የነበረቸው የማርቲን ፍላድ ሚስት፣ አውሮጳውያኑ እንደገና እንደታሰሩ ለባሏ አሳወቀች። ታህሳስ 185 ላይ እስረኞቹ ተፈተው ወደ ምጽዋ እንዲላኩ ፍላጎቱን አስታወቀ። በዚህ ወቅት ንጉሰ ነገሥቱ በማያባራ ዘመቻና የማያቋርጥ አመጽ ተጠምደው ስለነበር ከመቅደላ ምጽዋ ያለውን መንገድ መቆጣጠር አይችሉም ነበር። ስለሆነም ሚያዚያ 1859 ከእንግሊዝ የደረሳቸውን ዛቻ መልስ ባለመስጠት ችላ አሉት ፣ በዚህ ሁኔታ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹን ለማስፈታት ዘመቻ ለማድረግ ወሰነ። በመረጃ ልውውጥ ላይ በተነሳው ችግርና እንዲሁም እንግሊዞች ለንጉሱ የላኩት ዛቻ መልስ ባለማግኘቱ ምክንያት ነሐሴ 1859 እንግሊዞች በ ሮበርት ናፒየር የሚመራ 32፣000 ጦር ሰራዊት አዘመቱ። እንግሊዞቹ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ስለሚሆነው ጉዳይ ጥልቅ መረጃ የነበራቸው ሲሆን በየአካባቢው እየተነሳ ስለነበር አመጽ ሙሉ ግንዛቤ ነበራቸው። የቴዎድሮስ ሰራዊት በድሮ ጊዜ ወደ 100፣000 የሚጠጋ የነበር ሲሆን በ1859 ከ5 እስከ 10፣000 በላይ አይሆንም ነበር። ንጉሰ ነገሥቱ የመጨረሻ ዘመቻቸውን ፈጽመው በጥቅምት 1860 ላይ መቅደላ ደረሱ፣ ይሄውም ከናፒየር ሰራዊት 2 ሳምንት ቀድሞ ነበር። የእንግሊዝ ሠራዊት ያለምንም ችግር ምጽዋ ላይ ካረፈ በኋላ ከሌሎች የኢትዮጵያ ኃይሎች ለምሳሌ ካሳ ምርጫ ድጋፍ በማግኘት፣ ከ ተክለ ጊዮርጊስ ሐዘን በማግኘት፣ ከ ዳግማዊ ምኒልክ ድጋፍም ሆነ ተቃውሞ ሳይደርስበት ያለ ችግር ወደ መቅደላ ተመመ። የብሪታንያ ሠራዊት በተለይ ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘው ከ ካሳ ምርጫ ሲሆን፣ በቂ የመጓጓዣና የምግብ እርዳታ ያገኙት ከኒሁ ሹም ነበር። ሚያዚያ ፲ ቀን ፲፰፻፷ ዓ/ም ላይ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የፊት ለፊት ጦርነት በቴዎድሮስ ሰራዊትና በናፒየር ሰራዊት መካከል ተካሄደ70። ይህ ጦርነት በታሪክ የ አሮጌ ጦርነት ተብሎ ሲታወቅ ከመቅደላ እግርጌ የተደረገ ውጊያ ሲሆን በዚሁ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት ተሸንፎ አፈገፈገ 12። የእንግሊዝ ወታድሮች የንጉሡን እሬሳ ሲያዩ። ለዚህ ማስታወሻ የተገጠመ ግጥም ገደልንም እንዳይሉ ..ሞተው አገኟቸው ማረክንም እንዳይሉ .. ሰው የለ በጃቸው ምን አሉ እንግሊዞች.. ሲገቡ አገራቸው ለወሬ አይመቹ .... ተንኮለኛ ናቸው በሚቀጥለው ቀን፣ ሚያዚያ11 ላይ፣ ናፒየር ለቴዎድሮስ በጻፈው ደብዳቤ ንጉሡ እስረኞቹን ከፈቱና ለ"እንግሊዟ ንግሥት እጅ ከሰጡ" "በክብር እንደሚያዙ" አሳወቃቸው። ሆኖም ንጉሰ ነገሥቱ ከኩራታቸው አንጻር ይህን አይነት መዋረድ እንደማይቀበሉ አሳወቁ። በዚህ ሁኔታ ንጉሱ አቋማቸውን በደምብ የሚያሳውቅ፣ በጊዜው "ድንቅ" የተባለ ፣ ማንነታቸውንም በርግጥ የሚይሳይ ደብዳቤ ጻፉ። ለናፒርየር የተጻፈው ይህ ደብዳቤ አጠቃላይ የጊዜውን የኢትዮጵያ ሁኔታ የዳሰሰና ለኢትዮጵያ ህዝብ የገቡት የመጨረሻ ኪዳን ነበር። "በስመ አብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ ቅዱስ፡ አንድ አምላክ፡ በሥላሴ፣ በክርስቶስ፡ የሚያምነው ፡ ካሳ [...] ለአገሬ ሕዝብ "ግብርን ተቀበሉ፣ ስርዓትንም ተማሩ" ብየ፡ብነገር፡ እነርሱ ፡ ግን፡ ይህን ፡ በመቃወም፡ ከኔ ጋር ጥል ጀመሩ። አንተ ፡ ግን ፡ በስራት፡ በሚመሩ፡ ወታደሮች፡ ታሸንፋለህ። አልባሌ ፡ የብረት፡ ኳስ፡ ፈርተው፡ የሚወዱኝና ፡ የሚከተሉኝ ፡ ሰወች ፡ ጥለውኝ ፡ ጠፉ። አንተ ፡ጥቃት፡ ስታደረስ፡ ከነርሱ፡ ጋር አልነበርኩም። እኔማ፡ እራሴን፡ ትልቅ ፡ አድርጌ፡ ቆጥሬ፡ ዋጋ ፡ በሌለው፡ መድፍ ፡ ተዋጋሁ። [...] እግዚአብሔር ፡ ቢፈቅድ፡ ሁሉን ፡ለመመራት፡ ነበር፡ ሃሳቤ፣ አምላክ ፡ ይሄን፡ ከከለከለኝ ፡ ሞቴን እጠብቃለሁ [...] እራስክን ፡ትላንት ፡ያስደሰትክ ሆይ፣ አምላክ እንደኔ አያድርግህ፣ በተለይ ደግሞ አምላክ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ጠላቶቸን አያድርግህ። እኔማ እየሩሳሌም ሂጄ ቱርኮችን ለማባረር ነበር ሃሳቤ። ወንዶችን የማረከ፣ በሌሎች ሊማረክ አይችልም። እኒህን "የጀግንነት ቃላት" ካስጻፉ በኋላ ንጉሱ እራሳቸውን ሊያጠፉ ቢሞክሩም ወታደሮቻቸው ሽጉጣቸውን ከጃቸው ነጥቀው አዳኗቸው። ይህ ሁሉ ሲሆን ከእንግሊዞች ጋር የሚደረገው ድርድር አላቋረጠም፣ ንጉሰ ነገሥቱም ጥሉን በሰላም ለመፍታት ከመሞከር አልተቆጠቡም። ለ ፋሲካ በዓል ማክበሪያ ብለው ንጉሱ ለናፒየር ብዙ ከብቶች በስጦታ ላኩ። የእንግሊዙ ጦር አዛዥ ግን የከብት ስጦታውን አልቀበልም በማለት መልሶ ላከ። የስጦታውን አለመቀበል ንጉሱ ሲሰሙ ከመቅደላ ለመውጣት ሞከሩ ሆኖም ግን መቅደላ በእንግሊዞች ተከቦ ነበር። በዚህ ወቅት ለብዙ ወቅት የታሰሩት ሚሲዮኖችና የፖለቲከኛ እስረኞች ተፈቱ። የተፈቱትን እስረኞች ያዩ ገለልተኛ ተመልካቾች፣ በፈረንሳይ፣ በሩሲያ፣ በሳውዲ አረቢያ፣ በሆላንድ፣ አውስትራሊያና ስፔን በእስረኞቹ መልካም ጤና በጣም ይደነቁ ነበር፣ ከእስረኞቹ አንዱም «በታስርነበት ወቅት ጥሩ ቤትና ምግብ ነበረን የምንፈራው የንጉሱን ቁጣ ነበር»። ሚያዚያ ፮ ቀን ሦስት ሰዓት ላይ እንግሊዞች በመቅደላ ምሽግ ላይ የመጨረሻ ጥቃት አደረሱ። ንጉሱ፣ የሃይል ሚዛኑ ወደ እንግሊዞቹ ሙሉ በሙሉ አንዳጋደለ ስለተረዱ ለወታደሮቻቸው እንዲህ በማለተ ተለይተው ሄዱ "ተፈጽሟል! ከርሱ እጅ ከምወድቅ ብሞት ይሻለኛል"። ወዲያውም ከ ንግስት ቪክቶሪያ የተላከላቸውን ሽጉጥ መዘው በመጉረስ በጀግንነት አለፉ። እንግሊዞቹ 9 ሚሊዮን ፓውንድ አውጥተው ዘመቻውን ሲያቅዱ የመቅደላን ምሽግ አፍርሰው ንጉሱን ለመማረክ ነበር። ሆኖም ምሽጉ ሲሰበር ንጉሱ ሞተው ስልተገኘ ናፒየር እጅጉን በመናደዱ ሙሉውን መቅደላ እንዲመዘብርና የተረፈው በእሳት እንዲጋይ አደረገ። ሚያዚያ 18 ላይ እንግሊዞቹ የተከፋፈለች አገር ትተው ሄዱ፣ ወዲያም ግንቦት 1860 ላይ የላስታው ዋግሹም ጎበዜ በ60፣000 ጠንካራ ወታደሮቹ በመታገዝ ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጼ ተክለ ጊዮርጊስ በመባል ስልጣን ላይ ወጣ። እንደ ባህሩ ዘውዴ አስተያየት የቴዎድሮስ ህይወት በ3 ቦታወች ይጠቃለላል፡ ቋራ ፣ ጋፋት ና መቅደላ ። የመጀመሪያው የፖለቲካና ውታደራዊ መሰረትን ሲወክል፣ ሁለተኛው የዘመናዊነትን ፍላጎት ይወክላል፣ ሶስተኛው ደግሞ መጠለያንና፣ የሞት ቦታን ይወክላል። አጠቃላዩ የቴዎድሮስ ውጤት ቅይጥ ነው፣ የሚለው ባህሩ ዘውዴ፣ ለውጡ "ስልትና ጭብጥ" ይጎለዋል ሲል። ብዙው ለውጥ ሙሉ በሙሉ "ያልተተገበረ ሙከራ" ነበር ይላል። በአጠቃላይ መልኩ፣ ለውጡቹ ሊተገበሩ የሚችሉ የነበሩ በሂንም 60 ላለመተግበራቸው የተወሰኑ ምክንያቶች ነበሩ 68።የመጀመሪያው ምክንያት የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሲሆን ተራራማው ምልክዓ ምድር ተገቢ የሆነ የርስ በርስ መርጃ ልውውጥን ስለሚያግድ ለውጦቹን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ለማስተዋወቅ አስቸጋሪ ነበር። ሌላው ደግሞ ታላቅ የወታደራዊ መዋቅራቸውን ወደ ፖለቲካዊ የበላይነት ለመተርጎም አለመቻላቸው ነበር። አንድ ክፍለ ዘመን ሙሉ ያለምንም መካከለኛ መንግስት የነበረን አገር በንጉሰ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ ብቻ ለማስተካከል የማይቻል ነው። በ"ፖለቲካ ሹመት" አዲስ የገዢ መደብ ለመፍጠር የሞከሩትም ሁኔታ ከነባር ጥንታዊ ገዥወች ጋር ያጣላቸው ነበር60። ፓውል ሄንዝ እንደጻፈ ግን "ምን አልባትም የተዋቀረ መንግስት እና አንስተኛ አስተዳዳሪወች ቢኖራቸው፣ ንጉሱ ያሰቡትን ለውጥና ተሃድሶ ማድረግ ይችሉ ነበር"። የንጉሱ ተራማጅ ግቦች በቂ ስልትና አስፍላጊ ጥሬ ሃብት አልነበረውም 47፤ እንዲሁም ለነበሩበት ጊዜ የሚፈጥንና የሚጋጭ ነበር። ታሪክ ጸሃፊወች ቴዎድሮስ ከፈጸሙት ተግባራት ይልቅ ባሳዩት አርቆ አሳቢነትና ሊፈጽሙት በሞከሩት ተግባራት ሲያነሱ 60 ሺፈራው የተባለው የታሪክ ተመራማሪ ብዙ ጊዜ ታሪክ ጸሃፊወች ከዚህ ጎን ለጎን የቴዎድሮስን ህጋዊ መሪነት ጥያቄ ስር ሲጥሉ ይታያሉ ብሏል ። ታሪክ አጥኝው ፓውል ሄንዝ እንደመዘገበ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያን ዘንድ "በጣም ታዋቂው መሪ ሆነ"። ንጉሱ ከሞቱ በኋላ በትውልዶች ዘንድ ለየት ያሉ ሰው መሆናቸው እየታመነ ሄደ፣ አንድ አንድ ጊዜም በተጋነነ ሁኔታ ። በተለይ ንጉሱ እስካሁን የሚታወሱበት ዋና ምክንያት ከጊዜይቸው ቀደም ብሎ በነበራቸው የተለያዩ እቅዶች ነበር። አጼ ቴወድሮስ በፍርድ ወምበር በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ "እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም" ምልክት ናቸው። የአገሪቱን ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ አንድነት ለመመለስ ታላቁ ምኖታቸው ነበር፣ ያገሪቱን ጥንታዊ ድንበርም ለማስመለስ እንዲሁ 60። ምንም እንኳ በጊዜያቸው ብዙወች ባይረዷቸውም አገራቸውን ለማሰልጠንም ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል60። በፖውል ሄንዝ አስተሳሰብ ንጉሱ ለአንድ ክፍለ ዘመን ሲበሰብስ የነበረውን መንግስት በመቅጨት ተራማጅነትን፣ አንድነትንና ስልጣኔን አስተዋውቀዋል፣ ስለሆነም የመጀመሪያው ዘመናዊና ማዕከላዊ መሪ ነበሩ። የብሄራዊ አንድነት መፍጠርን ሂደት ንጉሱ ዙፋን ላይ ከወጡ ጀምሮ አካሂደዋል ። በሞቱ ጊዜ ብዙውን ህዝብ ከእንቅልፍ በመቀስቀሳቸው ፣ የርሳቸው ተከታዮች ንጉሱ የጀመሩትን ስራ ሊያስፈጽሙ ችለዋል። እንደ ታሪክ አጥኝው ሃሮልድ ማርከስ አስተያየት የዳግማዊ አጼ ምንሊክ ግዛት በቴዎድሮስ የተጠነሰሰውና በአጼ ዮሓንስ የታደሰውን የማዕከላዊ ግዛትን ሃሳብ ድል ያበሰረ ነበር። በመጨርሻም ሌላው አጼ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚታወሱበት ምክንያት በ"ከፍተኛ ጀብዱዋቸው"ና ከርሳቸው በላይ ከፍ ባሉ ሰራዊቶች ላይ በተቀዳጇቸው አስገራሚ ድሎች ምክንያት ነበር ። ከሌሎች ታላላቅ መሪወች ይልቅ የአጼ ቴዎድሮስ አሟሟት በኢትዮጵያን ዘንድ የማይረሳ ነው 39። በጀግንነት፣ እጅ አልሰጥም ብለው ማለፋቸው ለህዝቡ "ቅቤ ያጠጣ" ተግባር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ብርሃኑ አበበ ይገልጻል። ስለሆነም ንጉሱ በሞቱ ጊዜ የተገጠሙት ግጥሞች እስካሁን ድረስ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ይታወቃሉ። መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ የቴዎድሮስ እራሳቸውን ማጥፋት በጊዜው ለነበሩና አሁን ድረስ ላሉ ሰዓሊያን ስእሎች ጥሩ ርዕስ ሆነ። የንጉሱ ሞት በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በ አውሮጳ ሳይቀር ለቴዎድሮስ ከፍተኛ ሃዘንና አድናቆትን አተረፈ። «ማርከው ሊወስዷቸው አቅደው የመጡትን እንግሊዞች ግብ በማኮላሸት »ቴዎድሮስም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታን አገኙ። ብዙ የልቦለድ ጸሃፊያን እና ቲያትር አዘጋጆች ለቴዎድሮስ እስካሁን ድረስ ይደርሳሉ ይጽፋሉ፣ ምሁራንም ቢሆን አሁን ድረስ ልጆቻቸውን በንጉሱ ስም ይሰይማሉ። የኢትዮጵያ ዘፋኞች፣ ዘመናዊ ዘፋኞች ሳይቀሩ የንጉሱን ስም ይጠቅሳሉ። እንደ ብርሃኑ አበበ አስተሳስብ "የምርኮን ውርደት አሻፈረኝ በማለት በመሞታቸው" በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ግምትን ንጉሱ እንዲያገኙ አድርጓል። በኢንተርኔት ንገባቲ ስርዓት ህግደፍን ኩሎም ናይ ሽበራ መሓዉራቱን ካብ ሱሮም ምሒኻ ብምውጋድ ፡ ሓራ ህዝብን ሃገርን ኤርትራ ምውሓስ። ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰል ዜጋታትን ዘይሸራረፍ መሰል ርእሰ ውሳኔ ብሄራዊ ህዝብታትን ኤርትራ ዝተኸብረላ፤ ማዕርነትን ናጽነትን ብዙሕነታዊ ሃይማኖታት ህዝብታትና ዝተረጋገጸላ፤ ብንቑሕ፣ ቀጥታውን ወሳንን ተሳትፎ ሓፋሽ ህዝብታትና፡ ደሞክራስያዊ ፌደራላዊ መንግስቲ ምትካል። ንወሳኒ ተሳትፎ ህዝብታትና ዘበራብር ቁኑዕ ቁጠባዊ ፖሊሲ ብምኽታል ፣ ህዝብታትና በብደረጅኡ ተረባሕቲ ዝኾኑሉ ልምዓታዊ መንግስቲ ምትካል። ተበራረይቲ ገዛእትን፣ ገባቲ ስርዓት ህግደፍን ካብ ዝፈጠርዎ ሱር ዝሰደደ ድኽነትን ድሕረትን ብምግልጋል፡ ኣብ ጎደና ቁጠባዊ ልምዓትን ግስጋሰን እትምርሽ ሃገር ክዉን ምግባር። ሓድሕድ ምክብባርን ምትእምማንን ብሄራዊ ህዝብታትናን፡ ብዙሕነታዊ ሃይማኖታት ሃገርናን ክዉን ብምግባር፡ ህንጸት ስሙር ህዝብን ሃገርነትን ኤርትራ ምውሓስ። ዲሞክራሲ ታይ ማለት እዩ? ሰብኣውነት ናይ ምሕሳብ ነጻነት ሓደ ሰብ ኸብድኻ መሊእኻ ስቅ በል ነጻነት ኣይድልየካን ኣነ ጥራሕ እየ ዝመርሐካ ምባል ዘመኑ ዝሓለፎ ኣተሓሳስባ እዩ::ወዲ ሰብ ሕልና ስለ ዘለዎ ክሓስብን ፍሉይ ዝኾነ ቅዋም ክሕዝ ናይ ግድን እዩ በዚ ድማ ክኹነት የብሉን::ክትሓስብን ዝመሰለካ ክትዛረብን የብልኻን እንተድኣ ንብሎ ኾይንና እንስሳ እኻ ከም ማለት እዩ:: ፍቕሪ ፍቕሪ ‘’ኣቦ ንወዱ መድኃኔ ዓለም ኪኸውን ከምዝለኣኾ ረኣና ንምስክር እውን ኣሎና ኢየሱስ ወዲ ኣምላኽ ምዃኑ ዝእመን ኣምላኽ ኣብኡ ይነብር ንሱ’ውን ኣብ ኣምላኽ ይነብር…ንሕና’ውን ነታ ኣምላኽ ኣባና ዘላቶ ፍቕሪ ፈሊጥናያን ኣሚናያን ኣሎና ኣምላኽ ፍቕሪ እዩ እቲ ኣብ ፍቕሪ ዚነብር ኣብ ኣምላኽ ይነብር ኣምላኽ ድማ ኣብኡ ይንበር’’(1ዮሃ.4:14-16) እምነት ንኣእምሮ ይቕድስ ተስፋ ድማ ንድላይ ወዲ ሰብ ይቕድስ ፍቕሪ ድማ ንስሚዒታትና ይቕድስ። ፍቕሪ መሎኮታዊ ህያብ ኮይኑ ብእግዚኣብሔር ኣብ ሕይወትና ማለት ኣብ ነፍስና ካብ ፍጥረትና ጀሚሩ ዝተሰኹዐ እዩ ። ብፍቕሪ ኣቢልና ንእግዚኣብሔር ልዕሊ ኹሉ ክነፍቅሮን ነቲ ዘይነጽፍ ኃልዮቱን ምንጪ ታሕጓስናን ዝኾነ ህላዌኡ ክንፈልጥ ይሕግዘና: ንዓኡ መጠን ዘፍቀርናዮን ዝፈለጥናዮን በዚ ፍቕሪ ኣቢልና ድማ ንብጻይና ብኣምላኻዊ ፍቕሪ ተደሪኻና ነፍቕሮን ነኽብሮን ከመይ ብፍቕሪ ኣምላኽ ስለዝተፈጥረ። ኣብ ሕይወትና ፍቕሪ እግዚኣብሔርን ፍቕሪ ብጻይን ንገዛእ ርእሱ ፍሉይ ጸጋ እዩ። ፍቕሪ ካብ ኣምላኽ ነቒሉ ናብ ኣምላኽ ዝምለስን እዩ; ንዓናን ንኣመንቲ ፍቕሪ ምስ ኣምላኽና ሓድነት ኪህልወና ይገብር; እግዚኣብሔር ዘልዓለማዊ ሓያል፤ ዓቢ፤ ሓቐኛ፤ ጽቡቕ፤ መበቆል ኩሉ ሰናይ ነገር እዩ; እዚ ጥራይ ዘይኮነ ንሱ(እግዚኣብሔር) ብፍጹም ፍቕሪ ዘፍቕር ኣምላኽ’ዩ ኩለንተናኡ ፍቕሪ እዩ። ኣምላኽ ሓደ እዩ እንተኾነ ብሠለስተ ኣካላት ይግለጽ። ንሱ ኣቦ’ዩ በዚ ናይ ኣቦነት ባህርዩ ንዓና ውሉዱ ክንከውን ፈጠረና ንዘልዓለም ብቕድስና ደቁ ተባሂልና ክንጽዋዕ መሰል ሂቡና; ኣምላኽ ወልድ ተባሂሉ ይጽዋዕ ብምሥጢረ ሥጋዌ ኣቢሉ ንዓና ካብ ኩሉ ኃጢኣት ሓራ ከውጻኣና ቢሉ ሓውናን መድኃኒናን ኮይኑ። መንፈስ ቅዱስ ከም ሣልሳይ ኣካል ኣምላኽ ተባሂሉ ይጽዋዕ። ንሱ ምስ ኣቦን ወልድን ብመሎኮቱ ማዕረ ኮይኑ ንሕና ብመንፈሳዊ መንገዲ ክንዓብን ንዓኡ ክንፈልጥን ይቕድሰና;። ንብጻይና ካብ ኣምላኽ ብዝተዋህበና ፍቕሪ እነፍቅሮ ከማና ብፈጣሪ ዝተፈጥረን ዝተፈቕረን ስለዝኾነ ነቲ ብኽርስቶስ ኣብ መስቀል ዝተዋህቦ ድሕነትን ኅድገት ኃጢኣትን ስለ እነኽብር እዩ። ኣምላኽ ነፍሲ ወከፍና ብፍቕሪ ስለዘናድየና ነዚ ፍቕሪ ተረዲእና ድማ ንሕና ከነምልኾን ክንስዕቦን ምርጫ ንገብር። ልብና ኣንቂድና ብዓቢይ ተመስጦን ትጽቢትን ኣብ ጸሎት ፍቕርና ሞሳ ክንመልሰሉ ዘድሊ ተበግሶ ብቕንዕና ንፍጽም። ጎይታና ኢየሱስ ክርስቶስ እቲ ቀዳማይን ኣዝዩ መሠረታዊ ትእዛዝ ነቲ ምሁር ሕጊ ኪገልጸሉ እንከሎ ‘’ ንእግዚኣብሔር ኣምላኽካ ብምሉእ ሓይልኻ ብምሉእ ኣእምሮኻ ብምሉእ ልብኻ ብምሉእ ነፍስኻን ኣፍቅሮ’’ ብምባል ይምለሰሉ(ማር.12:30) ። ቅዱስ ፍራንቸስኮስ ዘሳለስ ‘’ ፍቕሪ ኣምላኽ ካብ ኩሉ ፍቕርን ሸውሃትን ዝዓቢ ቀዳማይ ናይ ህላዌ ኩነት እዩ… ፍቕሪ ኣምላኽ ንምሉእ ልብና ዝቖጻጸር ሓቐኛ ፍቕሪ ክንነብር ዚገብር ነፍስና ብጸጋ ኣምላኽ ዝመልእ ንኣኣምሮና ዝምግብ ኣብ ኩሉ ናይ እግዚኣብሔር መደባት ዚሰርዓና ንኹሉ ኣነባብራና ዝጠቕምን ዝሃንጽን ኣብዚ ፍቕሪ ጠቢቕና ክንመላለስ ይገብር’’ እናበለ ዕቤት ፍቕሪ ኣምላኽ ይገልጽ። ኣብ ታሪኽ ክርስትና እንተረኣና ሰማዕታት ብፍቕሪ ብጾቶምን ቤተክርስቲያኖምን ኣምላኾምን ዝተቓጸሉ ምንባሮም እዩ። ኣብ ዘመና ንኣምላኽ እንመስሎ ተኣምራት ብምግባር ዘይኮነ ኣብ ፍቕሪ ተመስሪትና ኢና በዚ ኣዕሩኽ ተባሂልና ንጽዋዕ; እቶም ንኣምላኽ ዘየፍቅሩ ግና ተጻይ ኣምላኽ ተባሂሎም ኪጽውዑ ንቡር እዩ። ኣብ ጎዕዞና ንሕና ኩሉ ክንገብር ንኽእል ኢና ክንብል እንተደኣ ኮይንና ኣብ ፍቕሪ ተመስሪትና ጥራሕ ኢና። ፍቕሪ ንኻልእ ክትእርምን፦ከተለዓዕልን፦ ክተማዕብልን፦ ዚደፍኣና መሎኮታዊ ሓይሊ እዩ; ብዘይ ፍቕሪ ጽቡቕ ስራሕ ኪስራሕ ኣይከኣልን እዩ; ፍቕሪ ናብ ልቢ እትኣቱ ምስተን ካልኦት መንፈሳውያን ሓይላት ኣቢላ ኢያ; ብሓቂ ፍቕሪ ጸሓይ ጽድቂ ኢያ… ፍቕሪ ካብ ኩሉ ዝዓበየት መንፈሳዊ ሓይሊ ኮይና ኣብ ልቢ ሰብ ፍሉይ ብርቱዕ ምልክት እትገድፍ እያ። ፍቕሪ ኣብ ዓለምና ዘሎ ዝበርተዐ መሳርሒ እዩ; ንፍቕሪ ኣብ ሓደ ሕጊ ወይ መስፈሪ ክተንብራ ኣይከኣልን&ፍቕሪ ነቲ ማእለያ ዘይብሉ ኃጢኣትና ትሽፍኖ ኢያ። መጽሕፍ ምሳሌ ብዛዕባ ፍቕሪ ‘’ ጽልኢ ቘዮቛ የልዕል ፍሪ ግና ንኹሉ ኣበሳ ትኽውሎ’’ (ምሳሌ10:12) እንክብል ሓዋርያ ጴጥሮስ ድማ ብወገኑ ‘’ ፍቕሪ ብዙሕ ኃጢኣት ትኸድን እያ’ሞ ቅድሚ ኹሉ ንሓድሕድኩም ብምሉእ ልቢ ተፋቐሩ’’ (1ጴጥ.4:8) ይብል። ፍቕሪ እቲ ካብ መጻሕፍቲ ዘይትመሃሮ ልቦና ልቢ እያ ተምህረካ; ከምቲ ሕሰም ምልክት ሓደ ጸቢብን ድኻን ልቢ ዝኾነ ከምኡ ከኣ ፍቕሪ ምልክት ሰፊሕ ልቢ እያ። ወዲ ሰብ ነቲ መንፈሳዊ ገዝኡ(ቤቱ) ዝሓንጽ ብትሕትና ዝምስርትን ዚሓንጽን ብትምህርቲ ዘይኮነ ብፍቕሪ እዩ; ብዘይ ፍቕሪ ንኣምላኽ ዜሕጉስ ነገር የልቦን: ፍቕርን ሓድነትን ዘይብሉ እግዚኣብሔር የብሉን። ኣብ ሕይወት ወድ ሰብ ሓንቲ ዓባይ ነገር ጥራይ ኢያ ዘላ ንሳ እታ ምእንቲ ፍቕሪ ኣምላኽ ኢልካ እንገብሮ ናይ እምነት ስጉምቲ እያ። ናብ ናይ እምነት መዓሙቕ ንኽትኣቱ ናብ ናይ ፍቕሪ ብርሃን ክትጥሕል ኣሎካ። እቲ ጽቡቕ ዝገብር ብርሃን’ዩ ዚፈቱ; እቱ ዘፍቅር ከኣ ብብርሃን እዩ ዝኸይድ። እቲ ንፍቕሪ ዚወልዶ ጽቡቕ ተግባር ኪኽውን ከሎ ንእምነት ፍቅሪ እያ ትወልዳ; ከምኡ ድማ ንፍቕሪ ሕይወት እትህባ እምነት እያ። ኣብ ሕይወት ክርስትና ፍቕሪ ዘይብልና እንተተሰማዓና ምናልባት እምነትና ጎደሎ ስለዝኾነ እዩ። ብዘይካቲ ካብ ኣምላኽ ዝተቐበልካዮ ፍቕሪ ምንባር ኣብ ጉዕዞ ኣሳልጦ ንኸይህልወና ዝዕንቅጽ ጎደና እዩ። ፍቕሪ ንሰማይ ተብርሆ ንመሬት ብርሃን ኣምላኽ ትጽግዎ፦ ንሰማይ ብሃብታ ንምድርና ከኣ ብታሓጓስ ትመልእ። ፍቕሪ ኣብ ከባቢና ሃዋሁው ውሑስ ኣነባብራ ኪመጽእ ልዑል ተራ ትጻወት። ብፍቕሪ ኣምላኽ ዝተመልአ ኣማኒ ኩሉ ሰናይን ዓወትን ኪረክብ ይጽልን ምእንቲ ፍቕሪ ኪነግስ ድማ ንኹሉ ንዓይኒ ኣምላኻዊ ሕጊ ርእዩ ንሠናይ ይጽዕት። መንነት ፍቕሪ ኣብቶም ዝፈልጥዋ እተመሓላልፎ መልእኽቲ ኣምላኽ ነቶም ዘፍቕሩ ሃቢርዎም ከም ዝጎዓዝ እዩ። ቅድስና ዝርከብ ኣብ ኣተሓሳስባ ዘይኮነ ኣብ ፍቕሪ እዩ፣ ፍቕሪ ዘሎዎ ሃብታም እዩ። ፍቕሪ ዘይብሉ ሃብታም ግና ድኻ እዩ። ፍቕሪ ብገዛእ ርእሳ ንኻልኦት ሰባት ምስ ኩሉ ክፉእ ኣመላቶም ከምታ ዘሎዉዋ ጌርካ ክትቕበሎም’ያ። ኢየሱስ መምህርና እውን ንዓና ምስ ኩሉ ድኻምነትናን ኃጢኣትናን ተቐቢሉ ብዘይ ገለ ኣድልዎ ኣብ መስቀል ኪሞተልና ድኅነት ኪህበናን ክኢሉ እዩ። ሓዋርያ ጳውሎስ ብዛዕባ’ዚ ‘’ሓደ በጃ ኩሉ ዝሞተ ኩላቶም ከኣ ተኻፈልቲ ሞቱ ከም ዝኾኑ ስለዝተረዳእና እቲ ክርስቶስ ኣባና ዘሎዎ ፍቕሪ የገድደና እዩ’’ (2ቆሮ.5:14) ። ሓቀኛ ፍቕሪ ብረብሓ ኣይግለጽን ወይ ኣይግዛእ እዩ; ኢየሱስ ንዓና ብፍቕሪ ሕይወቱ ኣሕሊፉ ዝሃበ ብዘይ ሓደ ረብሓ ስለዝኾነ ናይ ገዛእ ርእስና ጠቕሚ ገዲፍና ብፍቕሪ ኣሕዋት ተሳሒብና ክነገልግል ኣብ መስቀል ዝተፈጸመ ኣዝዩ ዝምስጥ ፍቕሪ ንርኣዮ። ካብ ኣምላኽ ዝተማሃርናዮ ፍቕሪ ንመጻኢ ዝህበና ተስፋ ዓስቢ ዘልዓለማዊ ብጽዕና ኮይኑ እዚ ድማ በቲ ካብ መንፈሳዊ ዕቤትን ጸሎትን እምነትን ዝምንጩ እዩ። ፍቕሪ (2) ኢየሱስ ድማ ከምዚ በሎ ‘’ ንእግዚኣብሔር ኣምላኽካ ብምሉእ ልብኻን ብምሉእ ነፍስኻን ብምሉእ ኣእምሮኻን ኣፍቅሮ እታ ዓባይን ቀዳመይትን ትእዛዝ እዚኣ እያ እታ እትመስላ ካልኣይቲ ድማ ንብጻይካ ከም ነፍስኻ ኣፍቅሮ እትብል እያ’’ ። (ማቴ.22:37-39); ፍቕሪ ብጻይ ኣብ ተግባር ክረአ እንከሎ ንገዛኣ ርእሱ መሎኮታዊ ህያብ እዩ; ንብጻይና እነፍቕሮ ምእንቲ ንኣምላኽና ዘሎና ኣኽብሮት ኢልና ኢና ንብጻይካ ምእንቲ ገዛእ ርእስኻ ጥቕሚ ወይ ክብሪ ምፍቃር ሓቀኛ ፍቕሪ ኣይኮነን; ኣምላኽ ኣብ ብጻይና ክንርእዮ ንኽእል ኢና ምኽንያቱ እግዚኣብሔር ንብጻይና ብኣምሳሉን ኣርኣያኡን። ከምቲ ኣምላኽ ንዓና ድላይ፤ ኣእምሮ፤ ሕይወት፤ ዝህበና እዚ ህያብ እዚ ድማ ብልክዕ ኣብ ብጻይና ተፈጺሙ ስለዝኾነ ብፍቕሪ ፈጣሪ ተለዓዒልና ንሓውና ክንግደሰሉን ክነፍቕሮን ግድን እዩ። ንሕና ነቲ ብኣምላኽ ዝተመደበልና ዘልዓለማዊ ክብሪ ክንወርስ ዝተጸዋዕና ስለዝኾና ነዚ ድማ ብሓባር ምስቲ መዋርስትና ዝኾነ ኢየሱስ መድኃኒና ብሕብረት ኣብ ፍቕሩ እናተመላለስና ከምቲ ኢየሱስ ንዓና ብጾቱ ከም ዝኾና ቆጺሩ ብዘይ ቅድመ ኩነት ዘፍቀረና ንሕና’ውን ንብጻይና ብዘይ ቅድመ ኩነት ወይ ኣድልዎ ኪነፍቅሮ ኣብነት ሂቡና ኣሎ። ኣብ መዓልታዊ ኣነባብራና ብጻይና ካብ ጸጋ እግዚኣብሔር ወጻኢ ኮይኑ ኪንረኽቦ ንኽእል ኢና። ብወገና ንሕና ኣብ መደብ እግዚኣብሔር ንመላለስ እንተደኣኮይንና ነዚ ኣብ መገዲ ጥፍኣት ዘሎን ብርሃን ኣምላኽ ከይርኢ ድማ ናይ እምነት ኣዕይንቱ ዝዓወረ ሓውና ኪንመልሶን ብጸሎትን ብኣብነታዊ ሕይወትን ኪንሕግዞን ካልእ ዝተፈላለየ መንፈሳዊ ብልሓት ተጠቒምና ብፍቕሪ ኪንከባኸቦ ንኽእል ኢና። ከም ክርስቲያን ክንፈልጦ ዘሎና ሓቂ ንብጻይካ ምፍቃር ንእግዚኣብሔር ምፍቃር እዩ; ቅዱስ ዮሃንስ ወንጌላዊ ኣብ መልእኽቱ ከም ዘነጸሮ ‘’ ንሕና ነኅዋትና ነፍቅሮም ስለዝኾና ካብ ሞት ናብ ሕይወት ከምዝተሳገርና ንፈልጥ ኢና… እቲ ዘየፍቅር ግና ብደዉ ከሎ ዝሞተ እዩ ንኃዉ ዚጸልእ ዘበለ ኩሉ ቀታሊ ነፍሲ እዩ ቀታል ነፍሲ ዝኾነ ድማ ናይ ዘልዓለም ሕይወት ከም ዘይብሉ ትፈልጡ ኢኹም’’ (1ዮሃ.3:14-15)ይብል ። እዚ ሓሳብ እዚ ዘረድኣና ዝኾነ ሰብ ነቲ ካብ ኣምላኽ ዝምንጩ መሎኮታዊ ፍቕሪ ከየስተማቐረ ካብ ሰብኣዊ ጥበብን ክእለትን ተበጊሱ ንብጻዩ ከፍቅር ኣዝዩ ጽጉም ነገር እዩ። ነዚ ኣብ ላዕሊ ዝጠቐስናዮ ሓቂ ዝያዳ ምእንቲ ከረድኣና እዚ ኣብ ልቢ ኢየሱስ መምህሩ ተጸጊዑ ብፍቕሪ መምህሩ ዝተቓጸለ ዮሃንስ ሓዋርያ በዚ ዝስዕብ ሓሳብ እቲ ሓቀኛ መንነት ናይ ፍቕሪ እንክገልጸና ከምዚ ይብል’’ኣቱም ፍቑራተይ ፍቕሪ ካብ ኣምላኽ ኢያ’ሞ ንሓድሕድና ንፋቐር… ዜፍቕር ዘበለ ኩሉ ካብ ኣምላኽ ዝተወልደ እዩ፦ንኣምላኽ’ውን ይፈልጦ እዩ… ኣምላኽ ፍቕሪ እዩ’ሞ እቲ ዘየፍቅር ንኣምላኽ ኣይፈልጦን እዩ’’ (1ዮሃ.4:7-8) ። ሓድሕዳዊ ፍቕሪ ናይ ሕይወትን እምነትን ተመኩሮ ዝለዝኾነ ንብጻይና ክነፍቅሮን እንከሎና ካብ ኃጢኣት ናጻ ከምዝኾና ክንርዳእ የድልየና። ብዙሕ ግዜ ኩለንተናና ንኣምላኽ ክነግዝእ እንተዘይኪኢልና ምስ ኣምላኽናን ብጻይናን ክንጋጮ ንኽእል ኢና። እዚ መሠረታዊ ጸገም ምእንቲ ከይክሰት ግና ኣብ ክርስቲያናዊ ጉዕዞና ንኣምላኽና ብዝበለጸ ክንርድኦን ክነፍቅሮን ብግብሪ ክንሰርሕ ከድልየና እዩ። ምኽንያቱ ኣብ ፍቕሪ ኣምላኽ እንተዘይነቢርና ዕላማ ናብዚ ምድሪ ምምጻእናን ዘንጊዕና ኣሎና ማለት እዩ። ፍቕሪ ነቲ ዘይረአ ኣምላኽ ኣብ ፍጡራቱ ብግልጺ ክረአን ኪሰርሕን ትገብሮ። ቅዱስ መጽሓፍና ብግልጺ ነዚ ኣምር እዚ እንክምስክሮ’’ ንኣምላኽ ዝረኣዮ ሓደ እኳ የልቦን ንሓድሕድና እንተተፋቐርና ኣምላኽ ኣባና ይነብር ፍቕሩ እውን ኣባና ትፍጸም’’ (1ዮሃ.4:12) ። እቲ ብኽብሪ ካብ መሎኮታዊ ባህርዩ ከካፍለና ቢሉ ዝፈጠረና እግዚኣብሔር ነቲ ኩለንተናኡ ኪንርእዮ ብቐሊል መገዲ ኣብ ተፈጥሮ ገሊጽዎ ይርከብ ኣሎ። ነዚ ብርሃን እዚ ክትርእን ክትርዳእን ምኽኣል ድማ ሓቀኛ ፍቕሪ እግዚኣብሔር ብጻይን ክህልወካ የኽእለካ። ካብዚ ሓቂ እዚ ወጻኢ ምስ እትህሉ ግና ናይ ዘይሓቀኛን ሰብኣዊ ፍልስፍና ዘሰነዮ ፍቕሪ ክተፍቅር ምንባር እዩ። ዮሃንስ ሓዋርያ ደጊሙ ነዚ ዝስዕብ ይመኽረና’’ ነቲ ዝረኣዮ ኃ’ ዘየፍቀሮስ፦ ነቲ ዘይረኣዮ ኣምላኽ ኬፍቅሮ ኣይከኣሎን እዩ’ሞ፦ ንኃ’ እናጸልኦስ ንኣምላኽ ኣፍቅሮ እየ ዚብል እንተሎ ንሱ ሓሳዊ እዩ’’ (1ዮሃ.4:20) ። እምበኣር ኣብዚ ምድሪ እዚ ከም ደቂ እግዚኣብሔርን ከም ደቂ ቅድስቲ ቤተክርስቲያንን መጠን ዕዉት ክርስትና ንነብር ኣሎና ክንብል እንተደኣ ኮይንና ከም ፍቓድ ኣምላኽ እናተመላለና ሓቅታት ናይ ወንጌል ክርስቶስ ኣብ ግብሪ ክነውዕል የድሊ። መድኃኒና ኢየሱስ ክርስቶስ ኣብ ወንጌሉ ብግሉጽ ኣገባብ ዘምሃረና ሓቂ ኩሉ& ምእንቲ ካልኦት ኢልና እንገብሮ መሥዋዕቲ ንኣኡ ከምዝኾነ ፍሉጥ እዩ። ንሱ ኣብቲ መወዳእታ ፍርዲ ዝሃቦ ቃል እንተረኣና’’ እቲ ንጉሥ ከኣ ንሓደ ካብዞም ዝነኣሱ ኣሕዋተይ ዝገበርኩሞ ንኣይ ከም ዝገበርኩሞ ብሓቂ ብሓቂ እብለኩም ኣሎኹ ኢሉ ኪምልሰሎም እዩ’’ (ማቴ.25:40) ዝብል እዩ። ኢየሱስ መድሓኒና ኣብ ሕይወትና ዝግድሶ ነገር ነቲ ኣብ ካልኦት ፍጡራት ዘሎና ተገዳስነትን ክርስቲያናዊ ኣረኣእያናን እዩ። ቅዱስ ዮሃንስ ኤውደስ ዝበሃል ጸሓፊ ‘’ ንብጻይካ ብኣምላኽ ጠምቶ ኣብ ኣምላኽ ድማ ንብጻይካ፦ ብጻይካ ክሳዕ ክንደይ ዝኣክል ፍቕርን ጽባቐን ናይ ኣምላኽ ከምዘሎዎ ድማ ክትርኢ ኢኻ… ንዓኡ ጠምቶ እሞ ሕይወት ካብ ኣምላኽ ከም ዝተኻፈለ ክትፈልጦ ኢኻ… ተፈጢሩ ናብ ፈጣሪኡ ከም ዝምለስ ብምሕረትን ፍትሕን ኣብ ትሕቲ ኣምላኽ ነቲ ኣምላኽ ዘሰናደወሉ ዘልዓለማዊ ክብሪ ድማ ከምዝጎናጸፍ ኣይትጠራጠር’’ ይብል። እዚ ኣብ ላዕሊ ዝተቐስናዮ ሓሳብ ነቶም ኣብ ምእላይ ሕሙማትን ጽጉማትን ዝተዋፍፈሩ ዓቢ ምጽንናዕ እዩ። ብተወሳኺ ከምዚ ዝኣመሰለ ሓቐኛ ናይ ክርስቶሳዊ ፍቕሪ ተመኩሮ ነቶም ብውፉይ ሕይወትን ሓዋርያዊ ተልእኮ ዝነብሩን ዓስቢ ዘሎዎ ቅዱስ ዕላማ ሒዞም ከምዘሎ’ ምዃኖም ዘረጋግጽ እዩ። ናይ ክርስቶስ ተልእኮ ኣብዚ ምድሪ ዝነበረ ነቶም ብሰብ ዝተረስዑን ዝተገድፉን ኩሎም ኣምላኻውን ሰብኣውን ክብሪ ብምሃብ ብማዕረ ንቕድስና ከምዝተጸውዑ ፍሉይ ፍቕሪ ብምርኣይ ኣስተምሂሩና እዩ። ቅዱስ ጳውሎስ ነዚ ኣዝዩ መሳጥን ኩሉ ኪፈልጦን ዝግብኦ ፍቕሪ ብጻይ ድሕሪ ምስትንታን ‘’ ብሓቂ ትሑታት ከምኡ’ውን ለዋሃት ኩኑ ንሓድሕድኩም ብፍቕሪ እናተጸዋወርኩም ከኣ ዕጉሳት ኩኑ’’ (ኤፌ.4:2-3) ብምባል ኩሉ ብእምነትን ፍርሓት እግዚኣብሔር ኣብ ሕይወትና እንፍጽሞም ክርስቲያናዊ ተግባራት ኣብ መወዳእታኡ ናብ ክርስቶስ ከምዘብጽሓና ተኣማሚሙ ‘’ ብፍቕሪ እናተዛረብና ናብቲ ርእሲ ዝኾነ ክርስቶስ ንዕበ… ብክርስቶስ እቲ ዘሎ ኩሉ ሰብነት ብኹሉ እቲ ዝተዋህቦ መላገቢ ተተኃኂዙን ተኣሳሲሩን ነፍሲ ወከፍ ድማ ነናቱ ዕዮ እናገበረ ብፍቕሪ ይዓብን ይሕነጽን ኣሎ’’ (ኤፌ.4:15-16) ይብል። ፍቕሪ ክርስቶስ እቲ ቅድሚ ኹሉ ዚረአን ንወዲ-ሰብ ዚጽውዖን ኪኸውን እንከሎ: ፍቕሪ ሰብ እቲ ኣቤት እንበለ ግቡእ መልሰ-ፍቕሪ ዘሎዎ እዩ። ደቂ ሰብ ናብ እግዚኣብሔር ንኽውፈዩን ነሕዋቶም ከገልግሉን ኃይሊ ዝረኽቡ ካብዚ ማእከል ዝኾነ ፍቕሪ ኣምላኽ እዩ። እዚ ሓቂ እዙይ ኣብ ገዛእ ሕይወታ ንወዳ ዘወፈየት ቅድስቲ ድንግል ማርያም ኢና ተተግቢሩ ንረኽቦ። ቤተክርስቲያን ከኣ እቲ ዝለዓለ ውፉይ ሕይወት ቅድስቲ ድንግል ማርያም ከምዝኾነት ናይ ፍቕሪ ኣብነት ከምእትህበናን ትኣምን። ፍቕሪ ኢየሱስ ሰላምናን ህድኣትናን ምዃኑ ዝያዳ እነስተማቕረሉ ቦታ እቲ ሥጋን ደሙን ጸይሩ ዘሎ ቤተክርስቲያን እዩ። ብመሠረት ዕላማና ሃብትና ርስትና ሰላምና ፍቕርና ኢየሱስ ስለዝኾነ ኣእምሮና ንምቕሳንን ተሓጊስና ንምስዓቡን ኣዚና ክንቀርቦን ክንላለዮን ግቡእ እዩ። ንዓኡ በቲ ዝደለዮ እንተሰዓብናዮ ኢና ድማ ንኻልኦት ክነፍቅሮምን ክንጽልየሎምን እንርከብ። እምበኣርከስ ኣምላኽ ንዓና ንፍጡራቱ ኸምዚ ጌሩ ካብ ኣፍቀረና ኣብቲ ተጸዊዕናሉ ዘሎና ዕላማ ፍቕሩ ተቐኒትናን ኣስተማቒርናን ልብና ንምሕረትን ንጸጋታት ኣምላኽን ንኽፈቶ; ናብ ኣምላኽ ምስ ተጸጋዓና ኩሉ ፍጹም ዘበለ ክወሃበና ኢዩ። ጎይታ ኢየሱስ መገድን ሓቅን ሕይወትን’ዩ ንኹሉ ጸገማትን ሕልኽላኻትን ሰጊርና ምእንቲ ፍቕሪ ክርስቶስ ንኹሉ ከም ብጻይና ክንመርጾ ጊዚኡ ዝጠልቦ ክርስትያናዊ ጸዋዕታ እዩ። ምንጪ ናይ ኩሉ ሓቀኛ ሰላምን ፍቕርን ብርእሱ እግዚኣብሔር’ዩ ምኽንያቱ ኣምላኽና መበቆል ሓቀኛ ፍቕሪ ስለዝኾነ። ኤጳርቅና ሠገነይቲ ገነት እና መንግስተ ሰማያት ልዩነት አላቸውን? 1 መልስ +1 ድምጽ ገነት ወይም ቦታ ሲሆን መንግሥተ ሰማያት ማለት ግን የሰማያት መንግስት ማለት ነው። የሰማያት ወይም የሰማይ መንግስት ማለት ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ማለት ነው፡፡ በአብዛኛው በማርቆስ ወንጌል "የእግዚአብሔር መንግስት" የሚለው ቃል ነው በማቴዎስ ወንጌል "መንግስተ ሰማያት" የተባለው። ትርጉሙም የሰማይ መንግስት ወይም የእግዚአብሔር መንግስት ማለት ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ አዋቂዎች እንደሚናገሩት፤ ማቴዎስ "የእግዚአብሔር መንግስት" ከማለት ይልቅ "የሰማይ መንግስት" ወይም በግዕዙ "መንግስተ ሰማያት" ብሎ የጻፈበት ምክንያት የማቴዎስ ወንጌል የተጻፈው ለአይሁዶች ስለነበርና አይሁዶች ደግሞ "እግዚአብሔር" የሚለውን ስም ደጋግመው መጥራት ያስቀስፋል ብለው ስለሚይምኑ እንደነበር ይናገራሉ ( ምክንያቱም በህግ የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ ይላልና ) ። : የማርቆስ ወንጌል 1፥14 - 15 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ ወደ ገሊላ መጣ። የማቴዎስ ወንጌል 4 17 የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ። ከዚያ ዘመን ጀምሮ ኢየሱስ፦ መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመር። የእግዚአብሔር መንግስት ደግሞ በአንደኛ ደረጃ ቦታ አይደለችም። ነገር ግን የእግዚአብሔር አገዛዝ ወይም አስተዳደር ናት። ለዚህ ነው በአባታችን ሆይ ጸሎት ጌታ "መንግስትህ ትምጣ" ካለ በኋላ ወዲያው "ፈቃድህ በሰማይ እደሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን" የሚለው። : የማቴዎስ ወንጌል 6፥10 ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤ ስለዚህ መንግስተ ሰማያት ወይም የእግዚአብሔር መንግስት ማለትም የእግዚአብሔር አገዛዝና ፈቃድ በሰማይ እንደሆነ ሁሉ በምድርም እንዲሆን ነው ጸሎቱ የሚያስተምረን። የእግዚአብሔር ፈቃድ በሚፈጸምበትና የእርሱ ሥልጣን ተግባራዊ በሚሆንበት ሁሉ በዚያ የእግዚአብሔር መንግስት ወይም መንግስተ ሰማያት አለች። : ቃስ ወንጌል 17 20 ፈሪሳውያንም፦ የእግዚአብሔር መንግሥት መቼ ትመጣለች ብለው ቢጠይቁት፥ መልሶ፦ የእግዚአብሔር መንግሥት በመጠባበቅ አትመጣም፤ 21 ደግሞም፦ እንኋት በዚህ ወይም፤ እንኋት በዚያ አይሉአትም። እነሆ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናትና አላቸው። ኢየሱስ በምድር በተመላለሰበት ጊዜ የእግዚአብሔር አገዛዝ ወይም መንግስት በእርሱ ይሠራ ስለነበር ኢየሱስ የእግዚአብሔር መንግስት በመካከላችሁ ናትና ብሎ ፈሪሳውያንን ሲነግራቸው እንመለከታለን። በመካከላችሁ የሚለው በልባችሁ ማለት እንዳይደለ ልብ ልንል ይገባል፡፡ ምክንያቱም ኢየሱስ ይህን መልስ የመለሰው ለፈሪሳውያን ነው። በመካከላችሁ ናትና የሚለው ኢየሱስ ራሱን ነው። ምንክንያቱም የእግዚአብሔር ሥልጣን አጋንንትን በማውጣት፣ በሽተኞችን በመፈወስ፣ ሙታንን በማስነሳት፣ ኃጢአተኞችን ይቅር በማለት በክርስቶስ አማካኝነት በመካከላቸው እየተገለጠች ነበርና። : የማቴዎስ ወንጌል 12 28 እኔ ግን በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ፥ እንግዲህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወደ እናንተ ደርሳለች። ባጭሩ ጥያቄውን ለመመስ፤ ገነት አንድ የተወሰነ ሥፍራ ወይም ቦታ ነው። መንግስተ ሰማያት የሚለው ቃል ትርጉም ግን የእግዚአብሔር መንግስት ወይም የእግዚአብሔር ፈቃድ የሚፈጸምበት አገዛዝ ማለት ነው። በሰማይም ይሁን በምድር የእግዚአብሔር ፈቃድ በሚፈጸምበትና የመንግስቱ ሥልጣን በሚገለጥበት ቦታ ሁሉ በዚያ የእግዚአብሔር መንግስት አለች። 4 ዓመታት በፊት በ በምሕረቱ ( 1,450 ነጥቦች) የተመለሰ ከ 4 ዓመታት በፊት የታረመ በ በምሕረቱ ኣበራ ሞላ ዶ/ር ኣበራ ሞላ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም. ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ በረህ ወረዳ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኢትዮጵያ ዊ ናቸው። ዶ/ር አበራ በ ኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሁር ናቸው። ይሀንንም ያደረጉት የዓማርኛውን የጽሕፈት መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለሚያውቁት ቀላል እንዲሆን በ“”፣ “”፣ “”፣ “” ምትክ “ሀ”፣ “ጠ”፣ “ሸ”፣ “ዘ” እና እንግሊዝኛ ለሚያውቁ በ“”፣ “”፣ “”፣ “” ምትክ “አ”፣ “በ”፣ “ቸ”፣ “ደ” ቀለሞችን በመመደብ ዓይነት ሠላሳ ሰባቱን የግዕዝ ቤት ሆሄያት ለ፴፯ የኮምፕዩተር መርገጫዎች ስሞችም በማድረግ ነበር። ስምንቱን የፊደል ቤቶች ወይም እንዚራን ስምንት ፎንቶች ላይ በተኑዋቸው። በእዚህ ዘዴ በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይታተሙ የነበሩት የግዕዝ () ፊደላት ለመጀመሪያ ጊዜ በኮምፕዩተር ተከተቡ። ሞዴት በመባል የታወቀውን የቃላት ማተሚያ የ ማይክሮሶፍት ን ዶስ በመጠቀም በ፲፱፻፹ ዓ.ም. ኣሜሪካ ውስጥ ለገበያ ኣቀረቡ። ጊዜውም ኮምፕዩተሮችና ማተሚያዎች በቂ ኃይል ማግኘት የጀመሩበት ነበር። ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲከተብ የፈጠሩበትን ዘዴ በ ዩናይትድ እስቴትስ ፓተንት መጠበቅ ቢችሉም በእዚያን ጊዜ ኢትዮጵያ የፓተንት ሕግ ስላልነበራት የኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ሕጉ ሲወጣ ጉዳዩ ይታያል በማለት ስለወሰነ ፓተንት ኣልወጣለትም። ግዕዝ ድምጻዊ ፊደል ስለሆነ እያንዳንዱን "ሀሁሂ" ቀለም በ"" ምትክ እየደረደሩ ማተም ከ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ ጀምሮ ማተሚያ ቤቶች ሊጠቀሙበት ችለዋል። በቀለሞቹ ብዛት የተነሳ ግን የእንግሊዝኛውን የጽሕፈት መሣሪያ ለዓማርኛ እንኳን መጠቀም ኣልተቻለም። ከ ዳግማዊ ምኒልክ ጀምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሊቆች፣ ሚኒስትሮችና ደራስያን የእንግሊዝኛውን የታይፕ መጻፊያ ለዓማርኛ መክተቢያ እንዲያገለግል ወደ ሰማንያ ዓመታት ግድም ሲመራመሩ ቆይተው ባይሳካላቸውም ዶ/ር ኣበራ ትግሎቻቸውን በኮምፕዩተር ኣሳክተዋል። ስለ ዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ምርምሩም የዋቢው ዝርዝር ውስጥ ከተካተቱት አባ ተክለ ማሪያም ሰምሃራይ ፣ ክቡር ዶ/ር ሃዲስ ኣለማየሁ ፣ ኣቶ ዓለሙ ኃብተ ሚካኤል ፣ ኢንጂነር ኣያና ብሩ ፣ ዶ/ር ዓለመ ወርቅ፣ ኣለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ፣ ክቡር ኣቶ ኣበበ ረታ ፣ ክቡር ራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ ፣ ዶ/ር ሉባክ፣ ኣቶ ዘውዴ ገብረ መድኅን ፣ ብላታ መርስኤ ሃዘን ወልደ ቂርቆስ ፣ ፀሓፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ፣ ክቡር ኣቶ ሚሊዮን ነቅንቅ ፣ አቶ ስይፉ ፈለቀ ፣ ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ፣ ኣቶ ሳሙኤል ተረፈ ፣ ሌላ እነ ኮሎኔል ታምራት ይገዙ ፣ መንግሥቱ ለማ ፡ ኣቶ ብርሃኑ ድንቄ ፣ ብላታ ዘውዴ በላይነህ ፣ የኔታ ኣስረስ የኔሰው እና ዶ/ር ፍቅሬ ዮሴፍ ንም ያጠቃልላል። ይህ ድካማቸው በመጨረሻ ሊሳካ የቻለው ግን ዶክተሩ ምንም ቀለም ሳይቀንሱ ወይም መልካቸውን ሳይቀይሩ የጥንቱንና ትክክለኛ የግዕዝ ቀለሞች በኮምፕዩተር እንዲቀርቡ ስለ ኣደረጉ ነው። በተጨማሪም የ ቢለን ፣ ጉራጌ እና ሳሆ ምሁራን የቋንቋ ፊደሎቻቸውን እንዲጨምሩላቸው ናሙና ጽሑፎችን ልከውላቸዋል። ከእዚሁ ጋር በማያያዝ እያንዳንዱ ቀለም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ ኣዲስ የኣከታተብ ዘዴ ፈጥረው ኣዳዲስ የፊደል ገበታዎች ኣቅርበዋል። ለእያንዳንዱ የግዕዝ ቤት ቀለምም እንደ አንግሊዝኛው ቍልፎች የእራሱ ቍልፍና የቍልፍ ስም መድበዋል። በእነዚህ የተነሳ የግዕዝን ፊደል የእንግሊዝኛው ወይም የኣማርኛ የታይፕ መጻፊያ መጻፍ ስላልቻለና ሳይጽፈው ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ደርሶለታል። የግዕዝን ቀለም () በኮምፕዩተር በቀላሉና በቀልጣፋ ዘዴ ማቅረብ ስለቻሉ ሕዝቡ ከማተሚያ ቤቶች በተሻለ ሁኔታ በፊደሉ መሥራት ችሏል። በእዚህም የተነሳ ሕዝቡ መጽሓፍትንና የመሳሰሉትን ለማሳተም በየማተሚያ ቤቶች ወረፋ ከመጠበቅና ከመንግሥት እገዳ ተርፎ የእራሱ ኣታሚ ሆኗል። ዘዴውም በዓማርኛ ሳይወሰን ለሁሉም የግዕዝ ቀለሞች መክተቢያና ማተሚያ ከሌሎች የዓለም ፊደላት እኩልና ጎን በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው። ይህ የዓማርኛ ውክፔዲያ ገጽ እንደ ሌሎች ትክክለኛ ገጾች የቀረበውም በግዕዝ የዩኒኮድ መደብ ቀለሞች ነው። ሌላው የ ትግርኛ ውክፔዲያ ገጽ ነው። የዶ/ር ኣበራ ፈጠራዎች ( - 16, 2009 ሕትመት) በግዕዝ ሳይወሰኑ ለኣንዳንድ የዓለም ፊደሎች ኣዳዲስ ኣጠቃቀሞችና ፈጠራዎች ስለጠቀመ ስድስት የዩናይትድ እስቴትስ ፓተንቶች ውስጥ ( ) ተጠቅሷል። ዶ/ር ኣበራ ሞላ ዩናይትድ እስቴትስ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል ስለ ኢትዮጵያ ፊደል ፈጠራቸው ጉዳይ ፓተንት ማመልከቻ እ.ኤ.ኣ. ፌብሩዋሪ 15 1990 ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን የኣቀረቡት በኮምፕዩተር የተጻፈ የዓማርኛ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው በመሆኑ ታሪካዊ ነበር። ኮሚሽነር ኣበበ ሙሉነህ መልሱን የጻፉት በአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ በተጻፈ ደብዳቤ ነበር። በኣሁኑ ጊዜ በኮምፕዩተር፣ የእጅ ስልኮችና በመሳሰሉት በግዕዝ ፊደል እየቀረቡ የኣሉት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ስለሆኑ ሕልማቸው ከተሳካ ቆይቷል። መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም. የዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ቊጥሩ 9,000,957 የሆነ የመጀመሪያውን የግዕዝ ፓተንት ወይም የፈጠራ ባለቤትነት መብት ማመልከቻውን ካስገቡበት ከሰባት ዓመታት በኋላ ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ሰጥቷል። ዕውቅናው እንዲታወቅ .. . 9,000,957 የእሚል ማሳወቂያ ፈጠራውን ከሚጠቀሙት ዘዴዎች ጋር መቅረብ እንደእሚገባው ሕጉ ይደነግጋል። የፓተንቱም መገኘት የግዕዝ ፊደል በትክክለኛ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እየተደገፈ የማደጉ ምስክርነት ነው። ከልጃቸው ብሩክ ጋር የመጀመሪያውን የግዕዝ የእስክሪንና የማተሚያ ቀለሞች ለመሥራት ኣንድ ዓመት ግድም ነበር የወሰደው። የፊደሉም ችሎታ በማደግ መጀመሪያ ፖስትእስክሪፕት ከእዚያም በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ትሩታይፕ በኋላም ተንቀሳቃሽ () ሆኗል። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ የስምንት እንግሊዝኛ ሥፍራዎችን በማስለቀቅ ዓይነት ኣንዱኑ ቦታ በየተራ በመጋራት ነበር። በዩኒኮድ መፈጠር የተነሳ እያንዳንዱ ቀለም የእራሱን ስፍራ ኣግኝቷል። ብዙዎቹ የግዕዝ ቀለሞች በዓለም የፊደላት መደብ ዕውቅና ከኣገኙበት ከ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ወዲህ ግን የዕውቀት ክምችት እንዲስፋፋ እንደመጠቀም ዛሬም ኋላቀር በሆነው የአማርኛ የታይፕ መጻፊያው ዓይነት ቅጥልጥል የአማርኛ ፊደላት እየጻፉ ኢትዮጵያንና እራሳቸውን ወደኋላ እየጎተቱ ያሉትን እየተቃወሙ ነው። ትክክለኛዎቹና ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዲገቡ ዶክተሩ ትልቅ ትግልና ኣስተዋጽዖም ኣድርገዋል። ፊደሉንም ለማሟላትና ከሌሎች ፊደላት እኩል እንዲራመዱ በየጊዜው ጽፈዋል። ለምሳሌ ያህል እነ “ሀ”፣ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “አ”፣ እና “ዐ” የተሳሳቱ ድምጾች ተሰጣቸው እንጂ በዶ/ር ኣበራ ገለጻ የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች ስላልሆኑ ለማጥፋት ማዘጋጀት ቀርቶ ድምጾቻቸውን ተረክበው መብታቸው መከበር ኣለበት ነው። ዕውቀቱም ከዩኒቨርሲቲ ወደ ሕዝቡ መድረስ ኣለበት። ይህ ትግርኛውንም ይመለከታል። ዓማርኛ፣ ቤንችና ጉሙዝ የቋንቋ ዋና ክፍሎች የ"ጨ" ቀለሞች፣ እንዚራንና ዘመዶች ቀለበቶች ሦስት ሳይሆኑ ሁለት ናቸው። የ“ሀ” ትክክለኛ ድምጽ “ኸ” በመሆኑና “ኸ”ም የዓማርኛ ሞክሼ ቀለም ስለሆነ ነው ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝ ሲደረግ የምልክት መርገጫዎች ላይ የፊደል ስም የተሰጠው። የ“አ” ድምጽ በስሕተት “ኧረ” የሚለው ቃል ምሳሌ ውስጥ ስንጠቀምበት የነበረ ድምጽ ስለሆነ ለ“ኧ” ስምንተኛው የ“አ” ቤት ፊደል ድምጹን ዶክተሩ መልሰው ኣስረክበውታል። “ኧረ” መከተብ ያለበት በ“አረ” ነው። ምክንያቱም የስምንተኛው ድምጽ ቀለም የሚሠ'ራው ግዕዙ ወይም ራብዑ ላይ መስመር በመጨመር ስለሆነና የ“አ” ቤት ስምንተኛ ቀለም የማይኖርበት ምክንያት ስለሌለ ነው። ይህ የዓይኑ “ዐ” ባለመስመር “ዓ”ንም ሊመለከት ይችላል። “ኧ” የስምንተኛው የ“አ” ቤት ቀለም ስለሆነ ስምንተኛውን የ"አ" ቤት ድምጽ ለ"ኧ" ፊደል መስጠቱ ተገቢ ይመስላል። የ“የ”ም ስምንተኛ ድምጽ ቀለም ኣለ። "ጪ"፣ "ጬ" አና “ጯ” የተሠሩት ሦስተኛ ቀለበት በሌለው “ጨ” ላይ በሚቀጠሉ ቅርጾች ነው። እነዚህ "ጠ" ላይ እንደሚቀጠሉት "ጢ"፣ "ጤ" እና "ጧ" መሆኑ ነው። ግዕዝ ድምጻዊ ፊደል () ስለሆነ “ሀ” እና “ሃ” ወይም “አ” እና “ኣ” ድምጽ ስለማይጋሩ ነው ዶክተሩ ስማቸውን “ኣበራ” እንጂ “አበራ” በማለት የማይጽፉት። እንዲሁም “ሰረቀ” እና “ሠረቀ” የሚባሉት ቃላት ከግዕዝ የተወረሱ ስለሆኑ ትርጕሞቻቸው ኣንድ ኣይደለም። ለግዕዝ የሚያስፈልጉትን በመጨማመር ከፈጠሯቸው የግዕዝ ምልክቶች መካክል መብት፣ ንግድ፣ ተመዝግቧል፣ ብር፣ ሳንቲም፣ ማጥበቂያ፣ ማላልያና ኣልቦ ኣኃዝ ይገኙበታል። የኮምፕዩተር 42 እንግሊዝኛ ቁጥሮችና ምልክቶች ከግዕዙ ጋር ያቀረቡት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ለግዕዝ ሥራ እንዲያገለግሉ ወስነው ከግዕዙ ቀለሞች ጋር በተመጣጠነ መልክ መሥራት ስለጀመሩ ኮምፕዩተር ገበታ ላይ ያሉት ኣጠቃቀም ለግዕዝም እንዲያገለግል ነው። ለምሳሌ ያህል "+"፣ "-"፣ "*" እና "/" የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል የሢሳብ ምልክቶችና ማስሊያዎችም ናቸው። በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይቀርብ የነበረው የግዕዝ ፊደል በ፲፱፻፹ ገደማ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ኣጠቃቀሙ ወደ ኮምፕዩተር ዞሯል። ከእዚያም ወዲህ ፊደሉ የዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ ስለገባ እያንዳንዱ ቀለም የእራሱ ስፍራና ቍጥር ኣለው። ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ስላገኘና ወደ ፲፫ የተለያዩ የቋንቋ ቀለሞች ስለኣሉት የሁሉም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ብሔሮች መብቶች በእኩልነት መጠ'በቅ እንደኣለባቸው ዶክተሩ ያምናሉ። ስለዚህ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች የማያስተናግድ ወይንም ለማስተናገድ ችሎታ የሌለው ዘዴ መቅረብ ስለሌለበት ተጠያቂው ኣቅራቢው ብቻ ሳይሆን ተጠቃሚው ምሁርም ነው። በግዕዝ ቀለሞች ብዛት የተነሳ በግዕዝ መሥራት ቢያስቸግርም ከቴክኖሎጂው ጋር መጓዝ ስለቀጠለ ለእንግሊዝኛው የተሠሩትን ለግዕዝ መጠቀም እንዲቻልና ግዕዝ የሚፈልገውንም ለመሥራት መትጋት ይጠበቅብናል። የተሳሳቱ ነገሮችን ማስተካከልና በትክክል መጠቀም ጠቃሚ ናቸው። ዶክተሩ የተጠቀሙበት የሁለተኛው ፊደል መነሻ ተወዳጁና ለረዥም ዘመናት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የብርሃናን ሰላም ማተሚያ ቤት ኣንደኛው የሞኖታይፕ የፊደል መልቀሚያ መኪና ፊደልና የተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. ቁምፊ ናቸው። የቀለማቱም መልኮች ከዩኒኮዱ ጋር ኣንድ ዓይነትና መደበኛ የኢትዮጵያ ፊደላት ናቸው። ውብ ቀለሞቻችንን በወጉና በማዕረጉ መጠቀም ተችሏል። በማያምርና የከሳ ፊደል የተጻፈ ጽሑፍ ማንበብ ኣያጓጓም። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትምህርቶች ዘንድ ግዕዝ የ አዳም እና የ ሔዋን ቋንቋ ነበር። ፊደሉን የፈጠረው ከ ማየ አይኅ አስቀድሞ የ ሴት ልጅ ሄኖስ ነበረ። በሌላ በኩልም ኢትዮጵያዊው የግዕዝ ፊደል የዓለም ፊደላት ምንጭ ነው ይባላል። ምንም እንኳን ከ“” እስከ “” የኣሉት የኮምፕዩተሩ መርገጫዎች () ለእንግሊዝኛው ፊደላት ስምና መርገጫ እንዲሆኑ ቢሠሩም ፴፯ቱን መርገጫዎች ለ፴፯ቱ የግዕዝ ቤት ቀለሞች ማለትም ለ“ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ”፣ “ሠ”፣ “ረ”፣ “ሰ”፣ “ሸ”፣ “ቀ”፣ “ቐ”፣ “በ”፣ “ቨ”፣ “ተ”፣ “ቸ”፣ “ኀ”፣ “ነ”፣ “ኘ”፣ “አ”፣ “ከ’፣ “ኸ”፣ “ወ”፣ “ዐ”፣ “ዘ”፣ “ዠ”፣ “የ”፣ “ደ”፣ “ዸ”፣ “ጀ”፣ “ገ”፣ “ጘ”፣ “ጠ”፣ “ጨ”፣ “ጰ”፣ “ጸ”፣ “ፀ”፣ “ፈ” እና “ፐ” ስምና ቍልፎች እንዲሆኑ ኣድርገዋል። ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲጠቀም ሲፈጥሩ እያንዳንዱ ቀለም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር። ለሚፈልጉትም የቍልፍ መለጠፊያዎች ነበሩት። እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም ስም የሚከተበው እንደ እንግሊዝኛው ዝቅ () መርገጫን በመጠቀም ነው። በኣሁኑ ጊዜ እያንዳንዱን ቀለም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ የሚያስችል ኣብሻ () የሚባል ዘዴ ስለፈጠሩ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ፎነቲክ እስፔሊንግ እንጽፋለን በማለትና ያም ስላልተሳካ እስከ ኣራት መርገጫዎች መጠቀም እንደማያስፈልግ ተደርሶበታል። ምክንያቱም ዓማርኛው በኣራት ቢከተብም የኣናሳ ቋንቋዎችን በእዚሁ እስፔሊንግ ዘዴ ለመክተብ እስከ ስምንት መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስፈልግ ነው። :-__ ላቲን “ቸ” ቀለምን የሚከትበው በ“” ሲሆን “ቸ” ቀለም ቢኖረው ኖሮ ትክክለኛ ኣጠቃቀም ስለሆነ ኣንድ መርገጫ ይሰ'ጠው ነበር። የላቲን ቊልፎች ለሃያ ስድስቱ ቀለሞች የተመደቡት ለእያንዳቸው እንጂ በዋየልነትና ኮንሰናንትነት የሥራ ክፍፍል ኣይደለም። በሌላ ኣነጋገር የ"" መርገጫ ለ"" የእንግሊዝኛ ፊደል የተመደበው "" ቀለም ስለሆነ እንጂ ዋየል ስለሆነ ኣይደለም። የዶክተር ኣበራ ፈጠራ ይኸን መሠረታዊ ኣጠቃቀም በማገናዘብ የላቲኑንና የግዕዙን ኣቀራረብ በማዋሃደ የዋየል መርገጫዎችን የፊደልነትና የዋየልነት ኣሠራር ለግዕዝ ተጠቅሞበታል። ምክንያቱም ግዕዝ ድምጻዊ ፊደል ስለሆነ እንዚራኖቹን በዋየል መዘርዘር ሃያ ስድስቱን የላቲን ቀለሞች በዋየል ከመዘርዘር ጋር የተቀራረበ ስለሆነ ነው። በእዚሁ መሰረት 37ቱ የግዕዝ ቤቶች እንደ 26ቱ የላቲን ቤቶች የእየእራሳቸው መርገጫዎች ከተሰጣቸው በኋላ በዋየልነት እንዲያገለግሉ ለሁለተኛ ሥራ የተመደቡት የዋየል መርገጫዎችና ተጨማሪ መርገጫዎች የእንዚራን መቀየሪያዎች ሆነዋል። ፈጠራው ከእነዚህም ኣልፎ ለዋየል መርገጫዎች ሦስተኛ ኣዲስ ኣጠቃቀም ሥራ ላይ ኣውሏል። ለእንግሊዝኛው የኮምፕዩተር መርገጫና ኣከታተብ ዘዴ እንዲመች የግዕዝ ፊደላት ከ"" እስከ "" ያሉት ፳፮ ቁልፎችን እንዲጋሩ ማድረግ ዶክተሩ ይቃወማሉ። ምክንያቱም ከ"ኤ" ("") እስከ "ዚ" ("") የኣሉት የላቲን ቍልፎችን ፊደሉ በኣንድኣንድ መርገጫዎች በመጠቀም እንግሊዝኛውን እንዲከትብ የተሠራ እንጂ ከእዚያ በላይ ብዛት ከኣለው የግዕዝ ፊደል ኣጠቃቀም ጋር ግንኙነት ስለሌለው የግዕዙ ኣጠቃቀም ውስጥ ጣልቃ በመግባት ወሳኝ መሆን ስለማይገባው ነው። ላቲን 26 ሳድሳን ሆህያቱን የሚከትበው ለእየኣንድ ኣንዱ ኣንድ መርገጫ በመጠቀም ሲሆን ለካፒታል () ቀለሞቹ ሁለት መርገጫዎችን ይጠቀማል። የዶክተሩን ትክክለኛ ፈጠራና ኣመዳደብ እናሻሽላለን ብለው የዝቅ () መርገጫዎችን ከሳድሳኑ ጋር ግንኙነት ለሌላቸውን የግዕዝ ሆህያት የመደቡ ግዕዙን ለእስፔሊንግ ጣጣ ለመዳረግ የሚፈልጉትንና ቀለማቱን በብዙ መርገጫዎች የሚከትቡትን ይቃወማሉ። ምክንያቱም ዶክተሩ በፈጠሩት ዘዴ ሁሉንም ቀለሞች ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች መክተብ ስለተቻለ ነው። እነ "ዠ" እና "ጰ" ቀለሞች ራቅ የኣሉ መርገጫዎች ላይ የተመደቡት ብዙ ቃላትና ተጠቃሚዎች ስለሌላቸው ነው። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ የስምንት እንግሊዝኛ ሥፍራዎችን በማስለቀቅ ዓይነት ኣንድውኑ ቦታ በየተራ በመጋራት ነበር። በ ዩኒኮድ () መፈጠር የተነሳ ግዕዝ ኣሥራ ሁለተኛው ገበታ ላይ ተመድቦ እያንዳንዱ ቀለም የእራሱን ስፍራ ኣግኝቷል። ጥንትም ቢሆን እያንዳንዱ ቀለም የግሉ የሆነ ከ1 እስከ 5600 ቍጥር ነበረው። በተጨማሪም ትክክለኛዎቹና ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ እንዲገቡ በማቅረብና በመጻፍ ትልቅ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። ይህ ሊሆን የቻለውም የዓለም ፊደላትን ዩኒኮድ የተባለ የፊደላት መደብ ውስጥ ሁሉም የዓለም ቀለሞች ዕውቅና እንዲያገኙ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ለተቋቋመ ድርጅት ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉትንና ያቀረቡትን ብዙ መቶዎች ትክክለኛ ቀለሞች በማስጣል ሌሎች ዓማርኛ ፊደል ያልሆነውንና ዓማርኛን የማያስጽፈውን ኢንጂነር ኣያና ብሩ የሠሩትን ዓይነት የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ቅጥልጥል ፊደል ተሳስተው ዓማርኛና ግዕዝ ነው ብለው ስላቀረቡ ነበር። እነዚህ መቶ ሃያ ስምንት ስፍራዎች ይበቃሉ በማለት ለዩኒኮድ ኣቅርበው የነበረውን በመቃወምና ጽፈው በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ኣስጥለዋል። ይኽንንም በማድረጋቸውና ኢትዮጵያውያን በፊደላቸውና ቋንቋዎቿቸው በኮምፕዩተር እንዲጠቀሙ ስለፈጠሩ ለግዕዝና ኢትዮጵያ ባለውለታ መሆናቸው ከመጻፉ ሌላ የግዕዝ ኣባት የሚል የቅጽል ስም ተሰጥቷቸዋል። በሁለተኛ ዙር ይህ የፊደል መቀጠል ጥፋት እንደገና ተደግሞ 364 ብቻ ግዕዝ፣ ዓማርኛ፣ ትግርኛና ኦሮሚፋ ቀለሞች ለዩኒኮድ በሌሎች ስለቀረቡ ዶክተሩ ተቃውመዋል። ይኸንንም ተቃውመው የጻፉት ፊደል ስለበዛ የኣናሳ ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥሎች እንዲጻፉ ሌሎች ስለወሰኑ ነበር። በሦስተኛ ዙር ማሻሻያዎችም ከ55 በላይ የጉራጌ፣ ኣገው/ቢለንና የመሳሰሉት የኣናሳ ቋንቋ ዎች የግዕዝ ቀለሞች ዕውቅና እንዲያገኙ ቢጽፉምና በትብብር ቢሳካም ሌሎች በጀመሩት ጠንቅ ግዕዝ ኣራት ስፍራዎች ተበትኖ ለዩኒኮድ ቀርቧል። ዶ/ር ኣበራ ለግዕዝ መብት ባይቆሙለት ኖሮ የኣማርኛ መጻፊያው መኪና ኣስቸጋሪ ኣከታተብና ያልተሟላ ቁርጥራጭ ፊደል ተሻሽሎም ቢሆን ስሕተቱ እንደሚቀጥል ጽፈውም የዩኒኮድ ፊደል ሆኖ ኢትዮጵያ ከማትወጣበት ዘላቂ ችግር ውስጥ ከመውደቅ ኣትድንም ነበር። ምንም እንኳን ዶክተሩ ሞዴት ውስጥ ጭምር ያቀረቧቸው የኣናሳ ብሔሮች ቀለሞች ዩኒኮድ መደብ ውስጥ በመጨረሻው ቢገቡም ዶክተሩ ለግዕዝ ፊደል እንዲያገለግሉ የፈጠሯቸውና ብዙዎች ከ፳ ዓመታት በላይ የተጠቀሙባቸው የግዕዝ ኣልቦና ኣዳዲስ ምልክቶች ገና ኣልገቡም። ለምሳሌ ያህል የሚፈልጉት የማጥበቂያ ምልክትና ሌሎችም ከፊደሉ በኋላ እንጂ ከላይ እንዲገቡ ዶክተሩ ኣይፈልጉም። በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የ ቢለን ፣ ቤንች ፣ ምኢን ፣ ሙርሲ ፣ ሱሪ ፣ ትግረ ፣ ትግርኛ ፣ ኣገው ፣ ኣውንጂ ፣ ኦሮሚፋ ፣ ዓማርኛ ፣ ዲዚ ፣ ዳውሮ ፣ ጉሙዝ ፣ ጉራጌ ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎች ያጠቃልላል። በፊደሉ ከሚጠቀሙ ቋንቋዎች መካከል ሓረሪ ኣንዱ ነው። መጽሓፍ ቅዱስ ሙሉዉን ወይም በከፊል ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ ቤቶች ከታተሙባቸው ቋንቋዎች መካከል ሃዲያ ፣ ሲዳሞ ፣ ከምባታ ፣ ኦሮሞ ፣ ወላይታ እና ጌዴኦ ይገኙበታል። የግዕዝ ፊደል ኢትዮጵያዊው ሊቅ ኦነሲሞስ ነሲብ የኦሮሚፋውን መጫፈ ቁልቁሉ ሲጽፉ የፈጠሩትን "ዸ" ቀለምና እንዚራኖቹን ይጨምራል። ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉት ትክክለኛውና ታግለው ከኣጥፊዎች ያቆዩልንና የግዕዝ ቀለሞቻችን የተለያዩ መልኮች እዚህ ኣጓዳኝ ማየት ይቻላል። እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር በ1991 የሚባል በ1934 ኣሜሪካ ውስጥ የተቋቋመ ድርጅት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በማድረግና ለጀመሩት የግዕዝ ፊደል ሕዳሴ የዕውቅና ሽልማት ምንም እንኳን ለኣማርኛው የጽሕፈት መኪና ሲባል ቀለሞቹ እንዲቀነሱ የተለያዩ ሓሳቦች ቀደም ብለው ቢቀርቡም ትክክለኛዎቹ ፊደላት ወደ ዩኒኮድ የዓለም መደብ ሲገቡ ሞክሼዎች እንዲቀሩ ስልላተባለ ትክክለኛ ሥራ ተሠርቷል። እንዲህም ሆኖ ደራስያን በሚፈልጉት ቀለም ዓማርኛውን የመክተብ መብት ቢኖራቸውም ቀለማቱ በዩኒኮድ ዕውቅና ስላገኙ ፊደል መቀነስ ያስፈልጋል የሚባለው ክርክር ኣክትሟል። ቴክኖሎጂው በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች እንድንጠቀም ችሎታ ስለሰጠን በተቀነሱ ወይም ሞክሼዎች በሌሏቸው መሥራትን ዶክተሩ ኣይደግፉም። ምክንያቱም ወደፊትም ኮምፕዩተሩ ትክክለኛዎቹን ሆህያት መርጦ ስለሚያቀርብ ለመሳሳት ዕድሉ ስለማይኖር መቀነስ ደካማ ኣማራጭ እንጂ ግዴታ መሆን የለበትም። ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ሲገባ ኣስተዋጽዖ ካደረጉት መካከል ዶ/ር ፒ. ማክክሉር፣ ኢ/ር ጆ. ቤከር፣ ኢ/ር ሎይድ ኣንድርሰን፣ ኢ/ር ግሌን ኣዳምስ፣ ዶ/ር በቀለ ሞላ፣ ጌታቸው ሞላ፣ ኢ/ር ፍሰሓ ኣጥላው፣ ኢ/ር ታከለ ኣድነው፣ ኢ/ር ፀሓይ ደመቀ፣ ዶ/ር ይጥና ፍርድይወቅ፣ ኢ/ር ግሩም ከተማ፣ ኢ/ር ቴዎድሮስ ኪዳኔ፣ ዶ/ር ሳሙኤል ክንዴ፣ ኢ/ር ተረፈ ራስወርቅ ፣ ኢ/ር ተሻገር ተስፋዬ፣ ኢ/ር ታደሰ ፀጋዬ፡ ኢ/ር ማቲዎስ ወርቁ፣ ኢ/ር ኣባስ ዓለምነህ፣ ኢ/ር ዳንኤል ያዕቆብ፣ ኢ/ር ዮናስ ፍሰሓ ፣ ዶ/ር ኣርዓያ ኣምሳሉ፣ ማይክል ኤቨርሰን፣ ኢ/ር ዳዊት ብርሃኑ፣ ኢ/ር ኤፍሬም ተክሌ፣ ኢ/ር እስክንድር ሳህሌ፣ ኢ/ር ዮናኤል ተክሉ እና የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ይገኙበታል። እነዚህ ውጭ ኣገር የኣሉ ኢትዮጵያውያን ኣገራቸው ችሎታውን በሌላት ጊዜ ኋላፊነታችውን በትብብር የተወጡና ታሪክ የሠሩ ባለውለታ ጀግናዎች ናቸው። ይህ ዝርዝር ያላካተታቸውን ማሟላት ይቻላል። የዩኒኮድ የዓለም መደብ ውስጥ የግዕዝ ፊደላችን ፲፪ኛው (1200) መደብ ላይ ይጀምራል። የዩኒኮድ መደብ ውስጥ "ፘ" "ፙ"ን ስለቀደመ ማስተካከል ይኖርብናል። ዶ/ር ኣበራ ለመጀመሪያ ጊዜ ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲከተብ ሲፈጥሩ እያንዳንዱ ቀለም የትኛው ቍልፍ ላይ መመደብ እንዳለበትም ፈጥረዋል። ከእዚያም ወዲህ ኣመዳደቦቹ እንዳስፈላጊነታቸው በ ኢትዮወርድ () እና ግዕዝኤዲት () ተሻሽለው ቀርበዋል። ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገባ ወይንም ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲሠራ ሲፈጥሩ ኣምስት ኣዳዲስ ነገሮችን ፈጥረዋል። እነዚህም ኣንደኛ ፊደላቱ ኮምፕዩተር ላይ እንዲታዩና ሲታተሙም ወረቀት ላይ እንዲታዩ እያንዳንዱን ቀለም ለኮምፕዩተሩ እስክሪንና ለተለያዩ የማተሚያ መሣሪያዎች መሥራት። ሁለተኛው ለፊደላቱ ገበታዎችና ገጽታ በመፍጠር የትኛው ቀለም የትኛው ቍልፍ ላይ እንደሚመደብ መወሰን። ሦስተኛው እያንዳንዱ ቀለም ከሁለት መርግጫዎች በላይ ሳያስፈገልገው እንዲከተብ የመክተቢያ ዘዴ መፍጠር። ለምሳሌ ያህል በሁለት መርገጫዎች የሚከተብ ቀለም የሚታየው ሁለተኛው መርገጫ ከተረገጠ በኋላ ሊሆን ይችላል። ኣራተኛው የግዕዝ ፊደል ለዘመናት ሲጠቀምበት እንደቆየው የፊደሉ ተጠቃሚ ቋንቋዎች የሚከተቡት በግዕዝ ፊደል ነው። ኣምስተኛው ግዕዝ መሣሪያውን በሚገባ እንዲጠቀም ኣስፈላጊ የሆኑትን ኣዳዲስ ነገሮች መጨመር፣ መፍጠርና ማስተዋወቅ ነበሩ። ለምሳሌ ያህል የኮምፕዩተር የእንግሊዝኛ ምልክቶች ኣጠቃቀም ለግዕዙም እንዲያገለግል በተመጣጣኝ ቀለሞች ቀርበዋል። እንዲህም ሆኖ ግዕዝን በኮምፕዩተር መጠቀም ፊደሉን ማቅረብ የሚመስላቸው ኣሉ። የላቲንም ሆነ የግዕዙ ፊደል መሣሪያው ላይ ከሌለ ሳጥን የመሰሉ ነገሮች ይታያሉ። ዶ/ር ኣበራ ሞላ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ የፈጠሩትን ዘዴ በኢትዮጵያ ኋላ ቀርነት የተነሳ መብታቸውን ማስጠበቅ ስላልቻሉ የተለያዩ ኣከታተቦች መቅረብ ቢቀጥሉም ለዊዶውስ አና ማክ ያቀረቡትንም በቅርቡ ወደ ኣይፎንና ዓይፓድ ወስደውታል። የእንግሊዝኛው ኣመዳደብ የተመረጠው መለጠፊያ እንዳያስፈልግና ኣከታተቡን ወደ እንግሊዝኛው (ቅውኽርትይ) ገበታ ለማቀራረብ የተደረገው ለብዙ ዓመታት ሥራ ላይ ውሏል። በዶክተሩ ፈጠራ ሁሉንም ቀለሞች ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ መክተብ ተችሏል። ለላቲን ቀለሞች የተሠሩት መርገጫዎች ከኣሥር እጅ በላይ ብዛት ለኣላቸው የግዕዝ ቀለሞች ሥራ ላይ ውለዋል። መርገጫዎችን በጣቶች በመንካት መጻፍ ያስቻለውን የላቲን ቀለሞች የእጅ ጽሑፍ መሣሪያ ኣከታተብ ወደ ኮምፕዩተርና እስማርት የእጅ ስልኮች በተሻሻለው ዓይነት ለግዕዝ ቀለምም ይኸው ትክክለኛ ኣጠቃቀም ሥራ ላይ ውሏል። ከእዚህ ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም በተለይ በኢምዩን ደፊሸንሲ ፓተንቶችና ባበረከቱት 4,501,816 2,127,963 ፈውስ ይታወቃሉ። በኣደረጉት ምርምርና ውጤት ኢምዩን ደፊሸንሲን በማስወገድ በየዓመቱ ሲጠፉ የነበሩትን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕይወትን እ.ኤ.ኣ. ከ፲፱፻፸፰ ወዲህ ማትረፍ ተችሏል። ከሰው ልጅ እናቶችና ከኣንዳንድ የጦጣና ውሻ ዝርያዎች በስተቀር የሌሎች እንስሳት ማህጸኖች ኢምዩኖግሎቡሊን () የሚባለውን የበሽታ መከላከያ ፕሮቲን ለጽንሶቻቸው በእርግዝና ጊዜ ኣያስተላልፉም። ኣጥቢ እንስሳት በእርግዝና ጊዜ በኣካባቢው ለሚገኙት በሽታዎች መከላከያዎች በ እንገር ነት ያከማቹላቸውና ኣራሶቻቸው እንደተወለዱ ጡት ሲጠቡ የበሽታ መከላከያዎቹ ፕሮቲኖች ሳይለወጡ ከኣንጀት ወደ ደም በመግባት ለጥቂት ሳምንታት ከበሽታዎች ይከላከሉላቸዋል። ኣራሶቹ እንገሩን ሳያገኙ ከቆዩ ግን ወደ ደም መግባታቸውና መከላከያነታቸው ቀርቶ እንደ ተራ ፕሮቲን ምግብ ብቻ ይሆናል። ስለዚህ እንደ ጥጆች ያሉት ሲወለዱ የ ኤድስ ቫይረስ የበሽታ መከላከያቸውን እንደጨረሰ ሰው ምንም መከላከያ ስለሌላቸውና ኣካባቢው ያሉትን የበሽታ ጀርሞች እየቀማመሱ በተለያዩ በሽታዎች የእራሳቸውን መከላከያ መሥራት እስከሚጀምሩ ድረስ እየተጠቁ ኣብዛኛዎቹ ይሞታሉ። ታክመው የሚድኑትም ኣይጠረቁም። የዶ/ር ኣበራ የድህረ ዶክትራል ምርምር ይኸን ችግር ለመቋቋም መፍትሄ ፍለጋ ጋር የተያያዘ ነበር። ከላይ እንደተገለጸው በዶ/ር ኣበራ ግኝት እስከ 45 በመቶ ለዘመናት ጠንቅ ሆኖ የቆየውን መድኃኒት የሌለውን የእንስሳትን ኤድስ ዓይነት ሁኔታ መቆጣጠርና ማስወገድ ተቻለ። ምርምራቸውን ጨርሰው ያቀረቡትን መፍትሄ ሁሉም ዓውቀውት ቢጠቀሙበት የመድን ማነስ ወደ ዜሮ ከመቶ ግድም ሊወርድ ይችላል። የኣጋጋት ቪድዮዎች እዚህ ኣሉ። በዘዴው እየተጠቀሙ የኣሉት ቀስ በቀስ እየጨመረ ስለሆነ ብዙ ሚሊዮን ሕይወት ማዳን ቀጥሏል። ጥጆች ወተት ሲጠቡ ወተቱ ትንሽ ይዘት ያለው ወተት ኣንጀት ውስጥ በቀጥታ ስለሚገባ ወደ ሦስት ሳምንት እድሜ ሞልቷቸው ሳር መቀንጠስ እንከሚጀምሩ ድረስ ጨጓራ ፣ ኣይነበጎ አና ሽንፍላ ሥራቸውን ኣይሠሩም የሚል እምነት በዓለም ስለነበረ ኣልጠባ ያሉትን እስቶማክ ቲዩብ በሚባል ቱቦ መጋትም ኣይጠቅምም የሚባል እምነት ነበር። ምክንያቱም እንቦሳዎች ወተት ሲጠቡ በተፈጥሮ ኢሶፋጂያል ግሩቭ የሚባል የጉሮሮ እጥፋት በኩል ወተቱ በኣቋራጭ ከጉሮሮ ወደ ወተት ኣንጀት ስለሚገባ ነው። በኣፍ በሚገባ የጨጓራ ቱቦ ውስጥ በደቂቃ ጨጓራ ውስጥ የተንቆረቆረ ኣንድ ጋለን ያህል እንገር ወደ ኣንጀት ሄዶ ደም እንደሚገባ በምርምር በማረጋገጥ በመድን ማነስ (ፓሲቭ ኢምዩን ደፊሸንሲ / ) መነሻነት ሲከሰቱ የነበሩ ችግሮች በዶ/ር ኣበራ ለመጀመሪያ ጊዜ ተወግደዋል። ከእዚያም ወዲህ ምርምራቸው በሌሎች ምርምሮች ተረጋግጧል። በእዚህ የተነሳ እንገር () ባለማግኘት ሊሞቱና ሊታመሙ የሚችሉትን እስቶማክ ቲዩብ ወይም ኤሶፋጊያል ቲዩብ በሚባሉ ቱቦዎች በመጠቀም እንገሩን ጥጃው እንደተወለደ በመስጠት ሕይወቱን ማዳን ተችሏል። እንቦሳውም እንገሩን ቶሎ ካላገኘ ጀርሞችም ከሆድ እቃ በቀጥታ ወደ ደም ስለሚገቡ ኣደጋው ስለሚጨምር እንገሩን ጥጃው እንደተወለደ ካላገኘ ወደ ደም መግባቱም ቀስ በቀስ ስለሚቀር ጊዜና የእንገሩ መጠን ወሳኞች ናቸው። የእንቦሳ ጨጓራ እንደሚሠራ ለመጀመሪያ ጊዜ በማረጋገጥ የጥጃውን ትብብር ሳይጠይቅ በምርምራቸው የእንገር መጠንና ጊዜውን ሰው እንዲወስን ሆነ። ስለዚህ ኣልጠባ ያለን ጥጃ ዝም ብሎ መመልከትና መበሳጨት ቀርቶ ወተት ኣንጀት የማይችለውን እንገር ጨጓራ ውስጥ በማስቀመጥ ጥጃው እራሱን እንዲረዳ ኣደረጉ። ከብዙ ላሞች ተሰብስቦ ተደባልቆ የተፈረዘ እንገር በክብደት መጠን እየተለካ በቱብ በኣንድ ደቂቃ ለጥጆች እንደተወልዱ የተሰጠው ኣንድ ጋለን ያህል እንገር በ፳፬ ሰዓታት ውስጥ በቂ መድን ደሙ ውስጥ እንዳስገኘና እንገሩን በፈቃዳቸው እያረፉ ብዙ ሰዓታት ሳይፈጁ ከጠቡት ጋር እኩል መሆኑን ኣረጋገጡ። የዶ/ር ኣበራ የምርምርው ውጤት ትልቅ ፈውስ ሊሆን የቻለው ጊዜ፣ ይዘትና መጠንን በኣንዴ በማካተት ስለገላገለ ነው። የጊዜ ጥቅም ጥጃው እንደተወለደ የተሰጠውን ወደ ደሙ ስለሚያስገባ ሲሆን በእዚህ ጊዜም ወደ ደም እንደመድኑ የሚገቡትን ጀርሞች ለመቅደምም ነው። ጥጃው ቢጠባም ወተት ኣንጀት በቂ ይዘት ስለሌለው የሚፈለገውን ያህል ሊጠባም ስለማይችል ጨጓራ እንደሚሠራ ስላረጋገጡ ኣንድ ጋለን እንደተወለደ በቱቦው መስጠት ስለቻሉ እንገሩ ውስጥ በቂ የመድን መጠን እንዳለ የሚጣራበት ቀላል የምርመራ ዘዴ ፈጠሩ። በተጨማሪም ሬፍራክቶሜትር የሚባል መሣሪያ የእንገርን መድን መጠን ለመገመት እንደሚጠቅም ጻፉ። ግን ኣንድ ጥጃ በቂ መድን የሚኖረው ኣንድ ጋለን እንገር እንደተወለደ ስላገኘ ብቻ ሳይሆን በቂ ኢምዩኖግሎቡሊን ስላገኘ ስለሆነ እንገሩ ውስጥ በቂ እንዳለ ገበሬው ከላሟ ሳይለይ በኣንድ ደቂቃ እንገሩን መርምሮ የሚያጣራበት የምርመራ ዘዴ ፈጠሩ። የሥጋ ላሞች ግን ስለማይታለቡ ያንኑ የምርመራ ዘዴ የጥጆችን ደም በመውሰድ ገበሬው ሜዳ እንዳለ በኣንድ ደቂቃ ጥጃው በቂ መድን እንዳገኘ እንዲያጣራና ካላገኘ ቱቦውን በመጠቀም ማረም እንደሚቻል ኣቀረቡ። እዚህ ላይ ሊታወቅ የሚገባው ግን መድን ስለሌለ የግዴታ ይሞታል ማለት ኣለመሆኑንና (ኤድስ ያለበት ሁሉ እንደማይሞት ዓይነት) ሲጠባ የታየ ጥጃ ሁሉ በቂ መድን ኣገኘ ማለት ኣለመሆኑን ነው። የእንገሩ ጥቅም በኣካባቢው ቆሻሻነት፣ ጥጆቹ ጀርሞቹን ስለሚበሉና የበሽታዎች መኖር ነው። ሲጠባ የታየም ይሁን ያልታየ ጥጃ ጊዜ እንዳያልፍበት ደሙን በመመርመር የመድኑ መጠን እንዲጣራበት የእንገር መድን መመርመሪያ ኣዲሱን ዘዴያቸው ለጥጃውም ደም መመርመሪያ እንዲያገለግል ኣደረጉ። ስለ ምርምር፣ ፈጠራዎቻቸውና ኣስተዋጽዖ ከታዋቂ የዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ከመሆናቸውም ሌላ በሽታን መከላከል ሲቻል በማከም ብቻ ስለማያምኑም የኣሜሪካና እንግሊዝ ፓተንቶች (የባለቤትነት መታወቂያ) ኣግኝተዋል። የግኝቶቻቸው ጥቅሞች እዚህ በተጠቃቀሱት የተወሰኑ ኣይደሉም፦ ምሳሌ 4,501,816 ፓተንታቸው ሌሎች ፓተንቶችን ጠቅሟል። ሌላ ምሳሌ ለመጥቀስም ያህል የእንገር መድን መጠን ሬፍራክቶሜትር በሚባል መሣሪያ መገመት እንደሚቻል የጻፉትም ከ፴ ዓመታት በኋላ ዋቢ እየሆነና መጥቀሙ ነው። ሌላው በረከታቸው የሕክምናው ዓለም ያላወቀውን ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ሓኪሞችና ገበሬዎች እንዲጠቀሙባቸው የቱቦዎቹን ቀላልና ቀልጣፋ የሕክምና መንገድ ወይም ኣሰጣጥ (ጨጓራ ስለሚሠራ) ( ) ማግኘታቸው ነው። የምርምር ግኝታቸውም ጥጆች ሲታመሙም ኣዲስ የመድኃኒት፣ ምግብና ፈሳሽ መስጫ ዘዴ ሆኖ ተገኝቷል። ለምሳሌ ያህል የእንቦሳ ተቅማጥ እንደ ስው ኮለራ () ብዙ ጥቃት የሚያደርሰው ከኣካል ውስጥ ውሃ እየተመጠጠ ስለሚያልቅ ስለሆነ ውሃውን ለመተካት ጥጆቹን ሓኮም ቤት መውሰድና ማሳከም ለገበሬው ብዙ ወጪ ነበር። ከዶክተሩ ግኝት በኋላ ግን ትክክለኛውን የጨውና ስኳር መጠን ያለውን ንፁህ ውሃውን በቱቦው ማጠጣት ስለሚቻል ወጪ ቀንሷል። ዶክተሩ ለሞያቸው ካበረትቷቸው ኣንዱ ይኸን ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ማቅረባቸው ነው። ከእዚያም ወዲህ ጥቅሙ ቢጋነንም የእንገር ንግድ ኣዳዲስ የዓለም ገበሬዎችና ኣምራቾቹ የገቢ ምንጭና የመድን የሕክምና ዘዴ ከመሆኑ ሌላ የሰው እናት እንገርና ወተትም ኣጠቃቀምም ተሻሽሏል። የምርምር ውጤታቸውም ጤናማ እንስሳትን ለማሳደግ መራዳትና ሓኪሞችንም ከመጥቀም ሌላ ለሌሎች እንስሳትም ሥራ ላይ ውሏል። ምሳሌ - እንግሊዝን የ፲፮ ቢሊዮን ዶላር ያካሰረውን የላም ጉንፋን ወረርሽኝ ካስቆሙትና ከኣጠፉት ኣንዱ በመሆናቸው ዶክተሩ ሁለት የጀግንነት ሽልማት ከዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ተሰጥቷቸዋል። በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ኣለ። ኤድስ ( / / ኣኳየርድ ኢምዩን ደፊሸንሲ ሲይንድሮም ) በዓለም ላይ መሰራጨት እንደጀመረ ኤችኣይቪ ( )ን ክትባት እንደማይከላከለው በጊዜው ከሚያውቁት ሳይንቲስቶችና የበሽታ መከላከያ ክትባት ሠሪዎች ኣንዱ በመሆናቸው በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያስከትል ከሚችለው ጉዳት ለመከላከል ሕዝቡን ለማስተማር ባለ ኣራት ገጾች የመጀመሪያው የሆነውን ገለጻ በዓማርኛ ስለ ኤድስ በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተርጕመው አና ጽፈው በገዛ ገንዘባቸው እያባዙና እየኣደሉ ቆይተው በኋላም በኢትዮጵያ ሪቪው መጽሔት ኣትመዋል። በእዚያን ጊዜ ስለ ግብረሥጋ ግንኙነትና ኮንዶም የሚጠቅሰውና እንዲሁም የታመሙትን መርዳት ይገባል የሚለው ጽሑፋቸው ከጊዜው ደካማ ኣስተሳሰብ የቀደመ ስለሆነ ተገቢውን ተቀባይነት ሳያገኝ ቸል ተብሎ የታለፈበት ጊዜ ስለነበረ በሽታውን በምርምር በተረጋገጡ ዕውቀትና ትምህርት መከላከል ስላልተቻለ ከፍተኛ ጉዳት ኣድርሷል። ይኸንኑ ጽሑፍ ሕዝቡ እንዲያነብበት የሚባል የኮምፕዩተር ፊደላቸውን በ፲፱፻፹፯ ዓ.ም. በነፃ የሰጡት ስጦታ ኣሁንም ኢንተርኔት ላይ ስለኣለ ኣንዳንዶቹ ኣልደረሱበትም እንጂ ደርሰውላቸው ነበር። ጽሑፉ ሲጻፍ ኤች ኣይ ቪ ቫይረስ የተገኘባቸው የዓለም ሕዝቦች ኣንድ ሚሊዮን ሆኖ ሳለ እስካሁን በበሽታው ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቍጥር ፳፭ ሚሊዮን ደርሷል። ከቅርብ በረከትም በ ግዕዝኤዲት ኦንላይን ዓማርኛ ሕዝቡ በነፃ በዓማርኛ ዊንዶውስ እና ማክ ኮምፕዩተሮች ውስጥ መጻፍና የዓለም ድረገጾችንና የመሳሰሉትን (ኢንተርኔት) በዓማርኛ መፈለግ እንዲችል አበርክተዋል። () ፣ ጉግል በዓማርኛና እንግሊዝኛ፣ ያሁ እና ቢንግ በዓማርኛ መፈለጊያም ይገኙብታል። ቪድዮም አዚህ ኣለ። እነዚህ የኣንድ ሰው ብቻ ሥራዎች ስላልሆኑ ለሚመለከታቸው ሁሉ ምስጋና ይድረስልን። የድረገጹ ፩ኛ ጥቅም ሌላ መክተቢያና እንደ ማይክሮሶፍት ወርድ ወይም ፔጅስን የመሳሰሉ ፕሮግራሞች (ተጠቃሚው ተመዝግቦ እያንዳንዱን በብዙ ሺህ ብሮች መግዛት ስለማይችል በእራሱ ፊደል መጠቀም እንዳይቸግረው) ኣማራጭ በማበርከት በ ዊንዶውስ እና ማክ ኮምፕዩተሮች በዓማርኛ ለመጻፍ ነው። ከእዚያ ጽሑፉ ኮፒ ተደርጎ ሌላ ሥፍራ ይለጠፋል። የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ጽሑፎቻችንንና የመሳሰሉትን ወደ ኢንተርኔት ማስገባትና እነዚህኑ ፈልገን ማግኘት ካልቻልን የሚከተለው ኋላ ቀርነት ቀላል ላይሆን ይችላል። ፪ኛው ኢንተርኔትን በዓማርኛና እንግሊዝኛ ወይም ቀላቅሎ ለመፈለግ በኮምፕዩተር ያገኘነውን ኣዲስ ኣጠቃቀም በሚገባ እንድንጠቀምበት ነው። ይህ ቃላትን ጽሑፍ ውስጥ ለመፈለግና ለመተካትም ይጠቅማል። ሕዝቦች በቀላሉ መጻፍ ስለሚችሉ በሰለጠኑበት የጽሑፍ ኣሠራር እንዲቀጥሉ ሲሆን ፫ኛው ጥቅም ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ በቀለሙ የተጻፈ መሆኑን ለማረጋገጥና እንዳስፈላጊነቱ ለማረም ነው። በግዕዝ ቀለም ያልተጻፈ ጽሑፍ ኮፒ ተደርጎ ገጹ ላይ ሲለጠፍ ዝብርቅርቅ እንግሊዝኛ ሆኖ ይታያል። ፬ተኛ ጥቅም ኣንዳንድ ምሁራን እንደ “ዝሆን”፣ “ኣኣ”፣ “ክኅሎት”፣ “ድድ የመሳሰሉትን የዓማርኛ ቃላት የማያስጽፉ ድረገጾችንና የመሳሰሉትን ለመጻፊያ ከማቅረብ እንዲቆጠቡ ነው። ኣንዳንዶቹ “ኵ”ን ኣጥፍተው በ“ክው” እንደ እንግሊዝኛ እስፔሊንግ መክተብና ወጪ መጨመር ቢፈልጉም “ኵ”ን መጻፍ የማይችሉ ኣሉ። "ሥዕል"ን በ"ሥእል" መተካትም ችግር ኣለው። ከእነዚሁ መካከል የእነ “ሐ” እና “ኀ” ቤቶች ቀለሞችን የ“ሀ” ሞክሼዎች ስለሆኑ መቀነስ እየፈለጉ ኣንዳንዶቹ “ትህትና”፣ “ትስስር”፣ “ግግር” እና “ትዝታ” የመሳሰሉትን ቃላት መክተብ ስለማይችሉ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ለመክተብ ሲባል ቃላቱን ማጥፋት ይፈልጋሉ። እነዚህ ምሳሌዎች ያለተቃውሞ ለብዙ ዓመታት ኣሉ። ይህ ገጹን እየተጠቀሙ የኣሉ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ለዓማርኛ ፊደልና ቋንቋ መጥፋት ደንታ እንደሌላቸው የሚያሳይ ኣሳፋሪ መረጃ ነው። ኣንዳንዶቹ ግዕዝኤዲት በሁለት መርገጫዎች የሚያስከትበውን “ስስ” ቃል የሚከትቡት በሰባት መርገጫዎች ሲሆን “ፄ” ቀለምን ለመክተብ እስፔሊንጉን ማስታወስና ስድስት መርገጫዎች መጠቀም ቢያስፈልግም ሁሉንም የዓማርኛ ፊደላት ባዶ ስፍራ እየጨመሩ እንኳን ኣያስከትቡም። ዓማርኛውን መክተብ ሳይችሉ ሌሎች ቋንቋዎችን የጨመሩ ኣሉ። ምክንያቱም ከግዕዝ ቋንቋ ቀለሞች በሰተቀር ሌሎቹ ከዓማርኛው ቀለሞች በላይ ብዛት ስለኣላቸው ነው። ፭ተኛው ጥቅም ሞክሼዎችን የማይወዱ ደራስያን ከሚወዷቸው ጋር እያምታቱ በተገኘው እንዳይጠቀሙ(አና በኣልተቀነሱ ቀለማት እንዳይጠቀሙም) ይራዳል። “ሀ” የ“ሃ” እንዲሁም “አ” የ“ኣ” ሞክሼዎች የሚመስሏቸው ኣሉ። “ኳ” እራሱን የቻለ ሞክሼ የሌለው ቀለም ነውና ጊዜና ስፍራ ማባከን ስለሆነ በ“ኩዋ” ወይም “ክዋ” መዘርዘርም ፊደል ለመቀነስ በታይፕ መጻፊያ ዘመን በኣማራጭነት የቀረበና ያኔም ቢሆን ተቀባይነት ያላገኘ ኣሁንም ቢሆን ጊዜው ያለፈበት ኋላ ቀር ኣስተሳሰብና የማያስፈልግ ግድፈት ነው። የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና “ኳ”ን ሲከትብ የነበረው “ካ” ቀኝ እግር ስር መሥመር በመጨመር በኣሌለና የተሳሳተ ቀለም በመጠቀም ነበር። ፮. በነፃ እየታደሉ በኣሉ የማያዛልቁ ኣከታተቦች ሕዝብ መታለሉ እንዳይቀጥልና እየተነገረውም እነዚያን ለምዶ በኋላ በትክክለኛ ሳይንሳዊ ኣከታተብ መጠቀም ተቸገርኩ እንዳይል ግዕዝኤዲት ይራዳል። ምክንያቱም በተገኘው መክተቢያ ተምሮ በኋላ በግዕዝኤዲት ለመሥራት ሲሞከር ሌላውን ኣጠቃቀም ለመተው ኣስቸጋሪ ስለሚሆንና ምንም ዓይነት ኣከታተብ ለማያውቅ ግዕዝኤዲትን መማር ቀላል ስለሆነ ነው። በተጨማሪም ዓማርኛውን በቍልፎቹ ብቻ መክተብ ስላልቻሉ ቀለሞቹን ከ“ሀ” እስከ “ፖ” ደርድረው በማውስ ቀስት በመጠቆም እንዲከተቡ ማድረግ ኣያስፈልግም። ፯. ዓማርኛውን በላቲን ቀለሞች መክተብ ኣስፈላጊ ሳይሆን በተገኘው የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ እየጻፉ ያሉትን ኣንዳንድ ጉራማይሌ ምሁራን በሚገባ በሚያውቁት ዓማርኛ ፊደልና ቋንቋቸው እንዲጽፉና እንዲያነቡ ያገለግላል። እንግሊዝኛ እስፔሊንግ ከባድ ነገር በመሆኑ ዓማርኛ እንግሊዝኛውን ሊጠቅም ስለሚችል በእንግሊዝኛ ማድበስበስ የለብንም። ግዕዝ ድምጻዊ ፊደል ስለሆነ ለመነበብም ሆነ ለመከተብ እስፔሊንግ ስለማያስፈልገው ሕዝቡ ዓማርኛውን በላቲን እስፔሊንግ እንዲከትብ በብዙ መርገጫዎች ማስቀጥቀጥም ሳይስፋፋ ዓማርኛውን በዓማርኛ ፊደል ለመክተብ ግዕዝኤዲት ይጠቅማል። ምክንያቱም ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና እንዳገኘ እያወቁ ዛሬም በያይነቱ የፊደል ቁርጥራጭ የሚያቀርቡም ኣሉ። የ“ጰ” የዓማርኛ ቁቤ ኣነባበብና ኣከታተብ ካፒታል “ፒ” ("") ነው ሲባል ተከርሞ በቅርቡ ወደ “ፒ” ("") እና ነቍጥ (". ") ተቀይሯል ይባላል። ቴክኖሎጂውን ለዓማርኛ መፍጠር እንጂ ዓማርኛውን ለቴክኖሎጂው ኣያስፈልግም። ለላቲን ከተሠራ ቴክኖሎጂ ጋር እንዲሄድና በዓማርኛው ኪሳራ ላቲኑን ለማዳበር ሲሞከር የላቲን ተናጋሪዎች ባይናገሩ ባይገርምም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች በዝምታ እንደማይቀበሉት ዶክተሩ ኣሳይተዋል። ፰. ግዕዝኤዲት የዓማርኛና እንግሊዝኛ መክተቢያ ነው። ፈረንጆች ቋንቋዎቻቸውን በግዕዝ ፊደል እንዲከትቡ ኢትዮጵያውያን ኣልጠየቁም። ኢትዮጵያውያን ቋንቋዎቻቸውን በላቲን ፊደል እንዲከትቡ የሚፈልጉ ፈረንጆችና ኢትዮጵያውያን ግን ኣሉ። ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያንም ነገር ስለተማታባቸው ቋንቋዎቹን መቀላቀልም ስለጀመሩ ዓማርኛውንም ሆነ እንግሊዝኛውን በሚገባ የማይናገርና የማይጽፍ ትውልድ እንዳይፈጥሩ ግዕዝኤዲት ይራዳል። ፱. ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዘመናት ከነፃነትዋ ጋር ጠብቃ ያቆየቻቸው ቋንቋዎችዋና የተሟሉት ቀለምዎችዋ ዛሬም በእኩልነት እያንዳንዱ ቀለምዋ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተብ ተደርጎ ተከባብሮና ተጋብቶ የኖረው ሕዝብ ፍላጎትና እኩልነት በኣብሻ ሥርዓት ቴክኖሎጂ ምሳሌ በግዕዝኤዲት ቀርቧል። የኣንዳንዶቹን ኣንድ ቋንቋ ቀለሞች በኣራት መርገጫዎች የሌላውን በስድስት መክተብ ወይም እንደሌሉ መርሳት የለም። ፲. የምሁራንና ቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ሥራና ጥቅም ለኣለ ችግር መፍትሔ መፍጠር ነውና ዶ/ር ኣበራ ለእነዚያ የሚጠቅሙ ሠርተዋል። ኣንዳንድ የግዕዝ ተመራማሪዎች ግን በተሳሳተ ዓላማቸው ፊደሉ ለላቲን ፊደልና ገበታ እንዲስማማ መክተቢያ ሴራ መፍጠር ስለሆነ ግዕዝኤዲት ሳይንሳዊ ዓላማን በመሳት እንዳይቀጥሉ ትክክለኛውን ኣስተሳሰብ ያስገነዝባል። በቅርቡ ኣንድ የፈጠራው ትክክለኛ ኣከታተብ የገባቸው ኢትዮጵያዊ “ዶ/ር አበራ ምሥጋና ይግባውና የአማርኛ ጽሑፍ ትየባ ፍጥነቴ ከእንግሊዝኛው አያንስም” በማለት ጽፈዋል። ፲፩. ግዕዝኤዲት በዓማርኛና እንግሊዝኛ ኣከታተብ ለመማር ይጠቅማል። በዓማርኛ በብዛት የምንጠቀምባቸው ቀለሞች ሳድሳን ስለሆኑ በኣንድ መርገጫ ይከተባሉ። ሳድሳን ዓማርኛ ጽሑፍ ውስጥ በብዛት ኣንደኛ ስለሆኑ ሳድሳንን በሁለት መርገጫዎች መክተብ በማያስፈልግ ድካም እራስን መበደል ነው። በብዛት ኣጠቃቀም ሁለተኛ የሆኑት ለሁለቱ ዝቅ መርገጫዎች ተመድበዋል። ለግዕዝ ተጠቃሚዎች ኢንተርኔት ላይ በነፃ ለመማርያ የቀረቡ እንግሊዝኛ ኣከታተብ መለማመጃዎችን በመጠቀም ያለኣስተማሪ በፍጥነት መክተብ መማር ይቻላል። "አ"፣ ሰ"፣፣ ደ" እና "ፈ" በግራ እጅ ጣቶች "ጀ"፣ "ከ"፣ "ለ" እና "ጠ" በቀኝ እጅ ጣቶች ይከተባሉ። ምሳሌ ፲፪. ዶ/ር ኣበራ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉትና የታገሉለት ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ስላገኘ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ቅጥልጥል ፊደል እንዲቀር ቢጻፍም ዓማርኛ ነው ብለው ሲያቀርቡ የነበሩና ዛሬም የሚያቀርቡ ኣሉ። ግዕዝኤዲት የሚሠራው በትክክለኛ የግዕዝ ፊደላት ስለሆነ ልዩነቱን የማያውቁ እንዳይታለሉ ይጠቅማል። ፲፫. የግዕዝና ላቲን ኣከታተብ ግንኙነት የላቸውም። በጥቂት የላቲን ቀለሞች እስፔሊንግ ብዙ የሆኑትን የግዕዝ ቀለሞች መክተብ መሞከር ላቲኑን ለመጥቀም ወይም ግዕዝን ለማዳከም ካልሆነ ጥቅም የለውም። ግዕዙን በላቲን እስፔሊንግ መክተብ ኣለባችሁ ብሎ ኢትዮጵያውያንን ያስገደደ የለም። በላቲን “” እና “” ሲረገጡ “” ይታያሉ። በግዕዝ “” ሲርገጡ “ቦ” ቀለምን ሊያስከትቡ ይችላሉ። “” ማለት “ቦ” ኣይደለም። እንዲሁም “ቦ” “” ኣይደለም። በ”ቦ” ምትክ “” እየጻፉ የዓማርኛውን ቀለም ትተው ዓማርኛውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ተጠቃሚዎች ቍጥር እየጨመረ ነው። ይህ የዓማርኛ ቁቤ ስለሆነ ፊደሉንና ቋንቋውን ሊያዳክማቸው ይችላል። ተጨማሪ ምሳሌ ካስፍለገ ኣንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዓማርኛ በላቲን ፊደል እንዲጻፍና በኣጻጻፉም በግዕዝ ፊደል ምትክ በላቲን ፊደል ጽፎ ያቀረበው ጽሑፍ በዓማርኛው በዓማርኛና ዓማርኛው በእንግሊዝኛ እዚህ ኣለ። ዓማርኛን በላቲን ፊደል መጻፍና ማንበብ በኣንድ በኩል ዓማርኛንና ፊደሉን ማዳከም ሲሆን በሌላ በኩል ደካማና ኣክሳሪ የላቲንን ፊደል በዓማርኛው ፊደል መተካትን ለማስፋፋት ይመስላል። ይኸን ኣጠቃቀም ዶክተሩ ከሚቃወሙባቸው ምክንያቶች መካከል ዓማርኛን በላቲን ቀለሞች መክተብ ከዓማርኛው ቀለሞች የበዙ ቀለሞችን መጠቀምን ስለሚያስከትል ነው። "የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር" የሚለውን ርዕስ በ15 የግዕዝ ቀለሞች ማስፈር ሲቻል " " በሚለው 28 መርገጫዎችን በመጠቀም በ24 የላቲን ቀለሞች መተካት ድርብርብ መካሰር ነው። (ይህ ዘዴ ባዶ ስፍራ ቃላት መካከል እያስገቡ በዓማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ የሌለ ኣከታተብን ማስተዋወቅን ቢያስከትልም ይኸንን ኣከታተብ የሚደግፉና እያስፋፉ ያሉ ጥቂት ኣይደሉም።) ግዕዝኤዲት የሚከትበውም ከእዚያ በኣነሱ መርገጫዎች ነው። ሙሉ ጽሑፉን በላቲን ፊደል ከመጻፍ ይልቅ በዓማርኛ ፊደል ማስፈር ብዛቱን ወደ 64.7 በመቶ ዝቅ ያደርገዋል። ይህ ውጤት በደካማ ኣከታተብ ዓማርኛና እንግሊዝኛውን ፊደላት ስናወዳድር ነው። በግዕዝኤዲት ኣከታተብ ይኸው ጽሑፍ በዓማርኛ የሚከተበው በኣነሱ መርገጫዎች ስለሆነ ከኣብሻ ኣከታተብ የተሻለ ኣከታተብ በኣሁኑ ጊዜ የለም። ይህ ለዓማርኛው ሲሆን ሌሎች የግዕዝ ፊደላት ሲጨመሩ ለእስፔሊንጉ ተጨማሪ መርገጫዎች ለሌላው ዘዴ ስለሚያስፈልጉ ግዕዝኤዲት ተወዳዳሪ የለውም። ለምሳሌ ያህል በሌላ ዘዴው እስፔሊንግ የዓማርኛው "ፄ" የሚከተበው በስድስት መርገጫዎች ስለሆነ ለጉሙዙ "ጼ" መክተቢያ ስምንት መርገጫዎችን መጠቀም ያስፈልጋል። ስለዚህ ትርፉ እጅ ማሳመም ነው። ግዕዝኤዲት የዓማርኛውን ሆነ የጉሙዙን የሚከትበው በሁለት መርገጫዎች ነው። በሁለት መርገጫዎች መከተብ የሚችልን ኣንድ የግዕዝ ቀለም ከሦስት እንከ ስምንት መርገጫዎች በመጠቀም መክተብ የዓለም መሳቂያና መሳለቂያ እንዳንሆን ያሰጋል። ፲፬. የተቆራረጡ የአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ዓይነት ቀለሞችንና ያልተቆራረጡ ኣንድ የላቲን ፊደል የሚችለውን ቀለሞች እየመረጡና በሌሎች ዘዴዎች ሕዝቡን ሲያጉላሉ ከነበሩት ይገላግላል። ፲፭. ላቲን ለቀለሞቹ መክተቢያ የማይጠቀምበትን ከግዕዝ መጠየቅ ኣያስፈልግም፦ ምሳሌ በማውስ መክተብ። ምክንያቱም ግዕዝኤዲት ባይኖር ኖሮ ግዕዝ ሌሎች ችግሮች ውስጥ ሊወድቅ ይችል እንደነበረ ከእዚህ በላይ የተዘረዘሩት ሊቀሰቅሱን ይገባል። በእዚህ በተራቀቀው የኮምፕዩተር ዘመን የግዕዝ ፊደል በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተደግፎ ማደግ ያለበት ጊዜ ነው። ለምሳሌ ያህል ነፃው የግዕዝኤዲት መክተቢያው ገጽ እንደሚሸጡት የዊንዶውስና የኣይፎን ኣከታተብ ዘዴዎች ቀላል ኣይደለም። ፲፮. ቴክኖሎጂውና ሳይንሱ ስለቀረበለት በተለይ ኣንዳኣዳንዱ ስለጉዳዩ በሚገባ ዓውቆ ኣልገባኝም ከእሚል የፊደሉን መብት እንዲያከብርና እንዲያስከብር ነው። ፲፯. የእንግሊዝኛው የቅውኽርትይ () የኮምፕዩተር የፊደል ገበታ ወደ እጅ ስልክ ዞሯል። የግዕዙም እንደዚያው በግዕዝኤዲት ቀርበዋል። ኣዲስ ኣሠራር በእጅ ስልክ ማስተዋወቅ ስለተጀመር ሕዝቡ ሁለተኛ ዙር መታለል ውስጥ እንዳይገባ ግዕዝኤዲት ይራዳል። ኢትዮጵያውያን ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን የነገሥታት የስም ዝርዝር ለብዙ ሺህ ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት 4,400 ዓመት በመጀመር ኣቆይተውልናል። ይህ ኢትዮጵያውያን የእራሳቸው የዘመን መቍጠሪያ እንደነበራቸው የሚያመለክት ኣንድ ማስረጃ ነው። የግብጽና የሌሎችም እዚህ ኣለ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም። በኣሁኑ ጊዜ በጁልያና በጎርጎርዮስ ካለንደሮች መካከል ያለው የ13 ቀናት ልዩነት ሲሆን የዓመታቱ ቍጥሮች ልዩ ኣይደሉም። በ525 ዓ.ም. ዲኖስዮስ ኤክሲጅዮስ ( ) የሚባል የሩስያ መነኩሴ የሮማው ጳጳስ መልዕክተኛም በመሆን የፋሲካን በዓል ኣወሳሰን ከግብጻውያን እንዲማር ተልኮ ነበር። እንደሚመስለኝና ኣንዳንድ ፀሓፊዎችም እንደሚሉት ኤክሲጅዮስ በ525 ዓ.ም. 532 ዓመትን ሳይጠቀም ኣልቀረም። ዲኖስየስ ኣኖ ዶሚኒ ( ወይም ኤ.ዲ.) የሚባለውን ካለንደር በጃንዋሪ 1 ፣ 1 ኤ.ዲ. እንዲጀምር በ525 ቢወስንም በኋላም ፀሓፊዎች ጁልያን (ዩልዮስ) ካለንደር የኣሉት የግብጾችንና የኢትዮጵያን ዘመን መቈጠርያዎች ስለማይመለከት እራሱን የቻለ ካለንደር ሆኖ ቆይቷል። ኤክሲጅዮስ ወደኋላ በመቍጠር ሲጀምር ይመስለኛል ኣዲሱ ካለንደር ላይ ሰባት ዓመታት ግድም የጨመረበት። የዓመታቱም ቍጥር ከግብጽ ይልቅ ወደ ኢትዮጵያ የቀረበ ነው። ጨረቃ መሬትን ስትዞርና መሬት ፀሓይን ስትዞር የሚወስዱት 532 ዓመታት (19 28) ተደጋጋሚ ናቸው በማለት ዶክተሩ ጽፈዋል። ከኣልቦ ዓመተ ዓለም ጀምሮ መስከረም ኣንድ ቀን ምን ዕለት እንደዋለ ማስላት ስለሚቻል የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር ለሌሎች ቀለንጦሶዎችም ማነጻጸሪያ ሊያገልግል ይችላል። ለምሳሌ ያህል በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መስከረም ፩ ቀን ምን ዕለት እንደዋለ ለማወቅ 7494 ዓመተ ዓለም ላይ 1873 ደምሮ በሰባት ማካፈል ነው። ቀሪው ኣንድ ከሆነ ዕለቱ ማክሰኞ ነው። (1873 የተገኘው 5500 ዘመነ ብሉይንና 1994 ዓመተ ምሕረትን ደምሮ በኣራት በማካፈል ነው።) የኢትዮጵያና የጎርጎርዮስ ዘመን የዕለት ልዩነቶች በጥቂት ቀናት መለያየት ይቀጥላል። ይህ በጎርጎርዮስ የሠግር ዓመታት ኣወሳሰን የተፈጠረ ልዩነት ነው። የጎርጎርሳውያን ሠግር በእየ ፬፻ ዓመታት ፺፯ ብቻ እንዲሆን ስለወሰኑ የቀናቱ ኣመዳደብ በሦስት ይለያያል። ዛይሴ-ዘርጉላ ናቸው። በግዕዝን ፊደል የሚጠቀሙት የተለያዩ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የእየራሳቸው የሆኑ ቀለሞች ኣሏቸው። ከእነዚህም መካከል ብዙ ተጠቃሚዎች የኣሉት ዓማርኛ ነው። የዓማርኛውም በቅርቡ የተጨመረለትን የ"ቨ" ቤት ቀለማት ያካትታል። የኣብዛኛዎቹ ቋንቋዎች ፊደሎች ዓማርኛው ላይ የተጨመሩ ናቸው። በእዚህም የተነሳ የቀለሞቹ መልኮች እየጨመሩ ቢሆንም ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆኑ ማወቁ እየቀለለ ነው። ተጠቃሚው የሚፈልገውን ቋንቋ በመምረጥ በቋንቋው ቀለሞች ብቻ መጠቀም ተችሏል። ዶክተሩ ግን በግላቸው በዓማርኛ ፊደል መቀነስ ከማይስማሙባቸው ምክንያቶች ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል ኣንድኣንድ የኣናሳ የግዕዝ ቀለሞች ተጠቃሚ ቋንቋዎች ቀለማት የተሠሩት ይቀነሱ የተባሉትን በመጠቀም ስለሆነ ነው። ሞክሼዎች ይቀነሱ የተባለው ኣናሳ ቋንቋዎች ፊደሉ በዛ ብለው ቅር እንዳይላቸው ነው የሚባልም ወሬ ኣለ። በእዚህ የተነሳ ጸሎቱ "ጸ" የፀሓዩ "ፀ" ሞክሼ ከሆነ የጉሙዙ "ጸ" ሞክሼውን መመርኰዝ ኣልነበረበትም። "ጿ" ቀለም ያለውን ጸሎቱ "ጸ" ሞክሼ ነው ተብሎ ተዘልሎ የምኢኑ ዘጠነኛ እንዚር ፀሓዩ ላይ ስለቀረበ ዶክተሩ ለፀሓዩ ስምንተኛ ቀለም ኣቅርበዋል። ምክንያቱም በዶክተሩ ኣስተሳስብ ፊደል ለመቀነስ የሚፈልጉ ፊደል እንዳይቀነስ የሚፈልጉትን መብት መንካት የለባቸውም። "ኳ"ን ኣጥፍቶ "ክዋ" ወይም "ኩዋ" እንደ "ኳ" ይነበቡ ማለት ብቻ በቂ ኣይደለም። "ሀ" እና "አ" የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ከኣናሳ ቋንቋዎች ቀለሞች ውስጥ ሊያጠፏቸው የሚፈልጉም ኣሉ። ይኸን ልዩነት በኣለማወቅ የዩኒኮድ ፊደላችንም ላይ ችግር የፈጠሩ ኣሉ። ስለዚህ የሚሻሻሉ ነገሮች ጥናት ላይ ቢመረኰዙ ኣይከፉም። ሞክሼ የተባሉት ቀለሞች የእየእራሳቸው ጥቅሞች ኣሏቸው። ምሳሌ፦ መሳሳትና መሣሣትን በማጥበቂያ ወይም በማላልያ ምልክት ከመለየት የቃላቱን ኣመጣጦች ማወቅ ለዕውቀቱም ሆነ ለኮምፕዩተሩ ሳይበጅ ኣይቀርም። በሌላ በኩል ቋንቋዎቹና ፊደላቱ ጥቃት እየደረሰባቸው ነው። ለምሳሌ ያህል ውክፔዲያ ስለ እንግሊዝኛ ፊደል ገጽ ሲኖረው በእንግሊዝኛ የዓማርኛ ፊደል ወይም የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ገጽ የለውም። በጽሑፍ የሌለ ነገር እንደሌለ ይቆጠራል የእሚባልበት ሁኔታ ኣለ። በቅርቡም ሕዝብ ለብዙ ዘመናት የተጠቀመበት ዓማርኛ ብሔራዊነቱ ቀርቶ የሥራ ቋንቋ በመሆን በእንግሊዝኛ እንዲተካ ተደርጓል ይባላል። ኢትዮጵያ የእንግሊዝ ቅኝ ኣገር ስለኣልሆነች ባይሆን ዓማርኛው ላይ እንግሊዝኛን መጨመር () እንጂ መተካቱን ዶክተሩ ይቃወማሉ። "ባለፈው አንድ ዩኒቨርሲቲ ሄጄ አንድ ጓደኛዬ የነገረኝ አሳዛኝ ነገር ነበር። የአማርኛ መምህር ለመቅጠር የተሰጠው ፈተና ዩ፣ ዪ፣ ዬ እና ዮ ን መጻፍ ነበር። በጣም የሚገርመው ግን ከተፈተኑት አምስት የሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን አንዱ ብቻ አሟልቶ ጽፏቸዋል። ወደፊት አማርኛን ማንበብና መጻፍ የሚችል ሰው ለማግኘት ሥዕለት ሳያስፈልግ አይቀርም።" ይላል እዚህ የኣለ ጽሑፍ። የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር፣ ፣ ስመ በሽታ፣ የግዕዝ ፊደል፣ ስመ ኣኃዝ፣ ስመ አንሰሳት፣ የግዕዝ ስምና ኣኃዝ ስመ ምልክቶች፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች፣ ኣንዳንድ የፊደል ስሕተቶች፣ ግልጽ ደብዳቤ ለቫቲካን ጳጳስ ቤነዲክት ፲፮ተኛ እና ምሳሌዎች ናቸው። ሌላ ምሳሌ ለመጥቅስ ያህል የኢትዮጵያ ሚሌንየም መከበር ያለበት መስከረም ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. እንጂ መስከረም ፩ ቀን ፳፻ ዓ.ም. መሆን እንደኣሌለበት ኣንድ ድረገጽ ላይ ዶክተሩ ጽፈውና ኣሳምነው የኢትዮጵያ ምክር ቤት ከሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. እስከ መስከረም ፩ ቀን ፳፻ ዓ.ም. እንዲከበር የተደነገገው ስሕተት ተደርሶበት ሚሌንየሙ ዓመቱን ሙሉ እንዲከበር ተደርጓል። በተጨማሪም ዶክተሩ በየጊዜው የሞዴት፣ ኢትዮወርድና ግዕዝኤዲት ኣማርኛና እንግሊዝኛ መመሪያዎችን ለመክተብና ማቀነባበሪያ ከተጠቀሙባቸውና የሌሎችም ሥራዎች ሌላ ብዙ መጽሓፍት ከ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ጀምሮ ከጻፉባቸው ታዋቂ ደራስያን መካከል ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ እና ዶ/ር ለይኩን ብርሃኑ ይገኙበታል። ዶ/ር በቀለ ሞላ እና ጌታቸው ሞላ ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ውስጥ ፈጣን ማተሚያ ቤት የመጀመሪያው የሆነውን ግዕዝ ማተሚያ በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ኣቋቁመው ብዙ መጽሓፍትና ጽሑፍ-ነክ ሥራዎች በሶፍትዌር ታትመዋል። ዶክተር ኣበራም የግዕዝ ፊደል የረዥም ጊዜም ተጠቃሚ ናቸው። ለኣሥር ዓመታት ያህልም የ" " እና "ላንዳፍታ" መጽሔቶች ተባባሪ ኣዘጋጅ ነበሩ። ዶክተሩ (. ) ከ564 በላይ የሆኑትን የግዕዝ ዩኒኮድ ቀለሞች ማንኛቸውንም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተቡ ለፈጠሩት ቀልጣፋና ግሩም ኣዲስ ዘዴ መረጃ ፔንዲንግ ፓተንት ( ) እዚህ ወይም እዚህ ማንበብ ይቻላል። ኣብሻ () በመባል በታወቀው በእዚህ ኣዲስ የመክተቢያ ዘዴ ወይም ሥርዓት ሕዝቡ በነፃ በአማርኛ መጻፍና የዓለም ድረገጾችንና የመሳሰሉትን (ኢንተርኔት) በአማርኛ መፈለግ እንዲችል ://.. (ፍሪታይፒንግ.ግዕዝኤዲት.ኮም) የሚባል ድረገጽ በ፳፻፪ ዓ.ም. ኣበርክተዋል። ከእዚያም ወዲህ ብዙ መቶ ሺህ ሰዎች ተጠቅመውበታል። በኣብሻ ሥርዓት ብዛቱ ከ፭፻ በላይ ከሆነው የግዕዝ ፊደል፣ ምልክት፣ ኣኃዝና ማዜሚያ ሌላ ኮምፕዩተሩ የሚጠቀምባቸውን የእንግሊዝኛ ቊጥሮችና ምልክቶችን ግዕዝ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ተጠቅሞባቸው መክተቢያዎቹ ተርፈዋል። በኣንድና ሁለት መርገጫዎች የእንግሊዝኛውን ቀለሞች እንዲከትብ የተሠራው የኮምፕዩተር የፊደል ገበታ ግዕዝን ወደ እንግሊዝኛው ዓይነት ኣከታተብ በቀረበ ዘዴ እንዲከትብ ሠርተዋል። በእዚህ ዘዴ ግዕዝ የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ ጣጣ ውስጥ ሳይገባ የእንግሊዝኛውን የኮምፕዩተር ገበታ በመጋራት፣ በማዋሃድና ለብቻውም እንዲጠቀም ሆኗል። ይኸንንም ያደረጉት በፓተንት ማመልከቻቸው እንደጠቀሱት ግዕዝን በቀላሉና በቀለጠፈ ዘዴ መክተብ የሚያስችል ዘዴ ስላልነበረ ነው። ነፃውና የሚሸጠው ግዕዝኤዲት ሶፍትዌር የተሸፈኑት በኣንድ የባለቤትነት መታወቂያ ስለሆነ ማስጠንቀቂያው ለሁለቱም ነው። ፓተንቱ ቢኖርም ባይኖርም ከፈጠሩት ዘዴ የተሻለ በኣሁኑ ጊዜ ስለሌለ ማንኛውምን ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብም ያስችላል። ለምሳሌ ያህል በፈጠሩት ኣዲስ ዘዴ ኮምፕዩተሩ በኣለው 47 መርገጫዎች የግዕዝ ሳድሳንና ኣኃዞች በኣንድ ኣንድ መርገጫዎች ሲከተቡ ሌሎች ከ500 በላይ የሆኑት የግዕዝ ቀለሞች እያንዳንዳቸው በሁለት መርገጫዎች ይከተባሉ። ስለዚህ በእዚህ ዘዴ መፈጠር የተነሳ ቀለሞችን በሁለትና ከእዚያ በላይ መርገጫዎች በመጠቀም ወይንም የግዕዝን ቀለም ላቲን በማይጠቀምበት ኣዲስና ኋላ ቀር ዘዴ እንደላቲን ቃላት በእስፔሊንግ መክተብ ኣያስፈልግም። ይህ በእንዲህ እንዳለ ዓማርኛውን በኣራት መርገጫዎች የሚያስከትቡ ዘዴዎችንና የኮምፕዩተር ፕሮግራሞች በነፃ በማደል እያዘናጉ በማለማመድ ላይ ያሉም ኣሉ። ይህ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች በኣራት መርገጫዎች ስለማያስከትብና ሊያዛልቅ ስለማይችል ዓማርኛውንም ሆነ እንግሊዝኛውን ሳይጠቅም ሁለቱንም ከሌሎች የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች እንዳያጣላና እንዳያስተዛዝብ ዶክተሩ የፈጠሩት ይራዳል። ቸልተኝነት ከቀጠለ ግን የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ኣናሳ ሊሆኑ ይችላሉ። ግዕዝኤዲት የሚከትበው እንደ እንግሊዝኛው ኣከታተብ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ቢመስልም ከእንግሊዝኛው በተሻለ፣ በረቀቀ፣ ኃይለኛና ኣዲስ ዘዴ ስለሆነ ፊደላችንን በዓለም ላይ ለማስፋፋትና በድምጻዊነቱ ጥቅም ላይ ለማዋል በሚገባ ተዘጋጅቷል። ሥራውም ሳይንስን የተመረኰዘ ነው። በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ቤንች፣ ምኢን፣ ሙርሲ፣ ሱሪ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኣውንጂ፣ ኦሮሚፋ፣ ዓማርኛ፣ ዲዚ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎችንም ያስከትባል። ግዕዝኤዲት.ኮም (.) የኮሎራዶው ኣብሻ/የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ኩባንያ ሌላ የእሳቸውና ባለቤታቸው ወ/ሮ ሠናይት ከተማ ድረገጽ ነው። የሁሉም ስም ግዕዝኤዲት ቢሆንም የነፃው ኃይልና ኣጠቃቀም የተወሰነ ነው። ዶክተሩም እንዴት የግዕዝ ፊደል ለኮምፕዩተሮች፣ የእጅ ስልኮችና ለመሳሰሉት መቅረብ እንደሚቻል በሳይንሳዊ ምርምር የደረሱበትን ለገበያና በነፃ ከማድረስ ኣልፈው ለፊደሉ መብት ታግለው ስለተሳካላቸው በምርምሩ በመቀጠል ትክክለኛ መደብ ፈጥረዋል። እየተሻሻለም ነው። የግዕዝኤዲት ኣከታተብ ትክክለኛና ሳይንሳዊ ከመሆኑም ሌላ ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች በእኩልነት ተስተናግደዋል። የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ቀለሞቻቸውን በወጉና በቀላሉ እንዲጠቀሙ ኣስችሏል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት የዶክተሩ ፓተንት ማመልከቻ 20090179778 በሚከተሉት የኣሜሪካ ፓተንቶች ተጠቅሷል፦ 8,381,119 ፣ 8,645,825 ፣ 8,706,750 ፣ 8,700,653 ፣ 8,762,356 ፣ 8,812,733 ከጠቃሾቹም የፓተንቶች ባለመብት ዋነኛው ጉግል ነው። በኋላም የተተከለበት ሮም ከተማ እንዳለ መብረቅ እንደመታው ኣቶ መለስ ዜናዊ ቢጠይቁም ሊያናግሯቸው እንኳን ፈቃደኞች ስላልሆኑና ጣልያኖች ስላልመለሱት የኢትዮጵያ ወዳጆች ሓውልቱ እንዲመለስ የተቻላቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ ግንቦት ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. በ ሮም ንግግራቸው መጠየቃቸው ይታወሳል። የሮም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞም ኣለ። ቀደም ብሎም የኣንዳንድ ታዋቂ የዓለም ሰዎች፣ ኢትዮጵያውያንና የኣክሱም ሕዝብም የጥያቄ ፊርማ ጣልያኖችን ከኣለማስጨነቁም ሌላ ሓውልቱ ከተመለሰ ሥልጣኔን እለቃለሁ የኣሉም የጣልያን ባለሥልጣንም ነበሩ። ለኣለመመለስ ከቀረቡት ሰበቦች ሓውልቱ ጣልያን ኣገር ስለቆየ ጣልያናዊ ሆኗል፣ ቀደም ብሎ ፈቅዶት የነበረውን ገንዘብ የለንም በማለት፣ [ ሓውልቱ ስላረጀ ኢትዮጵያ ሲደርስ ይሰባበራል፣ በኣካባቢው ጦርነት ኣለ፣ በገንዘቡ ኣክሱም ያለውን ትልቁን የኣክሱም ሓውልት እንትከልበት፣ መመለስ የሚችለው ኣይሮፕላን ጦርነት ላይ ነው ነበሩበት። [ ] ኢትዮጵያም ሓውልቱን ከፈለገች ለጣልያን መክፈል ኣለባት የኣሉም የጣልያን ኣክራሪ እንደነበሩ በኋላም ተደርሶበታል። ዶ/ር ኣበራም በግላቸው ለ ዩናይትድ እስቴትስ ፕሬዚደንት ፣ ጥቂት ሴነተሮችና የኮንግረስ ወኪሎች እንዲረዱ የጻፉት ደብዳቤ መልስ ሳያገኝ ቀረ። በመጨረሻም ርዝመቱ 79 ጫማዎችና ክብደቱ 160 ቶን የሆነው ከ፲፯፻ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያለው የኣክሱም ሓውልት ሦስት ቁርጥራጮች ተደርጎ መጋዘን የተቀመጠው የትም ኣይሄድም ተብሎ በማዘናጋት ኣጀንዳ ቆየ። ወደ ኢትዮጵያ እንዳይመለስ ኣሜሪካ ኣውሮፕላንና ጣልያን ገንዝብ ከለከሉ የሚለውን የጦቢያ የካቲት ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ( 4, 2004) ጽሑፍ የዓዩትና የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኸርስት በዩናይትድ እስቴትስ መማረር ያላስደሰታቸው ዶ/ር ኣበራ ሞላ ቅር ስለተሰኙ ሓውልቱን በትናንሹ ኣስቆርጦ ገንዘብ ከዓለም ሕዝብ ላይ በኢንተርኔት ማሰባሰብ እንደሚችሉ ኣዲስ ኣበባ ለሚገኘው የጣልያን ኤምባሲ በኢ.ሜይል የካቲቲ ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ካሳወቁ በኋላ ኣጣብቂኝ ውስጥ የገባው የጣልያን መንግሥት ወጪውን ከፍሎ ሓውልቱን እቦታው እንደሚተክለው ገለጸላቸው። በተጨማሪም ሌላ የጣልያን ኤምባሲ ባለሥልጣን የሆኑ ዶክተር ሓውልቱን ለማስጫን ተስማሚ ኣውሮፕላን እያፈላለግን ነው ብለው ኅዳር ፳፬ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. ለዶ/ር ኣበራ ኢ.ሜይል ላኩ። ይኸንንም ለሓውልቱ መመለስ ለኣያሌ ዓመታት ሲታገሉ ለነበሩት ፕሮፌሰር ገልጸው ቀደም ብለው ሊረዱዋቸው ስለጀመሩ ይጻጻፉ ስለነበረ ላኩላቸው። ፕሮፌሰር ፓንክኸረስትም የዶክተሩን ሓሳብ ከሰሙ በኋላ የታችኛውን ሁለት ማስቆረጥም እንደማይበቃውና ገንዘብ ሊዋጣ እንደሚችል ጣልያኖችን ማሳወቅ እንዲከፍሉ ሊያስገድዳቸው ሳይችል እንደማይቀር ደግፈው በኢሜይል ኣስታውቀዋቸው ነበር። ግንኙነት ስላልነበራቸው ለኢትዮጵያ ባለሥልጣኖች ግን ሳያሳውቁ ኣንዳንዶቹን ጽሑፎች ኢትዮፒክ.ኮም ድረገጻቸው ላይ ቢያስቀምጡም ብዙዎቹ ስላላነበቡት ጣልያን ወጪውን ለምን ለመክፈል እንደተስማማች ቢጻፍም በጊዜውና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሳይታወቅ የቆየ ይመስላል። ለኢትዮጵያ መንግሥት ግን ጣልያኖች ገንዘቡን እንደሚከፍሉ እስከ ሓምሌ ፺፯ ዓ.ም. ድረስ ያላሳወቁ ይመስላል። በኋላም ሓውልቱ በ፺፰ ሲመለስ እንኳን ደስ ያለዎት የሚል የምስጋና ኢ.ሜይል ዶክተሩ ስለጉዳዩ ለዓመታት ለታገሉት ፕሮፌሰር ላኩ። ኤምባሲውም ዶ/ር ኣበራን ድንጋይ ከምታመላልስ ለረሃብተኛው ሕዝብ በገንዘቡ እህል ግዛበት ያለበትን ኢ.ሜይል ኣስታውሰዋቸው ሓውልቱ ኢትዮጵያ ሲደርስ ፕሮፌሰሩ ደረሰኝ ብለው ካቀረቡት የእንግሊዝኛ ኢ.ሜይሎች መካከል የዶክተሩ ኣንዱ ነበር። ኣሜሪካኖችም የሓውልቱን ቁርጥራጮች ትክክለኛ መጠን ለማወቅ ተጠይቀው ያወጡትን ወጪና የኣክሱም ኣይሮፕላን ማረፊያ ችሎታ ያጠኑበትን ገንዘብ ጣልያኖች ኣልከፈሉንም ብለዋል። በእዚህ ኣኳኋን ወደ ኣሥር ሚሊዮን ዶላር የጣልያን መንግሥት ወጪ ሓውልቱ በሩስያ ኣንቶኖቭ ኣይሮፕላን ከጣልያን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ በ የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት መኃንዲሶች እርዳታ ኣክሱም ተተክሎ ነሓሴ ፳፱ ቀን ፳፻ ዓ.ም. ተመርቋል። ቪድዮዎችም እዚህ ኣሉ። ዓፄ ኃይለሥላሴ ሓውልቱን ጣልያኖች ከኣክሱም ሲወስዱትም ከመቃወማቸውም ሌላ ለብዙ ኣሥርት ዓመታት ሓውልቱ እንዲመለስ በሮም የኢትዮጵያ ኣምባሳደሮችና በየተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ወኪሎች ጠይቀዋል። የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኣክሱም እንዲመለስ በዓፄ ኃይለሥላሴ ዘመን መንግሥት የኢትዮጵያ ምክር ቤት ጠይቆ ነበር። ፕ/ር ፓንክኸርስት ስለ ጉዳዩ ካነሱበትና ሌሎችም በእየጊዜው ሲጽፋ ሓውልቱን ለማስመለስ ከ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ጀምሮ የኣምስት ዓመታት የኣስተዋጽዖ ዝርዝር ውስጥ የሚከተሉት ኣሉበት። የኣዲስ ኣበባ ምክር ቤት፣ የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የጥያቄ ፊርማ፣ ልጅ ሚካኤል ዕምሩ ፣ ፕ/ር እስቲቨን ሩበንሰን፣ ፕ/ር ደኒስ ማክ እስሚዝ፣ ኣቡነ ጳውሎስ ፭ተኛ፣ ዶ/ር ሳሊም ኣህመድ ሳሊም፣ ፕ/ር ፓስካል ጄ. ኢምፐራቶ፣ ፕ/ር ፍረደሪክ ጋምስት፣ ፕ/ር ኖርማ ኮምራዳ፣ ራጌሽዋር ሲንግ፣ ባማን ኣሊፍ፣ ዶ/ር ነቪል እስሚዝ፣ ሲይልቭያ ኤይሊንግ፣ ግለንዳ ጃክሰን ፣ ኣቶ ገብሩ ኣሥራት፣ ፊታውራሪ ኣመዴ ለማ ፣ ፊታውራሪ ኣበባየሁ ኣድማስ፣ ቀኛዝማች ቢያዝን ወንድወሰን፣ ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር ፣ ሻለቃ ዻራርቱ ቱሉ ፣ ዶ/ር ፈቃዱ ገዳሙ፣ ልዑልሥላሌ ተማሙ፣ ኢንጂነር ታደለ ብጡል ፣ ተስፋዬ ዘለለው፣ ሚስስ ዊንዞፕ ቦዝወል፣ ኣንጀሎ ደል ቦካ፣ ዶናልድ ክረሜይ፣ ጆን እስፔንሰር ፣ ዴቪድ በክስተን፣ ኣልበርቶ እስባክቺ፣ ሰይድ ሳማታር፣ ቪራጅ ጉፕታ፣ ፕ/ር ሃጋይ አርሊች ፣ ሪቻርድ ግሪንፊልድ ፣ ፒተር ጋረትሰን፣ ዩሪ ኮቢስቻኖቭ፣ ማርያ ራይት፣ ካትሱዮሺ ፋኩይ፣ ጃክ ጎትሌ፣ ፕ/ር ኢማኑኤል ሴሚ፣ ሮጀር ሽናይሰር፣ ፕ/ር ክሪስቶፈር ክላፋም፣ ፕ/ር ፍረድሪክ ሃሊደይ፣ ፖውል ብሪትዝኪ፣ ኣሊ ማዝሩይ፣ ቶማስ ፓከንሃም፣ ኮህን ለጉም፣ ኬረን ዳልተን፣ ሆዜ ጃፊ፣ ፕ/ር ዊሊያም ዲያኪን፣ ዶ/ር ኪርስተን ፒደርሰን፣ ካትርይን ባርድ፣ ዶ/ር ረይደልፍ ሞልቬር፣ ኣይቫን ኣድለር፣ ዊልፍረድ ተሲገር፣ ግራሃም ሃንኮክ ፣ ሰር በርናርድ ብሬይን፣ ሉትዝ ቤከር፣ ሮደሪክ ግሪየርሰን፣ ሪታ ማርሌይ ፣ ጀርሜን ግሪር፣ ሲሮ ታደኦ፣ ኒኮላ ደማርኮ ፣ ፕ/ር ኤፍሬም ይስሃቅ ፣ ፕ/ር ሥዩም ገብረእግዚኣብሔር ፣ ፕ/ር ኣቻምየለህ ደበላ ፣ ዶ/ር ጌታቸው ኃይሌ ፣ ፕ/ር ኣሸናፊ ከበደ ፣ ዶ/ር ካሳሁን ቸኮል፣ ዶ/ር ኣስፋወሰን ኣስራቴ፣ ልጅ ዘውዴ ኃይለማርያም፣ ኣቶ ሳሙኤል ፈረንጅ ፣ ሪቻርድ ባልፍ፣ ሃሪ ካህን፣ ዶ/ር ካሳይ በጋሻው፣ ሪታ ፓንክኸርስት ፣ ክቡር ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ ፣ ኣርቲስት ኣፈወርቅ ተክሌ ፣ ተክለጻዲቅ መኩሪያ ፣ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን ፣ ሴጉን ኦሉሶላ እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ይገኙበታል። ሰለ ሓውልቱ ጉዳይ በየጊዜው በመጻፍ ከተራዱትም ውስጥ “ኢትዮፒያን ሪቪው” ( ኤልያስ ክፍሌ )፣ “ኢትዮፕያን ሬጂስተር” ( ግርማ በቀለ )፣ “ኢትዮፕያን ኮመንቴተር”፣ “ኣዲስ ትሪብዩን” እና “ቤዛ” ተጠቅሰዋል። ሓውልቱ እንዲመለስ እስከ ፲፱፻፺ ዓ.ም. እንቅስቃሴውን በመቀጠል ከተዘረዘሩ መካከል የሚከተሉት ኣሉበት። ፕ/ር እንድርያስ እሸቴ ፣ የኣክሱም ሓውልት ኣስመላሽ ኮሚቴ ፣ የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ፣ ኣቶ ኃብተኣብ ባይሩ፣ ፕ/ር ሳሙኤል ኣሰፋ፣ ኣቶ ዳዊት ዮሓንስ፣ የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ ፕ/ር ባሕሩ ዘውዴ ፣ ማርኮ ቪጎኒ፣ የትግራይ ክልል ፓርላማ፣ ቶኒ ሂኬይ፣ ናፍታለም ኪሮስ፣ እስቲፈን ቤል፣ ኣልበርቶ ኢምፔሪያሊ፣ የሮም ኢትዮጵያውን፣ ጃራ ኃይለማርያም፣ ክቡር ኣቶ ወልደሚካኤል ጫሙ፣ ክቡር ኣቶ ሥዩም መስፍን ፣ ፕ/ር ፍራንካቪግሊያ፣ በላይ ግደይ ፣ ዶ/ር ተቀዳ ዓለሙ፣ ፕ/ር ኣበበ ከበደ፣ ክቡር ኣቶ ተሾመ ቶጋ፣ ጆርጅዮ ክሮቺ፣ የታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፊርማ፣ ፲፬ሺህ ፊርማ የፈረሙ የኣክሱም ሕዝቦችና ብዙ ሺህ ፊርማ ያለው በዓለም ላይ ያሉ ኢትዮጵያውያና የጥያቄ ፊርማ (ፔቲሽን)፣ የጥቂት ኣፍሪቃ ኣገሮች ኣምባሳደሮች ደብዳቤዎችና ሌሎችንም ጠቅሷል። ስለ ፊርማውም በማሰማት የቢቢስ ሬድዮና ቴሌቪዥን፣ የካናድ ሬድዮ፣ የእንንግሊዝ፣ የጣልያንና ኣንዳንድ የዓለም ጋዜጣዎች ትኩረት በመስጠት ረድተዋል። ኣንድ ቪድዮም ተሠርቶ ነበር። እዚህ የቀረበው በስም የተጠቀሱትን ብቻ ስለሆነ ወደፊት ማሟላት ይቻላል። ከእዚህ ሁሉ ድካም በኋላ ጣልያኖች ሓውልቱን እንደሚመልሱ ቃል ገብተው በ፲፱፻፺ ዓ.ም. ይመለሳል ተብሎ የጣልያን ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ሲጎበኙ ይቅርታ ከጠየቁም በኋላ የመመለሱ ጉዳዩ በወሬ ቀረ። እንዲህም ሆኖ ሓውልቱ እንዲመለስ የደገፉ ጣልያኖች ነበሩ። የጣልያን መንግሥት ለመመለስ ፈቃደኛ ስላልነበረ ተስፋ ተቆርጦ ነበር። የሓውልቱ መመለስ ጉዳይ እንደገና ያንሰራራው ጣልያኖች ሓውልቱን ሮም ሲተክሉት ብረት ኣስገቡበት እንጂ ከመብረቅ ስላልተከላከሉለት ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መብረቅ ከመታውና ከላይ በኩል ተሰብሮ ከተጎዳ በኋላ ነበር። ምክንያቱም ሌላ መብረቅ ቢመታው ሓውልት መሆኑ ቀርቶ የድንጋይ ክምር ሊሆን ስለሚችል ከልመና ያለፈ እርምጃ በኣንዳችን መወሰድ ስለነበረበት ነው። የሚያሳዝነው ግን ሓውልቱ መብረቅ ከመታውም በኋላ እንኳን ለኢትዮጵያ እንዳይመለስ ተቋውሞ መቀጠል ነበር። ከእዚህ በላይ ለተዘረዘሩትና ሌሎችም ለኢትዮጵያ ስለ ኣደረጉት ኣስተዋጽዖ በተለይ ለፕሮፌሰር ፓንክኸረስት እግዜር ውለታቸውን ይመልስልን። ጣልያኖች የ ኣድዋ ን ድል ለመበቀልና ኢትዮጵያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጣልያንን ለሁለተኛ ጊዜ ስለ ኣሸነፈች ተበሳጭተው ሓውልቱ ላይ ቢንጠላጠሉም ከኣክሱም የወሰዱትን ሓውልት ሌላ ትውልድ ኣስመልሷል። ታሪኩ እንዳይጠፋ ኣንድ ቦታ መጻፍ ተገቢ ነው። ግዙፍ፣ ታዋቂና ተደናቂ የዓለም ቅርስ እንጂ ጉራም ኣይደለም። ይህ ሲደረግም በየተባበሩት መንግሥታት ስምምነት መሠረት ይኸን ትልቅ ቅርሷን ለማስመለስ ለዓመታት ስትታገል ኢትዮጵያን የረዳት መንግሥት ኣልነበረም። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት እንኳን ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ለኢትዮጵያ ይመለስ ኣላለም። ማንም ኣያስገድደንም ብለው የዓለም ሕዝብ ላይ ሲቀልዱ የነበሩትን ጣልያኖች ኣንድ ሰው ሊያስመልሰውና እንደሚዋረዱ ኣስጠንቅቆ ሓውልቱን ከማስመለስ በስተጀርባ ትምህርትነትም ኣሉት። ጣልያኖች የኣክሱምን ሓውልት ዘርፈው ከ፷፱ ዓመታት በኋላ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የመለሱት እንዳይዋረዱ እንጂ ወደ'ው ኣይደለም። ጣልያኖች የተሰጣቸውን በጎ ፈቃድ ተጠቅመው ሓውልቱን ቢመልሱም በፈቃዳችን መለስን ብለው ሸንግለዋል። ምክንያቱም በፈቃድ ለመመለስ ብዙ ኣሥርት ዓመታት መፍጀት ባላስፈለገ ነበር። በፈቃድ ለመመለስ ቆራርጠው ድንጋያችሁን ውሰዱ በኣላሉ ነበር። ከእዚያም ወዲህ ከዘረፏቸው መካከል እንኳን በፈቃዳቸው ተለምነውም ለኢትዮጵያ የመለሱት ሌላ ቅርስ የለም። ጣልያኖች በ፳፻፪ ዓ.ም. ለግራዚያኒ ሓውልት ስለሠሩ ከታሪክ መማር ሳይጠቅመን ኣይቀርም። በቅርቡም ጄፍ ፒይርስ ( ) የሚባሉ ታዋቂ ካናዳዊ ደራሲ ስለ ኢትዮጵያውያን ጀግንነትና ጣልያንን በድጋሚ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በማሸነፍ ዓለምን እንደቀየሯት በጻፉት "" (: 978-1-62914-528-0 አና : 978-1-63220-096-9) መጽሓፋቸው የኢትዮጵያን በደል የማይረሱ ዛሬም እንዳሉ በማሳሰብ ስለ ኣክሱም ሓውልት ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ሲያሰፍሩ ዶክተሩን (. ) ገጽ 552 ... " በማለት ጽፈዋል። በእንግሊዝኛው እንደሚደረገው ኢትዮጵያውያን ፊደላቸውን በመጻፊያ መኪና መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለመጠቀም ታግለው ከደረሱበት ዘዴ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል የኢ/ር ኣያና ብሩ የ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. ገደማ ፈጠራ ሥራ ላይ ውሏል። በእዚህ የተነሳ ኢንጂነሩ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ሊቅ ናቸው። ከመቶ በታች መርገጫዎች ያሉት የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ ከሁለት መቶ በላይ ለሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች እንዲብቃቃ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል ኣስፈለገ። “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ኣሉ እንጂ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” እና “ሡ” ስለሌሉ የመቀነስ ምልክትን የመሰለ “-” ከሌላ መርገጫ በመክተብ “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ጎን በማስቀመጥ ቅጥሎቹ ካዕቦቹን ስለሚመስሉ ተመልካቹ እንዲቀበላቸው ሆነ። ኣንዱን መቀጠያ ብዙ ቀለሞች ሊጋሩት ስለሚችሉ የሁሉም ቀለሞች በኣለመኖር የተነሳ መርገጫዎች መቆጠብ ተቻለ። “ሃ” እና “ማ’ እንጂ “ሂ”፣ “ሚ”፣ “ሄ” እና “ሜ” ስለሌሉ “ሃ” እና “ማ” እግሮች ጎን መስመር ወይም ቀለበት በማስቀመጥ እነዚያን በሚመስሉ ቅጥሎች እንድንጠቀም ሆነ። እነ “ቻ”ን የመሰሉ ቀለሞች ከታችና ከላይ ከሁለት መርገጫዎች “ተ” ላይ በሚቀጠሉ ነገሮች ስፍራው ወደኋላ እየተመለሰ ተሠሩ። ስፍራ ስላነሰ እንደነ “ኳ” ያሉ ቀለሞች “ካ” ስር በተቀመጠ መስመር በሚሠሩ ኣዳዲስ ቀለሞች ተተኩ። የ“ላ”ን ግራ እግር ማሳጠር ስላልተቻለ “ለ” ቀኝ እግር ላይ ከመስመር በታች በወረደ መቀጠያ ረዝሞ ያልተለመደ መልክ ይዞ ቀረበ። በመቀጠል ሊሠሩ ለማይችሉ ቀለሞች የእራሳቸው ስፍራ ሲሰጣቸው ቦታ ስላልበቃ ካልገቡት መካከል የዓማርኛ ኣኃዞች ኣሉበት። ስለዚህ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና የተመረኮዘውና ኣከታተቡ የተንፏቀቀ ፊደል መቀጠል ላይ ነው። የዓማርኛ ቀለም ግን እያንዳንዱ እራሱን የቻለ ስለሆነ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ፊደል ዓማርኛ ኣይደለም። የዓማርኛ ፊደል የመክተቢያ ገበታና ዘዴ ስለ ኣልነበሩት ዶክተሩ ፊደሉን ወደ ኮምፕዩተር ሲያስገቡ ዘዴዎቹን ከመፍጠር ሌላ የዓማርኛ የመጻፊያ መኪና ቅጥልጥል ፊደልና ኣከታተቡ ወደ ኮምፕዩተር እንዳይገባ ጽፈዋል። ኣንዳንዶቹም የቆዩና ኣዳዲስ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው። ፩ኛ. የዓማርኛ ፊደላት ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆኑ ዓማርኛ ያልሆኑ ፊደላት መኖር ዋጋ የለውም። በእንግሊዝኛው የጽሕፈት መኪና በዓማርኛ ለመጠቀም የተሠራው ዘዴ ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂ ነው። እንኳን ዓማርኛውን የማይጽፍ የጽሕፈት መኪና በሚገባ እንግሊዝኛውን የሚጽፈው የእንግሊኛ የጽሕፈት መኪና ዋጋ ኣጥቶ ሙዚየም ገብቷል። ስለዚህ የኮምፕዩተር ኣከታተብ ማሰልጠኛዎች የኣማርኛ ታይፕራይተር ኣከታተብ ማስተማር መተው ይጠበቅባቸዋል። ፪ኛ. የእንግሊዝኛው የመጻፊያ መኪና የተሠራው ለእያንዳንዱ የላቲን ፊደል መክተቢያና የመርገጫ ስም በመመደብ ሲሆን የዓማርኛው የመጻፊያ መኪና እነዚያን የሉትም። ዶክተሩ ለግዕዙ መክተቢያና የመርገጫ ስም በኮምፕዩተር ፈጥረውለታል። ፫ኛ. የዓማርኛ የመኪና ፊደላት የሚሠሩት ለተወሰነ መጠን ተስተካክለው ወረቀት ላይ እንዲሰፍሩ ነው። በኮምፕዩተር ግን ኣንዱን መጠን መጨመርና መቀነስ ይቻላል። የመኪና ፊደላት ቁርጥራጮች መጠን ሲለወጥ ቅጥሎቹ ይደበቃሉ ወይም ክፍተታቸው ይጨምራል። የገጹ ስፋት ሲጠ'ብ ወይም ሲሰፋ ቅጥሎቹ ብቻቸውን ወደ ኣዲስ መስመር ሊዞሩ ይችላሉ። ቅጥሎቹ ስለሚበጣጠሱ ማሕተምን የመሳሰሉ ነገሮች ኣያሠሩም። ስለዚህ ቅጥልጥል የመኪና ቀለሞች የትክክለኛው ፊደል ተጠጊ እንጂ እራሳቸውን ችለው ሁሉንም ሥራዎች ስለማያሠሩ ኣስፈላጊ ኣይደሉም ብለው ዶክተሩ ጽፈዋል። በቅጥሎች ተንቀሳቃሽ የሚገላበጡ የቴሌቪዥን ፊደላት ሊሠሩባቸው ኣይችልም። ፬ኛ. የላቲኑ የመጻፊያ መኪና እያንዳንዱን ቀለም የሚከትበው በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ሲሆን የዓማርኛው መኪና ከእዚያ በላይ መርጫዎችን ይጠይቃል። ስለዚህ ዓማርኛ ሳያስጽፍ ብዙ መርገጫዎችን መነካካት በሚያስፈልግ ዘዴ ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ከቀረበ ከ፳፯ ዓመታት በኋላ ዛሬም በ፳፻፮ ዓ.ም. መቀጣጠል ጥቅም የለውም። በኣብሻ ሥርዓት የተከተበውን ትክክለኛ ቀለም ለመሰረዝም ኣንድ መርገጫ በቂ ነው። ለኣስቀጣይና ተቀጣይ ግን ኣንድ መሰረዣ በቂ ኣይደለም። ፭ኛ. ወረቀት ላይ ሲሰፍሩም ሆነ የኮምፕዩተር እስክሪን ወይም መዝገብ ኣብዛኛዎቹ የዓማርኛ መኪና ፊደላት ከኣንድ በላይ ስፍራና ኮድ ይጠይቃሉ። ይህ ወጪ ያስጨምራል። የግዕዝና የላቲን የኮምፕዩተር ፊደላት እያንዳንዳቸው የሚያስፈልጓቸው ኣንድ ስፍራ ብቻ ነው። ፮ኛ. የፊደል ዋና ዓይነቶች ሁለት ናቸው። ኣንደኛው የሁሉም ቀለሞች ስፋት እኩል () ሲሆን ሌላው የተለያዩ () ስፋቶች ያለው ነው። በቅጥልጥል የዓማርኛ የመጻፊያ መኪና ቁርጥራጮች ስፋታቸው እኩል የሆኑ ቀለሞች መሥራት ኣይቻልም። በግዕዝና እንግሊዝኛ ቀለሞች ሁለቱንም ዓይነቶች መሥራት ይቻላል። ፯ኛ. ስፍራ ስላነስ የግዕዝ ኣኃዞች ቀርተው የእንግሊዝኛው ቍጥሮች ብቻ የዓማርኛው ኣኃዛት ሆነው በዓማርኛው የጽሕፈት መኪና ቀርበዋል። ይህ ለግዕዙ ኣኃዞች መዳከም ኣንዱ ምክንያት ሆሏል። ግዕዝን ዲጂታይዝ ከማድረግ ሌላ ኣኃዞቹን ለማሟላት ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ሠርተው በማሰተዋወቅ ቊጥሮቹን ኣሟልተዋል። ፰ኛ. ለዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ እንዲስማማ ተብሎ ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ተለምዶ ዶክተሩ ሁሉንም ቀለሞች ኮምፕዩተራይዝ ከኣደረጉ በኋላም መቀነስና መቀንጠስ እንደማያስፈልግ ግንዛቤ ማስጨበጥ ማስቸገሩ ቀጥሏል። ለምሳሌ ያህል “ኳ”ን በ“ኩዋ” ማንበብ የሚፈልጉ ሲኖሩ ፊደሉን ኣጥፍተው በ“ካ” እና መቀጠያው ሲጠቀሙ የከረሙ ስላላዋጣቸው የቆራረጡትን እንደመተው መልሰው በመቀጠል የኣሌለ መልከ-ጥፉ ኣዳዲስ ቀለሞች በመጨመር እያስለመዱ ናቸው። ለምሳሌ ያህል የ"ጡ"ን መቀጠያ ለ"ኩ" የሰጠ ኣለ። የማተሚያ ቤቶች መደበኛው ፊደል ተቆራርጦ ሲቀርብ ቅጥልጥል ዓማርኛ ያልሆነ ፊደል ይኸን ይመስላል። ለኣንዳንቹም ይኸን ፊደል ከኣልተቀጠሉት የማተሚያ ቤቶች ቀለሞች መለየት ስለተሳናቸው ኣሁንም እየተወናበዱ ነው። ፱ኛ. ከሚያስገርሙት ነገሮች መካከል ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል 128 ስፍራዎች ይበቃሉ ብለው ሌሎች ለዩኒኮድ ሲያቀርቡ (ገልባጮች እንጂ) ከዶክተሩ በስተቀር ለዓማርኛ እንኳን እንደማይበቃ የሚያስተውሉና የሚጽፉ ምሁራን መጥፋት ነበር። በኋላም ቢሆን ቅጥልጥሎቹ እንደማያዋጡ ገባቸው እንጂ ሞዴት ፕሮግራማቸው ውስጥ ጭምር ያሉት የኣናሳ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥል እንዲሠሩ ስለፈለጉ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዳይገቡ በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ሌሎች ኣስወግደዋቸው ነበር። ፲ኛ. የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና መሣሪያዎች ቁርጥራጮችና ኣከታተቦቻቸውና ኣመዳደቦች የተለያዩ ስለሆኑ ኣይናበቡም። ፲፩ኛ. የጽሕፈት መጻፊያ መሣሪያ ዓላማ በዓማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ ፊደል ለመክተብ ነው። የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ዓላማ ቁርጥራጮችን ለመቀጣጠል ነው። ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ መቀጣጠል ኣስፈላጊ ኣይደለም። ፲፪ኛ. ቁርጥራጮቹ የተመደቡባቸው ስፍራዎች መደበኛ ስላልሆኑ ፕሮግራም በተቀየረ ቍጥር ለደራሲው እንኳን ላይነበቡ ይችላሉ። ፲፫ኛ. ጽሑፉ የተጻፈበት ቁርጥራጮች ከሌሉ ጽሑፉ ኣይነበብም። ፲፬ኛ. ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ፴፪ የላቲን ምልክቶችንና ሌሎችንም ለግዕዝ ኣውርሰዋል። የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና መሣሪያዎች እንኳን ሌሎች የላቲን ምልክቶች መጨመር ሁሉንም ቀለሞች በመቀጣጠል በኣማርኛ እንኳን ኣያሠሩም። ፲፭ኛ. ኣንድን ጽሑፍ ለማረም ወይም ለማሻሻል የተጻፈበትን ኣከታተብ ዘዴ ዕውቅናና የመጻፊያው ኮምፕዩተሩ ላይ መኖርን ይጠይቃል። በነፃው፣ በሚሸጠውና በኣይፎን ግዕዝኤዲት ሲጻፍ የፊደል ገበታው እየታየ በመልቀም እንኳን መክተብ ይቻላል። በዩኒኮድ ፊደል የተጻፉትን በነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ በመለጠፍ ማረምና ማሻሻል ይቻላል። በታይፕራይተር የተጻፉ ጽሑፎች ነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ ሲለጠፉ ዝብርቅርቅ የእንግሊዝኛ ፊደል ሆነው ስለሚታዩ ማረምና ማሻሻል ኣይቻልም። ፲፮ኛ. የግዕዝ "ሀሁሂ" ቀለሞች እንደ እንግሊዝኛው "" ስለሆኑ ትክክለኛና የተወስኑ መልኮች ኣሏቸው። ከኣስቀያሚ ቆብ፣ ሠረዞችና ቀለበቶች ሲሠሩ የነበሩት የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ቀለሞች ቀርተው ትክክለኛውን የማተሚያ ቤት ቀለሞች ወይንም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደገረጉትን ቀለሞች መቆራረጥ ስለተጀመረ መለየት እያስቸገረ ነው። ፲፯. የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣፍቃርያን በጀመሩት ሳይንሳዊ ያልሆነ ግትርነት ኣንድ ስፍራ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ሊቀርብ ይችል የነበረው የግዕዝ ቀለም ኣራት የተለያዩ ስፍራዎች ተበትኗል። ፲፰. የዓማርኛ ሞክሼዎች ይቀነሱ የሚለው ኃሳብ የመጣው ለኣማርኛው የጽሕፈት መሣሪያ ሲባልም ስለነበረ ያልተቀነሱትን ቀለማት ብቻ ማስተማር የቆዩ ጽሑፎችን ማንበብ የማይችል ትውልድ ሊያስከትል ይችላል። የግዕዝ ኣኃዛት የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ውስጥ ስላልነበሩ በኣሁኑ ጊዜ የዓማርኛ ኣኃዞችን የማይለዩ ምሁራን ኣሉ። ፲፱. የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣጻጻፍ ኣንዳንዱን ቀለም ለመክተብ እስከ ኣራት መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስከትል ትርፉ እጅ ማሳመም ነው ተብሎ ወደ ፲፱፻፺ ዓ.ም. ግድም ተጽፏል። ፳. የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ምትክ እንዲያገለግል የተሠራው ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂና ያልተሟላ ከመሆኑም ሌላ ሊሻሻልም የማይችል ስለሆነ ቀርቷል። ዩኒኮድ የተፈጠረው ብዙ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን ዶክተሩ ኮምፕዩተራዝ ያደረጉት የግዕዝ ቀለሞች የእየራሳቸው ኮዶች እንዲኖራቸው እንጂ ለቅጥልጥሎች ኣይደለም። ቅጥልጥልና ግማሽ ፊደሎችን ዩኒኮድ ኣያውቅም። የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ እንግሊዝኛ ቀለሞችን ስለሚያጽፍ የእንግሊዝኛ የኮምፕዩተር ገበታ ሆኗል። የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ዓማርኛ ስለኣልጻፈና ስለማያጽፍ የዓማርኛ የኮምፕዩተር ገበታ መሆን የለበትም። ፳፩. የአማርኛ ታይፕራይተር ኮምፕዩተራይዝ ከተደረገ በኋላ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ኣደረግን ከኣሉት ኣንዳንዶቹ ጥፋታቸውን ማረም ስለተቸገሩ እንዳይዋረዱ ዝም ስለተባሉ ኤክስቴንድድ ኣስኪ የሚችለው ስፍራ ላይ ቁርጥራጮችን ኣቅርበው ተጠቃሚውን ከሃያ ዓመታት በኋላም ማታለል ቀጥለዋል። ትክክለኛ የግዕዝ ፊደል መስለዋቸው በተቀጣጠሉ ፊደላት የተለያዩ ጽሑፎችና መጻሕፍት ሲጽፉ የከረሙ መታለለቸው ሲገባቸው የተበሳጩና እርዱን የኣሉን ኣሉ። በትክክለኛ ፊደላችን የተጻፉትን ወደፊት በተለያዩ ዓይነቶች ማቅረብ ስለሚቻል መጽሓፎችንም በኢንተርኔት መሸጥ ይቻላል። ፳፫. በኣማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ዓማርኛ ብሬል መጻፍ ኣስቸጋሪ ነው። ፳፬. ኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ በቅጥልቅል የዓማርኛ ፊደል የሚሠራ የመጀመሪያውን ቴሌክስ መሣሪያ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። ዓማርኛ ያልሆነውን የቅጥልጥቅል ፊደልና የኢትዮጵያን ፊደላት የማይለዩ ኢንጂነሩ የኣልኣሠሩትን በፊደሉ ኣሠሩ የእሚል ጽሑፍ እዚህ ኣለ። ኣንዳንድ ደራስያን ስለ ሳይንስ ከመጻፋቸው በፊት መረጃዎችን መመልከት ቢጀምሩና ቢያቀርቡ ሳይጠቅም ኣይቀርም። ምክንያቱም ኮምፕዩተር የኢትዮጵያን ፊደላትና ኣኃዞች የተረከበው በኮምፕዩተር ዘመን ከማተሚያ ቤቶች እንጂ ችሎታውን ከኣልነበረው የቴሌክስ መሣሪያና ዘመን ኣልነበረም። ዶ/ር ኣበራ ዕድል ባገኙ ቍጥር ችሎታቸውን ለሌሎች ከማስተማርና ስለሚያውቁት ከማስረዳት ኣይቆጠቡም። ለምሳሌ ያህል በቅርቡ ከኣንድ የዋሽንግተን ዲ.ሲ. ሬድዮ ጣቢያ ጋር ስለ ጥሬ ሥጋ ገለጻ ኣድርገው ነበር። ኢትዮጵያውያን ጥሬ ሥጋ ከሚበሉ ሕዝቦች መካከል ስለሆኑ ኣትብሉ ማለት ብቻ ትክክል ስላልሆነ የሚያዋጣው በምርምር የተደገፉ መረጃዎችን ማቅረብ ነው። በኣሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚደረገው ከብት በየቦታው እየታረደ ይበላ ስለነበረ ኣሜሪካ ውስጥ እንዲቀር ተወስኖ በ፲፰፻፺፱ ዓ.ም. ፌዴራል ድንጋጌ የኣልተመረመረና ንጹህ ያልሆነ ሥጋ ለሕዝብ ማቅረብ ክልክል ነው። ሕጉን ኣለማወቅ መከላከያ ኣይደለም። ሥጋው የተመረመረ ለመሆኑ ማሕተሙን ማየት ያስፈልጋል። እንዲህም ሆኖ ኣንድ ሰው የእራሱን እንሰሳት ኣሳድጎና ኣርዶ ሳያስመረምር ቤተሰቡን የማብላት መብት ኣለው። ጥሬ ሥጋ ጀርሞች ኣሉት። የሚከተሉትንም ማወቅ ጠቃሚ ነው። ፩. ኣንድ እንሰሳ ሲታረድና ቆዳው ሲገፈፍ ጀርሞች በተለያዩ ሁኔታዎች ሥጋው ውጭ ላይ ስለሚቀሩ ያንን ማስወገድ ኣይቻልም። ፪. እንደ ባክቴሪያ ያሉ ጀርሞች በእየ20 ደቂቃዎች ሁለት በመሆን ይራባሉ። ይኸን እርባታ ቅዝቃዜ ያዘገየዋል። ስለዚህ እንሰሳው እንደታረደ ሥጋው ጥቅም ላይ ከኣልዋለ ሁልጊዜ መቀዝቀዝ ወይም መፈረጅ (ፍሪጅ ውስጥ መቀመጥ) ኣለበት። ለብዙ ጊዜ መቀመጥ ከኣለበት ሥጋው ከውሃ በረዶ ቅዝቃዜ በኣነሰ ወይም መፈረዝ (ፍሪዘር መግባት) ኣለበት። ፫. ኣንድ እንሰሳ ከመታረዱ በፊትና ከታረደ በኋላ በእንስሳት ሓኪም መታየት ኣለበት። ሓኪም ከሌለ ረዳት ሓኪሞች ወይም በሥጋ ምርመራ የሰለጠኑ ኣይተው ኣጠራጣሪውን ለእንስሳት ሓኪም የሚያቆዩበት መዘጋጀት ኣለበት። ምክንያቱም ሓኪሞች ብቻ የሚያውቋቸው ከእንስሳት ወደ ሰዎች የሚተላለፉ ብዙ በሽታዎች ስለኣሉ ነው። ፬. ሥጋ ውስጡ ንጹህ ነው። ፭. እንጨት ልሙጥ ስላልሆነ ለጀርሞች መደበቂያ ስለሚያገለግል ለብዙ ሰዎች የሚቀርብ ሥጋ ሲዘጋጅ መክተፊያ፣ የቢላ አጀታና ማቅረቢያው እንጨት ባይሆን ይመረጣል። ፮. የኮሶ በሽታ ሰውን የሚይዘው ያልተመረመረ ጥሬ ሥጋ በመብላት ነው። የኮሶ በሽታ ያለበት ሰው በየሜዳው ሰገራ ሲወጣ ከብቶች የኮሶውን እንቁላል ከሳር ጋር በመብላት ይበከላሉ። ፯. ሥጋ ጀርሞች ስለኣሉት ሲዘጋጅ ሳይበስሉ ከእሚበሉ እንደስላጣ የኣሉ ምግቦች ጋር መነካካት የለበትም። ፍሪጅ ውስጥም ሥጋን ከታች ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው። ፰. ሥጋ ያለው የበሰለ ለብዙ ሰዎች የሚቀርብ ምግብ ጀርሞች እንዳያድጉበት እንደሞቀ እንዲቆይ ከኣልተደረገ በሁለት ሰዓታት ውስጥ ከኣልተበላ ወደ ማቀዝቀዣ ማግባት ጠቃሚ ነው። ፱. የበሰሉ ሥጋ-ነክ ምግቦችን ማቀዝቀዣ ፍሪጅም ውስጥ በንጽሕና ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው። ምክንያቱም እንደ ሊስቴሪያ () የኣሉ ባክቴሪያዎች ፍሪጅም ውስጥ ስለሚያድጉ ነው። የእጅ ወይም ተንቀሳቃሽ ስልክ ለእንግሊዝኛ ኣጠቃቀም ከተሠራ ፵ ዓመታት ቢያልፉም ለዓማርኛ ሥራ ላይ ማዋል ይቻላል። ግዕዝኤዲት ለኣፕል ኣይፎን 6 ( 6 ) ከኣፕሮባቲክስ () ቀርቦላችኋል። በኣፕል ኣይፓድም () ያስከትባል። ከኣይፎን 4ኤስ ( 4) ወዲህ ለተሠሩትም ኣዲሱን የኣይኦኤስ 8 ( 8) ሥርዓት በማስገባት ማሻሻል () በዓማርኛው መጠቀም ያስችላል። ( ) ከኣፕ ሱቅ ( ) ወይም ኣይቲዩንስ () ወደ ኣይፎን 6 የእጅ ስልካችን ስናስገባ " " የሚለው ከፊደል ገበታዎች ኃይል ጋር ያሉትን ልዩ ጥቅሞች ለመጠቀም የሚያስፈልግ ስለሆነ ለጊዜው መዝለል ይቻላል። እንዲህም ሆኖ ኣፕል አንጂ የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር የገዥዎችን ክሬዲት ካርድና ኣድራሻ ኣያውቅም። ይህ ለኣዲሱ የኣፕል የእጅ ስልክ የተለያዩ ቁሳቁሶች ውስጥ እንዲሠራ የቀረበው ቁስ ኣከታተብ የባለቤትነት መብቱ ለዶክተሩ ሊሰጥ እየተጠበቀ ባለው ኣብቫ ዘዴ ለዊዶውስና ማክ ኮምፕሩዩተሮች መክተቢያ በነፃ ከተሰጠውና ከሚሸጠው ግዕዝኤዲት ጋር ኣንድ ዓይነት ነው። ለተወስነ ጊዜ ዋጋው ዶላር ፩.፱፱ (1.99) ነው። ቁሱ ተወዳጁን የግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ( ) የዓማርኛውን ፊደል ይጨምራል። የግዕዝ ፊደል ያላቸው የኣንድሮይድ ስልኮችም ከኣይፎን የተላከላቸውን ማስነበብ ይችላሉ። የፊደል ገበታው ለጊዜው ለዓማርኛ ብቻ ቢሆንም ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ማለትም ፣ ፣ እና ከኣንድ ገበታ እንዲያስከትብ የተሠራ ነው። እየተሻሻለ ስለሆነም የሌሎች ቋንቋዎቻችን መክተቢያዎች እንደኣስፈላጊነታቸው ወደፊት ይከፈታሉ። ከኣፕል ሱቅ ቁስ ከተገዛ በኋላ ኣዶው ስር የሚል ስሙ ይታያል። ከእዚያ ፣ ፣ ፣ በኩል ገበታውን መጫንና ወደ ከእዚያ ተመልሶ በ በኩል ፊደሉን በ ማስገባት ያስፈልጋል። ን ሲከፈት የሚታየው እንግሊዝኛ ስለሆነ ለዓማርኛው የዓለም ካርታ ያለበትን ኣዶ መጫን ነው። ተጭን መቆየትም " " "አማርኛ" የሚለው የፊደል ገበታ እንዲመረጥ ያቀርባል። ለኣጻጻፉ የሚለውን በኣማርኛ ወይም እንግሊዝኛ/ ማንበብ ይጠቅማል። ግዕዝኤዲት ኣንዴ ከተጫነ ጽሑፍ የሚያስፈልጉበት ቦታዎች ሁሉ ከእንግሊዝኛው ገበታ ስር በዓማርኛ ለመጻፍ ዝግጁ ስለሆነ የሚያስፈልገው ገበታውን መክፈት ብቻ ነው። የግዕዝኤዲት ገጽ ላይ ከትቦና ኮፒ ኣድርጎ ሌሎች ስፍራዎች መለጠፍ ሌላ ዘዴ ነው። በግዕዝኤዲት የተጻፈን የዓማርኛ ጽሑፍ በፋይል መልክ ለማስቀመጥ ወደ ኖትስ () መገልበጥ ወይንም ኖትስ ውስጥ መክተብ ጠቃሚ ናቸው። ቀደም ብሎም ለእጅ ስልክ ዓማርኛውን ማቅረባቸው ቢታወስም ዓማርኛ ከዓለም ቋንቋዎች መደብ እንዲገባ ኣፕል () ገበታችንን እንድናስገባ ስለወሰነና የመጀመሪያው ኩባንያ በመሆኑ ምስጋና ይገባዋል። የግዕዝኤዲት ቁስ የተለያዩ የኣይፎን 6 የእጅ ተደሰቱ። በኣሁኑ ጊዜ ኣንዳንድ ድረገጾችና ጽሑፎች ግን ላይነበቡ የሚችሉት በሌሎች ምክንያቶች ሲሆን ችግር የሌላቸው ድረገጾች ምሳሌ እዚህ ኣለ። ለምሳሌ ያህል እንደነፃው የግዕዝኤዲት ገጻችን የመሳሰሉት በኮምፕዩተር የሚነበቡት በኣዶቢ ፍላሽ ስለሆነና ኣፕል ፍላሽን ስለማያስገባ ድረገጹ ባይነበብ ችግሩ የግዕዝኤዲት ኣይደለም። ወጪና ጊዜ ያስጨምራል እንጂ ለኣንዳንዳቹም ተግዳሮት መፍቻ ዘዴዎች ኣሉ። ኣንዳንድ ፕሮግራሞችም በእንግሊዝኛ እንጂ በዩኒኮድ ፊደላት የመጠቀም ኃይል ገና የላቸውም። ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል ፌስቡክን በድረገጽነት ማንበብ የዓማርኛውን ቀለሞች በኣለማቅረብ ሳጥን ስለሚያደርጋቸው በፌስቡክ ቁስ ( ) መጠቀም ያስፈልጋል። ኣይኦኤስ ፰.፫ እነዚህን ችግሮች ስላስወገደ ግዕዝ ብዙ ፕሮግራሞች ውስጥ ይሠራል። ከጉግል፣ ቢንግ፣ ያሁ፣ ሳፋሪ የመሳሰሉት ሌላ ይኸን የዓማርኛ ውክፔድያ ገጽ ያስነብባል። ለተጨማሪ መረጃ የግዕዝኤዲት ፌስብክ ገጽ መከታተል ይጠቅማል። የፌስቡክ ኣጓዳኙም እዚህ ኣለ። በኣይፓድና ኣይፎን ግዕዝኤዲትን ለመጠቀም ለጊዜው እንግሊዝኛውን በቋንቋነት በ & በኩል ትቶ አማርኛን ኣንደኛ ማድርግ ይሻላል። ኣይፎንና ኣይፓድ ለኣለው ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ጨምሮ የሚከፈለው $1.99 ለሦስቱም ነው። ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ፓልቶክ () በመሳሰሉ ድረገጾች ውስጥ ሲጽፉ የነበሩትን ነፃው የግዕዝኤዲት ድረገጽ መገላገሉ ይታወሳል። ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ሲጽፉ ወይም ለጄልብሬክ ሲከፍሉ የነበሩትን ግዕዝኤዲት ገላግሏል። ከእንግዲህ ወዲያ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብና ቴክኖሎጂን በሚ'ገባና ሳይንሳዊ ባልሆነ ዘዴ መጠቀም ኣስፈላጊ ኣይደለም። ይኸን በፔንዲንግ ፓተንት የተጠበቀ ትክክለኛ ቴክኖሎጂ ላልሰሙት እንድታሰሙና እንድታሳዩ እናበረታታለን። ስለ ቁሱ አዚህ የተጻፈው ጥቂት ሰዎች ግዕዝኤዲትን ከገዙ በኋላ ገበታውንና ፊደሉን ሳያስገቡ መጻፍ እየሞከሩ ስለተቸገሩም ነው። " " የሚለው ባለ ሰንደቅ ዓላማ ካርታችን ያለበት ኣዶ ከታየ በኋላ ያንን መንካት እንደተራ ቁስ ግዕዝኤዲትን ኣይከፍትም። በቁሱ ለመጠቀም የፊደል ገበታውና ፊደሉ በሴቲንግ በኩል መግባት ኣለባቸው። የእንግሊዝኛው የፊደል ገበታ ከታየ በኋላ የዓለም ካርታው ያለበትን ኣዶ መንካት ወይም ተጭኖ መቆየት የዓማርኛውን የፊደል ገበታ ያቀርባል። የእንግሊዝኛው የኮምፕዩተር ኣከታተብ የእጅ ስልክ ኣጠቃቀምም ሆኗል። ግዕዝም ለኮምፕዩተር ሲጠቀምበት የነበረው ኣከታተብ ዓይነት ወደ እጅ ስልክ በዶ/ር ኣበራ ፈጠራ ገብቷል። የተለመደው የእንግሊዝኛና የግዕዙ ገበታ መርገጫዎች እየታዩ ለሁለቱም ፊደላት እንዲያገለግሉ የፈጠሩት ጥቅም ቀጥሏል። ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ የሚጠቀሙት የግዕዝ ዩኒኮዱን ፊደል ስለሆነ ውበቱን እንደጠበቀ ሁሉም መሣራያዎች ይናበቡበታል። በእጅ ስልክ በኣንድ ጣት ወይም ስልኩን ወደጎን ኣዙሮ በኣውራ ጣቶች መክተብ ያፈጥናል። በእዚህ የተነሳ ላቲን ለቀለሞቹ መክተቢያ የማይጠቀምበትን ከግዕዝ መጠየቅ ለእስማርት ስልኮችም ኣያስፈልግም። የግዕዝ ኣከታተብ ፈጣሪ ፓተንት (የፈጠራ ባለቤት) ከዶ/ር ኣበራ ሞላ ጋር ቃለ ምልልስ (ኢቢኤስ / ) ቪድዮ እዚህ ኣለ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ለኮምፕዩተር ለዓመታት ሲቀርቡ የነበሩት ዓይነት የማያዛልቁ ኣከታተቦች ለእጅ ስልኮች መቅረብ ስለጀመሩ ሕዝቡ በኣዲስ ዙር መታለል እንዳይቀጥል የሚከተሉትን እንድንዘረዝር ተገድደናል። በእዚህ ርዕስ ዶክተሩ ከዓመታት በፊት ያቀረቡትን ብዙ ኣንባቢዎች ስለኣላዩት ኣልታረሙም። እዚህ ውክፔዲያ ገጽ ላይ የቀረቡት ውጤት ማምጣት ስለጀመሩ ተሻሽለው ቀርበዋል። ፩. እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር ማጠር ያለበት በ"እ.ኤ.ኣ." እንጂ "እ.ኤ.ኣ" ማድረግ ከሚገባው በታች ማሳጠር ነው። ፪. "ዓመተ ምሕረት" ማጠር ያለበት በ"ዓ.ም." እንጂ "ዓ/ም" ያሳስታል። የእዝባር ጥቅም እንደ "ወይዘሮ" የሚጻፉትን ቃላት በ"ወ/ሮ" ለማሳጠር እንጂ ሁለት ቃላትን ለማሳጠር ኣይመስልም። ፫. የ"ሊቅ" ብዙ "ሊቆች" ወይም "ሊቃውንት" እንጂ "ሊቃውንቶች" የሉንም። እዚህ ላይ በተለይ ከግዕዝ የመጡ ቃላት ላይ መጠንቀቅ ሳይጠቅም ኣይቀርም። ፬. ሞክሼ ቀለሞች የተለያዩ ጥቅሞች ኣሏቸው። ፭. ዌብ ድር፣ ዌብፔጅ ድረገጽ ነው። ድህረገጽ ከገጽ በኋላ ስለሆነ ትክክል ኣይደለም። ይህ ስሕተት ምን ያህል እንደተስፋፋ ለማስተዋል ድህረገጽ፣ ድኅረገጽ እና ድሕረገጽ ቃላት ኢንተርኔት ላይ በመፈለግ መመልከት ይቻላል። ፮. የ"ው" ድምጽ ሳድስ እንጂ ካዕቡ "ዉ" ስላልሆነ "ነው" መከተብ ያለበት በሳድሱ ነው። ዓማርኛ "ዉ" የሚጠቀምባቸው ብዙ ቃላት ስለሌሉ መጠንቀቅ ጠቃሚ ነው። ፯. "ጊዜ" እንጂ "ግዜ" ዓማርኛ ኣይደለም። ፰. ኣንዳንድ ደራስያን "እ" ቀለምን መቀነስ ይወዳሉ። "ተእኛ" እና "ተኛ" እንዲሁም "የእርሷ" እና "የርሷ" የተለያዩ ናቸው። ፱. ኣራት ነጥብ ("።") እራሱን የቻለ ኣንድ የግዕዝ የምልክት ቀለም ነው። ኣንዳንድ ደራስያን ምልክቱን ከሁለት ባለሁለት ነጥቦች ወይንም በእንግሊዝኛ ኮለን () መክተብ ስለጀመሩ ይህ ትክክል ለኣለመሆኑም ሌላ ኣስፈላጊ ያልሆኑ ሁለት መርገጫዎች በማስጨመር ጊዜና ስፍራ የሚያስያስባክን ግድፈት ነው። ከሁለት ቀለሞች የተሠሩትን ለመሠረዝም ሁለት መሠረዣዎች ያስፈልጋሉ። ኣራት ነጥቦች የሌሉት ጽሑፍም ችግር ውስጥ ሊወድቅ ይችላል። ፲. ዶክተሩ የእንግሊዝኛው ኮለን ለግዕዝ እንዲጠቅም ያደረጉት በኮለንነት ስለሆነ የግሉ የዩኒኮድ ቊጥር ከኣለው ባለሁለት ነጥብ የባዶ ስፍራ የግዕዝ ምልክታችን ጋር ኣንድ ኣይደለም። ፲፩. የመጽሓፎች ይዘት () እና ማውጫ () የተለያዩ ናቸው። ኤድስ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. እዚ ሓሸራታት፡ ኣብ ኣርጀንቲና፡ ቦሊቭያ፡ ቺለን ፓራጓይን፡ ፣ ኣብ ብራዚል፡ ( ባርበር )፣ ኣብ ኮሎምብያ፡ ፣ ኣብ ማእከላይ ኣሜሪካ፡ ፣ ከምኡውን ኣብ ቨነዝዌላ፡ ዜጠቓልል ብሓያሎ ከባብያዊ ኣስማት ይጽውዑ። እዚ ሕማም፡ ብመገዲ ምስግጋር ደም ፡ ምስግጋር ኦርጋን (ክፍሊ ኣካላት) ፡ ብፓራሳይት ዝተመረዘ ምግቢ ብምብላዕ ከምኡውን ካብ ኣደ ናብ ዕሸላ ኣቢሉ ኪመሓላለፍ ይኽእል። ነጸርታ’ቲ ኣብ ፋልማይ ደረጃ ዘሎ ሕማም፡ ማይክሮስኮፕ ብምጥቃም ነቲ ፓራሳይት ኣብ ደም እንተሃልዩ ብምርኣይ ይካየድ። ሕዱር ሕማም ድማ ኣብ ደም ንዝርከብ . ዚቃወም ጸረነፍሳት ብምርካብ ኪንጸር ይከኣል። ምክልኻል ሕማም፡ ብዓቢኡ ንሰዓምቲ ሓሸራታት ምጥፋእን መንከስቲ ምውጋድን የጠቓልል። እቲ ካልእ ጻዕርታት ምክልኻል ሕማም ድማ ነቲ ዝሰጋገር ደም መርመራ ምግባር ዜጠቓልል እዩ። ክታበት፡ ክሳዕ 2013 ኣይተመስርሐን። ፋልማይ መልከፍትታት፡ ብ በንዝኒዳዞል ወይ ኒፉርቲሞክስ እተባህለ መድሃኒት ብምጥቃም ሕክምና ይግበረሉ። እቲ መድሃኒት ኣብ ፋልማይ ደረጅኡ ምስዝውሃብ ድማ እቲ ሕማም ዳርጋ ኲሉ ግዜ ይፍውስ እዩ፣ እንተኾነ ግን እቲ ሕማም ቻጋስ ንነዊሕ ግዜ ምስዝጸንሕ፡ ውጽኢቱ ትሑት ይኸውን። እቲ ሕማም ሕዱር ኣብ ዝኾነሉ ግዜ ምስእትጥቀመሉ፡ ናብ ናይ መወዳእታ ደረጃ ምልክታት ንኸይምዕብል ከደንጒ ወይ ክዕንቅጽ ይኽእል። በንዝኒዳዞለን ኒፉርቲሞክስን፡ ኣብቶም ከባቢ 40% ዝኾኑ ዝተለኽፉ ሰባት፡ ከም ሕማም ቆርበት፡ ምምራዝ ሓንጐልን ቁጥዐ ስርዓተ ምዕቓቕን ዝኣመሰለ ግዝያዊ ጐድናዊ ሳዕቤናታት የስዕብ እዩ። መብዛሕቶም ኣብ ሜክሲኮ ፡ ማእከላይ ኣሜሪካ ከምኡውን ደቡብ ኣሜሪካ ዝርከቡ ካብ 7 ክሳዕ 8 ሚልዮን ሰባት፡ ሕማም ቻጋስ ከምዘለዎም ይግመት። ኣብ 2006፡ ኣብ ዓመት ንኸባቢ 12,500 ሞት ምኽንያት ኮይኑ። እዚ ሕማም ዘለዎም መብዛሕቶም ሰባት፡ ድኻታት እዮም ከምኡውን እዚ ሕማም’ዚ ዘለዎም ሰባት፡ ብእኡ ከምእተለኽፉ ኣይፈልጡን እዮም። ኣዝዩ ብዙሕ ምንቅስቓስ ህዝቢ፡ ሕማም ቻጋስ ንዝርከን ከባቢባት ከምዝውስኽ ይገብር ኣሎ፣ ኣብዚ ግዜ’ዚ ድማ ንብዙሓት ሃገራት ኤውሮጳን ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካን የካትት ኣሎ። ክሳዕ 2014 ኣብ ዘሎ ዓመታት ድማ ወሰኽ’ቲ ሕማም ኣብዚ ከባቢታት ተራእዩ። እዚ ሕማም፡ ፈለማ ኣብ 1909 ብ ካርሎስ ቻጋስ ዝተረኽበ ኮይኑ፡ ብስሙ ድማ ይጽዋዕ ኣሎ። ንልዕሊ 150 ካልኦት እንሳታት ድማ የጥቅዕ። ብሉይ ኪዳን ብሉይ ኪዳን ከ ክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴ ፣ ዳዊት ፣ ሰሎሞን ፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የ መጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው። በ" " (የጋራ ፎቶዎች ምንጭ) ስለ ብሉይ ኪዳን የሚገኛኙ ተጨማሪ ፋይሎች አሉ። ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ! ሚካኤል ሚካኤል የቅዱስ ሚካኤል ስሞች መላእክት ቁጥራቸው እጅግ ብዙ ቢሆንም በ99 ነገድ የተከፈሉና አለቆችም ያሏቸው ናቸው፡፡ የእነዚህ ሁሉ መላእክት አለቃ የሆነው ቅዱስ ሚካኤል ነው፡፡ በትህትናው ልዕልናን ያገኘው ቅዱስ ሚካኤል በእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠው ክብር ከማንኛውም መልአክ የበለጠ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ ሚካኤል ማለት ‹ከመ እግዚአብሔር እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው; ማለት ነው፡፡ ይህም የእግዚአብሔርን ገናንነትና እሱን የሚመስል አምላክ እንደሌለ የሚያመለክት ነው እንደ እግዚአብሔር ያለ ቅዱስ ንጹሕ ርህሩህ ኃይል ረቂቅ ማነው መልሱ የለም ነው፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የስሙ ዘርፍ ሆነው የሚጨመሩ መጠሪያዎች አሉት እነዚህም ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠውን የባለሟልነት ክብር የሚገልጹ ናቸው፡፡ ይኸውም መልአከ ኃይል$ መጋቤ ብሉይ$ መልአከ ምክሩ…ናቸው፡፡ መልአከ ኃይል የተባለው እግዚአብሔር በሱ አማካይነት ታላላቅ ሥራዎችን በመሥራት ኃይሉን ስለገለጸ$ ዲያብሎስን ከነሠራዊቱ ስላሸነፈ ነው፡፡ መጋቤ ብሉይ የተባለበት ምክንያት በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከእግዚአብሔር እየተላከ ብዙ ታላላቅ ሥራዎችን የሠራ በመሆኑ ነው፡፡ መልአከ ምክር ወይም የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ የተባለበት ምክንያት እግዚአብሔርን በምክሩ ይረዳዋል ለማለት ሳይሆን እግዚአብሔር የሚሠራውን ሥራ ለወዳጁ ለቅዱስ ሚካኤል ይገልጽለታል በሱም አማካኝነት ይሠራል ለማለት ነው፡፡ ቅዱስ ሚካኤል በመጽሐፍ ቅዱስ ቅዱስ ሚካኤል በዚህ ሁሉ ልዕልና ላይ ትሕትናን ደርቦ የያዘ በጸሎቱ ተማጽኖ በተራዳኢነት አምኖ ለሚለምነው ሁሉ ፈጥኖ በመድረስ ከሠራዊተ አጋንንት ተንኰል የሚያድን መልአክ ነው፡፡ ወደ ቅዱስ መጽሐፍ ስንገባ ለቅዱስ ሚካኤል የተሰጠውን ክብርና ባለሟልነት እንዲሁም የሠራቸውን ሥራዎች እንመለከታለን፡፡ በመጀመሪያ (ኢያሱ 5$13-15) እንዲህ ይላል፡፡ ‹‹እንዲህም ሆነ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፡፡ እነሆም የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፡፡ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን አለው፡፡ እርሱም አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቻለሁ አለ፡፡ ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደ፡፡ ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድን ነው አለው፡፡ የእግዚአብሔርም ሠራዊት አለቃ ኢያሱን አንተ የቆምህበት ሥፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው፡፡ ኢያሱም እንዲሁ አደረገ ይላል፡፡ ይህን ጥቅስ ልብ ብለን ብናጤነው ለሌላው ሁሉ መርህ ይሆናልና ጥቂት ለማብራራት እንሞክራለን፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔር ራሱ ለኢያሱ ‹‹…በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም ከሙሴ ጋር እንደሆነው እንዲሁ ካንተ ጋር እሆናለሁ አልጥልህም አልተውህም፡፡…›› (ኢያሱ 1$1-9) በማለት ምን ያህል እንዳከበረው ያስረዳል፡፡ እስራኤላውያን አሞራውያንን በወጉ ጊዜ ቀኑ ስለመሸባቸው ከመደበኛው የተፈጥሮ ሕግ ውጭ ቀኑ እንደማይጨልምና መዓልቱ እንዲረዝም ኢያሱ በጸሎት ፈጣሪውን ስለጠየቀ እግዚአብሔርም ጸሎቱን ሰምቶ ቀኑን አስረዝሞ ከሰማይ በረድ አዝንሞ ጠላቶቻቸውን በማጥፋት የፈጸመውን አስደናቂ ተአምር እንዲህ ብሎ ጸፏል፡፡ ‹‹...ፀሐይም በሰማይ መካከል ዘገየ አንድ ቀንም ሙሉ ያህል ለመግባት አልቸኰለም፤ እግዚአብሔር ለእስራኤል ይዋጋ ነበርና እግዚአብሔር የሰውን ቃል (ልመና) የሰማበት እንደዚያ ያለ ቀን ከዚያም በፊት ከዚያም በኋላ አልነበረም›› (ኢያ 10$12-14) በማለት ተገልጿል፡፡ በጠቅላላው ከኢያሪኮ ጀምሮ ታላላቅ የአሕዛብ ምሽጐችን አፍርሶ አሕዛብን አጥፍቶ እግዚአብሔር ለአብርሃም ለይስሐቅ ለያዕቆብ የማለላቸውን የተስፋይቱን ምድር ለልጆቻቸው ያወረሰ ኢያሱ ነው፡፡ ይህ የእስራኤል መሪ በእጅ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ የተገለጸለት ቅዱስ ሚካኤል መሆኑን አላወቀም፡፡ ከቃሉ እንደምንረዳው ከራሱ ወገን ወይም ከጠላቶቹ ወገን የሆነ አንድ ወታደር መስሎት ነበር፡፡ መልአኩ በሰው አምሳል ስለተገለጸለት አላወቀውም ነበር፡፡ ያነጋገረውም ያለ ፍርሃት ያለ ጭንቀት ያለድንጋጤ ወታደሮቹን እንደሚያነጋግር ዘና ብሎ ነው፡፡ ሆኖም ከመልአኩ የተሰጠው መልስ ታላቅ መሪና ነቢይ የሆነውን የኢያሱን አስተሳሰብ ለወጠው፡፡ ይኸውም ‹‹ከወገኖችህ ወይም ከጠላቶችህ አይደለሁም እኔ አሁን መጥቻለሁ$ የሚለውን ቃል ሲሰማ ኢያሱ በፊቱ የቆመው ተራ ወታደር ሳይሆን የመላእክት ሠራዊት አለቃ ከሙሴ ሳይለይ የእስራኤልን ሕዝብ የሚጠብቅ የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል መሆኑን ሲረዳ ለመልአኩ ክብር መስጠት ስለሚገባ የአክብሮት ስግደት ሰገደለት›› #ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድነው;$ በማለት በትህትና ጠየቀ፡፡ ጌታዬ አንተ ቅዱስ ሚካኤል ለኔ ለባሪያህ ለኢያሱ የምትነግረኝ ምንድነው; በማለቱ የእግዚአብሔርን ክብር ለፍጡር መስጠቱ አይደለም መላእክት ጌቶች ይባላሉ፡፡ ጌትነታቸውም የጸጋ ጌትነት ነው፡፡ ኢያሱ መልአኩን ጌታዬ ብሎ ከጠራው እኛማ ኃጢአተኞች ጌታዬ፤ ቀዱስ ሚካኤል ለኔ ለባሪያህ ጸልይልኝ መጥተህ አድነኝ…በማለት የአክብሮት (የጸጋ) ስግደት በመስገድ ብንለምነው ከመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ውጭ አልወጣንም፡፡ የፈጣሪን ክብር ለፍጡር አልሰጠንም፡፡ ተሳስታችኋል የሚለን ሰው ቢኖር እኛ አብነት ያደረግነው የእግዚአብሔር ወዳጅ ኢያሱን ስለሆነ ኢያሱም ተሳስተሃል ይባል፡፡ መልአኩም ኢያሱ ያቀረበለትን የአክብሮት ስግደትና ጥያቄ በመቀበል ከእግዚአብሔር የተሰጠውን መልእክት ነገረው፡፡ ኢያሱም ትእዛዙን ፈጸመ፡፡ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ ተብሎ ይጠራል፡፡ ይህም ማለት መላእክትን ፈጥሮ የሚገዛ፣ የሚያዛቸው፣ የሚቀድሳቸው ማለት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ የሚለው ከፈጣሪ በታች በመላእክት ላይ በፈጣሪ የተሾመ ማለት ነው፡፡ መላእክት አለቆቻቸውን ያከብራሉ፤ ለእነሱም ይታዘዛሉ፡፡ ቅዱስ ሚካኤል የመላእክት ሁሉ አለቃ ስለሆነ ከትእዛዙ አይወጡም፤ ሠራዊተ መላእክት የሚያከብሩትንና የሚታዘዙለትን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልን እኛም እንደ ኢያሱ እናከብረዋለን እንታዘዘዋለን፡፡ መላእክትን ማክበርና መታዘዝ እንደሚገባ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡፡ #በመንገድህ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ሥፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ እኔ መልአክህን በፊትህ እሰዳለሁ፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፤ ቃሉንም አድምጡ፤ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት፤ አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፣ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፣ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ፣ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋለሁ፣ መልአኬ በፊትህ ይሄዳልና…$(ዘጸ.23$2ዐ-22) በማለት ለሙሴ ተናግል፡፡ ይህ ቃል ለአንድ ጊዜ ብቻ ለሙሴና ለሕዝቡ ተነግሮ ያበቃ ሳይሆን እስከዛሬና ወደፊትም የሚቀጥል ነው፡፡ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል ያን ጊዜ ሕዝበ እስራኤልን ፊት ፊት እየመራ ጠላቶቻቸው አሕዛብን አጥፍቶ ምድረ ርስትን ምድራዊት ኢየሩሳሌምን እንዳወረሳቸው ዛሬም ይኸው መልአክ ቅዱስ ማካኤል እስራኤል ዘነፍስ የተባልን ህዝበ ክርስቲያንን ፊት ፊት እየመራ ጠላቶቻችን ሠራዋተ አጋንንትን እያጠፋ ምድረ ርስት ወደተባለች ሰማየ ሰማያት ያገባናል፡፡ የእስራኤል ሕዝብ ታሪክ ለአዲስ ኪዳን ሕዝብ ምሳሌ ስለሆነ በታሪክነቱ ብቻ ተነግሮ የሚታለፍ አይደለም፡፡ ኦሪት ሰም ሲሆን ሐዲስ ኪዳን ደግሞ ወርቅ ነውና፡፡ ይህ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ባርነት ያወጣ፣ በበረሃ 4ዐ ዓመት የመራቸው፣ ምድር ርስትን ያወረሳቸው መሆኑን በሌላ ስፍራ እንዲህ ይላል፡፡ ‹‹…በእስራኤል ሠራዊት ፊት ይሄድ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ ፈቀቅ ብሎ በኋላቸው ሄደ፤ የደመናውም ዓምድ ከፊታቸው ፊቀቅ ብሎ በኋላቸው ቆመ፡፡›› (ዘጸ.14$15-20) በዚህ መሠረት እስራኤልን ይመራ የነበረው የእዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነው፡፡ እንዲሁም በኮሬብ ተራራ እግዚአብሔር ለሙሴ ሐመልማል ከነበልባል ተዋሕዶ በተገለጸለት ጊዜ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል አልተለየም ነበር፡፡ (ዘጸ.3$1-6፣ የሐዋ. 7$3ዐ-34) በኦሪት የእግዚአብሔር መልአክ እየተባለ የሚጠራው አብዛኛውን ጊዜ ቅዱስ ሚካኤል እንደሆነ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ያስተምራሉ በድርሳነ ሚካኤልም ተጽፎ ይገኛል፡፡ (መዝ.33$7) ‹‹የእግዚአብሔር መልአክ (ቅዱስ ሚካኤል) እግዚአብሔርን በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸዋል (በኢሳ.37$36) ›› የእግዚአብሔር መልአክ(ቅዱስ ሚካኤል) መጣ፡፡ ከአሞራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ…›› በማለት ቅዱስ ሚካኤል ሕዝቅያስን እንዴት እንዳዳነው ተገልጿል፡፡ በአጠቃላይ ቅዱስ ሚካኤል ያልረዳው ቅዱስ የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በዳን.1ዐ$13 ‹‹የፋርስ መንግሥት አለቃ ግን ሃያ አንድ ቀን ተቋቋመኝ፤ እነሆም ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ$ በማለት የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት ተገልጿል /ዳን.1ዐ$21/፡፡ በዚሁ በትንቢተ ዳንኤል ም.12$1 ላይ ‹‹በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል በማለት ታላቅነቱን፤ለሰው ልጆች ሁሉ በአማላጅነቱና በተራዳኢነት የሚቆም እንደሆነ በማያሻማ ቃል ተገልጿል፡፡ ከዚህም ሌላ ዲያብሎስ ከነሠራዊቱ በእግዚአብሔር ላይ ባመፀ ጊዜ ከክብሩ ያዋረደው ወደምድር የጣለው ቅዱስ ሚካኤል ቅዱሳን መላእክትን በመምራት ከዲያብሎስና ከሠራዊቱ ጋር ስላደረገው ጦርነትና ስለተቀዳጀው ድል ቅዱስ ዮሐንስ እንዲሀ በማለት ገልጾታል፡፡ ‹‹በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ፤ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፡፡ አልቻላቸውምም፤ ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም፡፡ ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው፡፡ ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀድሞው እባብ ወደ ምድር ተጣለ፡፡ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ…$ (ራእ.12$7-9) ዛሬም ቅዱስ ሚካኤል ሰዳዴ አጋንት አጋንንትን የሚያሳድድ በመሆኑ ከሰይጣንና ከሠራዊቱ መከራ እንዲያድናቸው በጸሎት ለሚለምኑት በቃል ኪዳኑ ለሚማፀኑት ሁሉ ፈጥኖ እየደረሰ ይታደጋቸዋል፡፡ በዙሪያቸው እየከተመ አጥር ቅጥር ሆኖ ይጠብቃቸዋል፡፡ ከክፉ ነገር ሁሉ ያድናቸዋል (መዝ.33$7)፡፡ በመልእክተ ይሁዳ ቁ.9 ‹‹የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ ሲነጋገር ጌታ ይገስጽህ አለው እንጂ የስድብን ፍርድ ሊናገረው አልደፈረም$ በማለት ቅዱስ ሚካአል ዲያበሎስን እንኳ እግዚአብሔር ይፍረድብህ ከማለት በቀር ሌላ ቃል አለመናገሩ ታጋሽነቱን ያሳያል፡፡ የቅዱስ ሚካኤል ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቅዱስ ሚካኤል ለማንም ያልተሰጠ እጅግ ታላቅ የሆነ ክብር እንደተሰጠው ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይኸውም በዕለተ ምጽአት ጌታችን ቅዱሳን መላእክትን አስከትሎ በክበበ ትስብአት በግርማ መለኮት በሚመጣበት ጊዜ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሙታን ላይ ሥልጣን የተሰጠው ለዚሁ ለኃያሉ መልአክ ለቅዱስ ሚካኤል ነው፡፡ ይህንንም ቅዱስ ጳውሎስ በሚገባ ገልጾታል፡፡ እነሆ አንድ ምሥጢር እነግራችኋለሁ ሁላችን አናንቀላፋም፡፡ ነገር ግን የኋለኛው መለከት ሲነፋ ሁላችን በድንገት በቅጽበተ ዓይን እንለወጣለን፤ መለከት ይነፋል፤ ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ፤ እኛም እንለወጣለን ይላል(1ቆሮ.15$51-52) ከዚሁ ጋር በተጨማሪ ‹‹በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉትን አንቀድምም ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና በክርስቶስ የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ…›› (1ተሰ..4$15-16) በማለት በዕለተ ምጽአት ምን ያህል ክብርና ጌትነት እንደሚሰጠው ይገልጽልናል፡፡ የቅዱስ ሚካኤል በዓል የቤተ ክርስቲያን አባቶች በየወሩ በ12 መታሰቢያውን እንድናደርግ አዘውናል፡፡ ይህንንም ያልቻለ በዓመት አራት ዐበይት በዓላትን ከቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ጀምሮ እንደተቻለ ማዝከር ይገባል፡፡ እነዚህም ኅዳር 12 ቀን ቀጥሎ ሰኔ 12 ቀን ከዚያም ነሐሴ 12 ቀንና ታኅሳስ 12 ቀን ናቸው፡፡ ከሁሉም የሚበልጠው ታላቁ በዓሉ ኅዳር 12 ቀን ነው፡፡ በዚህም ዕለት እግዚአብሔር በሰማይ ካሉ ሁሉ በላይ አድርጐ ሾመው፡፡ ስለትሕትናውና ስለ መታዘዙ ጌታውን ፈጣሪውን የከዳና የበጐ ሥራ ሁሉ ጠላት የሆነውን ሰይጣንን ድል ይነሣ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው፡፡ በዚህ ዕለት እንዲሁ ከላይ እንደተገለጸው ቅዱስ ሚካኤል በታላቅ ክብር ሆኖ በንጉሥ ጭፍራ አምሳል ለነዌ ልጅ ለኢያሱ የታየበት ዕለት ነው፡፡ በቅዳሴያችን ‹‹ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፤ ለሚካኤል ምሕረት (ይቅርታ ርኀራኄ) ተሰጠው ይላል፡፡ ነቢዩ ሄኖክም ምሕረት ለሚካኤል መሰጠቱን ገልጿል፡፡ ትሕትናውን ታዛዥነቱን አስረድቷል (ሄኖክ. 6 ቁ.5 ምዕ.10 ቁ.12)፡፡ የሰማያውያን ሠራዊት አለቃ ለሰው ሁሉ የሚራራና ስለ ሰው ልጆች ሳያቋርጥ ወደ ፈጣሪው የሚለምን ርኀሩኀ ትሑት የሆነው ኃያሉ ቅዱስ ሚካኤል የሠራውን ሥራ የክብሩን ገናንነት ጽፈን ለመጨረስ ስለማይቻለን በዚሁ እናበቃለን፡፡ ጸሎቱ እና በረከቱ፣ ተራዳኢነቱም ሀገራችንና ሕዝባችንን ይጠብቅልን አሜን፡፡ ባዮሎጂ ባዮሎጂ ብዛዕባ ህይወት ዘለዎም ነገራት ዘፅንዕ ናይ ምርምር ክፋል እዩ። ነዚ ፅንዓት ዘካይድ ሰብ ባዮኦልጂስት ተባሂሉ ይፅዋዕ። መብዛሕቱ ግዜ ባዮሎጂ አብ ክልተ ይምቀል። እቶም ክልተ ጨንፈራትውን ቦታኒ (ብዛዕባ ተኽልታት ዘጽንዕ) ከምኡውን ዙሎጂ (ብዛዕባ እንስሳታት ዘፅንዕ) እዮም። እዞም ክልተ ጨንፈራት ከአ ደጊም ናብ ዝተፈላለዩ ጨንፈራትን ፍሉይ ናይ ምርምር ክፋላት ይምቀሉ። ይኹን እምበር ከም አናቶሚ (ህይወት ናይ ዘለዎም ነገራት ንድፊ ዘጽንዕ ጨንፈር) ን ጀነቲክስ (አብ ልዕሊ ውርሰ ባህሪ ድግበር ፅንዓት) ዝአመስሉ መብዛሕትኦም ጨናፍር ባዮሎጂ ንእንስሣ ይኹን ን አታኽልቲ ብዘየገድስ ንክልቲኦም ክፋል ህይወት የፅንዑ። ባዮሎጂስትታት መብዛሕትኡ ግዜ ጽንዐቶም ንምክያድ ካብ ጨንፈር ፅንዓት ናቶም ዝተፈልየ ናይ ምርምር ክፋላት ዝጥቀሙሉ ዘዴታትን ሐደስቲ ፍልጠታትን ይጥቀሙ። ንአብነት ተጠቐስና፡ ህይወት አብ ዘለዎም እንስሳታትን አታኽልትን ዝካየዱ ውህደታት ንምርዳእ ክሕግዞም ምእንቲ ፊዚክስ ን ኬሚስትሪ አብ ዝተባህሉ ናይ ምርምር ጨንፈራት ይውከሉ። ተዋህዶ በዚህ እምነት ኢየሱስ ክርስቶስ በ ምድር በነበረበት ጊዜ አንደ እና አንድ ብቻ ተፈጥሮ /ባህርይ ነበረው ። ይህም ተፈጥሮ /ባህርይ ስጋ የሌለበት መለኮት ነበር የሚል ነው ። ስጋ እንኳ ቢኖረው ፣ ባህር ውስጥ ሟምቶ እንደሚጠፋ አንድ ማንኪያ ጨው ፣ የክርስቶስ ስጋም እንዲሁ በመለኮቱ ባህር ሟምቶ ጠፍቷል ይላሉ ። 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 3:16 እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ። ስንዴ እና ባቄላ እንደሚቀላቀሉት - ያለመቀላቅል , ኦክስጅንና ህይድሮጅን ሲዋሀዱ ፀባያቸው እንድሚቀያየር - ያለመቀያየር , የተጋቡ ሰወች እንደሚለያዩ - ለአንዳች ቅፅበት እንኳን ያለመለያየት , መለኮታዊ እና ስጋዊ ተፈጥሮ በእይሱስ ክርስቶስ አንድ ሆነ :: ቅድስት ድንግል ማርያም ሰው ወይም አምላክ ወይም ደግሞ ሁለት ተፈጥሮ ያለው ሰው እና አምላክ ሳይሆን የወለደችው , የሰው እና የአምላክ ውህደት , አንድ ተፈጥሮን , እየሱስ ክርስቶስን ነው :: በእለት ተእለት ኑሯችን ይህን አይነት ሁኔታ የምናየው የአይምሮ እና የአንጎልን ውህደት ልብ ስንል ነው :: በዚህ ንግግር አይምሮ ማለት የሀሳባችን ስብስብ ሲሆን የማይጨበጥ እና የማይዳሰስ ነው , አንጎል /ጭንቅላት ማለት ደግሞ ተጨባጩ የማሰቢያ ክፍል ማለት ነው :: የሁለቱ ውህደት እንግዲህ ያለመቀላቀል , ያለመለዋወጥ እና ያለመለያየት የሚሉትን ሀሳቦች ያንጸባርቃል :: በዚህ እምነት እየሱስ ክርስቶስ ሁለት ተፍጥሮ አለው ተብሎ ይነገራል ፦ ስጋው እና መለኮታዊ ። እነዚህ 2 ተፈጥሮወች በአንድ ተፈጥሮ (እየሱስ ክርስቶስ ) ይኑሩ እንጂ አልተዋሀዱም ተብሎ ይታመናል ። የሰው ልጅ ፣ በጊዜና በቦታ የተወሰነ ሲሆን ፣ ስጋን ለመስዋእት ማቅረብ ከዘመን -ዘመን የሚሻገር የሐጥያት ስርየት አያመጣም ። እየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሲሞት ፣ ተፈጥሮውን ከፋፍሎ ፣ ስጋው ብቻ ሞተ ማለት ፣ ዮሐንስ 3:16 እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። የሚለውን ፉርሽ ያደርጋል ። በመስቀል ላይ የሞተው እየሱስ ክርስቶስ ፣ ተዋህዶ ወይንም አንድ ተፈጥሮ ነው ። የመለኮት ተፈጥሮ እንግዲህ ሞትንና መንገላታትን ባያውቅም ከስውነት ጋር ባለው ውህደት ግን አብሮ ተንገላቷል ማለት ነው ። ይህን ሀሳብ ለመረዳት የሚነድ ብረትን ያስታውሷል ። እሳት እና ብረት ያለመቀላቅል ሲዋሀዱ ፣ አንጥረኛ ብረትን በመዶሻ ሲመታ ፣ የመዶሻው ምት እሳት ላይ ምንም ሀይል ባይሆረውም ፣ እሳት እራሱ ከብረት ጋር ስለተዋሀደ ፣ ብረት ሲጣመም ፣ እንዲሁ እሳትም ይጣመማል ። ሉቃስ በሐዋርያት ስራ 20:28 በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ሲል እዚህ ላይ መርዳት ያለብን መለኮት በራሱ ደም የለውም ። ነገር ግን የመለኮት ተፈጥሮ እና የስው ተፈጥሮ ውህደትን ለማመልከት ያንዱን ባህርይ በሌላው ስም መጥቀስ ተችሏል ። እየሱስ ክርስቶስ በስጋ ከሞተ ፣ ለምን ወደዚህ አለም መምጣትስ አስፈለገው ። የስጋ መስዋእት ለዘላለም ስርእየት በቂ ከሆነ አንድ የተመረጠ ሰው ለዚህ ተግባር ማዋል ይቻል ነበር ፡ ስለማይቻል 'የእግዚአብሔር ልጅ ' 'ከሰው ልጅ ' ጋር ያለመቀላቀል ፣ ያለመለዋወጥ ፣ ያለመለያየት ተዋሐደ ። የዚህም ውህደት ውጤት ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚሸጋገር ድህነትን ለሰው ልጅ አተረፈ ። ዮሐንስ 3:16 እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። 1ቆሮ 2:8 አውቀውስ ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉትም ነበር፤ ቅዱስ ጳውሎስ እዚህ ላይ «የእየሱስ ክርስቶስን ስጋ» አላለም ፣ የልቁኑ «የክብር ጌታ» በማለት ውሕደቱን በግልጽ አስቀምጧል ። ቅዱስ ጴጥሮስ በሐዋርያት ስራ 3:14-15 እናንተ ግን ቅዱሱን ጻድቁንም ክዳችሁ ነፍሰ ገዳዩን ሰው ይሰጣችሁ ዘንድ ለመናችሁ፥ የሕይወትንም ራስ ገደላችሁት፤ «የሕይወት እራስ» እንግዲህ የመለኮትነትን ባህርይ የሚያሳይ ሐረግ ነው ። እብራውያን 2:10 ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸውን ራስ በመከራ ይፈጽም ዘንድ፥ ከእርሱ የተነሣ ሁሉ በእርሱም ሁሉ ለሆነ፥ ለእርሱ ተገብቶታልና። በመከራ ላይ እያለ እንኳን መለኮታዊ ባህርዩን (በእርሱ ሁሉ የሆነ ) አልረሳም ። ራእይ 1:17-18 ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ። አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ። እዚህ ላይ ፣ እየሱስ ክርስቶስ እራሱ ፣ ስለስቅለቱ ሲናገር እራሱን በመከፋፈል በስጋ ሞትኩ አላለም ፣ ይልቁኑ ፊተኛውና መጨረሻው ሲሆን ፣ ለዘላለምም ሕያው ሲሆን ሳለ ፣ በመስቀል ላይ መሞቱን ያለክፍፍል ፣ በተዋህዶ አስረድቷል ። እንግዲህ አዲስ ኪዳን እንደሚያስረዳው ፣ በመስቀል ላይ የሞተው ፣ በሞቱም ከዘላለም እስከ ዘላለም የድህነት ጥላን የዘረጋልን «ስጋ» ብቻ ሳይሆን ፣ የ«ክብር ጌታ»፣ የ«ሕይወት እራስ»፣ «በእርሱ ሁሉ የሆነ»፣ 'ፊተኛው እና ሁዋለኛው ' የተባለው «ተዋህዶው» እየሱስ ክርስቶስ ነው ። የዮሐንስ ወንጌል 20:19 ያም ቀን እርሱም ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተሰብስበው በነበሩበት፥ አይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹ ተዘግተው ሳሉ፥ ኢየሱስ መጣ፤ በመካከላቸውም ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው። ይህንም ብሎ እጆቹንም ጎኑንም አሳያቸው። ደቀ መዛሙርቱም ጌታን ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። ክርስቶስ በስጋው ነው በተዘጋ በር ያለፈው ወይንስ በመለኮት ነው ያለፈው ። በመለኮት ካለፈ እንዴት በስጋ ታያቸው ? በስጋስ እንዴት በተዘጋ በር አለፈ ? ይልቁኑ ፣ ከሞት የተነሳው ፣ ወልድ ዋህድ በተዘጋ በር አለፈ በአይንም ታየ ፡ ተገለጠም ። የቅዳሴ መጽሐፍ ስለእየሱስ ክርስቶስ ሞት እና መነሳት የሚናገረውን ጠቅሰን እንደምድም ፦ ነፍስና ስጋው ቢላቀቁም ፣ መለኮቱ ግን ከስጋውም ከነፍሱም ጋር ነበረች ። ነፍሱም ከመለኮቱ ጋር ሆና ለስብከትወደ ገሀነም ወረደች ፣ በእምነት ለሞቱትም የገነትን በር ከፈተች ። ነገር ግን ከመለኮት ጋር የተዋሀደው ስጋው በመቃብር ነበር ። በሶስተኛው ቀን ጌታ ሞትን ድል ነሳ ፣ ነፍሱም ከስጋው ጋር ተመልሳ ተዋሀደች ፣ መለኮት ግን ምንጊዜም አልተለየም ፣ ስለዚህም የዘላለም ድነት ሆነ ። ዮሐንስ ይህ ገጽ መንታ መንገድ ነው። — በተመሳሳይ አርዕስት ወይም ስም ከ1 መጣጥፍ በላይ ሲኖር፤ ይህ የፈለጉትን መጣጥፍ ለማግኘት ያማርጦታል። ከሌላ ጽሑፍ ወዲህ የደረሱ እንደሆነ፣ ተመልሰው ወደሚገባው መጣጥፍ ቀጥታ እንዲያያይዝ ሊያረጋግጡ ይችላሉ። ደግሞ «ወዲህ የሚያያዝ» ተመልክተው ለማስተካከል ይችላሉ። ዘመነ ዮሐንስ - በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ ፣ ማርቆስ ፣ ሉቃስ (ተጨማሪ የ ጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዮሐንስ ይባላሉ። ከብሉይ ኪዳን አስከአዲስ ኪዳን ከብሉይ ኪዳን አስከአዲስ ኪዳን ያሉትን ክርስቶስን የሚያሳዩ ጥቅሱችን ላኩልኝ ወይም የመጽሀፍ ሀሳብ የሚያተክርበት የመጽሀፍን ልዩ መጠሪያ ማለት የማቴዎስ ሰለ መሲው አንደሚያተኩር ከቻለችሁ የሁሉን ላኩልኝ ጌታ እየሱስ ይባርክስችሁ በእንተ ሰማዕታት ክፍል ሁለት : በሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ እና በዲ/ን ዶ/ር ቴዎድሮስ በለጠ ፫. በዓለ ሃምሳ ክፍል አንድ : በመጋቤ ሐዲስ ቀሲስ መንግሥቱ አማረ በዛሬው መርሐ ግብር የሚከተሉት ዝግጅቶች ተካተውበታል:: ፩. በመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች : በዲ/ን ዶ/ር ሲሳይ ደመቀ ፪. በእንተ ሰማዕታት ክፍል ሁለት : በሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ እና በዲ/ን ዶ/ር ቴዎድሮስ በለጠ ፫. በዓለ ሃምሳ ክፍል አንድ : በመጋቤ ሐዲስ ቀሲስ መንግሥቱ አማረ በዛሬው መርሐ ግብር የሚከተሉት ዝግጅቶች ተካተውበታል:: ፩. የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች: በየኔታ መንግሥቱ ገብረ አብ የድጓ፣ የአቋቋምና ዝማሬ መዋሥዕት መምህር ፪. በእንተ ሰማዕታት የመጨረሻ ክፍል : ሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ እና በዲ/ን ዶ/ር ቴዎድ... በዛሬው መርሐ ግብር የሚከተሉት ዝግጅቶች ተካተውበታል:: ፩. የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች: በየኔታ መንግሥቱ ገብረ አብ የድጓ፣ የአቋቋምና ዝማሬ መዋሥዕት መምህር ፪. በእንተ ሰማዕታት የመጨረሻ ክፍል : ሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ እና በዲ/ን ዶ/ር ቴዎድሮስ በለጠ አዘጋጅ እንዳለ ደምስስ ፫. በዓለ ሃምሳ የመጨረሻ ክፍል : በመጋቤ ሐዲስ ቀሲስ መንግሥቱ አማረ አዘጋጅ ዲ/ን ኤፍሬም የኔሰው በዛሬው መርሐ ግብር የሚከተሉት ዝግጅቶች ተካተውበታል:: ፩. የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች: በየኔታ መንግሥቱ ገብረ አብ የድጓ፣ የአቋቋምና ዝማሬ መዋሥዕት መምህር ፪. በእንተ ሰማዕታት የመጨረሻ ክፍል : ሊቀ ጠበብት ሐረገወይን አገዘ እና በዲ/ን ዶ/ር ቴዎድሮስ በለጠ አዘጋጅ እንዳለ ደምስስ ፫. በዓለ ሃምሳ የመጨረሻ ክፍል : በመጋቤ ሐዲስ ቀሲስ መንግሥቱ አማረ አዘጋጅ ዲ/ን ኤፍሬም የኔሰው "ሆሳህና ታሪክ እና ምሳሌ" በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው "ሆሳህና ታሪክ እና ምሳሌ" በሚል (ሰባኪ ወንጌል ዘ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ) በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው የተሰጠ መንፈሳዊ ትምህርተ ወንጌል ሰምተውና አዳምጠው ስጋዎትንና ነፍሶትን ይመግቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። :-... "ሆሳህና ታሪክ እና ምሳሌ" በሚል (ሰባኪ ወንጌል ዘ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ) በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው የተሰጠ መንፈሳዊ ትምህርተ ወንጌል ሰምተውና አዳምጠው ስጋዎትንና ነፍሶትን ይመግቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። :- "ሆሳህና ታሪክ እና ምሳሌ" በሚል (ሰባኪ ወንጌል ዘ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ) በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው የተሰጠ መንፈሳዊ ትምህርተ ወንጌል ሰምተውና አዳምጠው ስጋዎትንና ነፍሶትን ይመግቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። :- ምኩራብ በመጋቤ ምሥጢር ፍሬው ዋለ ... የአኮቴት አንደኛ ዓመት ልዩ ዝግጅት... እጨጌ እንባቆም ክፍል 2... ከጎረቤት ሃገር ሶማሊያ በሚመጣው እውነተኛ የሽብርተኝነት ስጋት መንግስት ከአለም አቀፍ መንግስታት ባገኘው እርዳታ ጠቅላይ የጸረ ሽብር አዋጅ አውጥቷል። ነገር ግን እነኚህን ህጎች በአብዛኛው ጊዜ መንግስት የራሱን ህዝቦች ለማፈኛነት ይጠቀምባቸዋል። ... በእስር ቤት ስላጋጠመው እና ስለ ወደፊት ተስፋው ናትናኤል በቅርቡ ከእስር ቤት በጻፈው ደብዳቤ እንዲህ ይላል “እውነቱን ለመናገር በአሁኑ ሰአት በጣም የሚያስጨንቀኝ ነገር በእስር ቤት ምን ያህል ጊዜ እንደማሳልፍ አይደለም። የሚያሳስበኝ ነገር የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ መንግስት የሚያፈሰው ዶላር በምርህ ላይ የተመሰረተ እና ዲሞክራሲያዊ እድገተቻንን ከግምት ሳያስገባ ከቀጠለ እንዴት እንደምሆን ነው”. ... መጽሓፍ ቅዱስ መጽሓፍ ቅዱስ ብእኩባት ቀንዲ ሃይማኖታዊ ጽሑፋት ናይ እምነት ኣይሁዳውያንን ክርስትናን ዝቖመ እዩ። ኣብ ታሪኽ መጽሓፍ ቅዱስ እታ ቀዳመይቲ ዝበዝሐት ዝተሸጠት መጽሓፍ እያ። ትሕዝቶን መስርዕን መጽሓፍ ቅዱስ ኣብ መንጎ ሃይማኖታት ዝተፈላለየ ስለ ዝኾነ፥ ሓንቲ መጽሓፍ ቅዱስ ጥራይ የላን። ታናኽ ( ኣብ 24 መጽሓፍቲ ይምቀል። ሳምራውያን ዝበሃሉ ውሑዳት ክፋል ኣይሁድ ግና 5 መጽሓፍቲ ጥራይ ኣለዎም። እተን 24 ጽሑፋት ኣይሁዳውያን ኣብ 39 መጽሓፍቲ ተመቒለን ንናይ ክርስትያን ብሉይ ኪዳን የቑማ። ቁጽሪ ምሉእ ጽሕፋት ናይ ክርስትና መጽሓፍ ቅዱስ፥ ካብ 66 መጽሓፍቲ ናይ ወንጌላውያን፥ ክሳዕ 81 መጽሓፍቲ ናይ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ይፈላለ። መጽሓፍቲ ሕጊ ኮይኑ፥ መጀመርታ ታሪኽ እስራኤላውያንን ሕጎምን፥ ኪዳን ምስ ኣምላኽ እስራኤልን ይሕዝ። (2) ነቪይም ( ኮይኑ 39 መጽሓፍቲ ናይ እብራይስጢ ጽሑፋት ይሕዝ፡ ካልኣይ ከኣ ሓድሽ ኪዳን ኮይኑ 27 መጽሓፍቲ ድማ ኣለዎ። ወንጌላት፥ እተን ቀዳሞት ኣርባዕተ መጽሓፍቲ ሓድሽ ኪዳን፥ ብዛዕባ ህይወት ክርስቶስ የዘንትዋ። ንሰን መሰረት እምነት ክርስትና እየን። ወላ'ኳ ጽሑፋት መጽሓፍ ቅዱስ ኣይሁድ ኣብ መጽሓፍ ቅዱስ ክርስትና 'ተሃለዋ፥ መስርዐን ዝተፈልየ አዩ። እቲ ናይ ኣይሁድ ጽሑፍ ብምምላስ ህዝቢ እስራኤል ናብ የሩሳሌምን ናብ ቤት መቕደስን ይውዳእ፥ መወዳእታ መጽሓፍ ብሉይ ኪዳን ክርስትና ግና ትንቢት ሚልክያስ እያ። ካብቲ ኣብ ቀደም ዝተጻሕፈ እሞ ክሳዕ ሕጂ ጸኒሑ ዝተረኽበ ጽሑፋት መጽሓፍ ቅዱስ ክርስትና፥ ኣብ ራብዓይ ክፍለ ዘመን ብቛንቃ ግሪኽ ዝተጻሕፈ እዩ። ክሳዕ ሕጂ ዝጸንሐ ምሉእ መጽሓፍ ቅዱስ ኣይሁድ ከኣ ብቛንቃ ግሪኽ ዝተቶርጎመ ካብ ራብዓይ ክፍለ ዘመን ኣትሒዙ ዝጸንሐ እዩ። ዝነውሐ ዝጸንሐ ምሉእ ጽሑፍ: ክፋል ናይቲ ቀንዲ መጽሓፍ ቅዱስ ኣይሁድ ተባሂሉ ዝሕሰብ፥ ማለት ልክዕ ናይ መጀመርታ ቃላት ዝሓዘ፥ ክሳዕ ፍርቂ ክፍለ ዘመን ይግምገም። ድሕሪ ምምስራት ሃይማኖት ክርስትና ብቀዳማይ ክፍለ ዘመን፥ ኣብተን ቀዳሞት ሰለስተ ክፍለ ዘመናት፥ ሽማግለታት ኣብያተ ክርስትያናት ናይ ወንጌል ጽሑፋትን መልእኽትታት ሃዋርያትን ኣኪቦም ነዚ ሕጂ ሓድሽ ኪዳን ተባሂሉ ዝፍለጥ ኣብ መጽሓፍ ቅዱስ ክርስትና ኣቖሙ። ብኸምዚ ዝተገልጸ መሰረት ብሉይ ኪዳንን ሓድሽ ኪዳንን ብሓደ ሓቢሩ መጽሓፍ ቅዱስ ይበሃል። ኣብ መንጎ ዝተፈላለዩ ክርስትያናዊ ሃይማኖታት ኣይኖት ጽሑፋት ከም ቀንዲ ቅዱሳት ጽሑፋት ተቐጺረን ኣብ ብሉይ ኪዳን ክጽምበራ ከም ዘለወን ክርክር ኣሎ። ወንገላውያን ነቲ ናይ እብራይስጢ መጽሓፍ ቅዱስ ጥራይ ከም ቀንዲ ( ቀኖና ) ይቕበልዎ። ሮማዊት ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያንን ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ግና መጽሓፍቲ ካልኣይ-ቀኖና ብሉይ ኪዳን ከምኡ'ውን እኩባት መጽሓፍቲ ኣይሁድን ከም ቀንዲ ጽሑፋት ይቕበልወን። ንሓድሽ ኪዳን ዘቑማ መጽሓፍቲ እዘን ዝስዕባ እየን፤ ኣርባዕተ ወንጌላት፡ ግብሪ ሃዋርያት ፡ መልእኽትታት ከምኡ ውን ትንቢት የውሃንስ እየን። መጽሐፍ ቅዱስ በ እንግሊዝኛ ቋንቋ የተለመደው «ባይብል» የሚለው ቃል ከጥንቱ የኮይነ ግሪክኛ ቋንቋ የተወሰደ ሲሆን ቃሉ የተገኘበት τὰ βιβλία /ታ ቢብሊያ/ የሚለው ሀረግ «መጽሐፍቱ» ወይም «ትንንሽ መጽሐፍት» ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። የዚሁም ቃል መነሻ ከግሪኩ ስም Βύβλος /ቢውብሎስ/ ( ፓፒሩስ ወይም የ ወረቀት ተክል) ሲሆን ይሄ ቃል ፓፒሩስ ከተነገደበት ከተማ ጌባል ስም መጣ። መጽሐፍ ቅዱስ ለ አይሁድና ክርስትና እምነት የእምነት መሰረት የሆኑ ትናንሽ መጽሐፍትን የያዘ አንድ ጥራዝ ነው። በተለምዶ «ብሉይ ኪዳን» በመባል የሚጠራውና በአይሁዳውያን በ24 እና በክርስቲያኖች በ39 መጽሐፍት የሚከፈለው የመጽሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ ክፍል በመጀመሪያ በአብዛኛው የተጻፈው በጥንታዊው የ ዕብራይስጥ ቋንቋ ሲሆን የተጻፉበት ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት የተወሰኑ መቶ አመታት ቀደም ብሎ እንደሆነ ይነገራል። እነዚህን መጽሐፍት የጻፉት በወቅቱ የነበሩ የታመኑ አይሁዳውያን ወይም እስራኤላውያን ናቸው። የመጨረሻዎቹን 27 መጻሕፍት በግሪክኛ የጻፏቸው ክርስቲያኖች ሲሆኑ «አዲስ ኪዳን» በመባል በሰፊው ይታወቃሉ። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ማስረጃም ሆነ በጣም ጥንታዊ የሆኑት ወጎች እንደሚጠቁሙት እነዚህ 66 መጻህፍት የተጻፉት ግብጽ ኃያል ከነበረችበት ጊዜ አንስቶ ሮም የዓለም ኃያል መንግስት እስከ ነበረችበት ዘመን ባሉት 1600 ዓመታት ውስጥ ነው። በ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን እምነት መሰረት ከ66ቱ መጽሐፍት በተጨማሪ የተካተቱ የተወሰኑ መጽሐፍት ሲኖሩ፣ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እነዚህ ተጨማሪ መጻሕፍት (ዲዩቴሮካኖኒካል በመባልም ይታወቃሉ) በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱትን መጻሕፍት ቁጥር ወደ 81 ያደርሱታል። ከክርስቶስ ስብከት ቀጥሎ ምዕመናን የሆኑት ለረጅም ዘመን ተጨማሪ መጻሕፍቱን ከነ መጽሐፈ ሄኖክ ና ኩፋሌ ያንብቡ ነበር። የ አይሁድ ሰንሄድሪን ረቢዎች በ100 ዓ.ም. አካባቢ በተለይም ረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ እነዚህን ተጨማሪ መጻሕፍት ከዕብራይስጥ ቅጂ አጠፉ። እስካሁንም ድረስ በዕብራይስጥ ትርጉም አይታወቁም። አዲስ ኪዳን ከተጻፈ በኋላ፣ ብዙ አጠያያቂ ወንጌሎችና የሌሎች እምነቶች ጽሑፎች ደግሞ ሊሠራጩ ጀመር። ግኖስቲክ የተባለው እምነት ተከታዮች በተለይ ብዙ ሥነ ጽሑፍ ፈጠሩ፣ ይህ ግን ከኦርቶዶክስ ወንጌል የተዛቡ ትምህርቶች ነበር። በ170 ዓ.ም. በክርስትያኖች ዘንድ የቱ መጻሕፍት ትክክለኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ናቸው? የሚል ጥያቄ ይነሣ ጀመር። መሊቶ ዘሳርዲስ የተባለ ጳጳስ በዚያን ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም መጻሕፍት ቤት ጉዞ አድርጎ የ ዕብራውያን መጻሕፍት ምን ምን እንደ ነበሩ ዘገበ። ተጨማሪ መጻሕፍቱ ከዚያ በፊት ስለ ጠፉ አልተዘገቡም። ስለዚህ ከዚህ በቀር ምንም ያልተዘረዘሩት ብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ትክክለኛ አይሆኑም የሚል ሀሣብ በ ሮሜ መንግሥት ክርስቲያኖች ተነሣ። ይህም የአይሁዶች ቀኖና በ ንቅያ ጉባኤ ( 317 ዓ.ም.) በሮሜ መንግሥት ለክርስቲያኖች ጸና። መጽሐፍ ቅዱስ የስነምግባር ጉዳዮችን በሚመለከት መመሪያ የሚሰጥ ከመሆኑም ሌላ እንደ ወንጀል፣ ረሃብና የአካባቢ መበከል ያሉት ችግሮች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ የሚያገኙበትን መንገድ ይገልጻል። ችግሩ ግን፣ መጽሐፍ ቅዱስ እነዚህን ጉዳዮች አስመልክቶ የሚናገረውን ነገር ብዙ ሰዎች በቁም ነገር መመልከት ትተዋል። ከዚህ ቀደም ይህ መጽሐፍ ቢያንስ በምዕራቡ ዓለም እንኳ ትልቅ ተሰሚነት ነበረው። መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በሰዎች አማካኝነት ቢሆንም እንኳ ቀደም ባሉት ጊዜያት በሕዝበ ክርስትና ውስጥ የነበሩት አብዛኞቹ ሰዎች የ አምላክ ቃል መሆኑንና መልእክቱም አምላክ በመንፈስ አነሳሽነት ያስጻፈው እንደሆነ ያምኑ ነበር። ይሁን እንጂ ዛሬ እያንዳንዱን ነገር መጠራጠር የተለመደ ነገር ሆኗል። ሰዎች ባህላቸውን፣ የተለያዩ ጽንሰ ሐሳቦችን፣ የስነምግባር ደንቦችንና የአምላክን መኖር እንኳ ሳይቀር የጠራጠራሉ። በተለይ የመጽሐፍ ቅዱስን ጠቃሚነት በተመለከተ ጥርጣሬ ገብቷቸዋል። አብዛኞቹ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ጊዜ ያለፈበትና አላስፈላጊ እንደሆነ አድርገው የሚያዩት ይመስላል። ከዘመናችን ምሁራን መካከል መጽሐፍ ቅዱስን እንደ አምላክ ቃል አድርገው የሚመለከቱት በጣም ጥቂት ናቸው። እንዲያውም አብዛኞቹ ሰዎች ከምሁሩ ጄምስ ባር አባባል ጋር ይስማማሉ፡- "ስለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልማዶች ያለኝ አመለካከት የሰው ልጅ የፈጠራ ውጤት ናቸው የሚል ነው። የሰው ልጅ የራሱን እምነት ያሰፈረበት መጽሐፍ ነው።" ይህ አመለካከት ወደ አንድ ነጥብ ያመራል፦ መጽሐፍ ቅዱስ ሰዎች የጻፉት ተራ መጽሐፍ ከሆነ ለሰው ልጅ ችግሮች ምንም ዓይነት ግልጽ የሆነ መልስ አይገኝም ማለት ነው። የሰው ልጆች በገዛ እጃቸው በሚያመጡት ጣጣ ከ ህልውና ውጭ እንዳይሆኑ ወይም በ ኑክሊየር ጦርነት እንዳያልቁ አቅማቸው የፈቀደውን ያህል በጭፍን መዳከር ይኖርባቸዋል ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ከሆነ ግን ይህን አስቸጋሪ ጊዜ ለማለፍ የሚያስፈልገን ዋነኛው ነገር እርሱ ይሆናል። መጽሐፍ ቅዱስ በብዛት ታትሞ በመሸጥና በሰፊው በመሰራጨት ረገድ በሰው ዘር ታሪክ ውስጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል። ጊነስ ቡክ ኦቭ ወርልድ ሬኮርድስ የተባለው መጽሐፍ በ 1988 እትሙ እንደገለጸው ከ 1815 እስከ 1975 ባሉት ዓመታት ውስጥ ብቻ ወደ 2.5 ቢልዮን የሚገመቱ ቅጂዎች ታትመዋል። ይህ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ነው። የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል ሊሰራጭ ይቅርና ወደዚያ ቁጥር የተጠጋ አንድም መጽሐፍ በታሪክ አልታየም። ከዚህም በተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል በብዙ ቋንቋዎች የተተረጎመ መጽሐፍ አይገኝም። ዛሬ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ከ1800 በሚበልጡ የተለያዩ ቋንቋዎች ይገኛል። በ ኢትዮጵያ እንኳን በ አማርኛ ፣ ትግሪኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ ወላይትኛ ፣ ጉራግኛ ና ሌሎች ቋንቋዎች መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉም ሆነ በከፊል ተተርጎሞ ይገናል። በአጠቃላይ ዛሬ 98 በመቶ ገደማ የሚሆነው የምድራችን ነዋሪ መጽሐፍ ቅዱስን በቋንቋው ማግኘት ይችላል። ዘ ኒው ኢንሳይክለፒዲያ ብሪታኒካ መጽሐፍ ቅዱስን "በታሪክ ዘመናት ከታዩት ጽሑፎች ሁሉ ይበልጥ ተደማጭነት ያለው የመጻህፍት ስብስብ" ሲል ጠርቶታል። የ19ኛው ጀርመናዊ ባለቅኔ ሄንሪክ ሃይነ እንዲህ ብለዋል፦ "ይህን ሁሉ ማስተዋል ያገኘሁት ከአንድ መጽሐፍ ነው። . . . መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ። ቅዱስ መጽሐፍ መባሉ ይገባዋል። አምላኩን ያጣ ሰው ካለ በዚህ መጽሐፍ አማካኝነት ሊያገኘው ይችላል።" በዚሁ መቶ ዘመን የኖረውና የጸረ-ባርነት እንቅስቃሴ አራማጅ የነበረው ዊልያም ኤች ሴዋርድ እንዲህ ብሏል፦ "የሰው ልጅ የመሻሻል ተስፋ የተመካው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሚሄደው የመጽሐፍ ቅዱስ ተደማጭነት ላይ ነው።" የ ዩናይትድ ስቴትስ 16ኛ ፕሬዚዳንት የነበሩት አብርሃም ሊንከን መጽሐፍ ቅዱስን በሚመለከት እንዲህ ብለዋል፦ "አምላክ ለሰው ልጆች ከሰጠው ስጦታ ሁሉ የላቀ ስጦታ ነው። . . . መጽሐፍ ቅዱስ ባይኖር ኖሮ መልካሙንና ክፉውን ለይተን ማወቅ ባልቻልን ነበር።" የ ብሪታንያ ው የ ህግ ሰው ሰር ዊልያም ብላክስተን "ሁሉም ሰብዓዊ ሕጎች የተመሰረቱት በእነዚህ ሁለት ሕጎች ማለትም በተፈጥሮ ሕግና አምላክ ለሰው ልጆች በሰጠው ሕግ [በመጽሐፍ ቅዱስ] ላይ ነው፤ እንግዲያው ሰብዓዊ ሕጎች ከእነዚህ ሕጎች ጋር እንዲጋጩ ማድረግ አይገባም ማለት ነው።" ብለው ሲናገሩ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያህል ተደማጭነት እንዳለው ጎላ አድርገው መግለጻቸው ነበር። በአንጻሩ ደግሞ በታሪክ ዘመናት ሁሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል የከረረ ተቃውሞ የገጠመው መጽሐፍ የለም። መጽሐፍ ቅዱስ ከ መካከለኛው ዘመን አንስቶ እስከ 20ኛው መቶ ዘመን ድረስ በአደባባይ ተቆልሎ እንዲቃጠል ተደርጓል። በዛሬው ዘመን እንኳ ሳይቀር መጽሐፍ ቅዱስን በማንበባቸው ወይም በማሰራጨታቸው ምክንያት የ ገንዘብ ቅጣት የተጣለባቸው ወይም በእስራት የተቀጡ ሰዎች አሉ። ባለፉት መቶ ዘመናት እንዲህ ያለው "ወንጀል" ብዙውን ጊዜ አሰቃቂ ለሆነ ድብደባ አልፎ ተርፎም ለሞት የሚዳርግ ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ በሰዎች ውስጥ ያሳደረው ፍቅር ከዚሁ ጎን ለጎን የሚታይ ነው። ብዙዎች የማያቋርጥ ስደት ቢደርስባቸውም መጽሐፍ ቅዱስን ማንበባቸውን ገፍተውበታል። ለምሳሌ ያህል በ 16ኛው መቶ ዘመን የኖረውንና በ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተምሮ በ ካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ትልቅ ቦታ ያለው አስተማሪ የነበረውን ዊልያም ቲንደልን እንመልከት። ቲንደል ለመጽሐፍ ቅዱስ ከፍተኛ ፍቅር ነበረው። ይሁን እንጂ በዘመኑ የነበሩት ሃይማኖታዊ ባለ ሥልጣናት መጽሐፍ ቅዱስ ሙት በነበረው በ ላቲን ቋንቋ ተወስኖ እንዲቀር ሽንጣቸውን ገትረው የሟገቱ ነበር። ቲንደል ግን የአገሩ ሶዎች መጽሐፍ ቅዱስን የማንበብ አጋጣሚ እንዲኖራቸው በማሰብ ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ ለመተርጎም ቆርጦ ተነሳ። ይህ ተግባሩ ከሕጉ ጋር የሚቃረን ስለነበር ቲንደል ጥሩ የማስተማር ስራውን ትቶ መሰደድ ግድ ሆነበት። የግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችን ("አዲስ ኪዳን") እና አንዳንዶቹን የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ("ብሉይ ኪዳን") ወደ አገሩ ቋንቋ ተርጉሞ እስኪጨርስ ኑሮውን በስደት ለመግፋት ተገዷል። ይሁን እንጂ በመጨረሻ በመያዙና መናፍቅ ነው ተብሎ በመወንጀሉ ተሰቅሎ እንዲሞትና በድኑም በእሳት እንዲቃጠል ተደርጓል። ቲንደል፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ ወይም ለሌሎች ሰዎች እንዲዳረስ ለማድረግ ሲሉ ብዙ መሥዋዕትነት ከከፈሉት በርካታ ሰዎች መካከል አንዱ ብቻ ነው። ከሌላው ሰው የተለየ ምንም ነገር ያልነበራቸውን ብዙ ወንዶችና ሴቶች ይህን ያህል ድፍረት እንዲኖራቸው ያነሳሳ ሌላ መጽሐፍ በታሪክ ውስጥ አልታየም። ከዚህ አንጻር መጽሐፍ ቅዱስ በእርግጥም አቻ አይገኝለትም። ሓሙሻይ ጕባኤ ቴማ ቋንቋ ኣደ ሓሙሻይ ኣኼባ መርበብ ቋንቋ ኣደ ካብ ዕለት 28-30 ነሓሰ ኣብ ኣቢስኮ ተኻዪዱ። ኣቢስኮ ኣብቲ ሰሜናዊ ጫፍ ሽወደን ትርከብ። ኣብዚ እቶም ሳመ ዚብሃሉ፡ ሰበኽ ሳግም ሽወደና ውያን ይነብሩ። እዚ ኣኼባ'ዚ ካብ ምሉእ ሽወደን ዝመጹ መምህራን ቋንቋ ኣደን ሓለፍቶምን 80 ዚዀኑ ተኻፈልቲ ነይሮምዎ። ብዝሒ መርበብ ቋንቋ ኣደ ክሳዕ ሕጂ 30 በጺሑ ኣሎ። ንኺበዝሕ መደብ ኣሎ። ኣብ'ዚ ናይ ሰለስተ መዓልታት ኣኼባ'ዚ፡ ምልውዋጥ ዝተዋህለለ ተኽእሎታት ተኻዪዱ። ሓለፍቲ መርበባት ዝገበሩዎ ሓደስቲ ምዕባለታት ኣርእዮም። ኣብ ርእሲ'ዚ ብዛዕባ ዘሎ ኵነታትት ትምህርቲ ቋንቋ ኣደ ኣብ ኵሉ ደረጃታት፡ ካብ መዋእለ ሕጻናት ጀሚርካን መምህራን ቋንቋ ኣደን ተዘትዩ። ወከልቲ ሃገራዊ ምምዕባል ትምህርቲ ማይ በየርን ማትስ ቨነርሆልምን ብዛዕባ እዚ መርበብ ቋንቋ ኣደ በጺሑዎ ዘሎን፡ ዚህቦ ጥቕምን ብዙሓት በጻሕቲ ከም ዘሎዉዎን ብዛዕባ እቲ ተሓሲቡ ዘሎ ባጀታዊ ምምሕያሻትን ኣብ ምንታይ ኪውዕል ከምዚዀነን ሓቢሮም። ሓደ ካብኡ፡ መምህራን ቋንቋ ኣደ፡ ፍልጠቶም ሓፍ ንኼብሉን ብቛንቋ ኣደ ዝዀነ ዓይነት ትምህርቲ ኪምህሩ ኪኽእሉን ዝተፈላለየ ኮርስታት ኪወሃቦም ኢዩ። ብተወሳኺ፡ ተኻፈቲ፡ ብዛዕባ ላፕላንድ ን (ሰሜናዊ ወገን ሽወደን) መነባብሮ ኣብኡ ዚነብሩ፡ ሳመ ዚብሃሉ ህዝብን ሓበሬታ ተዋሂቦም። እዞም ህዝቢ እዚኦም ብምጕሳይ ሸውዓተ ቀርኑ ዚነብሩ ሰበኽ ሳግም ኢዮም። እቲ ኣኼባ ዕዉት ነይሩ። ትካል ሃገራዊ ምምዕባል ትምህርቲ፡ ኣብ ምምዕባል ፍልጠት ተመሃሮን መምህራንን ዚውዕል ካብ መንግስቲ ብዙሕ ገንዘብ ተሰሊዑሉ ኣሎ። በቲ ዚግባእ ኪጥቀሙሉ ምዃኖም ድማ ሓቢሮም። መምህራን ቋንቋ ኣደ፡ ነዚ ዚመጽእ ዘሎ ዕድላት ኪከታተሉዎን ኪጥቀሙሉን ዓቢ ትጽቢት ይግበረሎም። ዳንጉን ዋንገም ዳንጉን ዋንገም በ ኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በኮሪያ በጥንት የነገሠ ንጉሥ ነበር። እርሱ ከ ሺንሺ መንግሥት (ፔዳል) ቀጥሎ የአዲስ መንግሥት መሥራች ሆነ። የዚህ መንግሥት ስም «ጆሰን» ሲሆን፣ በኋላ ዘመን (ከ 14ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) ሌላ « ጆሰን » የተባለ መንግሥት ስለ ኖረ፣ ዳንጉን የመሠረተው መንግሥት አሁን «ጥንታዊ ጆሰን» ወይም « ጎጆሰን » በመባል ይታወቃል። የፔዳል (ጸሐይ) ወገንና የናቱ ወገን «የድብ ጎሣ» በውሕደታቸው የጆሰን ብሔር ሆነው ዳንጉን እንደ ኮርያ መሥራችና አባት ይቆጠራል። ይህ በ ቻይና ( ኋሥያ ) ንጉሥ ያው 25ኛው ዓመት እንደ ሆነ ይታመናል። ዋና ከተማው አሳዳል ምናልባት የአሁኑ ፕዮንግያንግ ፥ ወይም ሓርቢን በ ማንቹርያ ነበር። ከዚህ በላይ ዳንጉን የራሱን አምልኮት እንደ ዐዋጀ ይባላል፤ እስከ ዛሬም ድረስ ዳንጉንን እንደ አምላክ የሚቆጠሩ አንዳንድ ትንንሽ ሃይማኖቶች በኮርያ አገር አሉ። በጠቅላላ ለ93 ዓመታት (ወይም ለ1500 ዓመታት በአንድ ትውፊት) እንደ ነገሠ ይጻፋል። ከዚያ በኋላ ልጁ ቡሩ ተከተለው። በ1903 ዓም. በ ኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም። ስለ ዳንጉን ዋንገውም ወይም ኢምግም ዘመን እንዲህ ይለናል። ዳንጉን ከአባቱ የሺንሺ ንጉሥና ከእናቱ የዉንግ ንግሥት ከ ልምጭ ዛፍ በታች ተወለደ (ምናልባት 2145 ዓክልበ. ግድም)። የአምላክ ምግባር ስለነበረው ሰዎች ሁሉ አከበሩት ታዘዙለትም፣ እድሜው 14 ዓመት ሲሆን፣ እናቱ የደዕብ ክፍላገር መስፍን አደረገችው። በ2108 ዓክልበ. ግድም የኮርያ ሰዎች (800 ሰዎች) በልምጭ ቦታ በሥነ ስርዓት ዙፋኑን ለዳንጉን ሰጡት። የሕዝቡ አለባበስ ያንጊዜ ከሣር ተሠራ፣ ጫማ ግን አልለበሱም ነበር ይላል። የዳንጉን ዐዋጅ እንዲህ ነበር፦ «ወደ ገነት (መንግስተ ሰማያት) የሚወስደው በር አንድ ብቻ ነው እንጅ ሁለት በሮች አይደሉም። መንፈስህ በሥራህ ላይ ብታኖረው፣ ያንጊዜ መንፈስህ ወደ ገነት ሊደርስ ይችላል። የገነት ሕግ አንድያ ሕግ ነው፣ እንደ ወትሮ ይቀጥላል፣ የሰውም አዕምሮ እንዲህ የሚቀጥል ነው። እንግዲህ ማንም ሰው የራሱን አዕምሮ ቢመረምር የሰውን አዕምሮ መመልከት ይችላል። ሰውዬው ሌሎቹን ከአምላክ ሕግ ጋር እንዲስማሙ ቢያስተምራቸው፣ ትምህርቱ በዓለሙ የትም ቦታ በትክክል ሊጠቀም ይችላል። ወላጆቻችሁና አያቶቻችሁ ከገነት (መንግስተ ሰማያት) ተወለዱ፣ እናንተም ያለነርሱ በሕይወት መኖር አትችሉም። ስለዚህ ወላጆቻህን ለማዳገፍና ለማገልገል ግዴታ አለብህ፣ ይህም ገነትን ማክበር ነውና ብሄሩን በሙሉ ይነካል። ወላጆችህንም የምታገልግላቸው ለብሔሩ በመታመንህ ነው። ይህንን ሕግ በመጠብቅ ብቻ ከድንገተኛ አደጋ ወይም ከመዓት ማምለጥ የሚቻል ነው። እንስሳ ስንኳ የኑሮ ጓደና አለው፣ የተቀደደውም ጫማ ጥንዱን አለው። እንዲህ ወንድና ሴት በሰላም ያለ ጠብ፣ ቅሬታ ወይም መቀኝነት ይኖራሉ። ደግሞ መረንነትና ዝሙት ክልክል መሆን አለባቸው። ጣቶችህን ብትነክስ፣ የትኛው ጣት መጠኑ ምንም ቢሆን ሕመም አያሰኝህም? እያንዳንዳችሁ ከሐሜት ስትቀሩ፣ እርስ በርስ ስትዋደዱ፣ ከጠብ ስትቀሩ፣ ሌሎቹንም ስትረዱአቸው፣ ያንጊዜ መላው ብሐሩና መላው ቤተሠቡ ደህና ይሆናሉ ይበልጸጋሉ። ላሞችና ፈረሶቻቸሁ መኖአቸውን በጋራ ያከፋፍላሉ። ሰውን ከምንም ነገር ካላሳጣችሁ፣ ያለ ሌብነት ከተባበራችሁ፣ አገሩ ሁሉ ይበልጸጋል።... ሁልጊዜ በገነት (መንግሥተ ሰማያት) አክባሪ አዕምሮ ውደዱ። ሰው በአደገኛ ሁኔታ ስታገኘው፣ እሱን መርዳት እንጂ ሌሎችን መሳድብ የለብህም። እኒህን ድንጋጌዎች ካልታዘዝክ፣ ገነት (መንግሥተ ሰማያት) አይረዳህም፣ አንተና ቤተሠብህ እስከሚጠፋ ድረስ። እሳት በ ሩዝ እርሻ ላይ ብታደርግ፣ የሩዙም ተክል ቢቃጠል፣ ገነት (መንግሥተ ሰማያት) ይቀጣሃል። ጥፋተኛ ብትሰውረውም፣ የወንጀሉ ክርፋት ግን ይወጣል። ሁልጊዜ በጎ ጸባይ በአክባሪ አዕምሮ ትይዛለህ። ክፉ አዕምሮ አይኖርህ፣ ጥፋትን አትደብቅ፣ አደጋንም አትሰውር። አዕምሮህን በማሠልጠን ገነትን (መንግሥተ ሰማያትን) አክበር፤ ለመላውም ሕዝቡ ጓደኛ ሁን። አምስቱ ዋና ሚኒስትሮች እኒህን ድንጋጌዎች መጠብቅ አለባቸው።» ከዚህ በኋላ ከሚኒስትሮቹ ፐንግ-ዉ ምድረ በዳ እንዲያቀና፣ ሰውንግጁ ቤተ መንግሥት እንዲያሠራ፣ ጎሺ በእርሻ ተግባር ላይ፣ ሺንጂ ምስሎችን እንዲፈጥር፣ ኪሰውንግ በሕክምና ጥናት ላይ፣ ነዑል ቤተሠቦቹን በዝርዝር እንዲዘግብ፣ ኸዊ እድሎችን (በንግር) በመናገር ላይ፣ ዉ በጦር ሠራዊት ላይ ሾማቸው። በ2059 ዓክልበ. ግድም በታላቅ ጐርፍ ምክንያት የሕዝቡ ምቾት ተበላሸ። ስለዚህ ዳንጉን ሚኒስትሩን ፐንግ-ዉ ወንዞቹን እንዲገድብ አዘዘው። ሐውልት በ«ዉ» መንደር ተሠራ። በ2058 ዓክልበ. ሚኒስትሩን ፐዳል አምባ በሳምላንግ እንሲያሠራ አዘዘው። በ2042 ዓክልበ. ግድም አልጋ ወራሹን ልዑል ቡሩ በተልእኮ ወደ ዩ ላከው፣ ይህ ምናልባት በኋላ ዳ ዩ የተባለው የኋሥያ (ቻይና) አለቃ ይሆናል። በተጨማሪ ዳንጉን የ፭ ንጥረ ነገሮች ትምህርት አስተማረ፣ «ዩጁ» እና «ያንግጁ» ግዛቶችም ወደ ጆሰን ጨመረ። ዳንጉን ደግሞ «ኈዳይ»ን አሸንፎ ተገዥ አደረገው፣ ዩ-ሹን በተገዥነት አስተዳዳሪነቱን ሰጠው ይለናል። «ዩ-ሹን» ማለት የኋሥያ ንጉሥ ሹን ስም ነው፤ «ኈዳይ»ም በ ሻንዶንግ ልሳነ ምድር እንደ ነበር ይታስባል። በ2016 ዓክልበ. ግድም ለሀብቱ እድገት መስኖ፣ የሐር ትል፣ እና የአሣ ማጥመድ ሥራ ክፍሎች ወደ ጆሰን አስገባ። ዳንጉን ኢንገም በአገሩ ለ93 ዓመታት ነግሦ አረፈ፣ ልጁም ዳንጉን ቡሩ ያንጊዜ የጆሰን ዳንጉን (ንጉሥ) ሆኖ ተከተለው። ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ፡ በዓል ደማ እናልቀሰ ተደምሲሱ፡ መስዋእታ ብሓርነት ተደቢሱ። መዋእል ነኺሳ ኣብ ዕላማ፡ ትምርቲ ጽንዓት ኰይኑ ስማ፡ ኤርትራ'ዛ ሓበን ዉጹዓት፡ ኣመስኪራ ሓቂ ክምትዕውት። ኤርትራ ኤርትራ፡ ኣብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ። ናጽነት ዘምጽኦ ልዑል ኒሕ፡ ንህንጻ ንልምዓት ክንሰርሕ፡ ስልጣን ከነልብሳ ግርማ፡ ሕድሪ'ለና ግምጃ ክንስልማ። ኤርትራ ኤርትራ፡ ኣብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ። ቫቲካን \ መዛግብቲ ሓዲስ ትምህርተ ክርስቶስ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ብዛዕባ ሥሬተ ኃጢአት አብ ቍ. 1471 ቤተክርስትያን እትኽተሎ ናይ ስርየት ኃጢኣት ትምህርተ-እምነትን፤ እተዘውትሮ ተግባራትን ኩሉ ምስ ፍርያት ምሥጢረ ንስሓ ዝተኣሳሰረ እዩ። ይብል፣ ባለፈው ዝግጅታችን ስለቅዱሳን ሐዋርያት አጠቃላይ መግቢያ አቅርበን በቀጣይነት ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የእያንዳንዱን ሐዋርያ የተጋድሎ ሕይወት በዝርዝር እንደምናቀርብ ቃል ገብተን ነበር (የባለፈውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ ። በመሆኑም ለዛሬ የሐዋርያት አለቃ የሆነውን የሐዋርያው የቅዱስ ጴጥሮስን ሕይወትና ተጋድሎ እነሆ ብለናል መልካም ንባብ። በ አንድ ሳምንት ብዙ የተጎበኙ በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ታኅሳስ 18 ቀን፣ 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! በርለዓም ሰማዕት በዲዮቅልጥያኖስ ጊዜ በአንጾኪያ የ... በሥርጉተ ሥላሴ (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ታኅሳስ 07 ቀን 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ሰማዕትነቱ ቅዱስ አግናጥዮስ የአንጾኪያ ቤተ ክርስቲያን ... (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ታኅሳስ 2 ቀን፣ 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የመቅረዝ ዘተዋሕዶ አንባቢያን! እንደ ምን ሰነበታችሁ? ላለፉት አምስት ሳምንታት ገደማ... ገ/እግዚአብሔር ኪደ (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፥ ኅዳር ፲፬ ቀን፥ ፳፻፮ ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! “ጾም” በፊደላዊ ትርጕሙ- “ጾመ”፣ “ተወ”፣ “ታቀበ”፣ “ታረመ” ከሚ... (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ጥቅምት 25 ቀን 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ትምህርተ ሃይማኖት - ክፍል 18 ዓርብ ዐረበ ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲኾን ተካተ... በሥርጉተ ሥላሴ (መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ጥቅምት 16 ቀን 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት፥ ቅዱስ አግናጥዮስ ጌታችን ደቀ መዛሙርቱ... ይህን መንፈሳዊ መካነ ጡመራ ለወዳጆችዎ በመንገር (ሼር በማድረግ) እንዲያሳውቁልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን!!. መንግስተ ሰማያት እውን ናት - እማሆይ ወለተ ጊዮርጊስ በኦፕራሲዮን ግዜ መንግስተ ሰማያት እና ሲኦልን እንዳዩ ይመሰክራሉ:: ... እንዳንተ ማንም የለም ከቶ የሚመስልህ አምላክ ሆይ ድንቅ ነው ሥራህ አዳምን ከነ ልጆቹ ልታድን በገባኸው ቃል አዳንከን እንደ ቃ... በ ወይን አምባ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ ላይ የተፈወሰው ወንድም ... ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች አንድነት በዋልድባ ዳልሻህ ኪዳነ ምሕረት የእናቶች አ... ገብርኤል (መልዐክ) ገብርኤል ( ቅዱስ ገብርኤል ) በ አብርሃማዊ ሀይማኖቶች ( ክርስትና ፤ አይሁድ ፤ እስልምና ) ከሶስቱ ዋና መላዕክት ( ሚካኤል ፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል ) አንዱ ሲሆን በ እግዚአብሔር መልእክተኛነቱ ይታወቃል። በ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በ መጽሐፈ ዳንኤል ነው። የስሙም ትርጉም «ከእግዚአብሔር የሆነ አለቃ» ማለት ነው። በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከሚችሉ ስባት መላዕክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል። የአምላካችን፣ የጌታችንና የመድሐኒታችን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ን ልደት ለቅድስት ድንግል ማርያም አብስሯል። ክርስትያኖች የአምላክን መልዕክተኛ «ገብርኤል» ሲሉት በ እስልምና ደግሞ በ አረብኛ ስሙ « ጂብሪል » ይባላል። ይህ ፡ አጭር ፡ ሃይማኖት ፡ ነክ ፡ ጽሑፍ ፡ መሠረት ፡ ወይም ፡ መዋቅር ፡ ነው። እርስዎ ፡ ሊያስፋፉት ፡ ይችላሉ! ምህንድስና ምህንድስና ትግርኛ ኣይኮነን። እተኣረም። ህንደሳ ቃል ብቓሉ ክትርጎም ከሎ ሓድሽ ነገር ምፍጣር ማለት እዩ። ኣብ ኣጠቓቕማኡ መብዛሕትኡ ግዜ ምስ ሞያ ህንጻ ተዛሚዱ ይትግበር። ኣሳጊርካ ግና ናይ ኮምፕዩተር ፕሮግራማት ንምጽሓፍ፣ ወይ ውን ኣብ ናይ ስነ ህይወት ፍልጠት ንምልዋጥ መሸከል ንዝምልከት ዕዮ ክገልጽ እኽእል። ከምኡ እውን ሓድሽ ሓሳብ፡ ኣምር፡ ወይ ከኣ ጥበብ ምንዳፍን ምፍጣርን ከም ህንደሳ ጌርና ክንቅበሎ ንኸእል። ኣብ ክንዲ ጽሑፍ ኣቐምጥ ከኣ ዕቖር ወይ ከኣ ዓቅብ እንተ ዝበሃል ምሓሸ። ሕልና - ብፓስቶር ብንያም ገብረንጉስ ሰማርያ ጉባኤ ህያው ኣምላኽ ሽየን ኦምኒፖቴንት (ከኣሌ ኩሉ) እግዚኣብሄር - ብፓስቶር ብንያም ገብረንጉስ ህሉው ኩነታትካ ካብ ኣምላኽ ኣይፍለኻ! ስብከት- ብሓው ኣማን ኣብርሃም ስብከት - ሰማያዊ ዜጋ - ብሓው ኣማን ኣብርሃም -ብሰማርያ ጉባኤ ህያው ኣምላኽ ሽየን ኖርወይ ምሳኻ ምንባር ይሕሸኒ: ) ሰማርያ ጉባኤ ህያው ኣምላኽ ሽየን « ገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን » ምንድን ነው? «በሰላም ተሳስራችሁ ከመንፈስ ቅዱስ የሚገኘውን ለመጠበቅ ትጉ። በተጠራችሁ ጊዜ ለአንድ ተስፋ እንደተጠራችሁ ሁሉ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ። እንዲሁም አንድ ጌታ አንድ እምነት እና አንድ ጥምቀት አለ። ደግሞም ከሁሉ በላይ የሆነ በሁሉም የሚሠራ፤ በሁሉም የሚኖር የሁሉም አባት የሆነ አንድ አምላክ አለ።» ኤፌ4፤3-7 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በዘመናችን የደረሰባት የመለያየት እና የመከፋፈል ዘመን፤ አንዱ ሌላውን ለማጥቃት ቀን ቆርጦ፣ቦታ መርጦ፣ ዘገር ነቅንቆ፣ ጦር ሰብቆ፣ ዝናር ታጥቆ፤ነፍጥ ቀስሮ ወረድ እንውረድ ተባብሎ በጦር መሳሪያ መዋጋት እና በሀገር፣ በሰው ኃይል፣ በማህበራዊ ግኑኝነትና ማህበራዊ ኑሮ፣በኢኮኖሚ ጥፋት ሀገሪቱን ከአንድነት ወደ መበታተን፣ ከማዕከላዊ የንጉሳዊ አስተዳደር የክፍፍሎሽ ሰለባ በማደረግ እድገትዋን እና ሥልጣኔዋን አንቆ ይዞ ለሰባ ስምንት ዓመታት ሲያንገላታት የቆየውን የዘመነ መሳፍንት ታሪካዊ የጥፋት ክስተት ወይም አገዛዝ ጋር የሚዛመድ ነው። ቤተ ክርስቲያን የሀገራችን ኢትዩጵያን አብላጫ ቁጥር ያለውን ሕዝብ በሃይማኖት የምትመራ በመሆንዋ ሕዝቡን በቀላሉ ለመቆጣጠር ወይም ከአንድነት አስወጥቶ ከፋፍሎ ለማስተዳደር ያመች ዘንድ በተለይም ከዘውዳዊ ሥርዎ በመንግሥት ለውጥ በኃላ እራሳቸውን መንግሥት ያደረጉት ያለፉት አርባ ዓመታት የኢትዮጵያ መንግስታት፤ መንግሥት ሆነው ከዙፋናቸው በወጡ ማግስት ሕገወጥ ጥቃታቸውን እና ጣልቃ ገብነታቸውን የሚፈጽሙት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ነው። ቀደም ብሎም ቢሆን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሰ ነገሥት መፈንቅለ ዘውዳዊ መንግስት አደርጎ እራሱን ጊዚያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግስት ብሎ የጠራው ደርግ፤ ንጉሰ ነገሥቱን በግፍ ከገደለ በኃላ ፊቱን ወደ ቤተ ክርስቲያኗ በማዞር ውስጥ ውስጡን እጅግ ተናጋሪ ደፋር የሆኑትን እነ ባህታዊ ቀለመወርቅ ካሣሁን እና ሌሎችንም ካህናት መልምሎ በለውጡ ማዕበል በማጥመቅ በቤተ ክርስቲያን ጉልላትን ዘመቻ ጀመረ፤ አንዳንድ ሊቃነ ጳጳሳትም የፓትርያርክነት ስልጣን ፈላጊ በመሆን በደፈጣ የለውጥ አራማጆችን ደጋፊ በመሆን ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት በደርግ በግፍ ነዲገደሉ አስተዋጽዖ አድርገዋል። በድጋሜ ከደርግ መንግሥት ላይ ከኤርትራው የገንጣይ ፓርቲ ጋር በመተጋገዘና በመረዳዳት ለአስራ ሰባት ዓመታት የትጥቅ ትግል ያደርገው የትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር (ሕወሀት) በግንቦታ 20 ቀ 1983ዓ.ም ደርግን ተክቶ አዲስ መንግሥት ሆኖ ሥልጣኑን በተቆጣጠረበት ማግስት በኢትዮጵያ አርቶኦክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ያደረገው ጣልቃገብነት በዋናነት የሚጠቀስ ቢሆንም፤ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት፣ በአራት ኪሎ እና በአካባቢው የሚገኙ መሀል ሰፋሪዎች ጥቂት አደባርት ካህናት ጣልቃ ገብነቱን በማጠናክር ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት ችግሩን ማባባሳቸው የሚዘነጋ አይደለም።ከዚያም በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስን በልዩ ልዩ ምክንያት ግራ በማጋባታ እና በማዋከብ ከመንበራቸው ወርደው በግዞት እንዲቀመጡ አስገዳጂ ትዕዛዝ ደረሰባቸው፤ ከዚያም ቀጥሎ የሚጠብቃቸው የብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ቴዎፍሎስ እጣ ፋንታ መሆኑን ተረድተው የሚወዷትን ሀገራቸውን ጥለው ለስደት ሕይወት ተዳረጉ። ታሪኩን ለማሳጠር መንግሥት በተለወጠ ቁጥር በቤተ ክርስትያኗ ላይ የሚታየው ጣልቃ ገብነት ተደጋግሞ የታየ ሲሆን በዚህ ሃይማኖታዊ ጣልቃ ገብነት ምክንያት በቤተ ክርስቲአቲያን የ አንደነት አስተዳደር ያስከተለው ችግር እጂግ በጣም መጠነ ሰፊ ነው።ከዚህም አንጻር «ፓትርያርክ በሕይወት እያለ ሌላ ፓትርያርክ አይመረጥም» ከሚለው ሃይማኖታዊ ሕግጋት እና ትችት አልፎም ቤተ መግሥቱና ቤተ ክህነቱ በአንድ ክፍለ ሀገር በተለይም በአንድ የአድዋ ተወላጆች ቁጥጥር ሥር በመዋሉ መንግሥትን ይበልጥ በጠባብ ጎሰኝነት ላይ የተመሠረተ አስተዳደር እጂግ በጣም ክፍተኛ በሆነ ደረጃ እያስተቸው መጣ። የቤተ ክርስቲያኗም አስተዳደር ከመንፈሳዊነት ይልቅ ሥጋዊነትና የጎሳ ልዩነት ጎልቶ የሚታይበት ነው! የሚለው ሐሜታና ትችት የአደባባይ ምስጢር ሆነ። ይህ በዚህ ላይ እንዳለ አሁን በዋናነት የሚታየው የቤተ ክርስትያን መከፋፈል ጎልቶ ወጣ፤ ይኸውም፦ 1ኛ. በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳሎስ/አቡነ ማቲያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራው ቅዱስ ሲኖዶስ፤ አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ፤ 2ኛ. በብጽዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራው ቅዱስ ሲኖዶስ፤ ኒውዬርክ፤ አሜሪካ 3ኛ. «ገለልተኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን» በማለት እራሳቸውን የሰየሙ አዲስ ባለታሪኮች በአሜሪካ ና በአውሮፓ የሚገኙ ናቸው። በዚህ የመከፋፈል ዘመን ከሰባት ሚሊዮን በላይ የቤተ ክርስትያኗ ተክታዮች የጠፉ ስለመሆናቸው አንዳንድ በጉዳዩ ላይ ሰፊ ጥናት ያደረጉ አባቶች ምስክርነታቸውን እየሰጡ ነው። ይህን ያክል ቁጥር ያለው የቤተ ክርስቲኒቱ አንጡራ ሀብቶች ሲጠፉ ተጠያቂው ማን ነው? የሚለውን ምላሽ በኃላፊነት መልስ የሰጠ የቤተ ክርስትያኗ አካል ባይኖርም፤ በዚህ ጽሑፍ አቅራቢ እምነት ለአንድ መንጋ አንድ እረኛ አለመኖሩ፤ ለአንዲት አማናዊት ቤተ ክርስቲያን አንድ ቅዱስ ሲኖዶስ አለምኖሩ፣የሃይማኖቱ ባለአደራዎች ሊቃነ ጳጳሳት አባቶች የተፈጠረውን መክፋፈል ለመመለስ በቂ ጥረት አለማድረጋቸውና ከዚያም አልፎ አዲሱ የመለያየት አርበኛ «የገለልተኛው»ክፍል የውጭውን የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ደጀን አድርጎ በግለሰባዊ የጥቅም ተገዥነት የቤተ ክርስትያኗን የመከራ ዘመን እንዲራዘም አቀንቃኝ እና አራጋቢ ሆኖ በመገኘቱ ጭምር ነው። በተለይ አሜሪካን ሀገር በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋህዶ ስም ለገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን መፈልፈል የተመቻቸች ሰገነት ሁናለች። ዛሬ በአሜሪካን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የሚለው ስያሜ እየተዘነጋ፤ ከሀገር ውስጥ ነው ወይስ ከወጭው ሲኖዶስ፤ ከገለልተኛ የሸዋ ፤ የጎንደር፤ የጎጃ፤ የወሎ፤ የጉራጌ፣ የኦሮሞ… ቤተ ክርስቲያን በሚል ቤተ ክርስቲያንን የመከፋፈል የዘመነ መሳፍንት አስተዳደር በቤተ ክርስቲያን አንድነት ላይ ያነጣጠረ የጥፋት «ገለልተኛ» ዘመን እያንሰራራ መጥቷል። ይህ አስከፊ ተግባር እና መድኅኒት የጠፋለት የጥፋት በሽታ ከአሜሪካም አልፎ ወደ አውርፓ ዘለቆ በመግባት በርዕሰ አድባራት ሎንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን «ሲኖዶስን እንቀብላለን ፓትርያርኩን አንቀበልም» በሚለው ሰንካላ ምክንያት በር ከፋችነት የንብረት አስተዳደር በምዕምናን ብቻ በሌላ መልኩ የመንፈሳዊ አገልግሎት አስተዳደር በካህናት ብቻ ፤ የሰብካ ጉባዔ አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ እና ሥራ አስፈጻሚ ያለሆነ ተብሎ በአንዲት አጥቢያ ቤተ ክርስትያን የመክፋፈል ጥያቄ አስነስቶ ቤተ ክርስቲያንን ኃላፊነቱ በተወሰነ የግል ኩባንያ በማስመዝገብ፣ በመጭረሻም ሕንጻውን በግል ባለቤትነት ይገባኛል ጥያቄ የተነሳ የተፈጠረው አስቀያሚ ውዝግብ ቤተ ክርስቲያንን አስገደዶ እስከማዘጋት እና ምዕመናኑን በመከፋፈል ያደረሰው አደጋ ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም። «ነገር ግን ወንድሞች ሆይ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልቦና በአንድ ሐሳብ የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኃለሁ።» 1ኛ ቆሮንቶስ 1፤10 ከላይ በተራ ቁጥር 1ኛ እና 2ኛ የተጠቀሱት ቤተ ክርስቲያን እና በተክታዩ ምዕመናን የተፈጠረው መከፋፈል እጅግ የሚያሳዘን ሲሆን፤ ቅዱስ ሲኖዶሳቱ በአጠራሩ ሕጋዊ ቢሆንም ባይሆንም እራሱን የቻለ ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የየራሳቸው ምክንያት ያላቸው እንደመሆኑ መጠን፤ ግራቀኙ ችግራቸውን በማወቅ በመረዳት ለእርቅ የመደራደርና የመቀራረብ ሙከራ በማድረግ ላይ ቆይተዋል። የዚህን ዝርዝር ሐተታ በሌላ ጊዜ የምንመለስበት ሲሆን ለዛሬው በተነሳሁበት «ገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን» ምንድን ነው? በሚለው ብቻ በማተኮሩ መልካም ነው ። «ገለልተኛ» የሚለው የአማርኛ ቃል በእንግዚዘኛው «» የሚለውን ተመጣጣኝ (አቻ) ቃል ያገኛል። ትርጉሙም ከሌላ ውጫዊ ኃይል ተጽኖ ነጻ መሆን፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሙሉ ለሞሉም በማንም በምንም አለመታዘዝ እና አለመመራት፤ በሌሎች ላይ ጥገኛ እና ግኑኝነት ወይም ውህደት እና አንድነት አለመፍጠር፤ እራስን ችሎ በነጻነት መንቀሳቀስ የሚሉትን ትርጉሞች ይይዛል። ከዚህም አንጻር ኢትዮጵያ በአፍሪካ ገኖ ከነበረ የምራብ ሀግሮች (የኮሎኒአይዜሽን) የእጂ አዙር ቅኝ አገዛዝ «ገለልተኛ» «» ነጻ የሆነች አንድ ሀገር ናት ሲባል፤ የተለያዩ ብሔሮች ቋንቋወች ባህሎች ሳይነጣጠሉ ሳይለያዩ በአንድነት ተቻችለው እና ግንባር ፈጥረው በወቅቱ የነብረውን የምራብ ሀገሮች የኢኮኖሚ፣ የቋንቋ፣ የአስተዳደር፣ የባህል፣የፓለቲካ እና የተገዥነት(ባርነትን)፣ማንነትን አሳልፎ መስጠት .. ከመሳሰሉት ተጽኖዎች ገለልተኛ (ነጻ) መሆንኗን በራስ መመራትን ብቃትን እና ተከላካይነትን ያመለክታል። ይህም ከላይ እንደተጠቀሰው፣ ለዘመናት እንደምናውቀውና እንደተማርነው ክቀኝተገዥነት ገለልተኛ ወይም ነጻ መሆን የሚለውን የእንግሊዘኛ አቻ ቃል የሚይዝ መሆኑን ያስረዳናል ማለት ነው። በመሆኑም «ገለልተኛ» የሚለውን ቃል ለመጠቀም ፓለቲካዊ ይዘት እና ሌሎችም በገሀዱ ዓለም በሥጋዊ ፍላጎት እና ተምኔት ዕራይና ተልዕኮ ለሚከናወኑ አንድነት እና ውህደት የሌላቸው ግለሰባዊ እና ቡደናዊ ድርጂቶች መሥሪያቤቶች እንዲሁም የሳይንሳዊ ጠባይ ያላቸው ነገሮች እና የመሳሰሉት ሰዋዊ የምርምር ግኝቶች መገለጫ መሆኑን ይበልጥ ያስተምረናል እንጅ በክርስቲያናዊ ሕይወት እና በቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ገብቶ የሚሰራ ቃል አይሆንም። ይሁን እንጂ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት በክርስቲናዊ ሃይማኖታዊ ትውፊት እና ቤተ ክርስቲያናዊ አወቃቀር ቀኖና እና ስያሜ አንጻር «ገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን» የሚለው መጠሪያነት ግለሰባዊ ጠቀሜታ እና ፍላጎትን የማስከበር ዓላማ ያለው በሌላ በኩል ደግሞ ተዋህዶና እንድነት ፈጥሮ ከመኖር ይልቅ የመለያየት፣ የመበታተን የመከፋፈልና ብሎም የነበረን ማንነትን (መጠሪያን) የማጣት እና ከአንድነት ጉባኤ የመለየት የመጥፋት አመሠራረት ነው። «ሐዋርያት በሰሯት በአንዲት ቅደስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን» ከሚለው ሁሉም ካናትና እና ምዕመና በሁሉም አብያተ ከርስቲያናት በየቀኑ ከሚጸለየው የአንደነት የሃይማኖት ጽሎት እና የሊቃውንት ሃይማኖታዊ ድንጋጌ የመወጣት ነው። ለቤተ ክርስትያናችን አንድነት የእምነታችን ሥራዓት፣ቀኖና እና ሕግጋት፣ ትውፊትና አፈጻጸም፣ አስተዳደርና የስተዳደር መዋቅር መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት ያለው ነው። በመሆኑም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግኑኝነት ጥገኝነት፣ መሠረትነት፣ ተጠቃሽነት አስረጂነት የሌለው ሃይማኖታዊ ክዋኔ ሁሉ ተቀባይነት የለውም። በቤተ ክርስትያን ውስጥ የሚገኙት አገልጋዮች እና ተገልጋዮች በ አንድነት ክርስቲያኖች፣ የሚደርጉት አገልግሎቶች መንፈሳዊ እና መገልገያዎች ሁሉ ንዋየ ቅሳት ተብለው የሚጠሩት በዚሁ ምክንያት ነው። ስለሆነም እነዚህ ቃላት ተደጋጋፊ ወይም ጥርስና ከንፈር ሆነው አንድ ሆነው የሚኖሩ እንጂ ምክንያት እየፈጠሩ አንዱ ከአንዱ የማይነካካ «ገለልተኛ» ተብሎ የሚጠራ አይደለም ። መጽሐፍ ቅዱስ በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ሲሆን እነሱም የብሉ ኪዳን መጽሐፍ ነቢያት በዘመን፣ በጊዜ፣ በቦታ፣ በቀን በሳዓታት፣ አመላክተው ወደፊት የሚፈጸመውን የተናገሩትን የትንቢትና የሕግ መጻሕፍትን የሚያጠቃልል ሲሆን ሁልተኛው የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍ ክፍል ፈጣሪ በተነገረለት ትንቢት፣ በተቆጠረለት ዘመን፣ በታወጀለት ቦታ በኃይለ መንፈስ ቅዱስ ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ ከተወለደበት ከቤተልሔም፣ በተሰደደበት ግብጽ፣ ተዘዋውሮ ባስተማረባት በከንአን/ኢስራኤል፣ በጸለየበት ገዳመ ቆረንቶስ፣ ከተሰቀለበት ቀራንዮ፣ ከተቀበረበት ጎልጎታ በአምላክነቱ ሞትን ድል አድርጎ እስከተናሳበት ድረስ ያሰተማረውን፣ ያደረገውን ገቢረ ታምራት፣የሙታን ማስነሳት እና ለእኛ የሰጠውን ተስፋ መንግስተ ሰማያት የሚያስተምረውን ነው። የሁለቱ ክፍል ጥምረት፣ አስረጂነት፣ ገላጭነትና ተወራራሽነት፣ ተግባቢነትና ተደጋጋፊነት በአንድነት መጽሐፍ ቅዱስ ተብሎ ይጠራል።በመሆኑም በውስጡ ባሉት የመጽሐፍት አንድነት መካከል «ገለልተኛ» የሚለው ስያሜ፤ አወቃቀርና አመሠራረት ቦታ የለውም። በመጽሐፍ ቅዱስ የአንድነት መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙት መጽሐፍት ነጻ፣ ግኑኝነት የሌለው፣ እራሱን የቻለ፣ ለየብቻው የሆነ፣ የተከፋፈለ፣ የተለየ ግንዛቤ የሚሰጥ «ገለልተኛ» መጽሐፍ የለም፤ ይልቁንም አንዱ በአንዱ ላይ ጥገኝነት አንድነት ፣ ተግባቢነትና አንድ አይነት መልዕክት የሚያስተላልፍ አንድ ቅዱስ መጽሐፍ ተብሎ የሚጠራ ዘመን የማይሽረው፣ ጥቅም የማይለያየው፣ ተነጣጥሎና ተለያይቶ የማይታይ ሁሉም በአንድነት ሕያው የአንድ የአምላክ ቃል ብለን የምንቀበለው እና የምናምነው ነው። ስለሆነም «ገለልተኛ» ብለን የምንሰይመው አንድም ነገር የለም ሊኖርም አይችልም። «ይህንንም ያደረገው የክርስቶስ አካል የሆነችው ቤተ ክርስቲያን እንድትታነጽ ምእመናን ለክርስቲያናዊ አገለግሎት ለማዘጋጀት ነው። እንዲሁም በእምነት የእግዚአብሔርን ልጅ በማወቅ ወድሚገኘው አንድነት ደርሰን ክርስቶስ ፍጹምና ሙሉ እንደሆነው እኛም ሙሉ ሰው እንድንሆን ነው።» ኤፌ 4፤12-13 እንግዲህ ከላይ በዝርዘር እንደተመለከትናው ከወንጌልና ከሀገራችን ታሪክ ጋር እንዳገንዘብነው በማስረጃ ይዘን እንደተከታተልነው «ገለልተኛ ቤተ ክርስትያን» የሚለው አስተሳሰብ ግለሰባዊ ጥቅም፣ ፍላጎትና እና ግብዝነት የተፈጠረ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን እንረዳለን። «ገለልተኛ ቤተ ክርስትያን» የሚለው ከኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ አንዲት ቤተ ክርስቲያን የወጣ፣ የብልጣብልጦች የንግድ መርከብ በሌላ አቅጣጫ ደግሞ የአኩራፊዎች ወይም እንቢተኞች በራሳቸው ፈቃድ የመሠረቱት መደበቂያ ዋሻ መሆኑ በሁሉም ዘንድ ይታወቃል። ይሁን እንጂ «ወልድ ሲነካ አብ ይነካል» በማለት ወንጌል የጠገቡ ምስጢር የመረምሩ አባቶቻችን እንደሚተርቱት ሁሉ ቤተ ክርስቲያኗን በሚበታትን ደካማ «የገለልተኝነት» ግለሰባዊ የመክፋፈል አስተሳሰብ ብዙዎቹ ታታላቅ የሚባሉ ዛሬ ለቤተ ክርስቲያንዋ ተቆርቋሪ ነን የሚሉ አባቶች ጭምር የዚህ አሳፋሪ እና የአንድነት አደራ ጠባቂነት ጉድለት ተግባር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተባባሪ እና ተሳታፊ ሆነው ቆይተዋል ፤ ለሃይማኖቱ ተቆርቋሪ ነን የሚሉ አንዳንድ ማህበራትም እንደዚህ ያለውን ሕገወጥ «የገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን» የሚለውን የአንድነት አፍራሽ ተውሳክ ለማጋለጥ አልደፈሩም። ይህ በቤተ ክርስቲያን ላይ የሚታየው «የገለልተኝነት» ጥቃት አዲስ የሚመሠረቱትን አብያተ ክርስቲያናት ብቻ ሳይሆን ከላይ እንደተ ገለጸው ወደ አውሮፓም ዘለቆ በመግባት በተለይም የዛሬ አርባ ዓመት በቅድስ ሲኖዶስ ውሳኔ እና በብጹ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ የተመሠረተችውን መንፈሳዊ መዋቅሩን ጠብቃ ስትመራና ስትገለግል የቆየችውን የርዕሰ አደባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድሥት ማርያም ነባር ቤተ ክርስቲያንን የተደራጁ ግለሰቦች የሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ የግል ባለቤት ለመሆን በገለልተኝነት ለማደራጀት ባስነሱት ከፍተኛ አመጽ ምክንያት መንፈሳዊ አገለግሎቱ በኃይል ተቋርጦ ምዕመናን ተከፋፍለው ከአንድ ዓመት በላይ የቆየ ውዘግብ ፈጥሮ በመጨረሻ በዚሁ ምክንያት እጅግ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ መንፈሳዊ አገልግሎቱ በግፍ ተቋርጦ ቤተ ክርስትያኑ ከተዘጋ ስምንት ወራት ተቆጠሩ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሲመሠረተው ቢያንስ ክአራት መቶ ያላነሱ ምዕመናን የሚገለገሉበት ቤተ ክርስቲያን የሚያገለግላቸው ካህን እንደሚያስፈልጋቸው እና ለመንፈሳዊ አገልግሎቱ የሚሆነውን መባውን፣ ማስቀደሻውን እና ማወደሻውን ሁሉ እንደሚችሉ ተፈራርመው ሲያቀርቡና አስፈላጊነቱ በቅዱስ ሲኖዶስ ሲታመንበት ይመሠረታል። ነገር ግን «ገለልተኛ ቤተክርስትያን» የሚለው ይህን መመዘኛ ሳያሟላ በአስተዳደር በደል ደረሰብኝ ብለው ያኮረፉ ሊቃነ ጳጳሳት፣ በግል ጥቅመኝነት ግለስባዊ ፍላጎት ያላቸው ካህናትና መነኮሳት ወዳጂነት ካላቸው ጳጳሳት በግል ጽላት እያስባረኩ እንደ ሱቅ በደረቴ በተመቻቸው አጋጣሚ «ገለልተኛ» አድርገው ይሰይሙታል። መነገጃ ታርጋው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሚል ነው። እውነታው ግን የወቅቱን ግርግር ተጠግቶ በግለሰቦች ፈቃድ ብቻ የተመሠረተ ከአንድነት ጉባዔ የተለየ አስመሳይ «ገለልተኝነት» ነው። ምክንያቱም ግለሶቹ ያለፈቀዱለት ሊቀ ጳጳስ ገብቶ ያማይባርክበት፣ ግለሰቦቹ ያልፈቀዱለት ካህን የማያገለግልበት፣ ምዕመናን ቢሆን እንደ መጻተኛ ለጎሪጥ የሚታዩበት የሚገላመጡበት እና «መጤዎች» ተብለው የሚሰደቡበት የተበሻቀጠ ግንዛቤ የጎደለው ስሪት ነው። በመሆኑም አሁን በሎንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የተፈጠረው ችግር የዚህ በሽታ አዛማቾች ወይም ተላላኪወች «ገለልተኛ» እና የቤተ ክርስቲያንን ሕንጻ በግለሰብ ለመያዝ የሚደረግ እጅግ በሚቀፍ ሁኔታ በቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አስተዳደር መዋቅር ላይ የተደረገ በመለያየት የተሞላው የጥቅም ያደነዘዘው አሳዛኝ ዘመቻ ነው። «ገለልተኛ ቤተ ክርስቲያን» ማለት በታሪክ አጋጣሚ የተፈጠውን የአባቶች መለያየት ክፍተት እንዲቀጥል የተሳሳተ መገድ የሚጠርግ ነው። ቤተ ክርስቲያን ሁሉም የክርስትያኖች ማምለኪያ፣ የመንፈስ ቅዱስ ሀብት መሆንዋ ቀርቶ ጊዜ የፈቀደላቸው፣ኃይለ የተሰማቸው፣ በጉልበታቸውና በገንዘባቸው የተመኩ ግለሰቦች በቡድን ተደራጅተው በቤተ ክርስትያኗ ውስጥ ግንዛቤ የጎደላቸው ግብረ በላተኞችን እና ገንዘብ አምላኪ መሰል ካህናትን በማስተባበር፤ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት የወጣ፣በጠባብ ጎሰኝነትን መሠረት ያደረገ፣ በግለሰቦች የግል ባለቤትነት የተያዘ፣ አስታራቂም ታራቂም ያልሆነ፣ የቤተ ክርስቲያን ማዕከላዊ መንፈሳዊ መዋቅር የተለየው፣ ተቆጣጣሪና የበላይ ጠባቂ የማይታወቅበት፣ መለያየትና መበታተን የሚጠናከርበት ከሀገራችን ኢትዩጵያ እና ከኢትዩጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የአንድነት ታሪክ ውስጥ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ጸረ አንድነት አስተሳሰብ እኩይ ተግባር ነው። ስለዚህ ሁሉም ኢትዩጵያዊ በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተክታዩች ሁላችን « እርስ በርስሷ የተለያየች መንግሥት አትጸናም» ብሎ መጽሐፍ እንደሚያስተምረን እምነትን በፍቅር በሰላም ለማከናወን የሀገር አንድነትን ለማስጠበቅ በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ለውጥ ለማምጣት የሚቻለው የእምነትና የታሪክ በለአደራ የሆነችውን ቅደስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን በሐዋርያት ትዕዛዝ መሠረት በአንድነት ስንጠብቅ እምነታችን የጸና መሆኑን አወቀን «ገለልተኛ» በማለት እየተቋቋሙ የቤተ ክርስቲያንን የመከራ ጊዜ የሚያረዘሙ ትርጉም የጠፋለትን የጸረ አንድነት ግለሰባዊ የጥቅመኞች ጎዞ እንዲገታ ማድረግ የአዲሱ ትውልድ ታሪካዊ ግዴታ ነው። ኪነ ጥበብ ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ፡ በዓል ደማ እናልቀሰ ተደምሲሱ፡ መስዋእታ ብሓርነት ተደቢሱ። መዋእል ነኺሳ ኣብ ዕላማ፡ ትእምርቲ ጽንዓት ኰይኑ ስማ፡ ኤርትራ'ዛ ሓበን ዉጹዓት፡ ኣመስኪራ ሓቂ ክምትዕወት። ኤርትራ ኤርትራ፡ ኣብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ። ናጽነት ዘምጽኦ ልዑል ኒሕ፡ ንህንጻ ንልምዓት ክንሰርሕ፡ ስልጣነ ከነልብሳ ግርማ፡ ሕድሪ'ለና ግምጃ ክንስልማ። ኤርትራ ኤርትራ፡ ኣብ ዓለም ጨቢጣቶ ግቡእ ክብራ። ዓወታት ኤርትራ ኣብ ሸቶታት ሚሌኔም ኤርትራ: ኣብ ምምዕባል ዝርከባ ሃገራት ክወቕዕኦ ብውድብ ሕቡራት ሃገራት ካብ ዝወጸ 8 ሸቶታት ሚሌኔም ኣብተን ምስ ጥዕና ዝተኣሳሰራ 3 ሸቶታት ዓወት ኣመዝጊባ ። ኣብ ዉሽጢ 15 ዓመት ፡ ኣብ ምጉዳል ሞት ህጻናት ፡ ምሕላው ጥዕና ኣደታት ፡ ኣብ ምጉዳል ን ን ኣገዳሲ ዓወት ከምዘመዝገበት ይሕብር ። “ካብ ሾኽ ምድሪ-ቤት: ካብ: ሕሱም ጐረቤት: ካብ ሰይጣን ተጻራሪ: ካብ ጥይት በራሪ: ኣድሕነና ፈጣሪ”: ኤርትራ ዋሕስነት የብላን ብዘይካ ህዝባ! ጕጅለ ደቀባት ( ) 19 ሰነ 2008 ዓ.ም ኣብ ሃገርና ወይ ዓድና ሓደ ህድሞ ወይ ኣደራሽ ገዛ: ኣብ ክልተ ክፍልታት ዩ ዝኽፍል። ንሳቶም ድማ ውሻጠን ምድሪ-ቤትን ይብሃሉ። ኩሉ ግዜ ኣብ ውሻጠ: ታ ወረጃ ሰበይቲ ንሓዳራን ስድራቤታን ትግልገለሎም ንብረታ ትቅበሉ ቅጫ ዝቕጨወሉ: ግዓት ዝግዓተሉ ጣይታ ዝስንከተሉ: ቶን ዘለዎ: ሰብኣይን ሰበይትን ዝድቅሱሉን: ክዱን ሕፉርን ክፍሊ ገዛ ዩ። ምድሪ-ቤት ድማ ካልኣይ ክፋል ሓደ ኣደራሽ-ክፍሊ ገዛ ተባሂሉ: መኣዲ ዝቕረበሉ: ሰብኣይ ምጋርይ ዝኣጕደሉ: ቡን ዝቕለወሉን ዝስተየሉን: ስድራቤት ብሓባር ዝመያየጥሉ: ከምውን ኣጋይሽ ክመጹ ከለው ኮፍ ሎም ዝልልሉን ዘርፈሉን: ካብ ውሻጠ ብቘፋፉ ዝድረተሉ ግፍሕ ዝበለ ክፍሊ ገዛ’ዩ። ኣብ ምድሪ-ቤት ምናልባት ሳሕቲ: ካብ ንጨይቲ ዝነጠረ ሶኽ ክርከብ ይኽል ይኸውን ምበር: ብቐሊሉ ዝዋጋ ሾኽ ክህሉ ኣዝዩ ዘይሕሰብ’ዩ። ከም’ውን ቲ ዝቐረበን: ድሕሪ ቤተ-ሰብካ ተቓራሪብካ: ቡን ናሰቴኻ ተልሎን ተማኽሮን: ፈታዊኻ ሰብ ጐረቤት’ዩ። ጐረቤትካ ጸላ ክኸውን ኣዝዩ ዘይመስል ዩ። ግዜ ምስ ዝኸፍ ግን ምናልባት ጸላኻ ክኸውን ይኽል’ዩ። ስለዚ ዛ “ካብ ሾኽ ምድሪ-ቤት: ካብ: ሕሱም ጐረቤት: ካብ ሰይጣን ተጻራሪ: ካብ ጥይት በራሪ: ሰውረና ፈጣሪ”: ትብል ምስላ: ትሕዝቶኣ: ጓናን ባዳዊ ጸላንሲ ኩሉ ግዜ ክህልው ይኽሉ’ዮም: ናይ ቀረባ ፈታዊ ጐረቢትካ ግን ከጋጥም ዳርጋ ኣይክልንዩ’ሞ ካብ’ውን ኣድሕነና ማለትዩ። ህዝቢ ኤርትራ ቲ ካብ ካልት ጐረባብቲ ሃገራት: ኣዝዩ ዝቐረበ ጐረቤቱ ህዝቢ ትግራይ ዩ። ቲ ሓደ ቋንቋ ዝዛረብን: ሓደ ዓይነት ደም ዘለዎን: ህዝቢ ከኣ ዩ። ህዝቢ ትግራይን ህዝቢ ኤርትራን ብሰንኪ መራሕቱን ገዛቱን ንተዘይኮይኑ: ሓደ ዓይነት ጭቈናን ጸገምን ስለ ዘለዎ ኣብ ነንሓድሕዱ ዘጋራጭዎ ምንም መኽንያት የብሉን። ብሰንኪ ባዳውያን ጸላትን: ሕሱማት መሳፍንቲ ትግራይን ግን: ዚ ህዝቢ’ዚ ካብ ጥንቲ ጀሚሩ ብተደጋጋሚ ግርጭታት ነይሩዎ ዩ። ዚ ቀደም ዝነበረ ግርጭታት’ዚ ግን: ምስ ምባሌን ትምህርትን ቴክኖሎጂን ክጠፍ ዝነበሮ ዩ ነይሩ። ኮይኑ ግን ዋልኳ ዚ ክልተ ጭቁን ህዝብታት’ዚ: ካብ ጭቈና ንኽገላገል መሪር ቃልሲ ንተ ኣካየደ:ብሰንኪ’ቶም ዘይ ብቑዓት መራሕቱ ግን ነቲ ኣብ መንጎ ክልቲ ህዝብታት ዝነበረ ጸገማት: ክሳብ ሕጂ ፈጺሙ ክቕንጥጦ ኣይከኣለን። ንተድኣ ብሓቂ ተመራሚርናሉ ግን: ካብዚ ግርጭታት ክልቲ ህዝብታት’ዚ ዝረብሑ ጓኖትን ባዳውይንን ጥራይ ዮም ምበር: ተውሳኺቱ ቲ ክልተ ህዝቢስ ካብ ግዳይ ግሎባላይዘሽን ሓሊፉ: ረብሓስ ከቶ የብሉን። ኣብ ኤርትራ ሰውራ ኤርትራ ዝተጀመረ ኣውራ መኽንያት: ህዝቢ ኤርትራ መሰሉ ብመስፍናዊት ትዮጵያ ስለዝተጋህሰ: ተኻላኺሉ ኣብ ዓዓዱ ብሰላምን ብቕሳነትን: ክነብር ስለዝደለየ ዩ። ካብተን ኣብ ከባቢ ዘለዋ ዓድታት ዝዓበየትን ዘይነበረትን: ዓባይ ኤርትራ ንኽምስርት ሉ ግን ኣይኮነን ሰውራ መስሪቱ። ከም ስለዝኾነ ድማ ጅግና ህዝቢ ኤርትራ: መዘና ዘይብሉ ቃልሲ ኣካይዱ: ንኤርትራ ከኣ ምስ መሬታን ባሕራን ነጻ ኣውጺዋ። ብሰንኪ መራሕቱን መራሕቲ ጐረቤቱን ግን: ሓርነት ኣረጋጊጹ ክሳብ ሎሚ ብሰላም ቀሲኑ ክነብር ኣይከኣለን። ቲ ካብ ኩሉ ዝገርም ድማ: ን30 ዓመታት ዝኣክል: ካብ ትዮጵያ ንኽከላኸል ኩሉ ዓቕሙ ጸረ ትዮጵያ ዝነበረ ረሲ: ኣብዚ ዋንዚ ግን ቲ ፕሮፓጋንዳ ኩሉ: ጸረ ወያኔ ጥራይ ኮይኑ ይርኤ ኣሎ። ዚ ድማ መኽንያት ኣለዎ። ኣብ ዓለም ቲ ዝኸፍኤ መርዚ: ዋላ ንክልተ ስምም ዝነበረን ጐረባብቲ ዓዲታት: ክትገዝኤን ንተድኣ ደሊኻ: “ፈላሊኻ ግዛ“ ዝብል መፈላለዪ ሜላ ፈጢርካ ጥራይ ዩ። ዚ ሜላ’ዚ ከኣ ካብ ጥንቲ ጀሚሩ ዝጸንሔ ዩ። ቲ ረብሓ ድማ: ቲ ሕቡ ኣጀንዳ ሒዙ: ብድሕሪ መጋረጃ ኮይኑ ዘሳውር ዘሎ ስዉር ሓይሊ’ዩምበር: ቲ ክልተ ህዝቢስ: ከምቲ ኣብ ላሊ ዝተገልጸ: ዘባስን ዘጋራጩን መኽንያት የብሉን። ንተሃለዎ’ውን ብዘተን ምይይጥን ጥራይ ዩ ክፍታሖ ዝኽል። ቶም ቀንዲ ተዋሳቲ ኮይኖም ነዚ ህዝብ’ዚ: ቅሳነት ዝኸልዎ ዘለው ገዛቲ: ማለት ካብቶም ኣባላት -1- “ኣፍሪካን ረናይሰንስ“ ውይከኣ “ኣፍሪካን ሎካል ኤሊትስ“ ዝብሃሉ: መራሕቲ ዮም። ንሳቶም ድማ መራሒ .ህ.ኣ.ደ.ግ.: ቀዳማይ መራሒ .ህ.ግ.ዲፍ. ፕረሲደንት ሰያስን’ዮም። ጸረግቲ ጽርግያ ኣብ ነንሓድሕዶም ኣንተሃላለኹ: ነቲ ሃደ ደም ዘለዎ ጭቁን ህዝቡ ራድን ይገዝዎ ኣለው ። ናይ መበል 21 ክፍለዘመን ሚንስተር መለስ ዜናዊን: ልኣኽቶም ስለዝኾኑ ድማ: ሓበሻ: ፈላልዮም ብፍርሕን ኣብዚ ቀረባ ዋን ኣብ ኣቡጊዳ-ንፎ ( ://../?=3393) ዝተባህለ መርበብ ሓበሬታ: ብኣቶ ደረጀ ታሪኩ ዝተዳለወ ጽሑፍ: ወያኔ ትግራይ ብ1976 ዝሓንጸጾ ማኒፈስቶ ዓባይ ትግራይ : ካበይ ተበጊሱ ናበይ ከምዝበጽሕ ዝብል: ከምዘለዎ ብቋንቋ ንግሊዝኛ ኣብ ብመርበብ ሓበሬታ ደቀባት ተዘርጊሑ ቀንዩ ኣሎ። መርበብ ሓበሬታ ደቀባት ድማ ነዚ ሓበሬታ’ዚ: ንግዱሳት ደለይቲ ፍልጠትን: ተኻታተልቲ ጕዳይ ሃገሮምን: ዝኾኑ ኤርትራውያንን ትዮጵያውያንን ክሕበሩ ስለዝደሌና ንሆ ቲ ትሕዝቶ ብቋንቋ ትግሪኛ ክንዝርግሖ መሪጽና። መተሓሳሰቢ: ዚ ትርጕም’ዚ ከነዳልዎ ከሎና: ቃል ብቓሉ ዘይኮነ: ኣብ ትሕዝቶን መልኽቱ ኣተኵርና ና ተርጕምናዮ’ሞ: ምናልባት መንቅብ ንተድኣ ረኺብኩምሉ ብመይ ኣገባብ ኣቢልኩም ርይቶኹምን ምኽርኹምን ከተመሓላልፉልና ንተድ ክልኩም ኣይንጸልን ና። ደቀባት ንትዮጵያ ብሓፈሻ: ንኤርትራ ድማ ብፍላይ ከም’ውን ንህዝቢ ትግራይ ጥቕምን ጕድኣትን ናይ’ዚ ማኒፈስቶ’ዚ ንታይ ዩ? ዚ ፍልስፍና’ዚ ኣብ መጻ ግዜ’ኸ: ኣብ ከባቢ ቀርኒ ኣፍሪቃ ንኹሎም ጐረባብቲ ሃገራት ዘላቒ ቅሳነት ዘምጽ ድዩ? “ኣርባተ ኣጋር ንተለክንስ ጽባሕ ንጉሆ ንርኤክን“: ከምዝብሃል ነቲ ኣተኵርና ዝርኣናዮ ማኒፈስቶ ዓባይ ትግራይ ጽሑፍ: ትሕዝቶ ከም’ዚ ዝስብ ዩ። 1ይ.) ትግራይ ማለት ትግሪኛ ዝዛረቡ ትግራዎትን: ካብ ትግራይ ወጻ ዝነብሩ: ከም ኩናማን ሳሆን ዓፋርን: ጣልታ ኣገውን ዋልቃይትን ዮም። ኣቶ ደረጀ ታሪኩ ቀጺሉ ክትንትን ከሎ: 2ይ) ከምቲ ኣብ ማኒፈስቶ ተሓንጺጹ ዘሎ ውጥን መሰረት: ወያኔ ንትግራይ ብሓድሽ: ፕላን’ዮም ቀይሶማን ሓንጺጾማን ዘለው። ዶባትን ወሰናስንን ትግራይ: ኣብ ግዛኣት በጌምድር ዝርከብ ካብ ዋልቃይት ጀሚሩ: ክሳብ’ቲ “ኣለውሃ“ ተባሂሉ ዝጽዋ: ኣብ ወሎ ጠቕላይ-ግዝኣት ዝርከብ: ኣላ-ማጣ: ኣሸንጌ: ቆቦን ዘጠቕለለ ክኸውን ከሎ: ብወገን ኤርትራ ድማ ንኩናማን ሳሆን: ዓፋርን ክሳብ ዓሰብ ዝጠቓለለ ዩ። ኣብቲ ሓዲሽ “ጆግራፊካዊ ካርታ ዓባይ ትግራይ“ ዝብልዎ ካብ ሱዳን ዝተቈርመም ቦታ’ውን ብደ ወነኖም ሓንጺጾሞ’ዮም። ሓበሬታ: ኣብዘን ዝሓለፋ ሰሙናት: ካብቲ ኣብ ዶብ ሱዳን ዝርከብ መሬት ለቓቒቦሞ ዝጸንሑ: ኣብዚ ዋን’ዚ ንሱዳን ተመሊሱላ ዝብል ወሬታት ይንዛሕ ቀንዩ ዩ። ክሳብ ሕጂ ብወግን ብዝርዝርን ዝተፈልጠ ግን የልቦን። ቀጺሉ ኣቶ ደረጀ ታሪኩ ክትንትን ከሎ: 3ይ) ቲ ናይ መወዳታ ሸቶ ወያኔ: ንትግራይ ካብ ትዮጵያ ነጺልካ: ንህዝቢ ትግራይ ሓራ ኣውጺካን: ረፓብሊክ ዓባይ ትግራይ ንምምስራት ዩ። ቲ ማኒፈስቶ’ቲ ድማ ክልተ ክትግበራ ዘለወን ውጥናት ዝሓዘ ዩ: ይብል። ንሳተን ድማ:ኣቐዲምካ ኣብ ውሽጢ ትዮጵያ ውሽጣዊ ዶብ ምሕንጻጽ። ካብ ኤርትራ መሬት መንዚካ ድማ: ምስ መሬት ትግራይ ለቂብካ: ነጻን ዓባይን ትግራይ ምምስራት’ዩ: ይብል። ካብ ቀጺሉ ኣቶ ደረጀ ክትንትን ከሎ ከምዚ ይብል:4ይ.) ወያኔ ኣብ ትዮጵያ ስልጣን ካብ ዝሕዙ ጀሚሮም: ኣብ ውሽጢ ትዮጵያ ብፍሑኽፍሑኽ ክልላዊ ወይ ዞባዊ ውሽጣዊ ምቅይያራት ገይሮም’ዮም። ብፍላይ ድማ ንብየት ትግራይ ንዝምልከት: ኣበርቲም ሰሪሖም’ዮም። ገናውን ይሰርሑ ኣለው። -2- 5.) ኣብ ፓርላማ ትዮጵያ ዓቢ ጽልዋ ብምግባር ድማ: ነቲ ዶባት ትዮጵያ: ደጊሞም ብንም ዝጥም ኣገባብ: ብዘይ ንቅፋት ክሕንጽጽዎ ክሎም’ዮም። 6.) ከም’ውን ኣብ ከተማ መቐለ ዝዓበየ ዓለምለኻዊ መረፍ-ነፈርቲ ሃኒጾም ኣለው። ቲ ቀንዲ ዓላማ ናይዚ መረፍ-ነፈርቲ’ዚ ድማ: ካብ ኣዲስ ኣበባ ነስመራ ነተን ነፈርቲ ስለዝርሕቀን: ካብ ቀረባ ቦታ ካብ መቐለ ነፊረን ነስመራን: ንኤርትራ ብቐሊሉ መታን ከጥቅዓ ተባሂሉ ዝተመደበ’ዩ። ይብል ኣቶ ብደረጀ ታሪኩ። ብድሕሪ’ዚ ካብ መሬት ትዮጵያ ለቓቒቦም ዓባይ ትግራይ ድሕሪ ምሕንጻጽ: ደፋ ሎም ነታ ብ.ህ.ግ.ዲ.ፍ. ትዳኺማ ዝጸንሔት ኤሪትራ ወሪሮም: ብም ተማዚዙ ዝኸይድ: ኵርኩር መራሒ መሪጾም: ዓሰብን ምጽዋን ዘጠቓለለት ዓባይ ትግራ ንምቋም’ዩ። ንኣብነት ብወገን ዛላ’ምበሳ ታ ንትግራይ ዝቐረበትን: ንመሬት ሳሆን: ዓዲ ምሩግን: ባዳን ተጠቓልል ዓዲ’ያ። ነዛ ዓዲ’ዚኣ ድማ ምስ መሬት ትግራይ ንምልቓብ: ቲ መስርሕ ይቕጽል ኣሎ።ኣብ’ዚ ዋን’ዚ ብወገን ምብራቓዊ ትግራይ: ኣብ ትዮጵያ ንወያኔ ዳርጋ መኒኻ ዝብሎም ተቓዋሚ ሓይሊ ስለዘየሎ: ዳርጋ ነቲ ትግራይ ካብ ትዮጵያ ንምንጻል ዝብል መስርሕ: ደረጃ ብደረጃ ናሳለጥዎ ይኸዱ ኣለው። ንኣብነት:- ገንዘብ ትዮጵያ ካብ ኣዲስ ኣበባ ንመቐለ ናግዓዘ: ብሚልዮናት ዝግመት ፕሮጀክታት: ኣብ ትግራይ ብፍላይ ኣብ ከተማ መቐለ: ካብተን ካልት ጠቅላይ ግዝኣታት ብሓለፋ: ዚ ዘይብሃል ፕሮጀክትታት ይትግበር ኣሎ። ንኣብነት ከም ዩኒቨርሲቲ መሃንድሳትን (ንጂነሪን): ሞያሕክምናን መድሃኒታትን (መዲሲን): ንግድን (ቢዚነስን) ብብዝሒ ተሰሪሑን ገና’ውን ይስራሕ ኣሎን። ብተወሳኺ’ውን ንመጻ ዓባይ ትግራይ ምስ ቈመት: ብዓለም-ለኽ ደረጃ ንክትወዳደር ተባሂሉ: ኣብ ከተማ መቐለ: ብዙሓት ንዓበይቲ ኣብያተ ንግድታት ዘገልግሉ ዓበይቲ ህንጻታትን: መቐመጢ ንባስታትን መዘናግታትን ይህነጹ ኣለው። ኣብዚ ቀረባ ዋን’ውን ካብ 250.000.000 ክልተ ሚትን ሓምሳን ሚልዮን ብር ንላሊ ዝዋጋ: ናይኵሶ ስፖርት ሜዳ () ኣብ ከተማ መቐለ ይስራሕ ኣሎ። ቲ ካብ ኩሉ ዘስደምም ከኣ ይብል ኣቶ ደረጀ ታሪኩ: ነቶም ኣብ ትዮጵያ ዘለው ምሁራት: ዓሰብ ኣብ ትዮጵያ ትምለስ ስለዝመሰሎም ዘሎ: ነቲ ወያኔ ዝፍጽምዎ ዘለው ረቂቕ ፕሮጀክት ክንቅፍዎ ኣይተበገሱን። ኳ’ድኣ ከም ደገፍቱ ኮይኖም: ይተሓባበሩዎን ይስቡዎን ኣለው“ ይብል። ቀጺሉ ኣቶ ደረጀ ታሪኩ ክትንትን ከሎ: 7.) ከም’ውን ቅድሚ ዶባዊ ግርጭት ወያኔ: ብምጽዋ ከውዊሉ ንትግራይ ኣስሊኹ ዝትዎ ዝነበረ ንብረት’ውን ማለያ ኣይነበሮን። ንኣብነት ፋብሪካ ሰሜንቶ: ፋብሪካ ቴክስቲል: ሓጽብታትን ፋብሪካ ማርሞን ወዘተ..ካብ ካልት ክፍለ ሃገራት ትዮጵያ ንላሊ: ብፍላይን ብብጕን ኣብ ትግራይ ጥራይ ዩ ተሃኒጹ ዘሎ“ ይብል። ርይቶ ጕጅለ ደቀባት ( ) ንምዃኑ ቲ ብ1976 ዓ.ም ዝተሓንጸጸ: ማኒፈስቶ ምምስራት ዓባይ ትግራይ: ክትግበር ንተድኣ ኮይኑስ: ጥቕሙን ጕድኣቱን ብግቡ ተጸኒ ድዩ? ነቲ ካብ 50.000.000 (ካብ ሓምሳ ሚልዮን) ንላሊ ዝኸውን ህዝቢ ትዮጵያ: ብሓፈሻ ብዘይ ኤርትራን ትግራይን: ብፍላይ ድማ ብዘይ ውደብ ዓሰብን ባጽን: ንኽነብር ክፈርዱዎ ከለውስ: ንታዩ ቲ ጕዱ? ኣብዚ ዘሎናዮ ክፍለ-ዘመን: ንኣሽቱ ሃገራት ምስ ካልት ሃገራት: ናተቐራረባን ናሓበራን ክኸዳ ከሎዋ: ወያኔ ግን ጕድለታት ሰያስ ናጸባጸቡን: ኣብ ቀንጠ-መንጢ ዶበይ ዶብካ ክግደሱ ከሎውስ: ብሓቂዶ: ነቲ ህዝቢ ትዮጵያን ኤርትራን ትግራይን ብፍላይ: ብሓፈሻ ድማ ነቲ ከባቢ ቀርኒ ኣፍሪቃ ሰላምን ብልጽግናን ስለዝሓሰቡ’ዮም? ስለምንታይ በቲ ካብ ካልኣይ ውግ ዓለም ጀሚሩ: ክሳብ ሎሚ መወዳድርቲ ዘይተረኽቦ ኵናት ኮንጎን ሩዋንዳን ብሩንድን (ክልተ ኣሕዋት ዝኾኑ ዓሌታት: ሁቱን ቱትሲን) ክመሃሩ ግን ዘይክኣሉ? ዞም መሳርፍ ብወያኔ ናተኸፍሉ: ንኣዲስ ኣበባ ዝመላለሱ ዘለው ኤርትራውያን ተቓወምቲ ብሃልቲኸ: ኣብ’ዚ ብ1976 ዓ.ም ዝተሓንጸጸ ማኒፈስቶ: ንታይ ዓይነት መርገጽ ኣለዎም? ጕጅለ ደቀባት ( ) 19 ሰነ 2008 ዓ.ም ይ ቕ ጽ ል -3- ኣብ ድላይና ክንበጽሕ ዘድሊ ንስራሕ 1.09.2015 ብበላይ መስፍን እንታይ'ዩ እቲ ዘድሊ ንኹሉ ምፍላጥ ብዕሊ ምልጋሱ ንሕጊ ዘይደሊ ነቲ ንኣይ ጥራይ ባሃሊ ነቲ ኮይኑ ዘሎ መቓቓሊ ምእካቡ ካኣ ንመስተውዓሊ ምፍላጡ ንህዝቢ ዘደሊ መንግስቲ ክትከል ብዕሊ ሕግታት ክግበር መጽለሊ ስሩዕ ሰራዊት ጸጥታ ዝሕሊ ሓቀኛ ፍርዲ'ዩ እቲ ዘድሊ ናይ ህዝብና ድሕነት ወካሊ እዚ ምስኾነ ዕላማ መን ንዘላ ሕሰም ክጽመማ ኩሉ ምበለ ንለውጢ ሻማሻማ ነታ ናይ ትማሊ ዓወት ክደግማ ሽዑ ኩላ ትሕወስ ንጠቕማ ደንበ ተቓውሞ ትፍለጥ ጸገማ ኣብ'ዚ ኢዩ ዘሎ ድኻማ ብኡ ኢዩ ህዝቢ ዝሕሰማ ግን ጌጋታታ እንተ ኣሪማ ህግዲፍ ኣብኡ ከላ ተሃሪማ ሽዑ ባዕላ'ያ ትገድፎ ስልጣና ዓዲ ትቕይር ናብ ዝጥዕማ ኣብ'ዚ ነትክል ሃገር ክንተክል ህዝቢ ክንውክል ጸገም ከእክል ኣነባ ኣነ ይእክል ታሪኽ ከይንብክል መንእሰይ ኣይንበክል ከይንተክል ንድለ ንሓቂ ዝውክል ቃልሲ ዘማእክል ድኻም ከእክል ድሕሪ'ዚ የለን ዝሕክል ክብርን ዝኽርን ንስውኣትና ዓወት ድማ ነቲ ደም ዝነብዕ ዘሎ ህዝብና ደም - ኣብ ኤርትራ ዘለኹም ቲቪ ኤሪ. ከየደናግርኹም ተስፋማርያም ወ/ጊዮርጊስ 04/04/2013/ ወድ ዓደይ ኣይትእመን ቲቪ ኤሪ ይዋእካ ኣስመላሽ ሓሶት ከተፋሪ ብሃሰስ ዘይረአኻዮ ካብ ተውሪ ብትንባኾ ዓቢ ሕማም ከይተጥሪ ህደም ከም ሰብካ ኩሊትካ ክጸሪ ብዛዕባና ረሳዓዮ ባዕላትና ከነውሪ እዚዩ እቲ ሓቂ ኣኸባ ህግደፍ ብሕቡእ ከም ሰራቒ እኹል መርትዖዩ ከምዘይብሉ ሓቂ ህዝብና ኣጥሚዮም ዝጋጨቡ ብኣረቂ ብዓል ጓይላ ስንቀን ናይ ሃገርና ጸይቂ ህግደፍ ዝኣዘዘን ክሽለማ ብሩረ ወርቂ ንኸዳምቓሉ ኣብ ዕቡጥ ኣብ ጽምዋ ዝራኣኹመን ኣብ ቲቪ ኤረ ክቃናጀዋ ሓንጎለን ብርኳን ተሓጺበን ዝጨነዋ ሰብ ዝፈነፈነን ንጹላት ምሳና ዘየለዋ ዝተኻረይወን ክስዕስዓሎም ክጭፍራ ክትሪአን ድሁላት ተምሰል ኣመንዝራ ህግደፍ ዝፈጠረን ንኑጹሃት ከደናግራ ማዕቢልና እናበላ ሓሶት ወረ ክስንዝራ ክዘላ ከጣቕዓ ክዕልላ ብኹንትራት ከምቲ ኣብ ዓዲ ንመርዓ ንጥምቀት ገንዘብ ዝኽፈሎ ዋላውን ንጣቒዒት ህግደፍ ኣባላሽይዎ ንኩሉ ባህልታት ተዓጢቐን ብደምና ዝጨቀወት ባንደራ ቆለኤን ከራግፋ እምቢሕ ናላ ብጨፈራ ከም ከማኽን ክትወልድ ተሕዝን ኤርትራ ክበራ ወርዝያ ኢልናክን ካብ ዘይትኸብራ ንዓኽን ጉሒፋ ክትክእያ ለባማት ዝማሃራ ኣውኡ ዝወዓሉ መበቆሎም ዘይፍሉጥ ካብ ገለ ዝተኣራረዩ ጎሓፋት ገፈጥ መፈጥ ድሕር ዘይብሉ ተንኮል ህግደፍ ንምስላጥ ኣለዉ ድማ ሓደሓደ ንሕና በሃልቲ ገሳርጥ ኣለዉ ውን ዓናጅል ወዲ ዓድናዩ በሃልቲ ብወገን ዝሰኸሩ ዘይግድሶም መቕዘፍቲ ግፍዒ ህዝብና ዝወስዱዎ ከም መጻወቲ ንንጉሥ ኣስመራ ዝሰግዱ ከም መላእኽቲ ዝተፈንፈኑ ተረፍ መረፍ ጭራ መቛጽርቲ ኤረና ኩሑሎ ሎም ዘመን ሓዲኡሎ ንዓመታ ኣብ ኤርትራ 2ይን ናይ መወዳእታን ክፋል 28 ሰነ 2014 ረድኢ መሓሪ /ኣለና/ ኣብ ቀዳማይ ክፋል ናይዚ ሓቀኛ ታሪኽ’ዚ፣ “ፍቕሪን ብጻይነትን፤ ፍቕሪን ሓያል ዕላማን። ናይ ሜዳ ፍቕሪ፣ መርዓን መስዋእቲን ጉዳም ኢዩ። ክልቴኻ ኣብ ሓደ ኣሃዱ ትምደበሉ ግዜ’ውን ብዙሕ ኢዩ። ኲናት እናክጽዕጽዕ ኣብ ክንዲ ናይ ገዛእ ርእስኻስ ናይ ኣፍቃሪትካ ሂወት ይርኣየካ። እቲ ምንታይ ፍቕሪ፣ ስለ ፍቕሪ ጥራይ ስለዘይነበረ።” ብዝብል ሕጡበ-ጽሑፍ ኢና ተፈላሊና። ናይ መወዳእታ ክፋሉ እነሆ፤ ንኣዲኡ ጸሃይቱ’ውን ነቲ ግጥሚ “ብሃና” እትብል ደርፊ ኣሰንዩ ኣብ ካሴት ቀሪጹ ኢዩ ሰዲዱላ። ካብቲ ብዛዕባ ብኲናትን ጸበባን፤ ምፍልላይን ምንፍፋቕን ዝተፈራረቐ ትዝታ ፍቕሩ ዝጸሓፎ ግጥምታት ዝተረኽበ እነሆ፦ ኣበባ…ኣበባ … ኣበባየ ዎ… ኣበባ ኣቡቺ! ኣበባ’ዶ ኣይኮነን መጸውዒ ስምኪ ‘ሃየ’ባ በልኒ ከም ኣመልኪ ካን’ዶ ክኢልክዮ ኣጽቂጥኪ ምድቃስ ተኣርኒበን ኢድኪ ርእሰይ ካብ ምድህሳስ። ካበይ ኣምጺእክዮ ናይ ጭካነ ልቢ መን’ዩ ሓቢሩኪ ናይ ሓዋሩ መዕለቢ። ን ህ ላ ዌ ይ!!! ንህላዌና… ንህላወ ክብርቲ ሃገርና ንራህዋን ፍትሕን ህዝብና… እንተተነጻጽርዮ ናይ ቀደምን ሎሚን ለኪምክኒ ምኸድኪ ኢለ’የ ዝኣምን እንታይ ክተርፈሉ ብድሕሬኺ ምስ መን ክዛረብ ብዘይካኺ ንብዓተይ… እወ’ቲ ከም ማይ ሓምለ ብለይቲ ጃሕ-ጃሕ በለ ብቐትሪ ንውሽጢ ከብደይ ገማጠለ ጥዑይ ይመስል’ምበር ተጸሊለ። መርድእኪ ሰማዕኩ’ሞ ሕልናይ ሞተ ኣብ ቢንቶ ብ’ዓረዛ’ዩ ወርሒ ኣርባዕተ ዕለት 18 ንግሆ ሰዓት ትሽዓተ። ብጋህዲ ኣይነገሩንን ተሰዊኣ ኢሎም ግን ክመዝኖ ጸኒሐ ጥንቃቐ ቃላቶም 1 ኣበባ ከምዚ ኢላ… ዝነበረ ልምዶም ምስ ምስንባትኪ ጥርቅም ኢላ ኣፎም። ናይ መጨረሻ መርድእኪ ዝሰማዕኩሉ ከባቢ ኣብቲ ናይ ዘየለዉ ዘበለ ዕጥቂ መአከቢ ዕጥቆም ንከለልዩ መማጽእተይ ውጉኣት ነበር ክሻታት ዕጥቂ ክፍትሹ ወጸ’ቲ ቁም-ነገር። መጀመርያ ካብቲ እሳር መሰስ ዝበለት ነገር ዝዓደመት ክፉፍኪ ደኣ ኮነት ወይዛ ክፉፍ ፈገር ምሳኺ’ኸ ዘይትቕበር መን’ዩ ክዓጥቃ እንታይ ኢያ ክትገብር? መስዋእትኺ ክትነግር ዓወት ተረኺቡለይ ያኢ መሰስ ትብል ከም ምሩጽ ዘርኢ ወይ ብስክሊት እንቋዕ ኣይትርኢ ንብዓተይ ብዕትሮ ሓዘነይ ብገንኢ። በታ ታርጋ ዕጥቅኺ ፈለጥኩኺ ኣለለኹኺ። ተቢዐ ናይ መን’ያ ኢለ ክሓትት ብኳሬንቲ ከም ዝደንዘዘ ተኾርመኹ ኣብ መሬት ኣይተጠራጠርኩን ፍጹም ኣይሰጋእኩን ሂወትኪ ከም ዘብቅዐ ደጊመ ኣይሓተትኩን። ንምትራፍ ንስኻ’ባ ንስኺ’ባ ከም ዘይተበሃሃልና ኣብ ሓደ ሩባ ስእሊ ሒዝካ ካብ ምትራፍ ኣድሕነኒ ኣማን ብኣማን ኣምላኽ ወጺዑኒ ። ኢሰያስ ንኣዲኡ ብደብዳቤ ናብ ድግድግታ ክትመጾ’ኳ እንተሓተታ፣ እዋኑ ጸላኢ ባጽዕ ንምምላስ ብሙሉእ ዓቕሙ ናይ ሞት ወይ ሕየት ኲናት የካይድ፤ ጅግና ተጋዳላይ ድማ ባጽዕ ንምዕቃብ ኣብ ግንባር ጊንዳዕ ዓሪዱ ብጽንዓት ዚከላኸለሉ ዝነበረ ግዜ 1990 ብምንባሩ፣ ኣብቲ ኩነታት እቲ ንወዳ ክትረክብ ስለዘይከኣል ኣይተበገሰትን። ካብ ባጽዕ ናብ ዓዲ-ቀይሕ ዘራኽብ ጽርግያ ሩባ ሓዳስ ተሰሪሑስ ዓዲ ቀይሕን ሰገነይትን ናጻ ምስ ወጸ ግን ጸሃይቱ ንልዕሊ ዓሰርተ ዓመታት ዝተፈልየቶም ቤተ-ሰባን ዓዳን ከምኡ’ውን ንወዳ ክትርኢ ኢላ ተበገሰት። ኣብቲ ግንባር ምስ በጽሐት ኣቀባብላ መራሒ ክፍለ ሰራዊት 52 ስዒድ ፈረጅ ደስ ኣይበላን። “ቅድም ክርእየኒ ከሎ በየን መጺእኪ ኢሉ ዝሕጎስን ወጃዕጃዕ ዚብል ዝነበረን ብዛዕባ ወደይ ዘጻውተኒ ዝነበረን፤ ዘረባ ኣቋሪጹ ዝን ምስ በለ፣ ብዛዕባ ኢሰያስ ወደይ ኣይሓተትኩን። ጸሃይቱ ‘ወደ’ውን ተሰዊኡ ኢዩ’ ኢላ ስለዝገመተት፣ ኣበየናይ ቦታን በየናይ ዕለትን ከም ዝተሰውአ ንከተረጋግጽ ናብ ቤት ጽሕፈት ክፍለ ሰራዊት 52 ከደት። ሓሰን ንዝበሃል ተጋዳላይ ብላዕሊ ኮይና፣ መስዋእቲ ወዳ ከም እትፈልጥ ነገረቶ። መዓስን ኣበይን ከም ዝተሰውአ ከኣ ሓተተቶ። “ክድዓትን ሕማቕ ታሪኽን ናይ ወደይ እንቋዕ ኣይሰማዕኩ’ምበር ተሰዊኡ ምስ በሉኒ ተሓቢነ እየ።’’ እናበለት ደጋጊማ ተዛረበቶ። 2 “በሊ …’’ ኢሉ ዘረብኡ ጀመረ ሓሰን። “ብሓቂ ጌርናዮ ኣይንፈልጥን ኢና። ንስኺ ግን ጽንዕቲ ኣደ ኢኺ። መስዋእቲ ኢሰያስ ንዓኺ ጥራይ ዘይኮነስ፣ ንውድብ’ውን ዓቢ ክሳራ ኢዩ፣’’ ኢሉ ብ 8 ነሓሰ 1990 ኣበይን ብኸመይን ከም ዝተሰውአ ገለጸላ። ሽዑ ጸሃይቱ “ከም ወላዲት ወደይ ክፍለየኒ’ኳ እንተዘይደለኹ፣ መስዋእቱ’ውን ሎሚ’ዶ ጽባሕ እናበልኩ ይጽበዮ ስለዝነበርኩስ ኣይሰንበድኩን። ከብደይ ገጥ ኢሉ፣ ኣነ ምስኡ ኣብ ሜዳ ስለዘለኹ’ምበር እቶም ካልኦት ስድራ ድኣ እንታይ ኢዮም ክብሉ? ንኹሎም ስዉኣት ዘኪረ ድማ ኣይነባዕኩን። ኢሰያስ ኣብ ዱሮ ዓወት ኢዩ ተሰዊኡ፣ ካብቶም ቅድሚኡ ዝተሰውኡ ንሱ ይሓይሽ ኢለ ተጸናናዕኩ።’’ እወ! ንወላዲ ስዉእ፡ ኣምላኽ ኢዱ የንብረሉ!! ዝሓለፈ ምስ ሓለፋ ከኣ፡ ንዓመታ ኣብ ኤርትራ ክንራኸብ ኢና። ብድሕሪ’ዚ ሓሰን ደብዳቤ ሂቡ ናብ ሓለፍቲ ኮር ንክትከይድ ሓበራ። “ምስ ከድኩ ወዲ ስሑል ኣደ ኢሳያስ ምዃነይ ስለዘይፈለጠ ተቐቢሉኒ እምበር እቶም ካልኦትሲ ረርእዮሙኒ ኢዮም ሃዲሞም። ኮኮል መጺኡ ነታ ሓሰን ዝሃበኒ ቡስጣ ምስ ሃብኩዎ ነቢዖም። ሓቃቶም! ኣነ ግን ጨካን ኮይነ ድየ ኢለ ንነብሰይ ሓተትኩዋ። ንብዓት ኣይመጸንን፣ መዓናጦይ ዝሕልሕል ክብል ግን ተፈሊጡኒ” ትብል። “ንመጀመርያ ግዜ ኢና ንሓንቲ ኣደ ወድኺ ተሰዊኡ ኢልና ንነግር ዘለና፣ ጽንዓትኪ ስለዘተባባዓና ኢዩ።’’ ኢሎም ከኣ ሙሉእ ታሪኽ ሂወት ወዳን ጅግንነቱን ተወፋይነቱን ዘርዚሮም ኣዕለሉዋ። ካብ እመት ስድሪ ኣላታ ግን ቦታ መስዋእቲ ወዳ ሓንሳብ እምባ ክብርቲ፣ ሓንሳብ ድማ ኣብ ሕክምና ማዕረባ ምስ በጽሐ ተሰዊኡ ዝብል ዘረባታት ምስ ሰምዐት፣ ከም ወላዲት መጠን ንከተረጋግጽ ኣብ ሰገነይቲ ንዝነበራ ኣዲኣ መንቀሊኣ ከይነገረት፣ ክዛወር እየ ኢላ ናብ ማዕረባ ከደት። ኩላቶም ዝፈልጡዋ ደሃይ ወዳ ከይትሓትት ረርእዮማ ስለዝተሓብኡ ግን ዝቕበላን ዘዕልላን ሰኣነት። “ዓቕለይ ምስ ጸበበኒ ንጓል እገ ብሰብ ጸዊዐ ከም ትረኽበኒ ገይረ።’’ ጓል እገ ጸሃይቱ በየን ከም ዝመጸት ስለዘይፈለጠት “ኢሰያስ ወድኺ ኣሎ ኣይተሰውአን፣ መን’ዩ ተሰዊኡ ዝብለኪ’’ ብምባል ከምቲ ኩሉ ተጋዳላይ ዝገብሮ ዝነበረ መግናሕቲ ዝተሓወሶ የእምን’ዩ ዝበለቶ ዘረባታት ኣስመዓታ። ከም ዝተነግረት ምስ ኣዕለለታ ግን፣ ንሳ’ውን ነብዐት። ዝወደቐላ ታባ ከርእዩዋ’ሞ፣ ነታ ታባ ንመዘከርታ ክትስእላ ኣጥቢቓ ለመነቶም። ጽንዓታ ስለዘተባብዖም ድማ ነታ ታባ ጥራይ ዘይኮነስ መቓብር ወዳ’ውን ኣርኣዩዋ። “ቅሰን’ዚ ወደይ ናብ ኣፍደገ ዘብጻሕካዮ ዓወት ኣነ ኣዴኻ ክዛዝሞ’የ!’’ ብምባል ድማ ንዝዓጠቐታ ካላሽን ናጽነት ኤርትራ ከይተረጋገጸ ንከይትፈትሕ ኣብ ልዕሊ መቓብር ወዳ ኮይና መሓለት። ብድሕሪ ናጽነት ኣስከሬን ናይቶም ኣብ ግንባር ደቀምሓረ ዝወደቑ ሰማእታት ኪእከብ እንከሎ፣ ጸሃይቱ ንኣስከሬን ወዳ ኢሰያስ ባዕላ ኢያ ኣውጺኣቶ። ነቶም ዝተረፉ ተጋደልቲ ደቃ ሒዛ ናብቲ መቓብር ብምኻድ፣ መቓብር (ኣስከሬን) ሓዎም ርእዮም ንዝወደቐላ መሬት ንክከላኸሉላ ቃል ኣእትያቶም። ኣብቲ ግዜ እቲ ኢሰያስ “ተጋዳሊት’’ ኢሉ ስም ጓል 18 ዓመት ሓብቱ፣ ጸሃይቱ ንሽክና ኢሰያስ ሒዛ ምስ ረኣየታ፣ ሕማቕ ተሰሚዑዋ በኸየት። “ኣይትንብዕለይ… ኣስከሬን ወደይ ባዕለይ እየ ዘውጽኦ’’ ብምባል ጸሃይቱ ኣስከሬን ኢሰያስ ወዳ ባዕላ ኣውጺኣ ምስ ኣስከሬን እቶም ካልኦት ጀጋኑ ሓወሰቶ። ካብ መስረትቲ ህ.ሓ.ሓ.ኤርትራ ስዉእ ተጋዳላይ ኣብርሃም ተወልደ “ጽንዒ! ምስጢር ዓቅቢ…ንኩሉ ሽግራት ሓሊፍና ክንዕወት ኢና፣ ንሕና ክንስዋእ ኢና፤ ዳሕረዎት ግን ሰላም ኪረኽቡ ኢዮም” ዝበለኒ ወትሩ ኣብ ልበይ ስለዘላ፣ ደቀይ ጅግንነት ናይቶም ቀዳሞት ብምውራሶም ብዕልልታ ቀቢረዮ’’ ትብል ሓርበኛ ጸሃይቱ። ኢሰያስ ኣብታ ኣበባ ዝተሰዋኣትላ ዕለት፣ ወርሒ - ወርሒ ዝክረ ሰማእታት ገይሩ ጾሙ ንክውዕል ኢዩ መደቡ። ጀሚሩዎ ድማ ነበረ። እንተኾነ ንሱ’ውን ከምቲ ኣበባ “ጽቡቕ ኣይገድፈልካን’ዩ በሰላ ፍቕርና፣ እናዘመርካ ጥራይ ኣርክበኒ… ደርፊ ሃና… ሃና!’’ ኢላ 3 ዝተላበወቶ፣ ነታ ኣበባ ዝተሰዋኣትላ ራብዓይቲ ወርሒ’ውን ብሓንቲ መዓልቲ ቀዲሙዋ፤ ድሕሪ ሰለስተ ወርሕን ዕስራን ትሽዓተን መዓልታትን ኣርኪቡዋ። ሓወልቲ ኣብ ልብና! ዘለኣለማዊ ዝኽሪ ንስዉኣትና! 28/06/2014 ንዓመታ ኣብ ኤርትራ ክንራኸብ ኢና 4 ሎሚኸ ኣበይ ንምብጻሕዩ ክሳብ ክንድዚ ምዕልባጥ ብ’ገብረእግዚኣብሄር ወዲ ባሻይ ጀርመን፡ 23 ነሓሰ 2015። ኣስታት ቅድሚ ክልተ ኣዋርሕ ዝኸውን ኣብ ንግዲ ናይ ሰባት ተዋፊሩ ዘሎ ጉሒላ ንንጹሃት ተቓለስቲ የጸልም ዘርእስታ መንነቶም ብዘይ ፍለጡ ሰባት ብድላላ ሰባት ናብ መርበብ ሓበረታ ገረግር ፈንዮም ነይሮም። እቲ ጽሑፍ ዋላ ናይ ብርዒ ስም ኣይነበሮን። ድሕሪ እተወሰነ ሰዓታት ድማ ካብ መርበብ ሓበረታ ገረገር ከምዝእለ ገይረሞ። ኮፒ ስለዝትረፍኩ ኩሉቲ ሃጠው-ቀጠው ተሰኒዱ እዩ። ዋኖታ ኣስማቶም ብጉቡእ ኣየነጽሩ ደኣምበር ካብ መን ትነቅል ግን ንዋንኣ ጋሻ ኣይኮነትን። ነዚ ኩሉ ዘግብሮም ዋና ምኽንያት ድማ ኣለዎም። ብስርቂ ቅርሕንትን ዝሙትን ንዝሓመሙ መጀመርታ ብውድባዊ ስርዒት ስለ ዝቃወሞም፣ ደሓር’ውን ኣብ መርበብ ሓበሬታ ስለ ዘቃልዖም ጥራይ እዮም። ኣብ ብዙሕ ዝረአ ፍረ ኣልቦ ሃተፍተፍ፡ ሓደ ሕማም ጎሊሑ ይረአ። ንሱ’ውን ከምቲ ወግሐ-ጸብሐ ኣብ ዝኾነ ጽሑፋቶም ዘኾምስዑዎ ኣንጻር እስላም እዩ ብምባል ተኸታሊ ሙስሊም ዘበለ ኣንጻረይ ንምስራዕ ዝዓለመ ስራሕ እዩ። ሃይማኖት ውልቃዊ እምነት ክሳብ ዝኾነ ኣብ ልዕሊ ዝኾነ ይኹን ሃይማኖት ወይ እምነት ኣንጻሩ ኣይኮንኩን። ግን ኣብ ድሕሪ ዝኾነ ይኹን ሃይማኖትን ቀቢላን ተሞኽሊኹም ውድብን ሃገርን ንዝሕምሱ ግን ክቃወሞምን ከቃልዖምን ሃገራዊ ግዴታይ እዩ። ጽሑፋኣተይ እንተኾነውን ንኸምኡ እዩ ዝገልጽ። እቲ ሓቂ ክሳብ ሎሚ ወዲ ባሻይ ብስሙ ንዝጽሕፎ ጽሑፋት ሓደኳ ብድፍረት ስሙ ረቒሑ ክገጥሞ ኣይከኣለን ዘሎ። ስለዚ እቲ ወዲ ባሻይ ዘቕርቦ ጽሑፋት ሪዒሞሞ ምዃኖም ኣብ ሕቡእ ግብረ መልስታቶም እንተኾነውን ይበርሃልካ እዩ። ካብ’ዚ ንታሕቲ ካብ ደንጎሎ ክሳብ ስዑድን ጀርመንን ካበይ ናበይ ለቓቒሞሞ ዘለዉ ብዓቕሊ ጽበት ዝበትነሐ ቅጽቁጻር ቅልውላው ንተዓዘብ። ”ጅግና” ወዲ ባሻይ ክምልሶ ዝኽእል ሕቶ!! ንፍስሓጸየን ደስታ ድማ መለበሚ፡ ኣብ ትሕቲ ዝብል! ትማሊ 22 ንሓሰ 2015 ኣብ መርበብ ሓበረታ ጀበርቲ ኣንቢበ። ቀጥታ ናብቲ ዘንቀሎም ናይ ወዲ ባሻይ ጥራይ እዮም ኣቶኲሮም። እዚ እንታይ እዩ ዘርእየካ! ዕላምኦም ንፍሰሃጽየን ደስታ ዘይኮነስ ንወዲ ባሽይ ንምጥቃዕ ዝዓለመ እዩ። ምናልባት ንወዲ ባሻይ ብኸምኡ ከምበርክኹ ዝሓስቡ እንተልዮም ሕልሚ እዩ ዝብሎም። ንወዲ ባሻይ ኣብ መድረኽ ደይቡ ብስነ ሞጎት ዘረድእ እንትዘይ ኮይኑ! ከም ዝናጹ ኣብ ትሕቲ ጎዳጉዲ ጺጽ-ምጺጽ እናበለ ክህድድ ዝፍትን ኣይኾነሉን። እነሆ ድማ መልሲ። እዞም ሰባት! ዓቕሚ ስኢኖም እምበር ብተወደበ ኣገባብ እዮም ዝሰርሑ ዘለዉ። ካብዚ ብምንቃል ኣብ ቤተሰብን መቦቆላዊ ሓርግን ብምእታው ኣብ ዘይፈልጡዎ ሓሶታት ተረግሪጎም መዋጽኦ ከም ዝሰኣኑ ኣብ መዓልታዊ ዓንገረሮም ምዕዛብ ይኣክል። ኩሉ ገዲፍና ናብ’ዚ ናይ ትማሊ ፈጠራዊ ሓሶቶም ግብረ-መልሲ ንእቶ። ካብ ደንጎሎ ክንጅምር። ኣብ ደንጎሎ ልዕሊ ደቂ ኣንስትዮ ብዝሙት ክኸሱኒ ይፍትኑ። ናብ ስርዓት ደርጊ ኣሕሊፈ ከም ዝሃብኩውን ድማ ይገልጹ። እታ ኩሉ ጊዜ ንስክፍታ ክትሕግዘና እያ ዝብሉዋ ድማ ተኸተልቲ ምስልምና ናብ ስርዓት ደርጊ ኣሕሊፈ ከም ዝሃብኩ ኣብቲ ናይ ደንጎሎ ጥቕሲ ይገልጹ። ኣብ ጀዛን እንተኾነውን ብምጥፍፋኣእ ገንዘብ ካብ ስዑዲ ከም ዝሃደምኩ የስፍሩ። ኣብ ጀርመን ድማ ካብ ክለብ ውድብ ገንዘብ ከም ዘጠፋፋእኩ። ስም ተቓለስቲ ከም ዘጸልም…………..ወዘተረፈ ክብሉ ርእሰ ዓንቀጾም የጠናኽሩ። እቲ ዓብዪን እተወሃሃደ ፈጠራን ድማ ወዲ ባሻይ ብድላላ ካብ ኢትዮጵያ ሓወን ብመገዲ ዘምኡ ከምጽእ ገንዘበን በሊዑወ ዝብል ናይ ሓሶት ፈጠራ እዩ። እዛ ጉጅለ ንባዕላ ብዝሙትን ሓሽሽን ምጥፍፋእ ንብረት ውድብን እተጨማለቐት ጉጅለ እያ። በልያ ከይትቕድመኪ ዝዓይነቱ ምስ ናይ ባዕላ “ኣመንዝራታት” ዘወሃሃደቶ ምዃና ድማ ኣብቲ ጽሑፍ መረጋገጺን ምስክርን ብዘይ ምህላዎ ቁልጭ ኣቢሉ የብረሃልካ። እንትዘይ ኮይኑ ብዝሒ ገንዘብን ሽማግለታትን ኣበይን መንን ብመንን መኣስን ዝብሉ ሰባት ብምስክር ክጥቀሱ ነይሩዎም። ስለዚ ነዛ ጉጅለን “ኣመንዝራታታን” ጥራይ እዩ ዝምልከት እዚ ጉዳይ። እንተኾነ እዞም ሰባት ጌና ድሕሪት ኣብ ዘመነ ኣበው እዮም ዝሓልሙ ዘለዉ። ሎሚ ብወረን በለካን እንነብረሉ መዋእል ኣይኮንናን ዘሎና። ንዝኹሉ ዝፈጥሩዎ ሓሶታት ዘሰኒ ብውሑዱ መንን ኣበይን መኣስን ዝብል ናይ ሓበረታ ብሰነድ ይኹን ናይ ኣካል ምስክር መወከሲ ፈጠራታቶም ምሓገዞም ነይሩ፣ ግን ካበይ ይምጻእ ጭብጢ የብሎምን። ንነብሶም ውን ክሳዶም ቀሊዖም ክዛረቡ ኣይከኣሉን። እዚ ኩሉ ላዕሊ ታሕቲ ዝብሉዎ ግን ሕቡእ ዕላማ ኣለዎ። ምኽንያቱ ሎሚ እዋኑ እዋን ዘመናዊ ሓበረታታት ብምዃኑ ኣብ ታሪኽ ብረታዊ ተጋድሎ ኤርትራ እተሸፈኑ ወንጀላትን ግብረ እከያትን ከይቕልዑሞ ናይ ታሪኽ ሓተላ ኮይኖም ከይጎሓፉ ኣብ ሓያል ስግኣት ተረግሪጎም ስለዝነብሩ ነዚ ኣብ ግምት ዘእተወ ጥበብ እዩ! ስለዚ ንዘስግኡዎም ሰባት ዘይኮነ ጸለሎን ጸለመን ብምቕባእ ኣብ ትሕቲ ስክፍታታት ንምጽማድ ዝዓለመ ኣብ መዋእል ብረታዊ ተጋድሎ ክጥቀሙሉ ዝጸንሐ ሕሱር ጥበብ እዩ። እንተ ኸነ ከምዚ ዝበለ ፍሹል መደብ ክከላኸሎን ከድሕኖን ዝኽእል ከቶ የለን። ናይ ደንጎሎን ጀዛንን መማቕርቲ ዶኾን ይኾነና ካብ ዝብል ኣጉል ሓሳብ እዩ። እንተቲ ካብ ክለብ ሓደ መስከረም ገንዘብ ኣጠፋፊኡ ንዝብል ተደጋጋሚ ጸለመ ግን እኹል መልሲ ተዋሂቡዎ’ዩ። ካብኡ ተረፈ ኣነ ዘይነብረላ ዳንዴር ኣይትብቆላ፡ ንሕና እንትዘይ ኣሎና ካልእ ኣይሃሉ። ንሕና ኣንተፈሸልና ካልእ ኣይተዓወት ዝብል ናይ ዓቕሊ ጽበት ፈንጠርጠር እዩ። ፍትሒ ክብሪ ታሪኽ ብተግባርካ እዩ ዝስፈረካ እዩ ዝረጋገጽ። ሓቀኛ ታሪኽ ድማ ብሓቀኛታት ደቂ ሃገር እዩ ዝስነደሎም። ኣብ ትሕቲ መናፍስቲ ብሂይወት ዘየለዉ ሰባት ኮንካ መጥቃዕቲ ምፍናው። ኣሕመድ ናስር ከም ዉልቁን ከም ሰብን እወንታዊ ኣለዎ። ኣሉታዊ ድማ ኣለዎ። በቲ ኣወንታዊ ጥራይ እንትዘይ ገሊጽካዮ ገሃንም ክትኣቱ ኢኻ ዝብል ትእዛዝ መናፍስቲ ክእዙዙኒ ካብ ዝፍትኑ ነዊሕ ኣቑጺሮም እዮም። ከም ማሕበራውን ፖለቲካውን ኣመራረሓ ግን ኣብ ታሪኽ ብረታዊ ተጋድሎ ኤርትራ (ብፍላይ ኣብ ዓባይ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ) ንሱን ዝመርሖም መሪሕነትን ከምኡ’ውን ፍሉያት ናይ ጠቕሚ ካድራት ሰዓብቱን ብፍሽለቶም እዩ ተደምዲሙ። ታሪኽ-ታሪኽ እዩ ሓቢኣካን ሸፊንካ ኣይኾነልናን። እንተኾነ ካብ ፍሽለታትካን ድኽመታትካን ተማሂርካ ብምዕቡል ኣገባብ ፖለቲካ ምቕያስ ናይ ተቓለስቲ ባህሪ እዩ ዝነበረ። ካብኡ ሓሊፉ ግን ኣብ ትሕቲ ምትሃት መናፍስቲ ምዉታን ምንባር ናይ ድኹማት ድኽመት እዩ ዘረጋግጸልካ። ነቲ ዘጋጠመ ፍሽለት ኣሉ ዝብሎ ወይ ካልእ መረዳእታ ዝህብ ግን ሓደኳ የለን። ኣብ ትሕቲ መናፍስቲ ምዉታን ኮንካ ምቑዛምን ቆለ’ዛር ምውራድን ምሕንባጥን ግን ናይ ጥዕና ኣይኮነን። ነዚ ጽሑፋት ዘወሃህዱ ኣዝዮም ፍሉጣት እዮም። ፍሉጣት ሰባት ግን ድማ ስሞ’ም ብምሕባእ ኣንጻር ወዲ ባሻይ ክጽሕፉ ከለዉ! ንኣሕመድ ናስር ከም ዝኸሰስኩ ከቃልዑ ይፍትኑ። ኣነ ኣብ ታሪኽን ፍሽለትን ደኣ እምበር ከም ውልቀ-ሰብ ኣብ ቅርሕንቲ ኣተሞርኮሰ ነቐፈታ ኣቕሪበ ኣይፈልጥን። ካብ ነባርን ህልውን ታሪኻዊ ተመኩሮታትናን ፍሽለታት ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ክሳብ ሎሚ ዝምንጩ ርኢቶ እየ ዝጽሕፍ። እዛ ጉጅለ ኣብ ካልእ ርኢቶ ከተእትወና ትደናደን ኣላ። ኣሕመድ ናስር ከም ናይ ሓባር መራሒ ውድብ ብምንባሩን ኣመራርሕኡ ብምፍሻሉን ቃልሲ ብምብትታኑን ክንገልጽ ከሎና ንኤርትራዊ ጉዳይ ዝምልከት እንትዘይ ኮይኑ ንውልቃዊ ዝናን ክሳራን ኣይኮነን፡ እንተኾነ ብውሑዳት ጸበብቲ እተጠምረት ጉጅለ ዝለኣኸቶም ኣፈኛታት ኣሕመድ ከም ናይ ውልቆም ገይይሮም ይወስዱዎ ኣለዉ። ከምኡ እንተኾይኑ እቲ ዕላምኦምን ዝግበኦም እንተኾይኑን ጸገም የለን ንሓላሎም ይሰድዎ። ግን እዞም ውሑዳት ጸበብቲ መልኣኽና ስለ ዝኾነስ ኣይትተንክፉዎ ክብሉና መሰል የብሎምን። ኣብቲ ናይ ኤርትራዊ ክሊ ኣሉታን እወንታን ናይ ዝኾነ ኤርትራዊ ክግለጽ ምዃኑ ምዝንጋዕ ኣይግባእን። ውጽኢቶም ድማ ብኹሉ ዓይነት ፈቲኖም እዮም። ኣብ ታሕቲ ወሪዶም ክሳብ ናይ ዘርኢታት ምንእኣስ ፈቲኖም ኣይኮነሎምን። ብምጥፍፋእ ገንዘብ ከጸልሙ ፈቲኖም፣ ግን ከም ንፋስ በኒኑ። እዚ ኩሉ ፈተነታት ግን ኢድ ኣዙራዊ ጉጅላዊ ምክልኻል ዝዓለመ ስለ ዝኾነ ካብዚ ብኸምኡ ክሕብኡ ማለት ድማ ዘበት። ሰነዳት ዓብዪ ምስክር እዩ። ስለዚ እዚ ኩሉ ህንክያ-ሰላትያ ንታሪኽ ተደርዲሩ ክጸንሕ ምዃኑ ብኣግኡ ምግንዛብ ከድልዮም እዩ። ሰናይ ቅነ!! ደ/ሰ/መ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤ/ት/ክ አብይ ፆም፦ አብይ ፆም መባሉ ትልቅና ታላቅ ፆም መሆኑን ለማሳወቅ ነው። ይህ ፆም ታላቅ መባሉም ለ፶፭ ቀናት ያህል መፆሙ እና ከሌሎቹ አፅዋማት ጋር ሲነፃፀር በቁጥር መብለጡ ብቻ ሳይሆን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገዳመ ቆሮንቶስ መፆም ሳይገባው ለእኛ አርአያ እና ትልቅ ምሳሌ ለመሆን የፆመው ፆምም በመሆኑ ነው። ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ በወንጌሉ መልእክት ላይ <የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቷልና> የተሰኘውን አምላካዊ ቃል (ሉቃ.፲፱፡፲)አስፍሮልን ስንመለከት አምላካችን ወድ ምድር መምጣቱ የሰውን ልጅ ከውድቀቱ ሊያነሣው መሆኑ ሳይነገር የታወቀ ሳይታለም የተፈታ ነው። ዲያብሎስም በበኩሉ ባለው የማጥመጃ መሳሪያና የማሰሪያ ሰንሰለት ተጠቅሞ የሰውን ልጅ ከአምላክ አለያይቶ፣ ከተድላው አርቆ፣ ከገነት አውጥቶ፣ የመንግሥተ ሰማያትን መንገድ አዘግቶ እና ዘላለማዊ ሕይወትን አሳጥቶ መኖርን ስለሚፈልገው በተቻለው ሁሉ ይህንን ግብሩን ሲያደላድል ይኖራል። መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሕይወት እንድንደርስ ሳያሸልብ እንደሚጠብቀን ሁሉ ከሳሽ ዲያብሎስም ሳያሸልብ መውደቂያችንን ሲያመቻች ይኖራል። በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፡፩-፲፬ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ እጅ ከተጠመቀ በኋላ ወደ ገዳመ ቆሮንቶስ በመሄድ ፵ ቀንና ፵ ሌሊት እንደ ጦመ በዚያም በዲያብሎስ እንደተፈተነና ዲያብሎስን ድል እንዳደረገው ተዘግቦ ይገኛል። በፆም ድል ማድረግን ጌታ ያስተማረን ከሳሽ ዲያብሎስ አዳምና ሔዋንን ባሳተበት ግብሩ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው የሆነውን ጌታ ሥጋ ለብሶ ቢያየው ከመጽሐፍ ጥቅስ እየጠቀሰና የእግዚአብሔርን ቃል እየተናገረ ሊያስተው ቢሞክርም አሳች ዕቅዱ መክኖ መቅረቱን ነው። ዮሐንስ በአንደኛ መልዕክቱ ምዕራፍ ፫፡፰ ላይ <የዲያብሎስን ሥራ ሊያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ> እንዳለው ሁሉ በ፵ ቀንና በ፵ ሌሊት ፆም የዲያብሎስ ሥራ ሲፈራርስ ታየ። አዳምን በመብል ያሳተ የቀደመው እባብ ሰይጣን ዲያብሎስ ዳግም በመብል ፈትኖ ገነት እንደተዘጋች እንድትኖር ቢያልምም ኅልሙ እውን፣ ሙከራው አዎንታዊ፣ ጥረቱ ተግባራዊ ሳይሆን ቀርቷል። የዲያብሎስን ሥራ ሊያፈርስ የተገለጠው የእግዚአብሔር ልጅም በፆም ድል ማድረግን ለእኛ አስተምሮናል። እኛም በዚህ በአብይ ፆም የለመነውና የጠየቅነው ነገር ሁሉ ከኃጢአት በስተቀር እንዲከናወንልን ፆምን ገንዘባችን እናድርግ። በፆም የተጠቀሙ ቅዱሳን አባቶችና ቅዱሳን እናቶች እንዳሉን እናስተውል። በተለይ አሁን በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ በሚታየው አስቸጋሪ ፈተና እያንዳንዳችን ልባዊ ፆም በመፆም ልዑል እግዚአብሔር የፀሎታችንን ምላሽ እንዲሰጠን እንማፀን። ከዚህ በታች ደግሞ ቤተ ክርስቲያናችን የስምንቱ አበይት ሳምንታትን ስያሜ ቀድማ እንዳዘጋችልን የታወቀ በመሆኑ እኛም ደግሞ የእነኝህን ሳምንታት ስያሜ በማገናዘብ፣ ምሥጢራቸውንም በመረዳት ፆማችንን እንድናስብ በቅደም ተከተል አስፍረናቸዋል። አንደኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ዘወረደ ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ወደ ምድር መውረድ ይሰበካል ይዘመራል። ሰውም በታላቅ ፍርሃትና ወደ አምላክ መቅረብ እንዳለበት ይነገርበታል። ምስባኩም፦ መዝ.፪፡፲፩ ነው። ተቀነዩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ ወተሐሰዩ ሎቱ በረዓድ በርአድም ደስ ይበላችሁ አፅንእዋ ለጥበብ ከመ ኢይትመዐፅ ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቆጣ. ወንጌሉም ዮሐ.፫፡፲-፳፭ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ዕብ. ፲፫፡፯-፲፯፤ ያዕቆብ ፬፡፮- እስከ ፍጻሜ፤ የሐዋ.ሥራ ፳፭፡፲፫ እስከ ፍጻሜ ። ደ/ሰ/መ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤ/ት/ክ ሁለተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ቅድስት ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ለእግዚአብሔር መቀደስ እንደሚገባን ቤተ ክርስቲያን ስለ ቅድስና ታስተምረናለች። ስለ እግዚአብሔርም ምሕረትና ስለ ቅድስናው ትምሕርት ይሰጣል። ምስባኩም፦ መዝ.፺፭፡፭ ነው። እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገብረ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ አሚን ወሠናይት ቅድሜሁ ምስጋና ውበት በፊቱ ቅድሳት ወዕበየ ስብሐት ውስተ መቅደሱ ቅድስነትና ግርማ በመቅደሱ ውስጥ ናቸው ወንጌሉም ማቴ. ፮፡፲፮-፳፭ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ፩ተሰ.፬፡፩-፲፫፤ ፩ጴጥ.፩፡፲፫-እስከ ፍጻሜ፤ የሐዋ.ሥራ ፲፡፲፯-፴ ። ሦስተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ምኩራብ ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ቤተ መቅደስን አስመልክቶ ትምህርት ይሰጣል። ጌታችንም በምኩራብ ገብቶ ስለማስተማሩ በሰፊው ይነገራል። ምስባኩም፦ መዝ.፷፰፡፱ ነው። እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ የቤትህ ቅናት በልቶኛል ትዕይርቶሙ ለእለይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ የሚሰድቡህምስድብ በላዬ ወድቆብኛልና ወቀጻዕክዋ በጾም ለነፍስየ ነፍሴን በጾም አስመረርኩአት ወንጌሉም ዮሐ.፪፡፲፪-እስከ ፍጻሜ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ቆላ.፪፡፲፮-እስከ ፍጻሜ፤ ያዕ.፪፡፲፬-እስከ ፍጻሜ፤ የሐዋ.ሥራ ፲፡፩-፱ ። አራተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ መፃጉዕ ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ኢየሱስ ክርስቶስ በተለያዩ በሽታዎች ተይዘው ያሉትን ድውያንን ስለ መፈወሱ፤ ስለ ታላቅ ክብሩና ስለ ከሀሊነቱ ይሰበካል። ምስባኩም፦ መዝ.፵፡፫-፬ ነው። እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ ወይመይጥሎቱ ኩሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣህለኒ እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል መኝታውን ሁሉ ለበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል እኔስ አቤቱ ማረኝ ወንጌሉም ዮሐ.፭፡፩-፳፭። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ገላ.፭፡፩-እስከ ፍጻሜ፤ ያዕ.፭፡፲፬-እስከ ፍጻሜ፤ የሐዋ.ሥራ ፫፡፩-፲፪ ። አምስተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ደብረ ዘይት ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ስለ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ወደ ምድር ስለመምጣቱ (ዳግም ምፅአቱ) ይሰበካል። ይህን ዓለምንም አሳልፎ ለመረጣቸውና ላከበራቸው ዘላለማዊ መንግሥትን ሊያወርሳቸው እንደሚመጣ ይነገርበታል። ይህ ቀንም እኩለ ፆም በመባል ደ/ሰ/መ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤ/ት/ክ የሚታወቅ ሲሆን በዚህች በተለየች ቀንም ሁሉም እንደ የሥራው ፍርዱን ከአምላክ የሚቀበልበት መሆኑ፤ መልካም ላደረጉ መልካም እንደሚመለስላቸው ክፉም ላደረጉ የክፋታቸውን ዋጋ እንደሚያገኙ ይሰበካል። ጌታም የአባቴ ቡሩካን የተዘጋጀላችሁን የክብር ቦታ ውረሱ በማለት ወዳጆቹን እንደሚጠራ ይነገራል። ምስባኩም፦ መዝ.፵፱፡፫ ነው። እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽዕ እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል ወአምላክነሂ ኢያረምም አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም እሳት ይነድድ ቅድሜሁ እሳት በፊቱ ይቃጠላል ወንጌሉም ማቴ.፳፬፡፩-፴፮ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ፩ተሰ.፬፡-፲፫-እስከ ፍጻሜ፤ ፪ጴጥ.፫፡፯-፲፭፤ የሐዋ.ሥራ ፳፬፡፩-፳፪ ። ስድስተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ገብርኄር ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ስለ ቅን አገልግሎትና ታማኝነት ይሰበካል። ምስባኩም፦ መዝ.፴፱፡፰ ነው። ከመ እግበር ፈቃድከ መከርኩ አምላኪየ አምላኬ ሆይ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድኩ ወሕግከኒ በማዕከለ ከርሥየ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው ዜኖኩ ጽድቀከ በማኅበር ዐቢይ በታላቅ ጉባዔ ጽድቅህን አወራሁ ወንጌሉም ማቴ.፳፭፡፲፬-፴፩ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ፪ጢሞ.፪፡፩-፲፮፤ ፩ጴጥ.፭፡፩-፲፪፤ የሐዋ.ሥራ ፩፡፮-፱ ። ሰባተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ኒቆዲሞስ ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን ኒቆዲሞስ በሌሊት ወደ አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሌሊት እየመጣ ስለ መማሩና ጌታም ስለ ምስጢረ ጥምቀትና ስለ ዳግም መወለድ እንዳስተማረው ይነገራል። ምስባኩም፦ መዝ.፲፮፡፫ ነው። ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ አመከርከኒ ወኢተረክበ ዓመጻ በላዕሌየ ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ ዕጓለእመሕያው ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ ፈተንኸኝ ምንም አላገኘህብኝም የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው ወንጌሉም ዮሐ.፫፡፩-፳ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ሮሜ.፯፡፩-፱፤ ፩ዮሐ.፬፡፲፰-እስከ ፍጻሜ፤ የሐዋ.ሥራ ፭፡፴፬-እስከ ፍጻሜ ። ስምንተኛ ሰንበት(ሳምንት)፦ ሆሣዕና ተብሎ ይታወቃል። በዚህ ቀን እግዚአብሔር ልባቸው ወደ ተሰበረ ሰዎች እንደሚመለከት፤ የተናቀውንም እንደሚመርጥ፤ የታሰሩትንም ከተለያዩ ባርነታቸው እንደሚፈታቸው፤ ነፃነት በእግዚአብሔር እንደሚገኝ፤ ሕፃናት ለምስጋና የተዘጋጁ መሆናቸው እና ሌሎችም ደ/ሰ/መ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤ/ት/ክ ሆሣዕናን በተመለከተ ያሉ ነገሮች ይሰበካሉ። የሆሣዕና ዕለት ከዋዜማው ጀምሮ የሚሰበኩ ምስባኮች ብዙ ናቸውና እያንዳንዱን በቅደም ተከተል እንደ ግጻዌው አውጥተናቸዋል። እነርሱም፦ በቅዳሜ ዋዜማ፦ በመባቻ ቀን በከፍተኛው በዓላችን መለከትን ንፉ..መዝ.፹፡፬ ወንጌሉም ዮሐ.፲፪፡፩፡፲፪ ነው። የዋዜማው ዕለት የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ዕብ.፰፡፩-እስከ ፍጻሜ፤ ፩ጴጥ.፩፡፲፫-፳፩፤ የሐዋ.ሥራ ፰፡፳፮-እስከ ፍጻሜ። ቅዳሜ የሆሣዕና ሌሊት የሚሰበከው ምስባክ፦ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረከ ነው.....መዝ.፻፲፯፡፳፮ ወንጌሉም ሉቃ.፲፱፡፩-፲፩ ነው። በቤተ መቅደስ እየተዞረ የሚሰበከው ምስባክና የሚነበበው ወንጌል ፦ ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ..መዝ.፻፳፩፤፩ ወንጌሉም ማቴ.፳፡፳፱-እስከ ፍጻሜ ነው። ኢየሩሳሌም ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኝ....መዝ.፻፵፯፡፩-፫ ወንጌሉም ማር.፲፡፵፮-እስከ ፍጻሜ ነው። እስከ መሰዊያዊው ቀንዶች ድረስ........መዝ.፻፲፯፡፳፰ ወንጌሉም ሉቃ.፲፰፡፴፭ ነው። በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ....መዝ.፱፡፲፩ ወንጌሉም ማቴ.፳፩፡፩-፲፰ ነው። ከሚጠቡትና ከሕፃናት አፍ ምስጋናን አዘጋጀህልኝ...መዝ.፰፡፪ ወንጌሉም ማር.፲፩፡፩-፲፫ ነው። ከፀሐይ መውጫ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት...መዝ. ፵፱፡፩-፫ ወንጌሉም ሉቃ.፲፱፡፳፰-እስከ ፍጻሜ ነው። በቅዳሴ ሰዓት የሚሆነው ምስባክ፦ እም አፈ ደቂቀ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ መዝ.፰፡፪ ነው። ከሚጠቡትና ከሕፃናት አፍ ምስጋናን አዘጋጀህልኝ በእንተ ጸላዒ ስለ ጠላትህ ከመ ትንሥቶ ለጸላዒ ወለገፋኢ ጠላትንና ቂመኛን ለማጥፋት ወንጌሉም ዮሐ.፲፩-፴፩ ነው። በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡት ጥቅሶችም፦ ዕብ.፰፡፩-እስከ ፍጻሜ፤ ፩ጴጥ.፩፡፲፫-፳፩፤ የሐዋ.ሥራ ፰፡፳፮-እስከ ፍጻሜ። በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ትምህርት ክፍል የካቲት ፲፩/፳፻፩ ዓ.ም ኣብ ክንዲ ንሓምይ ዓቕምታትናን... ስንፍናናን ንመምይ ዋና ኣማኻሪ ሳያስ ኣፈወርቅ ሃይለ መንቆርዮስ ሙን ከልቢ ሳያስ ኣፈወርቅ መስፉን ሓጎስ መበል 18 ክፋል ብወደባት፡ ግርማይ ኪዳነ (ወዲ ፊሊፖ) ሚላኖ-ጣልያ 16/06/2013 ዝኣኽለን ጠሓሒነን ተማቒለን... በዓል ኮይኑ ለን ከም ዝበሃል ኣብ ሰውራ ኤርትራ ውን... ብቶም ንጋደል ነጋድል ዝብሉ ዝነበሩ መጸይቲ ደም መሪሕነታት ኣብ 1981... ድሕሪ ቲ ኣስካሕካሒ ኵናት ሕድሕድ ዓላማ ኣተግቢሩ ምዃኑ ዝዝከር ዩ፡፡ ቅድሚ ኣብቲ ሕሱም ተረኽቦ ቲ ምግላጸይ ኣብ ቅድሜ ማለት ካብ 1977 ክሳ 1981 ዘጋጠመ ሰላሕታዊ ሕሱም ተግባራት ክሕብር፡፡ ኣብ 1977 ቲ ክልተ ገድላዊ ውድባት ከካብ ነጻ ኣውጺዎ ዝነበረ ዓድታት ከተማታት ኣብ ዘንሳሕበሉ ዝነበረ ዋን.. ቲ ዘጋጠመ ኩነታት... ተመርሚሩ ተገምጊሙ ብኸመይ ይረም ነቲ ዘጋጠመ ምንስሓብ ከይድገም ክንዲ ዝወዓል ቲ ኣብ ሞንጎኻ ምትህርራም ናቐጸለ... ቲ ከም ሓቢ... ሙሉቕሉቕ ናበለ ብለመምታ ዝተመነ (ተመን ዝኾነ) ሎሚ ገቢሉ ዘሎ ስርር ሸፋቱ ንመጀመርያ ግዜ ብኣዋጅ ቀዳማይ ውድባዊ ጉባኤ ከም ዝጸወዔ ይዝከር፡፡ ቲ ጉባኤ!!! ዝሓለፈ ፍጻሜታት... ጌጋን... ራሜን ሰሪ ክጋባ ዝግበ ነቲ ዛባ ኣወንዚፉ ወዮ ድኣ ተመኩሮን... ቅኑ ምህሮን ትርጉም ጉባኤ ኣፍልጦ ወይ ብስለት ኣይነበረን ወይ ውሒዱ ምበር፡ ቲ ሎሚ ንኹሉ ስድራቤታት ኤርትራ ግዳይ ስቓይን መከራን ገይሩና ዘሎ ሽ በቲ ኣገባብኣም ተተንቢሁልና ዩ፡፡ ቀደማይ ኣዋጅ ኣሉታ!!! ኩልና ከም ንዝክሮ ዚ ገስረጥ ስርር ዚ ኣብ ክውልድ ንከሎ ዝጨርሖ... ቃልስና... ካብ ህዝቢ... ብህዝቢ... ንህዝቢ... ናብ... ካብ ህዝቢ... ብህዝቢ... ንዓና ዘትከለ ጥልመት ሽ መስኪሩዎ ዩ፡፡ ከመይሲ!!! ኣብቲ ጉባኤ ሉ ዘጋበ ኣጀንዳ... ምምራጽ ፈጻሚት ኣካልን... ማከላይ ሽማግለን ንመሪሕ ገድሊ ዝበሎ ኣብቲ ሽምግልና ገድሊ ንምርጫ ሕጹያት ክኾኑ ዝወሰኖ ማሜ፡ 1 1. ቅድሚ 1974....... ዝተሰለፉ ክኾኑ ኣለዎም 2. ዚም ከኣ..... ኣብ ምንቅስቓስ (መንካ) 1973 ዘይተዋስን ምውሳም ዘይተጠርጠሩን ክኾኑ ኣለዎም፡፡ ዚ ንታይ ማለት ዩ? መልሲ ንኽንህበሉ ክጥመና... 1. ክሳ ቲ ዝበልዎ 1974... ኣብ ሰልፊ ናጽነት... ህዝባዊ ሓይልታት.. ዝተሰለፉ ክንደይ ? 2. ቲ ኣብ 1973.... ዝተለዓዓለ ቅልውላው ጸረ መሪሕነት.... ኣለዓዓልቱ ተዋሳቱ.... ሰዓብቱ... ተሓለቕቱ... ክንደይ ነይሮም?..... ክንደይከ ጽልዋ ኣሎካ... ኣሎኪ ተባሂሎም ተፈራሪሆም?.... ተኣሲሮም? ካብዚ!! ነጻ ክኾኑ ዝኽሉ፡ ቶም ክሱሳት መሪሕነትን... ናቶም ወይጦታት ተለኣኽትን ፍርያትን ጥራሕ ዮም ሞ፡ "ቲ ጉባኤ?..... ይገበር!!! በቲ ጉባኤ ኸኣ?.... ዋንነትና ይመስከር" ኣረጋገጺ ኣዋጅ ምዃኑ... ንማንም .... ዝጠፍ... ዘጠራጥሮ ኣይኮነን፡፡ ጭውየቶም ከረጋግጹ ኸኣ!! ካብ ዝውለዱ 1972 ኣትሒዙ.... ከም ወላዲ ተኸናኺኑ... ኣብ ዓለማት... ጉዳይ ኤርትራ.... ከይተሓለለ..... ሓገዛት ናኣዋህለለ.... ኣጢቑ... ኣስኒቑ ዘደልደሎም... ነፍስሄር ሓርበኛ መምህር ስማን ሳልሕ ሳበ... ነቲ ናይ ዓመታት ምንቲ ምፍላጥን... ምሕያልን ሰውራ ኤርትራ ተባሂሉ ዝልለየሉ ዝነበረ... ናይ ወጻ ዝምድናታት ውክልና... ንምቕንጣጥ ተባሂሉ... ምስ ሳበን ሰዓብቱን በቲኽና... ቲ ህዝባዊ ሓይልታት ምውጻ ሓርነት ኤርትራ... መጸውና....ኣብ ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ ቀይርና ዝብል ኣዋጅ ኣዊጆም፡፡ ኩሉ ዚ!!! ንግሩህ ህዝቢ ኣብ ግንባር ሓይሊ ለዊጥናዮ በጺሕና ሎም ዘታለልዎ ቲ ሓቂ!!! ኣብቲ ዋን ቲ... ብሰላሕታ... ምስ ኣያታት ናይ ወታሃደራዊ ስርዓት ደርግ ዝነበሩ... ሶቬት ሕብረትን... ምብራቕ ጀርመንን... ተማኪሉ ክትግበር ዝፍሓኽ ዝነበረ ውዲታት.... ምስ ደርጊ ተዓሪቕላ ብፈደረሽን ማሜ ኣብ ኤርትራን... ትዮጵያን... ሶሻሊዝም ምምባል ዝሓዘ ኣጀንዳ... ነፍስሄር ሓርበኛ መምህር ስማን ሳልሕ ሳበ... ዘይቅበሎን ዝንቅፎን ከም ዝኾነ ኣጸቢቖም ይፈልጡ ስለዝነበሩ... ቲ ዝበተኽዎ ዝምድና... ኣብቲ ዝሕሹኽሹኽ ዝነበረ ውዲታዊ ኣኼባ... ንኸይሳተፍ ምኽልካል.... ንተተሳተፈ ኸኣ... ንመን ትውክል ንኽበሃል ዝተዓለመ ውዲት ዩ ነይሩ፡፡ 2 ኣብ ግዜ ዝተረጋገጸ!! ኣብ ከባቢ 1979............ ቲ ብሰላሕታ ዝምልመል ዝነበረ ውዲት ርክብ ኣባላት ላላዋይ ጸፍሒ ወታሃደራዊ ስርዓት ደርግ ትዮጵያን... ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራን.... ውድብ ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራን... ብማከልነት ሶቬት ሕብረትን... ምብራቕ ጀርመንን... ኣብ ሞስኮቭን... በርሊንን... ልዝባዊ ርክባት ተኻይዱ፡፤ "ብዛባ ቲ ርክብ ግን... ኣብ ውሻጠ መሪሕነታት ነበር ናይ ገድሊ ድኣ ምበር.... ክፈልጥ ዝግበን.. መሰሉ ዝኾነን... ተጋዳላይ ኣካል ከይተነግሮ ተሪፉ፡፡" ብድሕሪ ቲ ኣኼባ፡ ንታይ ክገብሩ ወይ ንታይ ክላዘቡ... ኣብ ሶቬትን... በርሊንን... ዘብዘብ... መበሊም ከሕትት ወይ ክሕተት ዝግበ... ካብ ብድሕሪ ቲ መገሻም ቲ ዝተራየ፡ "ንሁር ናይ ተጋደልቲ ክልቲኤን ውድባት ኣስካሕካሒ ኵናት ሕድሕድን ሳቤናቱ ክሳ ሓርበኛታት ተጋደልቲ ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ካብ ልል መሬቶም ናጻ ከውጽዋ ዝወፈዩ ህይወቶም... ጠንጢኖሙዋ... ኣብ መሬት ሱዳን ኣንሳሒቦም ኣትዮም፡፡ ኣብዚ ከመራምረና ዘለዎ ክልተ ነገራት ኣሎ፡ ንሱ ኸኣ? ኣብ ገይሾ ሙሉ ዝነብሩ ሶቬት ሕብረትን... ምብራቕ ጀርመንን ንታይ ንኸይሰማም ተሰማሚም? ኣነ ዝደልዮ ክኸውን ኣለዎ ወይ ናይ ሓደኹም ዝደልዩ ይኹን ዝበሃል ምስጢራዊ መምርሒታት ተዋሂቦም ዶኾን ይኾኑ ልና ንኽንመራመረሉ... ካብቲ ዘስዓቦ ኩነታት 1981 ንበገስ!! በቲ ኣስካሕካሒ ኩነት!! ሰውራ ኤርትራ ኣብ ሰለስተ ባህርያትን መልክዓትን ኣዝጊቡ፡፡ 1. ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ተገማሚ ኣብ ምሳርን ምቅትታልን በጺሑ ናይ ቀጻሊ ንወቱ ኣጣጢሑ፡፡ (መቕተልቲ ስው መልኣከ ተኽለ ስለምንታይን ምኽንያቱን ይነጸር) 2. ንብረት ውድብ ካብ ጥቅን ስንቅን ክሳ ተኸዚኑ ዝነበረ ዝንቀሳቐስን ዘይንቀሳቐስን ንብረት... ውሱናት ጎሓላሉ ተማሲሖም፡ ብደምን ረሃጽን ስድራቤታት ኤርትራ ዝተጣርየ ዝተኣከበ... ውልቀ ሃብቶምን መጣጥሒ መነባብርምን ገይሮሙዎ፡፡ 3. ኣብ ውሻጠ ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ተስኺም... ንዓመታት... ንምልማስ ቲ ውድብ ተሰራሪም ዝነበሩ... ኣብ ቲ ክግብል ዝተመደበ... ለኣኺም.... ስርር ሸፋቱ ህዝባዊ ግንባር ሎሚ ብህግደፍ ዝፍለጥ ክንብርከኹ... ንመጻ ውን ዝድለ ዘበለ መልኽቲ ንኽላኣኹ ቁሩብነቶም ዘረጋግጽ ኣብ ካብ መንቀሊም ቆፎ ተመሊሶም፡፡ ቲ ንወት!! ምዱብ ንወት ድኽመት ጥቂ ገድሊ ኤርትራ ምንባሩ ዘመስክር ከኣ ኣብቲ ዋን ቲ... ንስደት ሃጽነት... ኣመሪካ.... ኤውሮጳ... ኣውስትራልያ.... ኣብ ወርሒ ዝዓልባ 3 ነፈርቲ ኣይነበራን ኮይነን ድኣ ምበር ኣብ ውን ክለብ ዝከኣል ነይሩ ንተዝኸውን... ሃህ ዝበለ... ማጾታት ክሳ ናይ መጉዓዝያ ገንዘብ ኸይከፈልካ... ንቲ ብዓሰርተታት ኣሽሓት ዝቑጸር ዝነበረ... ምንቲ ሃገሩ ተወፊዩ ኣብ ክርተታ ዝነበረ ኣርሒቑ ከም ዝስደድ ተገይሩ ዩ፡፡ "ዚ ኸኣ.... ካብ ዝነበረ ሓሳረ መከራ.... ክናፈግ ተደንጊጹሉ ዘይኮነ... ዳግማይ ስርር ገይሩ... ናብ መጋደሊ መሬቱ ከይምለስ... ዝተወጠነ ውዲታት ንኸይድምሰስ ተባሂሉ ዩ፡፡ በቲ ኩነታት ተጠቒሙ!!! ዚ ጠላም ስርር ሸፋቱ... መቃለሲ መሬት ኤርትራ ብሒቱ... ላማ መበገሲ ኣጣጢሑ ከረጋግጽ ክሉ፡፡ ውድብ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ቲ ሽ ዘጋጠመ ንወት ካበይ ባይት ወይ ካበይ ኣሰሩ ተመራሚራ ንዝነበረ ድኽመታት ኣቃሊዓ ክትሰራራ... ንክብሪ ቶም በጃ ሃገር ዝሓለፈ ስውኣታ... ዘረከብዋ ሕድሪ ከተማል ዝግበ... ነቲ ኣብ ኮሮኮን ሱዳን... ዘስዓበ ናይ በተነ ተግባራት ብምቕጻል..... ኣብ ክንዲ ሓደ ሓይሊ... ኣብ ዝተበታተነ ሓይልታት ተመቒላ... በብዘላቶ ኣብ ክንዲ ትተኣኻኸብ... ፋሕ ብትን ናበለት... ናይ ዞም ሸፋቱ ህግደፍ መጣልትን መኽሰብን ኮይና፡፡ ውድብ ተጋድሎ ሓርነት... ክበታተን... ኣብ ነንሕድሕዱ ክዘላለፍ ክተሃዳደን ዚ ህልው ሽፍታ ሃገርናኸ.... ንታይ ይብልን... ይመክርን ነይሩ? ክቡራን ክቡራት!!! ናይ ሎሚ ጽሕፍተይ ኣብዚ ደው ኣቢላ... ክሳ ኣብ ክፋል መበል 19 ንራኸብ... ም ስ ጋ ና ብምኽንያት ዓመጻዊ ሞት መንሰይ ሃብትኣብ ያሱ ሚኪኣኤል ፡ኣብ መበል 36 ድም ኣብ ቤት ማሰርቲ ኣብ ከተማ ቺቪታቨኪይ ሃገር ጣልያን ብለት 14.05.2006 ዓሪፉ: ካብ ዝዓረፈሉ ዋን ኣትሒዝኩም ጠንቂ መሞቲ ዝተካታቲልኩምን ትካታተሉ ዘለኩምን የርኹቱን፣ ብጾቱን ፣መዓቢይቱን፣መሳድቱን፣ በቲ ሓደ ካልኣይ ሸነክ ድማ ፡ቶም ካብ ወጻን ውሽጢ ሃገርን ብስልኪ ፍክስን መይልን ዘጻናናኩምናን ፡ ሕሰም ኣይትርከቡ ንዳበልና ሓዘና ከም ዝዓጸና ንገልጽ :: ነቶም መጣበቂ ገንዘባዊ ሓገዝ ካብ ውሽጥን ወጻን ሃገርን ዘወፈኩማን ብልቢ ነመስግን ኣብ ካሕሳኩም የውለና :: ስድራ ቤት መተሓሳሰቢ ንሃብትኣብ ዘጋጠሞ ኩነተት ብዝርዝር ኣብ ቀጻሊ ገጻት ከተንብቡ ትክሉ ተወሳኪ ሓበሬታ ፡ ሓሳብን ወዘተ ክህብ ንዝደሊ በዚ ገዳማት አንዳዴ ባሕር አቡነ ፊሊጶስ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ አሜን። አ ንዳዴ ባሕር አቡነ ፊልጶስ መእተዊ “ በመኑንመስሎ ወምስለ መኑ ናስተዛውጎ ” ኣብ ልዕሊ እቲ ዝፈጸምዎ ብርቱዕ ገድሊ፤ ዝመሥረትዎ ገዳም ብዘለዎ ኣገዳስንተጠማትን ታሪኻዊን መልክዓ ምድራዊ ኣቐማምጣን ኣብ ሃገርናን ጐረባብትናንጥራይ ዘይኮነስ ኣብ ዞባ ምብራቕ ኣፍሪቃ ብዝግደሱ ጸሓፍቲ ታሪኽ ዓለም ’ ውንከይተርፈ ብፍሉይ ዝጥቐሱ ቅዱስ ኣቦ እዮም። ኣብ ኵሉ ሕዝብና ብፍላይ ከኣ ንሶምብሓዋርያዊ ተጋድሎ ኣብ ዝዖዱሉ ደቡባዊን ማእከላዊን ምብራቓዊን ክፋል ሃገርናን፤ ሎሚ ’ ውን ክብረ በዓሎም ንምስታፍ ከም ውሑጅ ብዝውሕዝ ንእሽቶይ ይኹንዓቢይ “ ፊልቆስ ኣቦይ ” እናተባህሉ “ ዝመሓለሎም ” ልቢ ሕዝቢ ዝሰፈሮም ንኡድንክቡርን ኣቦ እዮም፦ አቡነ ፊልጶስ አንዳዴ ባሕር ! ኣብ መጀመርታ ፲፬ ክፍለ ዘመን ዝተንሥኡ እዞም ሕያውነትን ትዕግሥትን፤ጽሞናን ንጽሕናን፤ ፍቕርን ጥብዓትን፤ ገድልን ጽንዓትን ዝመለለዪኦም ኣቦ፤ ኣብማእከላይ ዘመን ታሪኽ ሃገርና ብዙኅ ኣገዳሲ ሓዋርያዊ ሥራሓት ዝፈጸሙን፤ ኣሰርቅዱሳን ዝዀልዑን፤ ንካልኦት ብዙኃን ቅዱሳን መገዲ ዝጸረጉ ብርሃን ኤርትራእዮም። ንሕገ ሃይማኖትን ንቃለ እግዚአብሔር ዘይኮነስ፤ ፍቓድ ነገሥታት ጥራይእናመልኡ ንዝነበሩ መራሕቲ ጳጳሳት ግብጺ ( ኣብ ኢትዮጲያ ) ዓበይቲ ተኣምራት ብምፍጻም፤ ቅኑዕ ንዘይኮነ ትምህርቶምን ኣካይድኦምን ዘግሃዱ፤ ብትምህርቶምን ብተኣምራቶምን ነቶም ንፈልጥ ኢና ዝብሉ ዘኅፈሩን፤ ነታ ርትዕት ሃይማኖት ኣቦታት ብተጋድሎኦም ዘጽንዑን ኣቦ እዮም ነይሮም። ልዕልና ሥልጣንን ኃይሊ ዓለምን ብዘየገድስ፤ ሎሚ ዓለም ንዝተሸገረትሉ ኣብ ሞንጎ ክርስቲያናትን ኣመንቲ ምስልምናን ተኸባቢርካን ተሳኒኻን ናይ ምንባር ክህሎት፤ ኣብነታዊ ኪዳን ዝፈጸሙ፤ ምድርንባሕርን ኣሰማሚዖም፤ ሕውነት ዘደልደሉ፤ በቲ ዝፈጸምዎ ተጋድሎን ዝነበሮም ግርማ ሞገስን ከኣ ሓወልቲ ስምዕ ኣብ ሃገርናዘንበሩ እዮም። ኣብ ዝመሥረትዎ ገዳም ዝፈረዩ ደቆም ’ ውን ካብ ሃገርና ኃሊፎም ኣብ ጐራባብትና ጨናፍሮም ዝተዘርገሐን፤ፍሬኦምን ሓዋርያዊ ተልእኾምን ብዝግባእ ዝፍለጥ ጕንዲ ምንኩስና እዮም። ስለቲ ዝፈጸምዎ መግለጺ ዘይርከቦ ድንቂ መንፈሳዊ ተጋድሎኦምን ተኣምራቶምን፤ እቲ መጽሓፈ ገድሎም ’ ውን ነዞም ቅዱስንክቡርን ኣቦ “ በመኑ ንመስሎ ወምስለ መኑ ናስተዛውጎ ” ( ብመን ክንምስሎ፤ ምስ መን ’ ከ ከነመዓራርዮ ) እናበለ ክውድሶምይነብር። እወ ! እዞም ቅዱስ ኣቦ ምስቶም ዝቐደሙ ቅዱሳን ኣበው ዘመሳስልን ዘዛምድን ብዙኅ ድንቂ ነገራት ገይሮምን፤ተገይርሎምን እዩ። ስለዚ እዩ ድማ እቲ ገድሎም “ መሥዋዕቱ ብዝሠመረሉ ብኣቤል ድዩ፤ ወይሲ መመላለሲ ብርሃናት ብዝረኣየብሄኖክ ክንምስሎ፤ እግዚአብሔር ካብ ዘውረዶ መዓት ብዝደኃነ ብኖኅ ’ ዶ ክንምስሎ፤ ወይሲ ምእንቲ ክህነቱ ዕሽር ብዝተቐበለ ብመልከጼዴቅ ክንምስሎ፤ ….” እናበለ ምስቶም ዝቐደሙ ኣበው ( ብሉይን ሓዲስን ) እናነጻጸረ ዝገልጾም። ነፍስ ወከፍምሳሌያት ምስ እንምርምሮ ከኣ፤ እቲ ናቶም ቅድስናን መንፈሳዊ ግብርን ዓቢይን ፍሉይ ምዃኑ ከነስተውዕል ንኽእል ኢና። እዞም ክቡርን ቅዱስን ኣቦና፤ ፵፪ /42 ዓመት ቅድሚ ናብ ገዳም ምእታዎም፤ ፵፪ /42 ዓመት ከኣ ገዳም ድኅሪ ምእታዎም፤ ኣብዛ ምድሪ ’ ዚኣ ነይሮም እዮም። አማን በአማን ብበረከቶምን ረድኤቶምን ኣብ ልቢን ሕይወትን ምእመናን ሃገርና ፍሉይ ስፍራዘለዎም እዞም ቅዱስ ኣቦ እዚኦም፤ ታሪኾምን ገድሎምን ምፍላጥን ምንባብን ዝግባእ እዩ እሞ፤ ንበረኸት ክኾነና ንሎሚ “ ንባሕሪብጭልፋ ” ከምዝብሃል፤ ንዜና ሕይወቶም ካብቲ ሰፊሕ ገድሎም ቀዲሕና ናባኹም ነቕርቦ ኣሎና እሞ፤ በረኸቶምን ረድኤቶምንምስ ኵልና ሕዝበ ክርስቲያን ይኹን እናበልና ንምኅፀን። ትውልድን ጥምቀትን “ ወይሁበኪ ወልደ ቅዱሰ ወቡሩከ ልዑለ ወክቡረ ወይከውን አበ ብዙኃን ” ሕፃን ፊልጶስ ካብ ኣቦኡ ይርድኣነ እግዚእ፤ ካብ ኣዴኡ መግደላዊት ኣብ ኣንከረ ባሩካ ከባቢ ኣክሱም ( ኢትዮጲያ ) ተወልደ። ገለ ጸሓፍቲ ታሪኽ ኣብ ፲፪፻፺፯ ዓ . ም . (1297) ከም ዝተወልዱ ይጽሓፉ ደኣ እምበር፤ ኣብቲ ገዳም ጥራይ ዝርከብ ሓሳበ ቢዘንዝገልጽ መጽሓፈ ሕርግርግ፤ አቡነ ፊልጶስ ብሓሳበ ቢዘን ጥቅምቲ ፲፻፺፩ ዓ . ም . ( ማለት ብግእዝ ብ፲፫፻፲፱ ዓ . ም .) ኣብ መበል፲፭ ዓመት ዘመነ ንግሥነት ዓምደ ጽዮን ( ወዱ ንውድም ኣርዕድ ) ከምዝተወልዱ ይገልጽ። ኣቦኦም ኃያልን ብርቱዕን ዓቀይታይከምዝነበረን ሓኔታይ ዘብሎ ከኣ ሓደ ኣንበሳ ቀቲሉ ከምዝነበረ ይፍለጥ። ብኣንጻሩ ኣዴኦም ካብ ብሩኻት ስድራ ዝተረኽበት፤ ጾምን ጸሎትን ስግደትን እተዘውትር፤ ምስ ሰብኣያ ኮይና ምጽዋት እትፈቱ፤ ኣጋይሽ እትቕበል ቅድስቲ፤ ካብ ሕጻንነታ ኣትሒዛካብ ካህነ እግዚአብሔር መጽሓፍ ቅዱስ ( ብሉያትን ሓዲሳትን ) ምስ ትርጓሜኡ ዝተማህረት ነበረት። ነቲ ዝተማህረቶ ’ ውንብግብሪ እትፍጽም፤ ነቶም ዘይተማህራ ኣንስትን ዘይተማህሩ ሰብኡትን ከኣ ተጊሃ እትምህር ከም ዝነበረት እቲ መጽሓፍ ገድሊየረድእ። ከም ሓና ኣደ ሳሙኤል ውላድ ስለዘይነበራ ድማ ኣብዚኃ ጸሎታ ክሰምዕ፤ ሓሳባ ከሥምረላ ናብ እግዚአብሔር ኣምላኽ ብእምነት ትልምን ነበረት። “ እቲ ለሚንካዮ ዘይከልእ፤ ጸዊዕካዮ ዘየጽምም ” እግዚአብሔር ኣምላኽ ንመልኣኹ ቅዱስ ገብርኤል ልኢኹ ከምእትወልድ ኣበሠራ። ኣብ መዓልቱ ከኣ መልኣኽ ዝመስል ምልኩዕ ወዲ ወለዳ። እተን መሕረስቲ ’ ውን ብመልክዕ እቲ ዝተወልደ ቆልዓከምዝተገረማን፤ እቶም ዓዲ ’ ውን ብዘደንቕ ልደት እዚ ሕፃን ’ ዚ ፍርሂ ስለዝሓደሮም፤ ኣብቲ ዝተወልደሉ ተኣኪቦም ናብእግዚአብሔር ጸሎትን ፵፩ን እግዚኦታን ከምዘብጽሑ ገድሎም ይገልጽ። ኣብ ልዕሊ እዚ ሕፃን ንዝተመደበ ግብሪ እግዚአብሔርንኽርእዩ ድማ ተሓንጠዩ። ከም ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ክውለድ ከሎ እቶም ጐራባብቱን ኣዝማዱን ተደኒቖም “ እዚሕጻን እዝስ እንታይ ኰን ኪኸውን እዩ ? ኢሎም ኣብ ልቦም ሓዝዎ። ” ዝብለና እቶም ከባብን ዓድን ከኣ ብዛዕባ እቲ ዝተወልደ ፊልጶስ ተመሳሳሊ ቃላት ኣውሲኦም ነይሮም። ( ሉቃ ፩፥፷፮ /1 ፥ 66) ብቅዱስ ገብርኤል እናተሓለወ ድማ፤ እቲ ሕፃን ክጥምቕ ናብ ቤተ ክርስቲያን ኣብ መበል ፵ መዓልቱ ኣብ ዝተወስደሉ፤መግደላዊት ኣዲኡ ነቶም ካህናት “ ከምቲ ሓና ንወዳ ሳሙኤል ብመሠረት መብጽዓኣ ንእግዚአብሔር ዝሃበቶ፤ ኣነ ድማ ከም ’ ቲመብጽዓይ ንእግዚአብሔር ሂበዮ ኣሉኹ ” በለቶም። እቶም ዘጠምቕዎ ካህናት ድማ ፲፫ ኅዳር ፊልጶስ ሓዋርያ ዝዝከረሉ ዕለቱምዃኑ ኣስተውዒሎም፤ ብስም እቲ ቅዱስ ሓዋርያ “ ፊልጶስ ” ሰመይዎ። ኣብ ልዕሊኡ ንዘሎ ጸጋ ርእዮም ከኣ ፈተዉዎ። ኣቦኡፊልጶስ ከይተወልደ ከሎ ኣቐዲሙ ሞይቱ ስለዝነበረ ከኣ፤ ኣዲኡ መግደላዊት ድኅሪ ጥምቀት ወዳ፤ ነዚ ዓለም መኒና፤ ንወዳባሪኻን ስዒማን መንኰሰት። ትንቢት “ ወይቤሎ አንሰ አነክር በእንተ ሕፃን ዘይትወለድ በውስተ ዛቲ ሀገር ዘይከውን መርኃ ለብዙኃን ወአበ ለጉቡአን ” ኣቦና ብብስራት ቅዱስ መልኣኽ ምውላዶም ጥራይ ዘይኮነስ፤ ብዛዕባ እቲ ዳኅራይ ምስ ዓበዩ ዝፈጽምዎ ገድልን ልዕልናኦምን ብቅዱሳን ሰባት ይኹን ብቅዱሳን መላእኽቲ ዝተመስከረሉን፤ ትንቢት ዝተነግረሉን እዩ። ቅዱስ ገብርኤል ወዲ ከም እትወልድንመግደላዊት ከብሥራ ከሎ፤ እቲ ዝውለድ ሕፃን “ ብትምህርቱ ብዙኅ ሕዝቢ ዘድኅን፤ ንብዙኃት ’ ውን ኣቦ ዚኸውን ክቡርንልዑልን ውላድ ኪህበኪ፤ ደቁ ’ ውን ብዙኅ ኣህጉር ዝወርሱን፤ ብወገን ምብራቕ ከም ከዋኽብቲ ዘብርሁ ኪኾኑ እዮም ” ብምባልነጊርዋ ነይሩ። አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ’ ውን፤ ኣቡነ ፊልጶስ ቅድሚ ምውላዶም፤ በቲ መግደላዊት ዘላቶ ዓዲ እናሓለፉ ከለዉ ብሓጐስ ክምስእናበሉን፤ ብኣድናቖት ኣፎም ብኢዶም እናኸደኑን ነቶም ምስኦም ዝነበሩ ደቀ መዛሙርቶም “ ኣብዚ ዓዲ ’ ዚ ንብዙኃት ጉባኤኣበው፤ መራሒ ዝኸውን ክውለድ እዩ ” ብምባል ብመንፈስ ቅዱስ ንዝተገልጸሎም ነገር ኣቐዲሞም ተዛሪቦም ነይሮም። እቶም ንሕጻን ፊልጶስ ዘጥመቕዎ ካህናት ’ ውን ዓበይትን እግዚአብሔር ዝገለጸሎምን ብምንባሮም፤ እቲ ኣብ ልዕሊ ዝተጠምቀሕፃን ዝዓሰለ ጸጋ ዓቢይ ምዃኑ ርእዮም፤ እዚ ወዲ ’ ዚ “ ጸጋ እግዚአብሔር ዝኃደሮ እዩ፤ ንብዙኃት ሰባት ኣቦ ኪኸውን እዩ፤ዝንኡ ኣብ ኵሉ ክስማዕ እዩ ” ብምባል ተነበዩሎም። ማር ፊልጶስ ካብ ኣዴኦም ተፈልዮም፤ ናብ ገዳም ኣብ ዝቕንዕሉ ዝነበረ እዋን ክሕልዎም ዝተላእከ ቅዱስ ገብርኤል ተገሊጹዝበሎም ቃል ነዚ ቅድሚኡ ዝተነግረ ትንቢት ደጊሙ ዘጽንዕ ነበረ። እቲ ቅዱስ መልኣኽ ክግለጽ ከሎ፦ እቲ ሒዝዎ ዝነበረመስቀል ብዝተፈላላዩ ሕብርታት ዘለዎም ዕምባታት ዘጌጸ እዩ ነይሩ። ንፊልጶስ ከኣ “ ከምቲ እትርእዮ ዘሎኻ ዝተፈላለዩዝሕብሮም ዕምባታት፤ አበ ብዙኃን ክትብሃል ኢኻ ” በሎም። ብድኅሪኡ ’ ውን ባዕሉ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ተገሊጹ ኵሉ ምሥጢራት መጻሕፍቲ ድኅሪ ምግላጽ “ ብተግባራተ ጽድቂ ክብክትብል ኢኻ፤ ኣብ ቅድሚ ሰማያዊ ኣቦይ ’ ውን ዝኸበርካ ክትኸውን ኢኻ ” ኢሉ ብሕያው ቃሉ ተዛረቦም። ድኅሪ ምንኵስና ’ ውንኣብቲ ዓበይቲ ተጋድሎ ዝፍጽሙሉ ዝነበሩ ቦታ ተገሊጹ “ አበ ብዙኃን ክትኸውን ኢኻ ” ኢልዎም ነበረ። አተዓባብያን ምንኵስናን “ ሊተሰ አቡየኒ ወእምየኒ እግዚአብሔር ውእቱ ” መግደላዊት ድኅሪ ምምንኳሳ፤ ምህርቲ ብምንባራ ንእንኮ ሕጻን ወዳ ፊልጶስ መገዲ እግዚአብሔር ከጽንዕ ብዝግባእ እናመሃረትኣዕበየቶ። ቍርብ ልቢ ምስ ደረበ ከኣ እቲ ዝግባእ ትምህርቲ ምንኵስና ክስዕብን ክፍጽምን ምስ ለበዋ ናብ ገዳም ክትሰዶብምውሳን ብዙኅ ናይ ምዕዶ ቃላት ተዛረበቶ። ሕፃን ፊልጶስ ’ ውን ለበዋ ኣዲኡ ሰሚዑ ብዛዕብኡ ብዙኅ ክትስከፍ ከምዘይብላብምግላጽ ደጊም “ ሊተሰ አቡየኒ ወእምየኒ እግዚአብሔር ውእቱ ” ( ደጊም ንዓይሲ ኣቦይን ኣደይን እግዚአብሔር እዩ ) ብምባልጽኑዕ ናይ እምነት ቃሉ ሂብዋ። ንሕፃናት ለባማትን ጥበበኛታትን ዝገብር እግዚአብሔር ከኣ ምስኡ ከምዝኾነ ብምንጋር፤ ኣዝዩባህ ብዝብል ቃል ብዛዕባኡ ክሳብ እትግረም ንኣዲኡ ኣጽናንዓ። ብኸምኡ ከኣ ኣደን ወደን ተፈላለዩ። ሕፃን ፊልጶስ ድማንድኅሪት ግልጽ ከይበለ፤ ጸሎቱ እናብጽሐ፤ እግዚአብሔር ብርሃኑ ክኸውን፤ መገዱ ድማ ክመርሖ እናተማኅፀነ ናብ ገዳም መገዱ ቀጸለ። ኣብ መገዲ ከሎ ድማ ቅዱስ ገብርኤል ተገሊጹ ባረኾ። ብድኅሪኡ ከኣ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ተገሊጹ ንኹሉ ምሥጢርመጻሕፍቲ ገለጸሉ። ደብረ ጸራቢ ናብ ዝተባህለ ገዳም ክኸይድ እሞ፤ ረድእን ደቂ መዝሙርን አቡነ ኤዎስጣቴዎስ ምስ ዝነበሩበኪሞስ ዝብሃሉ ዓቢ መነኮስ ክራኸብን፤ ካብ ኢዶም ከኣ ክምንኵስን፤ ኣስኬማ ክደፍእን ተነግሮ። ፊልጶስ ገና ካብ ሕጻንነቱ ጀሚሩ መንፈስ እግዚአብሔር ዝተመልአ ብምንባሩ ስርሑ ዘበለ ከምቶም ዝቐደሙ ቅዱሳን ኣበው ብመንክራት ዝደመቐ እዩ ነይሩ። ከምቲ ዝተነግሮ ከኣ ኣብ መበል ፲፪ ዓመት ዕድሚኡ፤ ብኢድ ኣቡነ በኪሞስ ኣብ ደብረ ጸራቢመንኮሰ። ስም ምንኩስናኡ ከኣ ከምቲ ክጥምቕ ከሎ ዝተዋህቦ ከይተቐየረ ፊልጶስ ተባህለ። ካብ ኢድ አቡነ በኪሞስ ስለዝመንኮሰከኣ ሓረገ ትውልዱ ካብ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ እዩ። እንጦንስ - መቃርስ - ጳኵሚስ - ሊባኖስ - ዖፅ ( ብእሴ ሰላም ) - አድኃኒ - ጰላድዮን - ቅቡዕ እግዚእ - ኣትናቴዎስ - ይስሓቅ - ዕብነ ሰንበልት - ዳንኤል - ኤዎስጣቴዎስ - በኪሞስ - ፊልጶስ ዝብል ሓረገ ትውልዲ ምንኵስና ሒዙ ይርከብ። እምበኣር ማር ፊልጶስ ኣብቲ ገዳም ካብ ዝኣተዉሉን፤ ብዝያዳ ከኣ ኣልባሰ ምንኵስና ድኅሪ ምልባሶምን፤ ኣክሊለ ኣስኬማ ቅድስት ድኅሪ ምድፍኦምን ኣብዚ ደብሪ ንዘለዉ መነኮሳት ብትግሃት እናገልገሉ ብጾምን ጸሎትን ተጸሚዶም ይነብሩ ነበሩ። ፋድል “ ይሰመይ ስምከ ፋድለ ” እዚ ስም ’ ዚ ንቅዱስ ኣቦና፤ ብእግዚአብሔር ኣምላኽ ዝተዋህቦም ፍልይ ዝበለን፤ ህያብ እግዚአብሔር ዘመልክትን ስም እዩ። ሕፃን ፊልጶስ ጌና ናብ ገዳም ቅድሚ ምእታዎም፤ ቅዱስ ገብርኤል ተገሊጹ ትንቢቱ ድኅሪ ምንጋሩ፤ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስብዓቢን ዘፍርህን ግርማ ተገሊጹሎም ነበረ። ኣእምሮን ልቢ ዘስፍሕ ትምህርትን ከምዝገለጸሎም ከኣ ኣበሲርዎምነይሩ። “ ብብልሓትካ ብዙኃት ምእንቲ ኪዛረቡ ኣብ ሰማይን ምድርን ዘሎ ምሥጢር ገሊጸልካ ኣሎኹ። ” ብምባል ከኣ ተዛረቦም።ኣስዒቡ ድማ ፹ወ፩ዱ ቅዱሳት መጻሕፍቲ ምስ ትርጓሜታቶም ገሊጹሎም ነበረ፤ ከም ሓዋርያት ’ ውን ኃይሊ መንፈስስለዝተቐበሉ ብኻልእ ልሳናት ( ቋንቋታት ) ክዛረቡ ጀሚሮም። እምበኣር ኣብ መምህር ቀሪቦም ፊደልን መጻሕፍትን ከይተማህሩ፤ እግዚአብሔር ባዕሉ ስለዝገለጸሎም ካብ ፈደለ ዝብል ሥርወግሢ ፋድል ተባህሉ። ባዕሉ መንፈስ ቅዱስ ’ ውን “ ይሰመይ ስምከ ፋድለ፤ በእንተ ዘኢተምህርከ ፈደለ ኆህያተ ፊደል ኀበመምህር አላ አነ ከሠትኩ ለከ ” ( ከምኡ ድማ ንፊደል ናብ መምህር ከይከድካ ባዕለይ ስለዝገለጽኩልካ ስምካ ፋድል ይኹን ) ድማበሎም ይብል እቲ ገድሎም። ስለዚ ኸኣ ክሳዕ ሎሚ ደቂቀ ማኅበር ዘገዳም ደብረ ቢዘን ካብ ዝዓበየ ክሳብ ዝነኣሰ ነነፍሶም “ ወዲፋድል ” እናበሉ ክጽውዑ ዝስማዓሉ ጊዜ ኣሎ። ብቀረባ እንዝክሮም ቀዳማይ ፓትርያርክ ኣቡነ ፊልጶስ፤ ነንዊሕ ዓመታትብኣበመኔትነት ( መምህር ተወልደብርሃን ) ነዚ ክቡር ገዳም ’ ዚ ዘገልገሉ ወዲ ገዳም ብምንባሮም ኣብ ገለ እዋን ብርተዐ ኣብእተሓወሶ ዘረባኦም “ ኣነ ወዲ ፋድል !” ክብሉ ይስምዑ ምንባሮም ነዚ ኣበሃህላ ርቱዕ ምስክር ክኾነና ይኽእል። ኣምላከ ቅዱሳን እግዚአብሔር ምሕረቱን በረከቱን የብዝሓልና። ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ኣማላድነት፤ ናይ አቡነ ፊሊጲስ በረከቶምን ረዲኤቶምን ኣይፈለየና። ዜማ ቤተክርስትያን ዕላማ ወብሳይት እዚ ወብሳይት ብ ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ሕቡራት መንግስታት ኣሜርካን ካናዳን ዝተዳለወ ኮይኑ፥ ቀንዲ ዕላምኡ ድማ ንኹሉ ምእመን ስርዓት ኣቦታት ዝሓለወ ትምህርቲ ንምትሕልላፍ እዩ። ሓጺር ዜና ሃገራዊ ዋዕላ 9ይ መዓልቲ ሃገራዊ ጉባኤ ብዕለት 29 ሕዳር 2011 ሰክረታሪያ ጉባኤ ኣብ ዘካየደቶ ውዕሎ፡ ኣማራጺት ሽማግለ ንክትቐውም ተወሲኑ። እትቐውም ሽማግለ ካብ 16 ሰባት ዝቖመት ክትኽውን እንከላ፡ ዕማማታ ድማ እቲ ኣብዚ ጉባኤ ዝምረጹ 127 ኣባላት ”ኤርትራዊ ሃገራዊ ባይቶ ንደሞክራሲያዊ ለውጢ” ብኸመይ ኩሉ ሸነክ ዝውክልን ዘንጸባርቕን ንክኸውን ናይ ምምሳሕ ንድፊ ኣጽኒዓ ንጉባኤ ተቕርብ ይኸውን። ኣቀዋምኣ ድማ ካብ ኣውሮፓ፡ ኢትዮጵያ፡ ደቀ-ኣንስትዮ፡ መንእሰያት፡ ሱዳን፡ ማ.ምብራቕ፡ ኣውስትራሊያ፡ ደ. ኣፍሪካ፡ ቀዳሞት ሓርበኛታት ሓሓደ ሰብ ክመዙ ተወሲኑ። ኣመሪካን ካናዳን፡ ካብ ኪዳን ወጻኢ ውድባት ከክልተ ክኸውን እንከሎ፡ ካብ ኪዳን ድማ 3፡ ብጠቕላላ ብ16 ዝኣባላታ ኣማራጺት ሽማግለ ክትምስረት እያ። ዕማማታ ሎሚ ፊጺማ፡ ናይ ኣባላት መሪሕነት ማለት፡ ኣባላት ኤርትራዊ ሃገራዊ ባይቶ ንደሞክራሲያዊ ለውጢ ምምራጽ፡ ሎሚ ክውዳእ ትጽቢት ኣሎ። ትርጉም፡- ባርክልን ቤቱ ይህንን የምሕረት ዓመታችንን በቸርነትህ Ÿ²= °ƒ Ÿ²= ¯ƒ Å[” <‹”” /2/ ብዛት ለሕዝቦችህ ኣዕማደ ምስጢራት ፪. ምሥጢረ ሥጋዌ ምሥጢረ ሥጋዌ ማለት ዘልዓለማዊ ኣካላዊ ቃል እግዚአብሔር ወልድ ሰብ ዝዀነሉ ማለት ናይ ሰብ ሥጋ ዝለበሰሉ ምሥጢር እዩ። እግዚአብሒር ንኣዳም ንሔዋንን ካብ ኣርባዕተ ባሕርያት ፈጢሩ ብመንፈስ ቅዱስ ቀዲሱ ኣኽቢሩ ብዘይካ ሓንቲ ኦም በለሰ ኵሉ ወንኑ ብልዑ ስተዩ ኢሉ ኣብ ገነት ኣቐመጦም፡ ነታ ኦም እቲኣ ’ ውን ነፊግሎም ኣይኰነን እንታይ ደኣ ናቱ ገዛእነትን ናታቶም ተገዛኢነትን ንኽፈልጡ ንመጻኢ ’ ውን ሥርዕት ጾም ንኽምህሮም እዩ። ( ዘፍ . 2፡6-7) ሸውዓተ ዓመት ትእዛዙ ሓሊዎም ብውሉድነት ጸኒዖም ክነብሩ ኸለዉ ብድሕሪኡ ግን ናይ ከይሲ ምኽሪ ሰሚዖም ፤ ኣምላኽነት ተመንዮም ትእዛዙ ኣፍረሱ፤ ካብ ’ ታ ኣይትብልዑ ዝበሎም ኦም በሊዖም፤ ኣብ ልዕሊ ሞተ ሥጋ ሞተ ነፍስ ተፈርዶም፤ “ ሞት ግን ካብ ኣዳም ክሳብ ሙሴ ኣብኣቶም ከም ’ ቲ ናይ ኣዳም ትእዛዝ ብምጥሓስ ኃጢኣት ኣብ ዝገብሩን ዘይገብሩን ነጊሡ ነበረ ’’ ። ( ብድኅሪ’ ዚ ጽቡቕን፤ ክፉእን ፤ ነዊሕን ፤ ሐጺርን ፤ ቀይሕን ፤ ጸሊምን፤ ምግቡ እንተ በላዕካዮ ደዌ ሥጋ ፍልጸት ፤ቅርጸት ፤ መንፋሕቲ ፤ ቅርጥማት፡ ደዌ ነፍሲ ኸኣ ዝሙት፤ ኃጢኣት ኣብ ዝነግሠሉ ናብ ’ ዚ ዓለም ’ ዚ ሰደዶም “ ወተሰዱ ውስተ ምድረ ሕማም ወኣራያ ሕሱም ወኃሣር ወሲሳየ ኃዘን ” ከም ዘበለ። ( መቅ . ወንጌል) ነገር ግን ኣብ ጐድኒ ቁጥዓኡ ምሕረቱ ከም ዘሎ ፈሊጦም ተጣዒሶም ሚእቲ ዓመት ንስሓ ኣትዮም በኸዩ፤ “ ወኮኑ ውስተ ኃዘን ምእተ ዓመት ” ፡ ብፍጥረቱ ጨኪኑ ዘይጭክን ጐይታ ንስሓኦም ርእዩ ተቐቢሉ ብኽያትቶም ሰሚዑ። “ በሐሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለዕለት እትወለድ እምወለተ ወለትከ፤ ወእከውን ሕፃን በእንቲኣከ፤ ወእድህከ ውስተ ምርህብከ፤ ወእትቤዘወከ በመስቀልየ ፡ ” ድሕሪ ሓሙሽተ መዓልትን ፈረቓ መዓልትን ካብ ጓል ጓልካ ተወሊደ ምእንታኻ ሕፃን ኰይነ ኣብ ጐላጒልካ ፍሑኽ ፍሑኽ ኢለ ብመስቀለይ ክብጀወካ እየ ክምዝበለ። ( ቀሌምንጦስ) እቲ ተስፋ ንደቁ ነጊርዎም ነበረ፣ ደቁ ኸኣ ትንቢት እናተነበዩ ሱባዔ እናቘጸሩ ከም ’ ቲ ዳዊት ዝበሎ። “ አንሥእ ኃይለከ ፈኑ እዴከ ” ኃይልኻ ዝተባህለ ወልድ ብሥጋ ሰዲድካ ኣድሕነና። ( መዝ .144 ፡ 7) እናበሉ እቲ ተስፋ እቲ እናተጸበዩ በብተራ ሓለፉ፡ ሓሙሽተ መዓልቲ ፈረቓን ዝበሎ ግን ብእግዚአብሔር ኣቋጻጽራ ሰዓት 5500( ሐሙሽተ ሽሐን ሓሙሽተ ምእቲን ዓመት ) እዩ እግዚአብሔር ሓደ ሰዓት ወይ ደቒቕ ከየሕለፈ ካብ ቅድስት ድንግል ማርያም፤ ካብ ሥጋኣ ሥጋ፤ ካብ ነፍሳ ነፍሲ ወሲዱ፤ ብዘመነ ዮሐንስ ብዕሥራን ትሽዓተን መጋቢት፤ ብሣልሳይ ሰዓት ፤ ብዕለተ እሁድ ተፀንሰ፡ ድሕሪ ትሽዓተ ወርሕን ሓሙሽተ መዓልትን ብዘመን ማቴዎስ ዕሥራን ትሽዕተን ታሕሣስ ሠሉስ መዓልቲ፤ ፍርቂ ለይቲ ተወልደ። ብዳሕራይ ዘመን ካብ ሠለስተ ኣካላት ሓደ መጀመርታ ዘይብሉ ናይ እግዚአብሔር ቃል ማንም ከየገደዶ ብናቱን ብናይ ኣብኡን ብመንፈስ ቅዱስን ፍቓድ ሰብ ኮነ፤ ኣብ ሰማይ ካብ ዘለው መላእኽቲ ሰብ ከም ዝኾነ ምንም ኣይፈለጡን፤ ካብ ኣቦን ካብ ኣደን ዝተወልደት ካብ ቅድስት ድንግል ማርያም ሐደረ፤ ሥጋ ዘይብሉ ንሱ ሥጋ ተዋሒዱ ከም ሰብ ትሽዓተ ወርኂን ሓሙሽተ መዓልትን ብጐይትነቱ ኰሎ ኣብ ማኅፀና ተወሰነ፤ ትሽዓተ ወርኂን ሓሙሽተ መዓልትን ምስ ተፈጸመ፣ ዝውለደሉ መዓልቲ ምስኣ ኸለ ክምርመር ብዘይከኣል ተግባር ብሕቱም ድንግልና ተወልደ፤ ማ ኅተመ ድንግልናኣ ’ ውን ኣይተለወጠን ማኅተመ ድንግልናኣ ከይተለወጠ ደኣ ተወልደ። ( ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ሃይማኖተ ኣበው 212 ገጽ) ክሳብ እዛ መዓልቲ እዚኣ ጽቡቕ ተግባር ዝገበሩ ቅዱሳን ሓዋርያት ሰማዕታት ኵሎም ከም ዘኣመንዎም እምነት ከምኡ ኢና ንኣምን፤ “ ቃል ሥጋ ኮነ ” መናፍቃን ከም ዝብልዎ ኣብ ( ዕሩቅ ብእሲ ) ተራ ሰብ ኣይሓደረን። ብናቱ ፍቓድ፤ ብናይ ኣብኡን፤ ብናይ መንፈስ ቅዱስን ድልየት ካብ ቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋ ወሲዱ ተዋሃሃደ፤ ከም ’ ቲ ዝተጻሕፈ ኵሉ ዝፈጠረ ኣምላኽ ናይ ኣብ ኣካልዊ ቓል ፍጹም ሰብ ኰይነ ተወልደ። ( ገላ .4 ፡4) ዝተባህለ ነስተውዕል እግዚኣብሔር ካባና ባሕርይ ዝተዋሃሃዶ ተዋሕዶ ንእሽቶ ክብሪ ኣይምሰለና፤ እዚ ንመላእኽቲ እኳ ኣይተገብረን፤ ናይ መላእኽቲ ባሕርይ ኣይተወሓሃደቶን ዝተዋሃሃደቶስ ናትና ባሕርይ እያ ንሱ ’ ውን ንባሕርይና ደኣ ተውሃዳ ንምንታየይ ኣይበለን። (ቅዱስ ዮሐንስ ኣፈወርቂ ሃይማኖተ ኣበው ገጽ 219 ፡21) ካብ ሠለስተ ኣካላት መን እዩ ዝተወልደልና እንተ ተባህለ እግዚአብሔር ወልድ እዩ፤ ስለምንታይ አብን ፤ መንፈስ ቅዱስን ተወሊዶም እንተ ዝብሃልከ ናይ ባሕርይ ስሞምን ተግባሮምን ምተፋለሰ ነይሩ። ከም ’ ዚ ከይከውን ግና እግዚኣብሔር ወልድ ብናይ ባሕርይ ስሙን ብናይ ባሕርይ ግብሩን ንምጽዋዕ ብሥምረቱን ድልየቱን ብጀካ ኃጢኣት ፍጹም ሰብ ኰይኑ ተወልደ። “ወአኮ አብ ዘኃደረ ውስተ ከርሠ ድንግል ለተሰብአ፤ ከመ ኢይበል መኑሂ ይትፋለሰ ስመ አብ ወመንፈስ ቅዱስ ለከዊነ ስመ ወልድ፤ ኣላ ውእቱ ወልድ በፈቃደ አቡሁ ወበሥምረተ መንፈስ ቅዱስ ተሠገወ እስመ አሐቲ ፈቃደ ዘሥሉስ ቅዱስ” ። ማንም ሰብ ስም አብን መንፈስ ቅዱስን፤ ናብ ስም ወልድ ንምዃን ተቐያሪ እዩ ንኸይበሃል፤ ኣቦ፥ ሰብ ንምዃን ኣብ ማኅፀን ድንግል ኣይሐደረን፤ እንታይ ደኣ ፍቓድ ቅድስት ሥላሴ ሓደ ስለ ዝኾነ ወልድ ብፍቓድ አብን፤ ብሥምረት መንፈስ ቅዱስን እዩ ሥጋ ዝተወሃሃደ። ይብል። (ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ) ከም’ዚ ሰለ ዝተባህለ ግን አብ ንምጽናዕ፤ ወልድ ሥጋ ንምውህሃድ፣ መንፈስ ቅዱስ ከኣ ንምንጻሕ ፤ ኣብ ከርሢ እግዝእትነ ማርያም ኃደሩ ንብል ነኣምን’ውን። መንፈስ ቅዱስ ንእግዝእትነ ማርያም ኣንጺሕዋ ይብል ካብ ምንታይ ኣንጺሕዋ ማለት እዩ እንተ ተባህለ ካብ ናይ ኣንስቲ ልማድ፤ ካብ ዘርእን፤ ርኳቤን “ውእቱ ንጹሕ እምሠለስቱ ግብራት ዘውእቶሙ ዘርእ፤ ውሩካቤ፤ ወሰስሎተ ድንግልና፤ እለ ሥሩዓን በእጓለ እመ ሕያው ወእሙራን ቦሙ”። ንሱ ኻብ ’ ቶም ኣብ ደቂ ሰባት ዘለዉ ፍሉጣትን ሥሩዓት ዝኾኑ ሠለስተ ተግባራት ዘርእን ፤ ሩካቤን ንጹሕ እዩ ይብል ። ( ስኑትዮ ዝእስክንድርያ) ነገር ግን እዚ ዀሉ ኣብ እግዝእትነ ማርያም ኔሩ ኣይኮነን ንሳስ ናይ ኣዳም ኃጢኣት ዘይረኽባ ንጽሕቲ ባሕርይ እያ፡ “ ወኢረኵሰት በምንትኒ እምዘፈጠራ ድንግል ብኅሊናሃ ወድንግል በሥጋሃ ” ይብላ፡ ( ሃይማኖት ኣበው )። እዚ ዝተብህለ ናይ ደቂ ኣዳም ሥርዓት ንኽይበጽሓ ካብ ትፍጠር ጀሚሩ ቀዲስዋ ኣካላዊ ቃል ጐይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ንምውላድ ኣብቂዕዋ ንማለት እዩ፡ “ መንፈስ ቅዱስ አንጽሐ ለማርያም ወረሰያ ድሉተ ለተወክፎ ቃል አብ ” ከም ዝበለ፡ ( ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ) ቅዱስ ገብርኤል መልኣኸ ክትፀንሲ ኢኺ፤ ወዲ ’ ውን ክትወልዲ ኢኺ ምስ በላ ንሳ ’ ውን ከም ’ ቲ ዝበልካኒ ይኵነለይ ምስ በለቶ፣ ክምርመር ብዘይከኣል ተግባር ብዘይውሱን ኣካል ቅድሚ ዓለም ዝነበረን ዘሎን ንዘልዓለም ዝነብርን ኣካላዊ ቃል ብምልኣትን ብጐይትነትን ካብ አ ብን መንፈስ ቅዱሱን ሓድነት ከይተፈለየ፤ ብድንግልና ጸኒዓ ካብ ዝነበረትን ዘላን ንዘለዓለም ’ ውን ትነብርን ካብ ኣዴና ቅድስት ደንግል እግዝእትነ ማርያም ብናይ መንፈስ ቅዱስ ግብሪ ናይ ዕለት ፅንሲ ኾነ፡ “ነሥአ ሥጋ እንዘ ምሉእ በኵለሄ እንዘ ኢየዐርቅ እመንበረ ስብሐቲሁ ፤ ውስተ ማኅፀነ ድንግል ኅደረ ሥጋ ኮነ ወተወልደ” ኣብ ኵሉ ምሉእ ኰሎ ሥጋ ንምልባስ ኣብ ማኅፅን ተወሰነ፤ ካብ ናይ ሥልጣኑ መንበር ከይለቐቐ ኣብ ማኅፀን ድንግል ሓደረ፤ ሥጋ ለቢሱ ኸኣ ተወልደ ይብል፡ ( ያሬዳዊ መዝሙር ( ድጓ )) ናይ ዕለት ፅንሲ ኮይኑ ዝተቈጽረሉ ምሥጢር ግን ዝፈልጦን ዝምርምሮን የለን፤ ንሱ ብዝፈልጦ እዩ ኣካላዊ ቃል ሰብ ዝኾነ። “ ወአሜሃ ሥጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተሥዕለ በጥንተ ኣካል እንዘ ይትወሐድ ምስለ ቃል ”። ሽዑ ሥጋ ጐይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ምስ ኣካላዊ ቃል ብምውሕሃድ ብጥንታዊ ኣካል ኣዳም ተፈጥረ ይብል ። (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቒ) በቲ ጊዜ እቲ ሥጋ ምስ ቃል ተወሃሃደ ሓደ ኣካል ሓደ ባሕርይ ኾነ “ ወረሰዮ ምስሌሁ አ ሐደ ህላዌ ወአሕደ ሥምረተ ወአሐደ አካለ ዘእግዚአብሔር ቃል ’’ (ቅዱስ ጎ ርርዮስ ዘኑሲሰ )። ስለ’ ዚ መለኮት ምስ ሥጋ ብምውህሃድ ሰብ ኣምላኽ ኮነ ፤ ሥጋ ምስ መለኮት ብምውህሃድ ከኣ ኣምላኽ ሰብ ኮነ፤ ረቂቕ ዝነበረ መለኮት ምስ ሥጋ ብምውህሃድ ግዙፍ ዝድህሰስ ኾነ፤ ግዙፍ ሥጋ ምስ መለኮት ብምውህሃድ ረቂቕ ኮነ ፤ ወሰን ዘይነብሮ መለኮት ብሥጋ ውሱን ኮነ፤ ውሱን ዝነበረ ሥጋ ብመለኮት ዘይውሱን ኣብ ኵሉ ምሉእ ኮነ ፡ ወልድ አብ ብመለኮቱ ወልደ ማርያም ብትስብእቱ፥፡ ክልተ ልደት ብምውህሃድ ኸበረ፤ ሥጋ ምስ መለኮት ብምውህሃድ ባሕርያዊ ወዲ እግዚአብሔር ኮነ። “ወይደልወነ ንእመን ከም ቦቱ ለወልደ እግዚአብሔር ክልኤቱ ልደታት ቀዳሜ ልደት እምእግዚአብሔር አብ ፤ እምቅድመ ኵሉ መዋዕል ፤ ወዳግም ልደት እምእግዝእትነ ድንግል ማርያም በድኃሪ መዋዕል ”፡ ንወዲ እግዚአብሔር ክልተ ልደት ከም ዘለዎ ክንኣምን ይግበኣና እዩ፤ ቀዳማይ ልደት ቅድሚ ዓለም ወዲ እግዚአብሔር አብ ምዃኑ፤ ካልኣይ ልደት ከኣ ዳሕራይ ጊዜ ካብ እግዚእትነ ማርያም ምውላዱ ከም ዝበለ። (ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ) “ወለእመኒ ቃል ሥጋ ኮነ ፤ እመቦ ዘሰገደ ለቃል ናሁ ሰገደ ለሥጋ፤ ወዘሂ ሰገደ ለሥጋ ሰገደ ለእግዚአብሔር ቃል፤ ወከማሁ መላእክትኒ ይትለኣኩ ለአርአያ ሥጋ፤ ወየአምሩ ከመ እግዚኦሙ ውእቱ ወይሰግዱ ሎቱ፡”። ቃል ምስ ሥጋ ብምውህሃዱ ንቓል ዝሰገደ እነሆ ንሥጋ ሰገደ ’ ውን ንእግዚአብሔር ቃል ሰገደ፤ መላኣኽቲ ’ ውን ከምኡ ንብሥጋ ዝተገልጸ ይለኣኹ፤ ጐይትኦም ምዃኑ ፈሊጦም ከኣ ይሰግድሉ ይብል። ( ሃይማኖተ ኣበው) “ወሶቦሂ ሰቀሉ ኣይሁድ ሥጋሁ ፤ ሰቀሉ ኪያሁ፤ ወአልቦ እም ውስተ መጻሕፍት ፍልጠት ማእከለ ቃል ወሥጋሁ አላ አሐዱ ህላዌ ፤ ወአሐዱ ገጽ ፤ ወአሐዱ ግብር ውእቱ ፤ ኵለንታሁ አምላክ ወውእቱ ኵለንታሁ ብእሲ ወአሐዱ ግብር ዘመለኮት ወዘትስብእት ኅብሩ”። ኣይሁድ ንሥጋኡ ምስ ሰቐሉ ፤ ንቓል ’ ውን ሰቀሉ፤ ብመጻሕፍቲ ወገን ኣብ ማእከል ቃልን ሥጋኡን ፍልልይ የለን፤ እንታይ ደኣ ሓደ ባሕርይ ፤ ሓደ ግብርን፤ ብዅለንተናኡ ፍጹም ኣምላኽ ፍጹም ሰብን እዩ ይብል። ( ሃይማኖተ ኣበው) ቃል ሥጋ ኮነ ብኸመይ ነገር ወላዲተ ኣምላኽ ተባሂላ፤ ሥጋ ድማ ቃል ከይኮነ ብኸመይ ነገር ናብ ባሕርያዊ ወዱ ኾነ፤ ንመላእኽቲ ’ ውን ጎይትኦም ንምንታይ ተባህለ፡ ወላዲተ ኣምላኽ ኢልና እናምን እምበር ብኸም ’ ዚ ዝበለ ተዋህዶ እዩ። ኣምላኽ ሰብ ከይኮነ ወዲ ኣዳም ድኂኑ ክብሃል ኣይከኣልን፤ ሰብ ’ ውን ኣምላኽ ከይኮነ ምእንቲ ደቂ ኣዳም ሓሚሙ ፤ ተሰቒሉ ሞይቱ ክብሃል ኣይከኣልን፤ ዓርቢ መዓልቲ ተሰቒሉ መሥዋዕቲ ዝኾነ ናይ ጐይታና ሥጋን ደምን እዩ፤ ማለት ናይ ኣምላኽ ሥጋን ደምን እንተ ዘይኮይኑ ናይ መን ጻድቕ ፤ ወይ ሰማዕት ሥጋን ደምን እዩ መሥዋዕት ኮይኑ ንዘልዓለም ክሳብ ዕለተ ምጽኣት ወሀቢ ሕይወትን ድኅነትን ኮይኑ ዝነብር። ብኸም’ ዚ ዝበለ ናይ ተዋህዶ ምሥጢር ናይ እሳት ብሐይን ኣካልን ተለዊጡ ኃፂን ከይኮነ ፤ ከምኡ ኸኣ ናይ ብርሃን ባሕርይ ተለዊጡ ዕንቍ ከይኮነ፤ በተዕቅቦ ሓደ ኣካል ሓደ ባሕርይ ከም ዝኸውን ከምኡ ድማ መለኮት ምስ ትስብእት፤ ትስብእት ምስ መለኮት ብምውህሃድ ፤ ካብ ክልተ ኣካል ፤ ሓደ ኣካል ፤ ካብ ክልተ ባሕርይ ሓደ ባሕርይ ኮነ። “ ወይትሜሰል ወልድ በዕንቈ ባሕርይ እንተ ይእቲ በአማን ኵለንታሃ ብርሃን ፣ ወይትሜሰል ሥጋሁ በሥጋሃ ፤ ወብርሃና በመለኮቱ። ባስልዮስ ” ፡ በአይ ኣምሳል ይትሜሰል መለኮት በትስብእት ፤ ይቤ ይመስል እሳተ በሕፂን ብንያሚ” ወልድ በታ ብዅለትናኣ ብርሃን ዝዀነት ዕንቈ ባሕርይ ይምሰል ፤ ሥጋኡ ብሥጋኡ ብርሃና ብመለኮቱ ይምሰል ይብል፡ (ቅዱስ ባስልዩስ ዘኣንጾኪያ ) ሓፂን ጸሊም ከሎ ምስ እሳት ብምውህሃዱ ይበርህ ደኣ እምበር ኣይጽልምን፤ እቲ ሓፂን ዝፍለ እንተ ኮነ ፤ መለኮት ግን ካብ ትስብእት ተፈልዩ ኣይብሃልን ይብል። “ናሁ ድንግል ትፅንስ ወትወልድ ወልደ ” እንሆ ድንግል ክትፅንስ ወዲ ’ ውን ክትወልድ እያ። ( ኢሳ። 7 ፡14) ጐይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ካብ እግዚእትነ ማርያም ብኅቱም ድንግልና ምውላዱ ብኸመይ እዩ፧ ንዝብል ንምሳሌ ካብ ዐይኒ ብርሃን ካብ ግንባር ድማ ረሓጽ ብኅቱሙ ከም ዝርከብ፤ ከምኡ ኸኣ ጎይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ማኅተመ ድንግልናኣ ከይፈትሐ ብኅቱም ድንግልና ተወልደ። “ ተወልደ እም ድንግል እንዘ ኅቱም ድንግልናሃ፤ ከመ ልደተ ንጻሬ አዕይንት፤ ወከመ ልደተ ሐፍ እም ገጽ፤ ወከመ ልደተ መልክዕ እመጽሔት ” ከም ዝበለ። (ቅዱስ ያዕቆብ ዘእልበረዲ) ከምኡ ድማ ናይ ፀሐይ ነጸብራቕ ምስ ማይ ተዋሀሂዱ ዕንቈ ባሐርይ ከም ዝወልድ፤ ኣካላዊ ቃል ክርስቶስ ከኣ ምስ ደም ድንግልናኣ ተዋሃሂዱ ብዘይ ዘርኢ ተፀኒሱ ብኅቱም ድንግልናኣ ተወልደ፡ “ወዝኩ ዕንቈ ባሕርይ አኮ በተራክቦ ዘይፀነስ ወይትወልድ፤ ባሕቱ ይትወልድ በተዋሕዶተ መብረቅ ወማይ፡ ወከማሁ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተፅንሰ ዘእንበለ ትድምርተ ሥጋ፤ ወኮነ እመንፈስ ቅዱስ ተፅንሶቱ ለእግዚአብሔር ቃል ሥጋ ኮነ” ከም ዝበለ። (ቅዱስ ኤፍሬም.ኣፍ.በረከት) ካብ አብን መንፈስ ቅዱስን ሓድነት ከይተፈለየ፤ ኣብ ኵሉ ምሉእ ከሎ ሥጋ ምዃኑ ከመይ እዩ፧ እንተ ተባሀለ ናይ ዐይኒ ብርሃን ካብ ክበብ ዓይኑ ከይተፈለየ ፤ ምስ ብርሃነ ፅሐይ ተዋሃሂዱ ምሉእ ኰይኑ ከም ዝርኢ፤ ከምኡ ድማ ጐይታና ብመለኮታዊ ባህርዩ ኣብ ኵሉ ምሉእ ከሎ ኽምርምር ብዘይከኣል ምሥጢር ከም ቅጽበት ዓይኒ ሰብ ኮነ ፤ ዘይፍለን ዘይምርመርን ዘይፍለጥን ተዋህዶ ኮነ። “ወመጽአ እንዘ ኢይትፈልጥ እምሕፅነ አቡሁ፤ ሰማያትኒ ወምድር ምሉአን እምኔሁ ” ። ካብ ናይ ባሕርይ ኣቡኡ ካብ አብ፤ ካብ ናይ ባሕርይ ሕይወቱ ካብ መንፈስ ቅዱስ ሓድነት ከይተፈለ ፤ ሰብ ኮነ ፤ ሰብ ድኅሪ ምዃኑ ድማ ሰማይን ምድርን ብእኡ ምሉኣት እዮም ማለት ኣብኣቶም ብምልኣት ህልዊ እዩ። ( ቅዱስ ዮሓንስ . ዘኣንጾኪያ) “አንተ ውእቱ አምላክ ዘበአማን ፤ ወአንተ ሰብእ ፍጹም ዝእንበለ ሕፅት፤ ወአንተ ውእቱ ዘትነብር ዲበ መንበረ ስብሐቲከ ፤ ወአንተ ዲበ ዕፀ መስቀል” ሓቀኛ ባሕርያዊ ኣምላኽ ንስኻ ኢኻ፤ ( ሕፀፅ ) ጉድለት ዘይብልካ ’ ውን ፍጹም ሰብ ኢኻ፡ ኣብ ልዕሊ መስቀል ምእንቲ ኃጢኣትና ዝተሰቐል ካ ’ ውን ንስኻ ኢኻ። ኣብ ናይ ጐይትነትካ መንበር እትነብር ’ ውን ንስኻ ኢኻ። (ቅዱስ ዮሓንስ ኣፈወርቒ ብድርሳነ ቶማስ) ካብ ብዝኅ ብውኅዱ ምሥጢረ ሥጋዌ እዚ እዩ፡ ምንጪ ሥነፍጥረት ምስ ሓሙሽተ ኣእማደ ምስጢር ሸውዓተ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን ምስ ሓጺር ሓተታ ንዛዕባ እምነትን ግብርን ኣድላዊ፥ ኣባ ወልደገብርኤል ቀሺ ብርሃነ 2007 ዜማ ቤተክርስትያን ነዚ ገጽ ኣብ ሼር ንምግባር ኣብዚ ጠውቁ ዕላማ ወብሳይት እዚ ወብሳይት ብ ናይ ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሃገረ ስብከት ሕቡራት መንግስታት ኣሜርካን ካናዳን ዝተዳለወ ኮይኑ፥ ቀንዲ ዕላምኡ ድማ ንኹሉ ምእመን ስርዓት ኣቦታት ዝሓለወ ትምህርቲ ንምትሕልላፍ እዩ። ስከ ነለሊዮም ሕጂ’ኸ ጉዞ ናበይ? ጸሊም መዝገብ መሰጋገሪ ፈጻሚ ቤት ጽሕፈት ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ይገንጸል!! ፖለቲካ ኤርትራ ብቀዳማይ ደረጃ ሎሚን ሕጂን ናበይ? ወ ገበነኛ ዝኾርዓሉ ውጹዓት ዝስከፍሉን ዝሽቕረረሉ ግዜ በጺሕና ስለ ዝኾነ ኣይትዘንጉ ድኩም ሕጸቡ ሎሚ ኣጸቢቑ ጋህዲ ኮይኑልና ኣሎ። ከም’ቲ ምስ ካልት ንዛተ ምስ ነብስና ውን ክንዛተ’ዩ!! መኸተና ኣንጻር ሕሉፍ ተሞኩሮና ዝፈንፈኖ ትሕቲ ሃገራውነትን ጽበትን ኩሎም ድሑራት ተርዮታትን ምክትታል’ዩ!! ግዜ ኣኺሉ ዚ ሕጂ ብኣቶ ወልደየሱስ ዓማር ዝምራሕ ፈጻሚ ቤ/ጽ ሰ.ደ.ህ.ኤ ዝባኑ ቀሊ ሕልና ሸይጡ ናይ ካለት ድሌታት መንደሪ ሜዳ ክኸውን ጸኒሑን ኣሎን!! ዓቕሚ ዝሓጸሮም ዋሕዚ ሓደ-ሓደ ውሽጣውያን ሰለይቲ ዋህዮታት ብደገን ብውሽጥን ህግደፍ ዘዋፈርዎም ዚበዝሕዎን ካብቲ ተሓቢምሉ ዝጸንሑ ብዓቲ ወጺም ከካብ ዘለዉዎ ሸታሕታሕ ድንቍርና ሃሰስ ናበሉ ዩም!! ካብ ልቢ ህዝቢ ርሒቑ ቀባሪ ዝሰኣነ ኣነዋሪ ናይ ቅልውላው ጃንዳ’ዩ መቓልሕ ህቦብላ ሓሶት ዝምገብ ዩ!! ውድቀቱ ኣኺሉ’ኳ ንተኾነ ምስጢራቱ ክሳብ ዝፍለጡ ግን ገለ ምዓልታት ክወስድ’ዩ!! ስለምንታይ ደንጕዮ ቅጽበታዊ ምንጩ ብዘየገድስ? ኣብ ህግደፍ ዝተዓስቡ ሓሶት ናነፍሑ ካብ ማከል ደንበ ስለያ ስርዓት ህግደፍ ብዙሕ ስለዘይረሓቑ መርድ ምጽባይ’ዩ:: ስለምንታይ መገዶም ስሒቶም ንዝብል ሕቶ ጸለመን ሓሶትን ዘጕሰሞም ንመኖም ተቐድም ኣብ ኩሉ መሳንይቲ መገርገርትን’ዮም ጽቡቕ ጌርካ ምርዳ ንኹሉና ብሩህ ስለዝኾነ መበገሲ ካብ ናይ ቅንን ስነ-ኣምራዊ ራዲን ምዃኑ’ዩ!! ስለ’ዚ ን ኣብ ምትንታን ኣይመርጽን: ኩሉ ጌዜ ሓሶት ዘይሕፍሮም ኣዳዎም ንድሕሪት ብምሳር ናይ ጥፍኣት መገዲ ብምሓዝ ብሓሶቶም በደል ናፈጸሙ ኣብ ርሱን መቕሎ ዝነብሩ ዮም!! ዞም ሰባት ብዘይቃለዓለም ጉዶም ተቐሊ’ዩ!! ኣብዚ ወቕቲ’ዚ ብምቈት ንምርዳ ደለልቲ ሰብ ዪም!! ኣብ ምፍልላይ ዝነቕሑ ፍቕሪን ሓድነትን ዘንቀጥቅጦም ዪም!! ኣብ ሕልማዊ ፍልልያት ተኣልኩ ስሱዓት ሰብ ረብሓን ሩባት ሕልናን ዪም!! ክሳብ ዳግማይ ፍታሕ ዝርከብ ኒሆ ሎሚ ብጭቡጥ ንዘቦም ኣሎና!! ሕጂ ድዩ ግዱሳት ጸውታ ብሹግ ቁስሊ? ንግዱሳትዶ ዘር ክርዳድ ንክሊ ኮንፈረንስዶ ንታይዶስ ሕማም’ዩ!! መዓልቲ ምዓልቲ ክሸራረፍ ድሚ ሓጺር’ዩ ካብ ገምገም ጸድፊ ሸለው ናይ ጥፍኣት መገዲ ኣበይ ድሕር ድሕር? መወዳታስ ወታ ብላንግ-ላንጋ ስስ ቅርሕንቲ ጽል ባሲ ወገንነት ሃይማኖታውነት ዓሌታውነት ጅሆ ተታሒዞሞ ግርም ቀለብ ንውልቀ-ምልኪ ዪም!! ንድሕሪት ናጠመትካ ንቕድሚት ምኻድ ኣይከኣልን’ዩ!! ርገት ጭንቀታቱ ዝምስክሩ ጉሉሓት ክስተታት ይገሃዱ ኣለዉ!! ሓድሽ ውል ካራ ዝተሰግረ ፈተነ ክትፍርም ትደሊ ሕማቕ ኣመል ኣብ ዝግበር ፈተናታት ምስ ዓበኻ’ዩ!! ኣብ ታሪኽ ንተ ደኣ ተመልኪትና ተጻዋርነት ዘይብሎም ለይቲ ዝነብሑ ከም ኣኽላባት ዪም። ኣብዚ መርሓ’ዚ ክቅጽሉ ዝገብሮም ንኮ ላማ ናብ ሂወቶም ዘቁብሉ ቦታን ኣብ ስልጣን ነዊሕ ግዜ ምጽናሕን’ዩ። ሃገርና ኤርትራ ኣብዚ ዋን‘ዚ ሰላማዊ ኣገባብ ቃልሲ ንምታይ ? ብዘይካ ሓደ ነገር ዘለዋ የብላን ባይቶ የልቦን ተቓወምቲ ሰልፍታት ወይከ ቤት ፍርዲ ኣበደን!! ልሊ ኹሉ ፕረስ ወይ ከኣ መራኸቢ ብዙሃን ሽታ ማይ ኮይኑ ኣሎ ኣብዛ ብጥምየትን ናይዚ ኹሉ ጸጋታት ማሲና ዘላ ሃገርና ግን ሓደ ህጣራ ነገር ኣሎ: ውልቀመላኽነት ዚ ግፍ ዚ ኣብ ዓለም መዳርግቲ የብሉን ምረት ሓዘኖምን ጓሂምን ወሰኽ ክህልዎ ኸኣ ባህርያዊ’ዩ ቲ ዘሕፍር በንጻሩ ኣብ ቅድሚ ዚ ክመን ዘይከኣል ንፍርሕን ራድን ህግደፍ ስለዝተገዛናዮ ኣብ መወዳታ ኸኣ ሞት ከጋጥም ዩ!! ጀጋኑ ተጋደልትን ህዝብን ርስና ኣቅኒና ምስ ኩነታትና ኣተሓሒዝና ንርኣዮም!! ነንሕድሕዶም ዘይተኣማመኑ ሰብኣዊ ግርማ ዝተቐንጠጡ ውሑዳት ጉጅለ ዮም!! ታህዲዶም ከምመዘናግን ትያትርን ቆጺርና ከም ዝጋለጹ ምግባር’ዩ: ክንቆጻጸሮም ናይ ሕልና ግዴታ’ዩ: ብዘይ ገለ ጥርጥር ይኣክል ጉዞ ገበናት ምባሎም ዩ:: ኣብዚ ጃንዳ ተኸሲቱ ዘሎ ሓድሽ ምባሌታት ውሽጣዊ ውህደትና ኣብ ምዝራግ ወሳኒ ግደ’ዩ ተጻዊቱ። ኣብ ዝሃልዉ ይሃልዉ ሎሚ ውን ንጕዳይ ተቓውሞ ዝሓማምሱ ዘለዉ ብኣጻብ ዝቝጸሩ ንሳቶም ዮም። ቶም ንተሓኤ ዘጥፍን ሎሚ ነታ ንሽቶይ ተሪፋ ዝነበረት ናይ ቃልሲ ምልክት ክድምስሱን ዝሰርሑ ዘለዉን ዮም። ንተ ብሕቡ ኣስማት ንቶ ብግሉጽ ብዘይ ረፍቲ ንህዝብና ኮነ ንደምበ ተቓውሞና ዝጐድ ስርሓት ተዋፊሮም ንር ኣሎና። ከምዚ ምግባሮም ብዘይካ ንሕቡ ላማ ስለያ ሳይያስ ንካል ክኸውን ከቶ ኣይክልን ዩ። ካብ ሓሊፉ ካብ ዋናታቱ ንላሊ ዝረብሕሉ ዓበይቲ ውግኣት ኣኸቲሉ ብመራኸቢ ከም መቐጸልታ መርበብ ሓበሬታ መስከረም.ኔት ኮይኑ ከበሮ ዝደጋግም ዘሎ ሕሱር ጽልን ቅርሕንትን ዜና ሓበሬታን ዓቢ ስነ-ኣምሮኣዊ በሰላንን ምረትን ገዲፉ’ዩ: ቲ ሓቂ ምቹ ባይታ ብኣንጻሩ ንገዛ ውድቦም ምዃኑ ዪ!! ንምግማቱ ኣየጸግመናን ዮ ገዛ ዝተዋሂቡዎ ትርጉም ዘለዎ መገሻታት ዩ ናብ ትዮጵያ ዝነበረ ጉዳይ ዶብ ዘሳበበ ውግ ኤርትራን ትዮጵያን ናይ‘ዚ ጠንቅን ዋናን ስርዓት ህግደፍ’ዩ ክብሉ ከምዘይጸንሑስ ሕጅ ስም ቀይርካ ሉላውነትና ክንከላኸል ዝብል ትያትር ንህዝቢ ምርማስ ንታይ ዩ? ኣብ‘ዚ ቲ ኣዝዩ ዝገርም ናይ’ዞም ሎሚ ጉልባቦም ተቐሊ ዘሎ መሪሕነት ሰውራዊ ባይቶ ናይ ትማሊ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢን ሰልፊ ዮን ነቲ ኣረጊት ኣብ ሓርነታዊ ቃልሲ ዝዓበየ ፖለቲካዊ ኣተሓሳስባ ሒዞም ነብሶም ክልውጡ ዝሽግሩ ኣብ ደገ ዘለው ናይ ታሪኽ ክሱሳት ዩም:: ኣብ ታሪኽ ጀብሃና ብረሳሕ ታሪኽ ናነገዱ ንሓይልና ኣልሚሶም ንድሕሪት ዝመስዎ ዩም፡፡ ንሆ ሎሚ’ውን ሉላውነትና ክንከላኸል ና ይብሉ ኣለዉ: ሎሚ ሰልፊና ምስ ህዝብና ንተበሉ ነቲ ሓደ ልቢ ሓደ ህዝቢ ዝብል ጭርሖ ህግደፍ‘ዶ ኣይመሳሰልን? ዝህቡዎ ዝነበሩ መልሲ ኸኣ ፍልልይ ዘቱ በኣንጻሩ ሓደ ምጎዝዛይ ጥራሕ’ዩ። ንተቛወምቲ ውድባት ንዓመታት ንድሕሪት መሊሶሙዎ ጥራሕ ዘይኮነስ ንገዛ ውድቦም ኣብ ክልተን ሰለስተን ከምዝግማ ዝገበርዎ ዃዩም!! ኣንቱም ተቓውሞትን መሪሕነት ኤ.ዲ.ኪን ክጽመሞ ልካ’ዶ ትም ትብል ኻ? ዘገርም’ዩ ሕቶ መማቕርቲ ነብስኹም ፈትሹ ተፈተውቲ ክትኰኑ!! ዞም በቲ ዘጋጠመ ስረት ዘማረሩ ኩሎም ቶም ከም ጭራ ዘይብሎም ንስሳ ዝቝጸሩ ኣብ ፍልልይ ዝኣምኑ ካድራት ሰደህኤ ኣብ ደምበ ተቓውሞ ህዝቢ ኤርትራ ፍጹም ምነት ስኖም ዘለው ኣካላት’ዩም!! ተወሳኪ ነዚ ሓቕታት ናይ ትማልን ሎምን ክሒዶም ኣብ ውዱቕ ሞራል ናይ ሓደ ህዝቢ ከምተተኽለ ናይ ተስፋ ዘንጊ ዘይቅዱስ ልፍንቲ ወዲ ሓጐስ ካብ ዝጅምር ቲ ምስጢር ክቅቦ ዝደሊ ዓቒቡ’ዩ ኣጸቢቖም ስለዝፈልጡን ቲ ቀንድን ዝዓበየን ካብ ነዊሕ ዋን ኣትሒዙ ምስ ሳይያስ ልዝብ‘ዶ ርቂዶ ብሓባር ምስራሕ‘ዶ ጠበንጃ ምትኳስ ከም ክሕደት‘ዶ ናበለ ከምዛ ናይ ህግደፍ ብዓሌት ሃይማኖት ወገን ኣውራጃ ኣልሉ ድሑር ፍልልይ ዘቱ መጻወድያ ደርሆ ጻሕቲራ ትረኽቦ ዮ ገዛ ይሰርሕን የነጽረልናን ኣሎ። ዝገርም’ዩ ካብ ናይ ዝሓለፈስ ናይ ሎሚ ገደደ ኾይኑና ሕፍር ከይበለ ኣቶ መስፉን ሓጎስ ኣብ ኣኬባ ናይቲ ፈጻሚ ቤት ጽሕፈቶም ሓደ ዘሕፍር ዝምቡን ዘይውድዓውን መደረ ብጽሑፍ ኣቅሪቡ ናብ ኩሎም ኣባላት ናይዚ ሰልፊ ከም ዋናዊ መምርሒ ናይ ሰልፍና ክዝርጋሕ ላቦ ድማ ሉ፡፡ ገለ ካብቲ መደረ ቃል ብቃሉ ከምዚ ይብል፡ ሰላማዊ ኣገባብ ቃልስና ናብ ህዝቢ ዝጠመተን ንህዝቢ ምልዓልን’ዩ፡ ስለዝኾነ ህዝባዊ ሰራዊት ዝሰረቱ ሓይልታት ምክልካል ኤርትራ ናብ ዘይምልከቶ ስራሕ ተቃውሞ ናይ ተራ ህዝቢ ከይቱን ስርሑ ሃገር ካብ ናይ ወጻ ወራር ምሕላውን ንሕግታት መንግስትን ትኻላቱን ምምዛዝን ስለዝኾነ በዞም ዝከሰሩ ዓቅሞም ዘይፈልጡ ናይ ወጻ መሳሪሒ ዝኾኑ ተቃወምቲ ና ዝብሉ ከይታለል ምሕባሩ ጥራሕ ዘይኾነ ልዋ መንግስቲ ይኹን ተቃውሞ ሰራዊት ንጥቅሚ ሃገርና ከምዘይኾነ ኣጥቢቅና ክንሰርሓሉን ክንጉስጉሰሉን ዋናዊ’ዩ …. ይብል!! ኰነ ልካ ዚ ኹሉ ጸርፊ ጸለመ ሓሶት ሕንፍ-ሽፍሽ ዝረኤ ዘሎ ጥና ዘይብሉ ናይቶም ማዀ ዝተንበርከኹ ተደጒሎም ዝጸንሑ ሽግራት ዜና ደድሕሪ ርስን ጭራን ምጕያይ ግናይ መልክቲ’ዩ፡፡ ሕሉፍ ሓሊፍዎም ነንሕድሕዱ ዝማዓዶ መግለጺታት ተጸብጺቡዩ ዚ ዘይቅዱስ ልፍንቲ’ዚን መደረ ወልደሱስ ዓማር ንታይ ከይንኸውን ወዲ ሓጐስ ከሎ ምሳና’ዩ: ሰልፊና ብቀዳማይ ደረጃ ንኪዳን ንኮሚሽንን ንወያኔ-ትዮጵያን ብረቂቅ ክንቃለስ መደባት ክስር ብ ቀዳማይ ቦታ መትከላትና ንሰር ጉዳይ’ዩ ሕልምና ብኣቦመንበር ዝምራሕ ልኽ ኣብ ኣስመራ ንዘተ ክንኣቱ’ዩ ሉ ሎም ናበሉ ጐሮሮም ክሳብ ዝልሕትት ብውሽጢ ውሽጢ የጐሳጕሱ ኣለዉ!! ብርይቶይ ዚ ሰልፊ’ዚ ብዙሕ ኮለል ዘድልዮ ኣይኰነን ሎሚ ንድሕሪት ምበር ንቕድሚት ቍሊሕ ዝብል ኣይመስለን ጽባሕ ክንርዮ ና? ሃንደበት ዘይኮኑ ኣብ ሑጻ ዝፈሰሰ ማይ ኰይኑ ተሪፊ የ። ኤርትራና ካብ ዝሓለፈ መግዛትታት ንላሊ ግደ ሞትን ማሰርትን ስደትን’ዩ ኮይኑ ዘሎ ዋኑ ሓላዪ ህዝቡን ሃገሩን ይቃለስ’ዩ ባህግናን ጻዉትናን። ብኣጠቓላሊ ብመራኸቢ ከም መቐጸልታ መርበብ መስከረም.ኔት ኮይኑ ከበሮ ሰለይቲ ዝደጋግም ዘሎ ኣጉሊሑ ዘር ሕሱር ዜና ናይ ጽልን ቅርሕንትን’ዩ: ኣይመስተብሃልናሉን ኔርና ቀይሕ መብራህቲ ናርኣዩ ግን ታሪኻዊን ከቢድን ዳ ተሰኪሞም ምትራፎም ዩ። ምሕረት ይሕተቱ!! ንደገና ምግጋይ ሓሶት ብሕጊ ንዳባ ኣዝያ ፍንፍን ትሕቲ መዛኑ ገበን’ዩ!! ተደጋጋሚ ወንጀል ኣብ ፈታኒ መጥቃቲ ምቕያር ንመጻ ናቱ ጽልዋታት ኣለዎ!! ውጽት ዝተኻየደ ጻሪ ካብ ጐረቤታትናን ሕመረት ህዝብና ኪዳንን ምሕዝነታቱን ክስሕብ ወሲኑ!! ንታይ ንጽበ ታሪኾም ታሪክ ስውኣትካ ከይሃስስ ናይ ትማል ጀጋኑ ማሕላ ተጠሊሙ‘ዩ !! ንደገና ምግጋይ’ዩ ነዚ ዘለኩም ሃለዋት ብምርዳ ናብዛ ኩሉ ሰብ ዘፍቅራ ሃገራዊ ጉባኤኩም ንህዝቢ ናብ ብከላ ኲናት ዘምርሕ ፖሊሲ ዝቐን’ዩ!! ዚ ጠባይ’ዚ ሕዱር ሕማም ጋማን ነቲ ናይ ሻብያን ጀብሃን ገግናዩ ጭቃ ባህርያት ሒዙ ዝተኣኻኸበ ጉጅለ’ዩ!! ኣብ'ታ ማጾ ዘይብላ ብዅምራ ኣጽምቲ ዝተሃንጻት ገዛ በይኖም ዝነብሩ'ዮም!! ብዘይ ግርግር ክነብር ዘይተዓደለ ግናይ ናይ ግናያት ሸያጢ ድል ዝኾነ ሰልፊ ዩ!!! ኣብ መደምደምታ:- ንኹሉና መታን ብሩህ ክኸውን መሪሕነት ህግደፍ ዝመንዝ ሃብቲ ብቢልዮናት ዘይኮነ ብትሪልዮናት ዶላር ተጸብጺቡ ዝውዳ ኣይኮነን ምስ ስልጣን ዘለዎም ፍቕርን ስስንውን ዓሻ ድፍረት’ዩ፡ ንሱ ጥራይ ዘይኮነ ኣዝዩ ከቢድን ረቂቕን’ዩ ከምቲ ንዓና ዝመስለና ቀሊል መሪሕነት ኣይኰነን። ሳይያስ ንነነዊሕ ዓመታት ብውሽጢ ውሽጢ ንዝሰር ዝኣስር ንዝቕንጸል ዝቕንጽል ንዝውሰን ዝውስን ካብ ቀደም’ዩ ብደገ ዓወት ንሓፋሽ ናበለ ከም ኣምላኽ ዝኣምኑዎን ዘምልኹዎን ካብ ህዝቢን ሰራዊትን ብዙሓት ሰሪ’ዩ። ዚ ኣንጻር ዞባናን ዓለምናን ዝዝርግ ተግባራት ምውሳድ’ውን ገለ ክህልዎ’ዩ ንጹር ኣይኮነን። ፍጥር ካብ ዝብል ንህዝቢ ኤርትራ ብዓሌቱን ብሃይማኖቱን ብኣውራጃን ብቐቢላን ኣብ ነፍሲ ወከፍ ዓዲ ዝነብር ህዝቢ መንዩ ሓያል ሕብረተ ሰብ መንዩ ነገር ዝበዝሖ ዓዲ ኣየናይ ዓድዩ ማከላይ ዓሌት ዘለዉዎ ኣየኖት ዓሌት’ዮም ቀልጢፎም ክኣምኑን ብቐሊል ከገልግሉን ዝኽሉ ከጽን ኣብ ርሲ ምጽንሑ ናይ ነፍሲ ወከፍ ውልቀሰብ ጠባያት ከይተረፈ ንዓመታት ኣኪቡ ዝሰነደን ብመጽናቱ መሰረት ዝሰርሕ ዘሎን ስርዓት ዩ። በቲ ንሰላሳ ዓመት ዘጥረዮ ተመክሮን ዝኣከቦ ሓበሬታታትን ከኣ ትው ምስ በለ ንሰራዊትን ሰራሕተኛታት መንግስትን ጸልጺሉ ንዝጠፍ ምስ ኣጥፍኤ ነታ ሓንቲ ዩኒቨርሲቲ ዝዓጸዋ: ሳዋ ምሂዙ መንስያት ንፖለቲካን ናብን ጊዜ ንኸይህልዎም ፋሕ ብትን ዘተወ ስርዓት’ዩ። መንሰያት ዘይብሉ ሃገር ከኣ ሓንቲ ክገብር ዓቕሚ ኣይረክብን’ዩ። ሎሚ ህዝቢ ኤርትራ ኣይኰነንዶ ናቢ ክገብር ሰብ መይቱ ጕድጓድ ዝዅቱ መንሰያት ውን ከም ዘይብሉ ይስማ’ዩ። ኣብ ገለ ዓድታት ሰብኣይ ተሳኑ ደቂ ኣንስትዮ ዝዓም ናይ ሰብተን ስራሕ ከም ዘሎ ውን ተራዩ ዩ። ቲ ኣብ ድፋ ኣኪቡዎ ዘሎ ሰራዊት ውን ንተዀነ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ሸውዓተ ሰብ ሓደ ምስጢራዊ ሰላዪ መዲቡ ኣድላዪ ኣብ ዘይኰነ ዋን ብረት ክሕዙን ክረኽቡን ከም ዘይክሉ ኣብ ምንን ሓመድን ምስካም’ዩ ዘውሎም ዘሎ!! ንጽባሕ ዘጣስ ናብ ፍጽም ድኽነት ፖለቲካ ንዘቦ ዘሎና’ውን ዩ። ህግደፍ ኣብ ሕሱር ናይ ግርጭታት ክድምና ስትራተጂ ተዋፊሩ መራሕቲ ኣብ ስልጣን ንምሉ ድሚም ክሳብ ዝሞቱ ከም ዝቕጽሉ ዝሕንጸጽ መደባት ንርዮን ንሰምን ዘሎና’ዩ። ህዝቢ ኤርትራ ብከተርቲ ሰብ ብረት ናተመንዝን ግዝኣተ-ሕግን ፍትሕን ሓሪሙዎ ኣብ ጐዳጕዲ ቤት ማሰርቲታ ናበለየን ነዚ ሓቕታት ናይ ትማልን ሎምን ክሒዶም ብዝተሰልበ ኣምሮ ሓደ ልቢ ሓደ ህዝቢ ንስኻ ህይወትና ብዘይ ብኣኻ ሞትና ዝብሉ ግርምቢጥ ምስማ’ዩ ንዓኣቶም ሳያስ ህዝቢ’ዩ ንዓኣቶም ዝግድሶም ህላወ ስያስ’ዩ:: ቲ ዝኽፍኤ ገበን ግን ናይ’ዞም ደድሕሪ ሳያስ ዝደግሙ ዘይርጉኣት መሰጋገሪ ፈጻሚ ቤት ጽሕፈት ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ ጉምብሕ ጉምብሕ’ዩ። ንተቓወምቲ ውድባት ኣብ ጸገምን ግርግርን ዝተወ’ዩ። ናይ’ዚ ሰልፊ’ዚ በቲ ንበል በቲ ሽርክነት ምስ ህግደፍ’ዩ፡ መወዳድርቲ ዘይብሉ ገበን ግጉይ ኣካይዳን ርናዮ ኣሎና: ንውልቃዊ ረብሓ ደኣምበር ንሃይማኖትና ኮነ ንደቂ ኣንስትዮን በርጌሳዊ ማሕበራትን ኮነ ንተቓውሞን ገዲሱዎም ኣይኮነን። “ሰላማዊ ኣገባብ ቃልሲ” ዝብሉ ምስ ህግደፍ ለይቲ ለይቲ ብሓንቲ መሰንቆ ዝዝምሩ ሰባት ምድንጋጽ ይኣክል። ምስዚ ንመዓልቲ ደም ሰብ ንተዘይ ኣፍሲሱን ጥርሙስ ብሉለበል ንተዘይጨሊጡን ክንቀሳቐስ ዘይክል ሉል ገበነኛ ሳይያስ ካብ ዝስለፍ ንኩሉ ኤርትራዊ ንቕሓቱ ናመዝመዘ ክጻወተሉ ዝጸንሐ ጉዳመኛ ቆርበት በጊ ዝተኸድነ ተኹላ ንተጋደልቲ ህዝባዊ ግንባር ጥራይ ዘይኮነስ ንመሪሕነት ቲ ውድብ’ውን ፈላሊኻ ግዛ ብዝብል ፎ ሜላ ከም ዳማ ዝተጻዊቱሎም ካብ ሙሉ ውድብ ህዝባዊ ግንባር ሓደ ዓጢቑሉ ዝነበረ ተባ ኣባል መሪሕነት ጅግና ብራሂም ዓፋ ጥራይ’ዩ ድል ኤርትራውያን ኣይጸበቐን ወዲ ዓፋ’ውን ከምቶም ቅድሚ ዝተመንከሉ ተቐዲሙ ንብራሂም ዓፋ’ውን ኣብ ጎቦ ዓጋመት ኣቐንጸሎ መሪሕነት ህዝባዊ ግንባር ናብ ራ-ሮ ድሕሪ ምስፋሮም ብዘይ ኣውያት መግነዚን ጥብ ትብል ንብዓትን ተቐብሩ: ቲ ንብዓት ንውሽጢ’ዩ ምንጩ ከም ዘይነጽፍ ፈለግ ድማ ጀለምታ ብኽያት ኤርትራውያን ንንብዓት ቶም ብሰንኪ ሕሱም ገዛ ሳይያስ ኣቦን ኣደን ዝሰኣኑ ደቂ ጴጥሮስ ሰለሞንን ካልትን ተኸቲሉ ወትሩ ይፈስስ ኣሎ: ቲ ግርጭት ኣባላት መሪሕነት ህዝባዊ ግንባር ወላ’ኳ ካብ ምጅማር ሰብዓታት ዝተኸስተ ንተነበረ ብዝያዳ ዝጎልሐስ ኣብ ካልኣይ ውድባዊ ጉባ 1987 ዩ። ብኩትር ፍርሒ ዝሕቆኑ ነዚ ሕሱር ኣሽካላል ሎሚ ዝደግሙ ገግናዩም ሓጺር ዝድመም ገና ሓደስቲ ብህግደፍ ዝተደርሱ ትያትራት ክቕበሉ ዮም። ዘገርም ሰ.ደ.ህ.ኤ ቲ ስምኩም ዘይቃዶ ምስ ግብርኩም!! ወ ዘገርም ደረቱ ዝጠሓሰ ንላማ ብጾቶም ዳግም ዝሃርሙ’ዩ ዘይሕጋዊ ተግባር ኣብ ክንዲ ሓቕታት ካብ ስነ-ምግባር ወጻ ዘይደሞክራሲያዊ ኣገባብ ስለዝኾነ ኣሉታዊ ውጽት የምጽ ኣሎ። ንሳቤናቱ ገምጊምኩም ኣስተዋጽ ምግባር`ዩ!! ሎሚ ኣረግቶት ኣቦታትን ኣደታትን ንዶም ማይ ዘሕጽቦም ውላድ ኣብ ዝሰኣንሉ ግዜ ሰብ ሞይቱ ንመርድ ዝለኣኽን ጉድጓድ ዝኹትን ኣብ ዝተሳነሉ ምጽኣታት ሰላማዊ ሰልፊ ዝገብር መንሰይ ካበይ ዩ ክመጽ? ዚ ሰዲህኤ ጭርሖ ህግደፍ ጠልቀፍቀፍ ካብ ዝጅምር ነዊሕ ገይሩ ምህላዉ ኩላህና ዝተኸታተልናዮ ጉዳይ’ዩ: ነዚ ሕሱር ፕሮፖጋንዳ ናይ ፍልልያት ህግደፍ ብግቡ ዮም ዚጥቀምሉ ዘሎው!! ብዛባ ዚቶም ሓባራዊ ግንዛበ ምሓዝ ብጣሚ ድላይ’ዪ። መኸተ ኣንጻር ጉምብሕ ጉምብሕ ብተወፋይነት ምስራሕ ኣብ መስርሕ ሃገርን ሃገራውነትን ኣዝዩ ኣገዳሲ’ዩ: ላማታት ህዝብን ሃገርን ብኣድማነት ንምውቃ ዘኽል ውህደት ሃገራዊ ስኒት ሓድሕዳዊ ምክብባርን ወሳኒ ዩ: ኒሕን ሓቦን ኣብ ልቢ ኣሽሓት ኤርትራውያን ጠጢ ኣሎ ኣብ ክውንነት ንተ ክንዛረብ ኰይና ብትብዓት ምቕላስ’ዩ ድሕሪ ደጊም ኣሽካላል ብህዝብን ሃገርን የብቅ። ዚ ቃልሲና ነዊሕ ኣብ ዘይኮነ ግዜ ኣበይን መዓስን ብዘየገድስ ክወት ዩ። ታ መፍትሕ ኣብ ድ ኪዳን’ያ ዘላ ንጠቐመላ ከይመረተት ንከላ!! ናይ’ዚ ዋን’ዚ ንኮ ማምና ኩሎምቶም ነቲ ምረት ቃልሲ ንፈልጥ ሓርበኛታት ተጋደልቲ ብኣካልን መንፈስን ካብ ዝኮነ ግዜ ንላሊ ሎሚ ምሳኹም ምስ ኪዳን ስለዘሎና ብመሪሕነትኩም ኣብ ሃገርና ለዉጢ ክንር ቀደምን ሎምን ባህግና’ዩ:: ወታ ብግዱስ ኤርትራዊ ኣምባሳዶር !! ተጋ. ተ . ተ 2011 ምስ ጥዕንኡ ዶሎ እዚ ዝገዝኣና ወይስ ንሕና ምምዛኑ ስኢንና ሕማሙ ከይከውን በዳሊና ማጮሎት ንውሰዶ ሰብ ደሊና ወይ ክመውት ወይስ ክኸደልና ሓርነት ማለት ደኣ ከም ትርጉም፡ ዓመጽን ግፍዕን ዘይብሉ፡ ፍትሒ ዝነግሰሉ፡ ርትዒ ተሳፍሓሉ ሃዋህው ማለት ኢዩ፡፡ ህዝቢ ኤርትራ ኣብ 1991 ብደም ሰማእታትን ብተጋድሎ ህሉዋትን ናጽነት ሃገርና ምስ ተረኽበ፡ እዚ ግበሩለይ ወይ እቲ ሃቡኒ ኣይበለን፡፡ ክብል ' ውን ኣይኽእልን ። ምኽንያቱ፡ ጻዕረኛን ሓኾተን ህዝቢ ብምዃኑ፡ ካብ ሰብ ዝጽበዮ ነገር ኣይነበረን፡፡ ትጽቢት ህዝቢ ኤርትራስ ፡ ኣብታ ደቁ ዝኸፈለላ ሃገር፡ በቲ ዝልለየሉ ሓኾትኮቱን ወሓለ ኢዱን ከተሸቑረረ ሰሪሑ ምእንቲ ክምዕብል፡ “ኣቶኻ ወጻእካ ዘይብል ፍትሓዊ ምምሕዳር” ክትከለሉ ኢዩ ዝነበረ። ሐድሽ ቅዲ ኲናት እንበር ሐድሽ ቅዲ ግፋ ተሰሚዑ አይፈልጥን ህ.ግ.ደ.ፋውያን ግን ናይ ፉሉይ ፉሉያት ንግብረ እከይ ስለ ዝኮኑ አብ ኤርትራ ብፍላይ ድማ አብ ከተማ አስመራ ኩሉ ንህዝቢ ኤርትራ ዝብዱሉዎ በደላት ስለ ዝተዎዶኦምን ዝሰልቾዎምን ሐድሽ ቅዲ ግፋ ብሞቫኢል አታአታትዮም'ሲ ይትግብሩዎ'ውን አሎዉ። ኣይግዱን ተስፋን ብበላይ መስፍን 19. 10. 2015 ዝኸበርኩም ኤርትራውያን ከም ወትሩን ከም'ቲ ልሙድን ልባዊ ሰላምታይ ከማሓላልፈልኩም እፈቱ፡ ሎሚስ ምስ ክልተ ተጣፊኦም ዝቐነዩ ኣዕሩኽ ከነዕልል ኢና ንስማዓዮም፡ ጉዳይ ሃገርና መቸስ ጌና ናይ ምፍታሕ ኣንፈት ኣይሕዘን ዘሎ፡ እቲ መገዲ ቃልሲ'ውን እንተኾነ ጌና ኣይተማዓራረየን ዘሎ፡ እቲ ሽግር ህዝቢ ኤርትራ ንኸይፍታሕ ዓጊቱ ዘሎ ካኣ ኣታሃላልዋና ኣይ ኣብ ትሕቲ መስርሕ ጥዑይ ቃልሲ ኣይ ኣብ ትሕቲ ምምሕዳር ጥዑይ መንግስቲ ኣስፈሊሉ ስለ ዘሎ ኢዩ፡ ስለ'ዚ እቲ ዘሎ ኩነታት ኣብ ግምት ብምእታው እቲ ኩሉ ወይ እቲ ነዊሕ ተሪፉ ዘሎ ጉዕዞ ሓርነታዊ ቃልሲ ናይ ኩሉ ኤርትራዊ ምዃኑ ክዝንጋዕ የብሉን ጌና ህዝባዊ ተቐባልነት ዘለዎ መሪሕ ስለ ዘይብሉ ኩልና ገለ ንምግባር ክንባራበርን እታ ኩሉ ደላዪኣ ሃገርና ኣብ ሓደጋ ንኸይትወድቕ ክንጭነቕ ዝገብርን ኩነታት ኢዩ ኣብ ቅድሜና ተገቲሩ ዘሎ፡፡ ማለት ይብቆል ኣይብቆል ሳዕሳዓ መስቀል እንዳበልና እንዲና እቲ ብዛዕባ ሃገርናን ህዝብናን ምሕሳብ ከየቋርጽን እናተታኻኽኤ ህያው ኮይኑ ምእንቲ ክነብርን ኩሉ ጊዜ ንጽሕፍ እሞ ብኡ ካኣ ነቶም ተንብቡን ኩሉ ጊዜ ብዛዕባ ኩነታት ህዝብኹምን ሃገርኩምን ንኽትፈልጡ ሃንቀው ትብሉን ኮምፒዪተር ትድህስሱን ኩልሻዕ ጭቡጥ ተስፋ ከይሓዝና ነድክመኩም እንዲና ዘለና፡ ብመን ኣቢሉ እቲ ተስፋ ብልጭ ከም ዝብል ዳኣ ኣይንፈልጥን እምበር ንህዝቢ ኤርትራ ኣምላኽ ስለ ዘይጋደፎስ ብዘበለ ኣቢሉ ሓደ ማዓልቲስ ክወግሕ ኢዩ፡ ተስፋ ዘይምቍራጽን ቃልሲ ዘይምቁራጽን ጥራይ ኢዩ እቲ ዘድሊ፡፡ ማለት እቲ ምግዳስናን ሕልናናን ኩሉ ጊዜ ናብ ህዝብናን ሃገርናን ዝጠመተ ብምዃኑ ዓወት ድሕሪ ናይ ነዊሕ ተሞክሮን ብጊዜ ብዝሓትን ዝጥረ ስለ ዝኾነ ታሓጋጊዝና ሓደ ማዓልቲ መላእ ህዝቢ ኤርትራ ዝቐስነሉ ፍታሕ ናይ ምጥራይ ክእለትን ዓቕምን ከነጥርን ናብ ተግባር ካኣ ክንሰግርን እንኽእለሉ እዋን ክመጽእ ኢዩ፡ ስለ'ዚ ኣጆኹም፡ እቲ ሕማቕ ነገር ዳኣ መሪር ስለ ዝኾነ ይነውሓካ ኮይኑ እምበር ጊዜኡ ኣእኪሉስ ዘይሓልፍ ሕማቕ ይኹን ጽቡቅ ስለ ዘየለ ክሓልፍ ኢዩ፡ ናይ ኩልና ሓይልን ሕልናን ግን ኣብኡ የድህብ ሕማቕ ንኸይድገምን መወዳእትኡ ካኣ ንኽጽብቕን ናይ ኩሉ ወዲ ሃገር ቱኩርን ውጽኢት ተሞክሮን ዝኾነ ብሱል ኣታሓሳስባን ኢዩ ዘድሊየና ዘሎ። በሉ ሕጂ ናብ ዕላል ናይዞም ክልተ ኣዕሩኽ ነዳምጽ፡ ኣይግዱን ተስፋን ካብ ዘይራኸቡ ነዊሕ ዝገበሩ ኣዕሩኽ ኢዮም፡ ሕጂ ንዑ ስቕ ኢልና ብኣድህቦ ዕላሎም ንስማዕ፡ ኣስማቶም ብልቢ ወለድ እተቐርጸ ኢዩ ናይ ሓቂ ኣይኮነን ይኹን እምበር ንዘሎ ክውንነት ህዝብናን ሃገርናን ኣብ ግምት ኣእቲዮም ንዝሓስቡ ሰብ ሕልና ካብ ምስትንታን ናብ ምብልሓት ዶኾን የስግር ተባሂሉ ዝተሓስበ ዋዛ ምስ ቁምነገር ኢዩ። 1. ተስፋ ፡ ሰላም ከመይ ኣለኻ ኣይግዱ ድሓንዶ ቐኒኻ 2. ኣይግዱ ፡ ሰላም ንስኻኸ ድሓንዶ ቀኒኻ ከመይ ኣለኻ 3. ተስፋ ፡ ኣበይ ዳኣ ጠፊእካ ነዊሕ ኮይኑ ካብዘይ ንራኸብ 4. ኣይግዱ ፡ ኣታ ስራሕ እንዲዩ በዚሑ ኣበይ ክንራኸብ ኢልካና 5. ተስፋ ፡ ወረ ዓዲ ኬድካ ሰሚዐ ከመይ ኣሎ ዓዲ 6. ኣይግዱ ፡ ዓዲ ዳኣ እንታይ ክወጾ ብላዕ ሰተ 7. ተስፋ ፡ ካን ሽሻይ መሊኡ ኢዩ በለኒ 8. ኣይግዱ ፡ መሊኡ ጥራይ ኣታ እዛ ዓዲ እኮ ድሕሪ ናጽነት ሓሊፉላ'ዩ 9. ተስፋ ፡ ወይ ጉድ እንታይ ዳኣ ወደይ በበይኑ ንሰምዕ 10. ኣይግዱ ፡ በበይኑ እሞ እቲ ሓቂ እንድዩ 11. ተስፋ ፡ ኣንታ እንታይ ኢኻ ላቲን ትዛረብ ኣየናይ ኢዩ እቲ ሓቂ 12. ኣይግዱ ፡ ተስፋ ዓርከይ ሕቶ ኣይተብዝሕ ላቲን እንተዝኽእል እኳ ክንደይ ምነገርኩኻ 13. ተስፋ ፡ ኣንታ ኣይግዱ እንታይ ጉራቄን ትዛረብ ወደይ ብትግሪኛ ዘይትነግረኒ 14. ኣይግዱ ፡ ትግሪኛ ዳኣሞ ተደሪቱ እንዲዩ ኩሉ ብዓዲ ዝመጸ ከምዛ ዝብለካ ዘለኹ ኢዩ ዝብል፡ ሎሚ እዋን ሰብ ነቲ ዘረባ ኣሕጽር'ዩ ዘብሎ ዘሎ 15. ተስፋ ፡ ብኸመይ ዳኣሉ ወደይ እቲ ሓቀኛ ወረ ዝርከብ 16. ኣይግዱ ፡ ኣንታ ተስፋ ዓርከይ ኣይርዳኣካን ዲዩ እታ ሓቂ እኮ ነጊረካ'የ 17. ተስፋ ፡ ኣይርዳኣካን ዲዩ ካኣ ትብለኒ እንታይ ሓቂ ክትነግረኒ ዳኣ 18. ኣይግዱ ፡ ኦ በል ንዓ ደጊመ ከረዳኣካ፡ ኩሉ ብዓዲ ዝመጸ ሓንቲ ኢያ ዘረቡኡዶ ኣይበልኩኻን 19. ተስፋ ፡ ኢልካኒ እወ ግን ኣባሃህላኻ ኣይተረዳኣንን 20. ኣይግዱ ፡ በል ክትርዳኣኒ ሚእቲ ሰባት እንተሓተትካ'ውን እታ መልሲ ከምዛ ኣነ ዝብለካ ኢያ ሕቶ ኣይተብዝሕ ውን ኢለካ ኔረ'የ ፡ ዳሓር ካኣ ኣቦታትናሲ ክምስሉ ከለው ድሕሪ ዳሓን ኣይትጠይቕ ኢዮም ዝብሉ፡ በጃኻ ሕቶ ኣይተብዝሕ ከይትሕተት፡ ወይ ካኣ ይቕረታ ሕተት 21. ተስፋ ፡ ካን 22. ኣይግዱ ፡ እወ ካን ከም መኻን 23. ተስፋ ፡ ኣይግዱ ዓርከይ ምትእምማን ጠፊኣ 24. ኣይግዱ ፡ ሕጂ ልቢ ጌርካ ይመልሶ ጥራይ ኢዩ ዝብሃል 25. ተስፋ ፡ ኣታ ዓርከይ እቲ ይመልሶስ ኣነ ይበሎ እምበር ንስኻ ዳኣ ጽቡቕዶ ኣይኮንካን ዘለኻ 26. ኣይግዱ ፡ ኣታ ወዲ እምበርዶ ባህልና ትፈልጥ ኢኻ፡ ሕሙም ከመይ ኣለኻ እንተበልካዮ እንታይ ይምልስ 27. ተስፋ ፡ ሕማሙ ይገልጸልካ 28. ኣይግዱ ፡ ሕማሙ ይገልጸካዶ ሕማሙ ይሽፍነልካ፡ ሕማሙ ዝገልጸልካ ዳኣ ንስኻ ሓኪሙ ዲኻ 29. ተስፋ ፡ እንታይ ዳኣ ኢዩ ክብል ኣታ ሓወይ 30. ኣይግዱ ፡ ንዓ ክነግረካ ንነገራት ጹቡቕ ጌርካ ምእንቲ ክትርድኦ፡ ድሓን ኢየ ኣይትሰከፍ ኢዩ ዝብለካ፡ እታ ኣጸቢቓ ትሳቕዮ ሕማሙ ካኣ ኣብ ውሽጡ ኢዩ ዝገብራ እዚኣ ኢያ እታ ባህልና 31. ተስፋ ፡ እሞ ሕጂ ንስኻ ኣብ ውሽጥኻ ዝገበርካያ ዋላ ምስ ዓርክኻ'ውን ዘይትገልጻ ሕማም ኣላትካ ማለት ዲዩ 32. ኣይግዱ ፡ ኦእ ኣታ ወዲ ሰባብ ኢኻ፡ ኣቦታታና ክምስሉ እንታይ ይብሉ ይመስለካ ሕሱም ኮርኳዒ መጥረጢ ሕሱም ሓታቲኸ መስሓቲ ይብሉ፡ ኣነ ሕቶ ኣይተብዝሕ ይብለካ ንስኻ ካኣ ተተመሊስካ ናብኣ፡ ናይ ከብድና ኣዛሪብካ ኣብዘይ ጣጣና ከይተእትወና ኢኻ ደሊኻ፡ ዝኾነ ኮይኑ እንቋዕ ዳኣ በይንና ሃለና እምበር እታ ሓቂ ክነግረካ ፈሪህና እምበር ኣነን ንስኻን ሓደ ኢና ንሓስብ፡ ሓደ ክንመስልን ከም ሓደ ህዝቢ ኴና ክንነብርን ግን ኣይግዜኡን ኢዩ 33. ተስፋ ፡ እንታይ ምለትካ ኢኻ ዘይርዳኣካ ኣዘራርባ እሞ ኻኣ ንሕና እንዳበልካ ትዛረብ ወደይ 34. ኣይግዱ ፡ ኣነን ዝኸማይን ማለተይ ኢየ፡ እቲ ዘይርዳኣካ ዘሎ ካኣ እቲ ሓደ ክንመስል ግን ኣይግዜኡን ኢዩ ዝበልኩኻ እንዲዩ፡ እዚ ሓደ ንኾነሉን ተራዳዲእና ንነብረሉን ጊዜ ምስ መጸ ጥራይ ኢዩ ዝርዳኣካ፡ ሎሚ ግን ሽፉን ከም ዕፉን ኢልካ ሕለፎ፡ ብዙሕ ዘረባ ኣብ ሞንጎይን ኣብ ሞንጎኻን ዝተወሰነ ጥራይ ዝጠቅም የብሉን 35. ተስፋ ፡ ግን ሎሚ እቲ ኣብ ኤርትራ ዘሎ ህዝቢ ከምድላዩ ኢዩ ዝዛረብ ዘሎ ይባሃል ንስኻ ግን ኣብ'ዚ ክትስከፍ ይርእየካ ኣለኹ እንታይ ኢዩ ብልሓቱ 36. ኣይግዱ ፡ እወ ገለ ገለ ዝመረሮን ነቲ ከምኡ ዝገብር ኩነታት ኣጸቢቑ ዘይፈልጥን እንተተዛረበስ ነቲ ስኽፍታይ ብቐሊሉዶ ካባይ ከልግሶ ዝኽእል ይመስለካ፡ እዚኦም እኮ ኣነ ኢየ ዝፈልጦም ከዘንግዑ ዲዮም ከዋግዑ ኢዮም ሸለል ዝብሉኻ፡ ኣይፍለጥን'ዩ እቶም ኣሰርትን ቀተልትን ትብልዎም ካኣ ኣብኣ ኢዮም ዘለው፡ እዚስ ቀስ ኢልካ ዝርኤ ኢዩ እምበር ሎሚ ከም ድላይካ ምዝራብ ማለት ዘይትፈልጥ እንተኾንካ ጥራይ ኢዩ ቀሊል፡ ምኽንያቱ ድላይካ ድሕሪ ምዝራብ ኢዮም ድላዮም ዝገብሩኻ ስለ'ዚ እዚኦም ከለውዋ እታ ዓዲስ ድላይካ ምዝራብ ማለት ንኣይ ቀላል ኣይኮነትን ዝሓወይ። 37. ተስፋ ፡ እዋእ እዛ ኣሰርትን ቀተልትን ትብልዎም ዝበልካያ እባ፡ ንሕና ጥራይ ዲናኸ ኣሰርትን ቀተልትን ንብሎም 38. ኣይግዱ ፡ ኣታ ወዲ ትርስዖ ዲኻ እቲ ዘዝበልኩኻ ወይስ ክተዛርበኒ ኢኻ ደሊኻ 39. ተስፋ ፡ ዋእ እንታይዶ ኢልካኒ ኢኻ 40. ኣይግዱ ፡ ከዘንግዑ ዲዮም ዋላስ ከዋግዑ ማለት እንታይ ማለት ዲዩ፡ ወግዒ እንተኾይኑ የውግዑ፡ ምዝንጋዕ ግን ነቲ ዝይፈለጠ ጥራይ ካብ ማዓቶም የውጽኣዮ እምበር ከም ንኣይስ ኣየዘንግዑንን ኢዮም፡ ንሕናስ ክንደይ ሻዕ ክንዝንጋዕ ነዚ በጃኻ ኣጸቢቕካ ፍለጦ ሞኽ ኣይተብለኒ፡ በል መጺኦምኒ ካኣ እቶም ናይ ኩሉ ጊዜ መታዓልልተይ ገዲፈካ ቻው። 41. ተስፋ ፡ በል ኣዋጽኦ ይፍጠረልካ ቅኑዕ ካኣ የሕስብካ ቻው። ድሕሪ ሓደ ፍርቂ ሳዓት ኣቢሉ መሊሶም ይራኸቡ 42. ተስፋ ፡ ዋእ ኣታ ኣይግዱ እንታይ ዳኣ በይንኻ ኮለል ትብል እቶም መታዓልልትኻኸ ኣበይ ዳኣ ኣበሉ 43. ኣይግዱ ፡ እንታይ ፈሊጠ ኢልካኒ፡ ንሕና ኣለና ስራሕ ኪድ ምስቲ ጸረኻ እንዲዮም ኢሎምኒ 44. ተስፋ ፡ ኣታ ገለ ከተስምዓኒ ኢኻ፡ እንታይ መለት ኢዩ ምስቲ ጸረኻ 45. ኣይግዱ ፡ ኣታ ክሳዕ ሎሚ እዚ ኣይትፈልጥን፡ ጸረ ማለት፡ ጸረ መንግስትና ኣንጻርና ማለት እንዳኣሉ 46. ተስፋ ፡ ወይለይ እሞ እቲ መንግስትስ ናይ በይኖም ኢዮም ዝሓስቡዎ፡ ነዚ ሓሙሽተሚሊዮን ህዝብስ ረሲዖምዎ ኢዮም በለኒ 47. ኣይግዱ ፡ ከላ ስቕበል ንስኻ ዳኣ ጌና እንዲኻ ዘለኻ፡ እንድሕሪ ንኽልቴና ዝውክል መንግስቲ ኣልዩ ዳኣ እቲ ነገር ተወዲኡ እንዲዩ ህግድፍ ማለት ንዲሞክራሲን ፍትሕን ዝቃለስ እኳ ኢዩ 48. ተስፋ ፡ ጌናስ ንስኻ ኢኻ ዘለኻ ዓርከይ፡ ዲሞክራሲን ፍትሕን ከምጽእ ተቓሊሱ ንዝስዓረ ህዝብስ መንግስቲ ኮንካ ነቲ ዝተቓለሰሉን ሓንጎፋይ ኢሉ ዝቕበሎን ዲምክራሲ ክንዲ ትእውጀሉስ፡ ንዲሞክራሲ ኢየ ዝቃለስ ክትብሎ ኣንጻር ዲሞክራሲ ዝቃለስ የለን ዓሻኻ ድለ ግዳ ዘይትብሎ። 49. ኣይግዱ ፡ ኣታ ወዲ ሰባብ እባ ኢኻ ኩሎም ዘይበሉዎስ ኣነ ክብሎ 50. ተስፋ ፡ እሞ ምስቶም ንዲሞክራሲ ዝዕንቅፍ የለን፡ ዲሞክራሲ ይታኣወጅ እምበር እንታይ ምቅላሱ'ዩ እዚ ዝብሉ ኩን፡ ሃገርን ናጽነትን ዘለዎ ህዝቢ ዳኣ ዲሞክራሲ ኣዊጁን ባይቶኡ ጌሩን ይኾርዕ እምበር ካልኣይ ቃልሲ እንታይ ኣምጾ ዋይ ኣታ ከመይ ዝመሰልኩም ኢኹም፡ ቁሩብ ብዛዕባ ናጽነት እንታይ ማለት'ዩ ኣይትሓስቡን፡ ከምኡ ኢልኩም ከም ኣእምሮ ዘይብሉ ክትኩብኮቡ ክትነብሩ፡ ብሓቂ ተሕዝኑ፡ ኣታ ቁሩብ ኣይስቆረኩምን፡ ኣታ እዞም ሎሚ መጺኦም ዘለው መንእሰያት እኳ ገለ ንግበር ዝብሉ ዘለው፡ መላእ ህዝቢ ኤርትራ እኮ'ዩ ዳሩ ዝርኢ ዘሎ፡ ዋእ በጃኻ ሓንሳእስ ኣብ ጎድኒ ህዝብኹም ደው በሉ፡ ሃገርን ህዝብን ኢዩ ነባሪ እምበር ንስኹምን ንሱንስ ሓለፍቲ ኢኹም፡ በጃኻ ከም ሰብ ሕሰቡ። በሉ ኣሕዋት ኣብዚኣ ክፋነወኩም ጽቡቕ ዕላል ሰሚዕና፡ ሰናይ ቅነ። ክብርን ዝኽርን ንስውኣትና ዓወት ድማ ነቲ ደም ዝነብዕ ዘሎ ህዝብና - 11 ህ.ግ.ሓ.ኤ. ንሕልናን ስምዒትን ህዝቢ ኤርትራን ሰራዊትን ብጓይላን ብከበሮን፡ደርፍን እንዳመዝመዘም ጠጥዕሙ ኣስማት ውድብ እንዳቀያየረ 1ይ) "ሰልፊ ነጻነት" ፌክ=ሰልፊ ባርነት 2ይ) "ህዝባዊ ሓይልታት"፡ ፌክ= ሓይልታት ንህባዊ ባርነት 3ይ) "ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ"፡ ህዝባዊ ግንባር ባርነት ኤርትራ፡ብሕጽር ዝበለ ኣገላልጻ "ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ"፡ ብመደብ ንስትራተጂካዊ ረብሓ ሕቡራት እሜሪካን ጽዮናዊት እስራኤልን ተባሂሉ እዩ ተኾስኲሱ ተሰኒዑ ተሰሪሑ፡፡ ህዝቢ ኤርትራን ሰራዊት ኤርትራን ግና "ህርፋን ጸባ ዘለዎስ ጓጒድ ማይ ወድኤ" ከምዝብሃል፡ ብዛዕባ ውዲታዊ ኢሰያስን ስዉር ሜላ ሲ.ኣይ.ኤን. ከይስተብሃለ ብነጻነት ትብል ቃል ጥራይ ብኩለንታኡ ኣሚኑ፡ ክሳብ ነጻነት ዕለት 24 ግንቦት 1991 ዓ.ም.ፈ. ጸኒሑ፡፡ 4ይ) ሎሚ ድማ "ህዝባዊ ግንባር ንፍትሕን ዲሞክራስን" = ህዝባዊ ግፍዕን ደምበ ፍርሕን ፍግርን ዝጽዋዕ ጭፍራ ተመስሪቱ፡፡ህግደፍ ዝዓበየ ንብረት ሲ.ኣይ.ኤ እዩ፡፡ ልኡኽ ኣሜሪካን እስራኤልን ኢሰያስ ኣፈወርቂ ካብ1969 ዓ.ም.ፈ. ማለት ቅድሚ 52 ዓመታት ዝተሓንጸጸ ብ"ተኽሊ" " ዝፍለጥ ረቂቕ ብሮጀክት ተሓንጊጡ እዩ ጸረ-ሰውራ ንኸካይድ፡ ምስ ምሉእ ስለላዊ ዕጥቁ እዩ ንሜዳ ወፊሩ፡፡ህዝቢ ኤርትራን ተጋደልቲ ኤርትራን ንእስትራተጂካዊ ረብሓ መንግስቲ ሕቡራት ኣሜሪካ እዩ ማእለያ ዘይብሉ መስዋእቲ ከፊሉ ተጋዲሉ፡፡ ዕድሉ ስለ ዝኾነ ከኣ እቶብ ዶክቶራትን ፕሮፈሶራትን መዓሪግ ተሸኪሞም ኣብ ወጻ ሃገራት ዝነብሩ ዘለው ኤርትራውያን፡ ንምስጢር መንግስቲ ኣሜሪካን ተልእኾ ኢሰያስ ኣፈወርቅን እንዳፈለጡ ክነሶም፡፡ንሕዝቢ ከረድኡን ክምህሩን ኣይደለዩን፡፡ ስለዚ ከምኡ'ውን ብወገን መሪሕነት ተ.ሓ.ኤ. ሓያሎ ኣባል መሪሕነት ዕሱባት ስለላ-መርበብ ሲ.ኣይ.ኤን ሞሳድን ስለዝኾኑ፡ ንህዝቢ ኣብ ክንዲ ዝምህሩን ንሰላሊ ኢሰያስ መኪቶም ዝቃለስዎን 40 ሽሕ ሰራዊት ከብኪቦም ንሱዳን ሰሊሞምም፡፡ ብሲ.ኣይ.ኤን. ሞሳድን ዝተመልመለ ጸረ-ሰውራ "ህ.ግ.ሓ.ኤ." ንሜዳ ኤርትራ ከምዝብሕት ዕድል ሂቦሞ፡፡ እቲ ሓደ ቅርሺ ክልተገጽ ምስ ኢሰያስ ዝኾነ ዕሱብ ሃጸይነትን ጽዮንነትን ገድሊ ትግራይ ድማ፡ ብግዲኡ ነቲ ቅኑዕ ሰውራ ኤርትራ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ (ነቶም ሓያሎ ዕሱባት ስለላ መርበብ መራሕቲ ጀብሃ ገዲፍና) ንምጥፋእ ዓቢ ተራ ተጻዊቱ፡፡ ስለዚ ከኣ ህዝቢ ኤርትራ ጸላእቱ ስለዝበዝሑ ነቲ ውዲታዊ ስዉር ምስጢር ኢሰያስን ዓሰብቱን ከለልዮ ኣይከኣለን፡፡ ብድሕሪ ነጻነት ከኣ ነዚ ጭፍራ'ዚ ህዝቢ ብቚጣዔ ተላዒሉ መኪቱ መታን ከይቅይሮ፡ ብልፍንቲ ወያኔ ዝምወሉ ኤርትራውያን ውድባት "ምሕዝነት"ን "ኪዳንን" መስሪቶም ንህዝቢ ንኸይቃለስ ዝቃለሱ ደቂ ሃገር ንኣዲስ ኣበባ ከምዝተኣኻኸቡ ገሮም፡፡ ስለዚ ከኣ እዩ ኣብ ኤርትራ ተቓዋሚ ሓይሊ ክሳብ ሎሚ ዘየልቦ፡፡ ስለዚ ከኣ እዩ ኢሰያስ ምስቲ ኩሉ ምልካዊን ባርባራዊን መግዛእቱ ካብ ስልጣኑ ከይተተንከፈ ክሳብ ባህርያዊ ሞት ዝመጾ ከይተሓለለ ኣራባራብ ጸረ-ህዝብን ሃገርን ኤርትራ ዝጻወት ዘሎ፡፡ ስለዚ ሎሚ ንዘስተብህልን ዝመራመርን ሰብ፡ ኤርትራ መንግስትን ተቓወምትን ዘይብላ ሃገር ኮይና እያ ዘላ እንተተባህለ ቃል እጋንኖ ኣይኮነን፡፡ እስከ ብኸፊሉ ካብ 1945 ዓ.ም.ፈ. መንግስቲ ኣሜሪካ ንመሰል ህዝቢ ኤርትራ ንኽግህስን ንኸበርዕንን፡ እንታይ መደባት ከምዝገበረን፡ እቶም መሃንድሳት እከይ ዝኾኑ ወከልቲ መንግስቲ እመሪክ ድማ ብዓል መን ምዃኖም ኣብዚ ታሕቲ ተዘርዚሩ ዘሎ ስእላዊ መግለጺ ንከታተል፡፡ ዋናኒ ውድብ ህዝባዊ ግንባር ብፍላይ ጽዮናውያን ብሓፈሻ ድማ ጽዮናውያን እዮ'ም እምበር ህዝቢ ኤርትራስ ከቶ ኣይኮነን ፡፡ ኣብ ላዕሊ፡ ኣብ እዋን ኒዮ-ኮሎንያሊዝም ንገስገስቲ ኣፍሪቃውያን ቀንጺሎም በቶም ካብ ብኣእምርኦም ብኸብዶም ዝሓስቡ ልኡኻት መለኽቲ ኣፍሪቃውያን ይትክእዎም ከምዝነበሩ ተገሊጹ ኣሎ፡፡ ጐኒ ጎኑ ድማ ኣብ ሓያሎ ሃገራት ኣፍሪቃ ሰውራታት ክልዓል ምስ ጀመረ፡ ጽዮናውያንን ሃጸያውያንን ኣብ ውሽጡ ሰለልቲ ልኢኾም፡ ነቶም ሓርበኛታትን ንመጻኢ ዕብየትን ምዕባሌን ዝሓስቡ እንዳቀንጸሉ ነቲ ሰውራታት ንረብሓኦም ከምዘገልግል ገሮሞእዮም፡ ንመረዳእታ፡ ሰውራ ጊኒ ቢሳው ክዕወት መስ ተዓዘብዎ ንጅግና ኣሚልካል ካብራል ቀንጺሎም ብሓደ ኩርኩሮም ተኪም፡፡ ኣብ ኣንጎላ ሰውራ ኣንጎላ ክግስግስ ምስርኣዩዎ ወግእ ሓድሕድ ምሂዞም ፈላልዮም ነንሓድሕዱ እንዳኣፋለዎ ከምዝናዋሕ ገሮም፡፡ ንሰውራ ኣልጀርያ ጨውዮም ኣይንላዕሊ ኣይንታሕቲ ከምዝኸውን ገሮሞ፡፡ ድሕሪ ምፍራስ "ፈደረሽን ኤርትራ ምስኣብ ኢትዮጵያ" ሰውራ ኤርትራ ክምስረት ምስተዓዘቡዎ፡ ጸረ-ሰውራ ንህዝባዊ ግናባር መስሪቶም ክልተ ደቂ ሃገር ኣብ ኩናት ሓድሕድ ዕንክሊል እንዳበሉ ከምዝፋለሱ ገይሮም፡፡ ነታ ብቅኑዕ መደብ ዕዮ ተሰንያ ነነጻነት ኤርትራ ዝተበገሰት ውድብ ት.ሓ.ኤ. ንልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ ኣፈወርቂ መራሕ ጸረ-ሰውራ ኮይኑ ንኽሕቅቓ መልሚሎም ምስ ምሉእ ስለላዊ ዕጥቁ ንሜዳ ኤርት፡ኣዋፊሮሞ፡፡ ውድብ ህ.ግ.ሓ.ኤ. ጸረ-ሰውራ ኮይኑ ንህዝቢ ኤርትራ ዘይኮነስ ንስትራተጂካዊ ረብሓ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካን ጽዮናዊት እስራኤልን ንኸገልግል፡ ብመሃንድሳት ስለላ- መርበብ ኣሜሪካን ልፍንቲ ሞሳድን እዩ ተመስሪቱ፡፡ኣይከኣለን፡፡ ክሳብ ሎሚ'ውን ልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ ኣፈወርቂ፡ በቲ ብጐይቶቱ ብስነኣእምራዊ ሜላ ዝተሓንጸጸ መደብ ዕዮ ትሓንጊጡ፡ ንሕልናን ስምዒትን ገርሀኛ ህዝቢ ኤርትራ ብሓሶትን ምትላልልን ጥራይ እንዳመዝመዘዘ፡ ን30 ዓመት ኣብ ሳሕልል፡ ን22 ዓመታት ድማ ኣብ ኣስመራ ብጠቕላላ ን52 ዓመታት ዝኣክል ንህዝቢ ኤርትራ ዘርምዘርሞ ኣትሪፉ ዕንክልል የብሎ ኣሎ፡፡ ህ.ግ.ሓ.ኤ. ንሕልናን ስምዒትን ህዝቢ ኤርትራን ሰራዊትን ብጓይላን ብከበሮን፡ደርፍን እንዳም መዝመዘ ጠጥዕሙ ኣስማት ውድብ እንዳቀያየረ 1ይ) "ሰልፊ ነጻነት" ፌክ=ሰልፊ ባርነት 2ይ) "ህዝባዊ ሓይልታት"፡ ፌክ= ሓይልታት ንህዝባዊ ባርነት 3ይ) "ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ"፡ ህዝባዊ ግንባር ባርነት ኤርትራ፡ብሕጽር ዝበለ ኣገላልጻ "ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ"፡ ብመደብ ንስትራተጂካዊ ረብሓ ሕቡራት እሜሪካን ጽዮናዊት እስራኤልን ተባሂሉ እዩ ተኾስኲሱ ተሰኒዑ ተሰሪሑ፡፡ህዝቢ ኤርትራን ሰራዊት ኤርትራን ግና "ህርፋን ጸባ ዘለዎስ ጓጒድ ማይ ወድኤ" ከምዝብሃል፡ ብዛዕባ ውዲታዊ ኢሰያስን ስዉር ሜላ ሲ.ኣይ.ኤን. ከይስተብሃለ ብነጻነት ትብል ቃል ጥራይ ብኩለንታኡ ኣሚኑ፡ ክሳብ ነጻነት ዕለት 24 ግንቦት 1991 ዓ.ም.ፈ. ጸኒሑ፡፡ 4ይ) ሎሚ ድማ "ህዝባዊ ግንባር ንፍትሕን ዲሞክራስን" = ህዝባዊ ግፍዕን ደምበ ፍርሕን ፍግርን ዝጽዋዕ ጭፍራ ተመስሪቱ፡፡ህግደፍ ዝዓበየ ንብረት ሲ.ኣይ.ኤ እዩ፡፡ ልኡኽ ኣሜሪካን እስራኤልን ኢሰያስ ኣፈወርቂ ካብ1969 ዓ.ም.ፈ. ማለት ቅድሚ 52 ዓመታት ዝተሓንጸጸ ብ"ተኽሊ " ዝፍለጥ ረቂቕ ብሮጀክት ተሓንጊጡ እዩ ጸረ-ሰውራ ንኸካይድ፡ ምስ ምሉእ ስለላዊ ዕጥቁ እዩ ንሜዳ ወፊሩ፡፡ህዝቢ ኤርትራን ተጋደልቲ ኤርትራን ንእስትራተጂካዊ ረብሓ መንግስቲ ሕቡራት ኣሜሪካ እዩ ማእለያ ዘይብሉ መስዋእቲ ከፊሉ ተጋዲሉ፡፡ ዕድሉ ስለ ዝኾነ ከኣ እቶብ ዶክቶራትን ፕሮፈሶራትን መዓሪግ ተሸኪሞም ኣብ ወጻ ሃገራት ዝነብሩ ዘለው ኤርትራውያን፡ ንምስጢር መንግስቲ ኣሜሪካን ተልእኾ ኢሰያስ ኣፈወርቅን እንዳፈለጡ ክነሶም፡፡ንሕዝቢ ከረድኡን ክምህሩን ኣይደለዩን፡፡ ስለዚ ከምኡ'ውን ብወገን መሪሕነት ተ.ሓ.ኤ. ሓያሎ ኣባል መሪሕነት ዕሱባት ስለላ-መርበብ ሲ.ኣይ.ኤን ሞሳድን ስለዝኾኑ፡ ንህዝቢ ኣብ ክንዲ ዝምህሩን ንሰላሊ ኢሰያስ መኪቶም ዝቃለስዎን 40 ሽሕ ሰራዊት ከብኪቦም ንሱዳን ሰሊሞምም፡፡ ብሲ.ኣይ.ኤን. ሞሳድን ዝተመልመለ ጸረ-ሰውራ "ህ.ግ.ሓ.ኤ." ንሜዳ ኤርትራ ከምዝብሕት ዕድል ሂቦሞ፡፡ እቲ ሓደ ቅርሺ ክልተገጽ ምስ ኢሰያስ ዝኾነ ዕሱብ ሃጸይነትን ጽዮንነትን ገድሊ ትግራይ ድማ፡ ብግዲኡ ነቲ ቅኑዕ ሰውራ ኤርትራ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ (ነቶም ሓያሎ ዕሱባት ስለላ መርበብ መራሕቲ ጀብሃ ገዲፍና) ንምጥፋእ ዓቢ ተራ ተጻዊቱ፡፡ ስለዚ ከኣ ህዝቢ ኤርትራ ጸላእቱ ስለዝበዝሑ ነቲ ውዲታዊ ስዉር ምስጢር ኢሰያስን ዓሰብቱን ከለልዮ ኣይከኣለን፡፡ ብድሕሪ ነጻነት ከኣ ነዚ ጭፍራ'ዚ ህዝቢ ብቚጣዔ ተላዒሉ መኪቱ መታን ከይቅይሮ፡ ብልፍንቲ ወያኔ ዝምወሉ ኤርትራውያን ውድባት "ምሕዝነት"ን "ኪዳንን" መስሪቶም ንህዝቢ ንኸይቃለስ ዝቃለሱ ደቂ ሃገር ንኣዲስ ኣበባ ከምዝተኣኻኸቡ ገሮም፡፡ ስለዚ ከኣ እዩ ኣብ ኤርትራ ተቓዋሚ ሓይሊ ክሳብ ሎሚ ዘየልቦ፡፡ ስለዚ ከኣ እዩ ኢሰያስ ምስቲ ኩሉ ምልካዊን ባርባራዊን መግዛእቱ ካብ ስልጣኑ ከይተተንከፈ ክሳብ ባህርያዊ ሞት ዝመጾ ከይተሓለለ ኣራባራብ ጸረ-ህዝብን ሃገርን ኤርትራ ዝጻወት ዘሎ፡፡ ስለዚ ሎሚ ንዘስተብህልን ዝመራመርን ሰብ፡ ኤርትራ መንግስትን ተቓወምትን ዘይብላ ሃገር ኮይና እያ ዘላ እንተተባህለ ቃል እጋንኖ ኣይኮነን፡፡ እስከ ብኸፊሉ ካብ 1945 ዓ.ም.ፈ. መንግስቲ ኣሜሪካ ንመሰል ህዝቢ ኤርትራ ንኽግህስን ንኸበርዕንን፡ እንታይ መደባት ከምዝገበረን፡ እቶም መሃንድሳት እከይ ዝኾኑ ወከልቲ መንግስቲ እመሪክ ድማ ብዓል መን ምዃኖም ኣብዚ ታሕቲ ተዘርዚሩ ዘሎ ስእላዊ መግለጺ ንከታተል፡፡ ኣልፋ ኣሜሪካ ፍራንክሊን ደላኖ ሩዝቨልትን ንጉስ ሃይለስላሴን ብዕለት13 የካቲት 1945 ዓ.ም.ፈ ዝተሰማምዑሉ ስትራተጂካዊ ውዕል ወተሃደራዊ መደበር፡ቓኘው ኣፍሪሱ ሓዲሽ እስትራተጂካዊን ዲፕሎማስያዊን ርክባት ምስ ሶቬት ሕብረት ምስ ገበረ፡ንወተሃደራዊ መዓስከር ቃኘው ዓጸዎ፡፡ ብድሕሪዚ ባይቶ መንግስቲ ኣሜሪካ ፡ነቲ ወራር ሶቭየት ሕብረት ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ኣዝዩ ስለዘተሓሳሰቦም ህጹጽ ኣኸባ ኣካየዱ፡፡ ኣብቲ ኣኼባ ዝዝተዛራረብሉ ዛዕባ ድማ ንወተሃደራዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ በቲ ኣምሆ-ዘመን ኣብ እዋን ንጉስ ሃይለስላሴ ከጥፍኡዎ ህርድግ ዝብሉ ዝነበሩ ሰውራ ኤርትራ እንደገና ብስለላን ኮሎለን ወተሃደርዊ ዕጥቅን ኣሓዲሶም (ፕሮክሲ-ዎር) ብህ.ግ.ሓ.ኤ. ወያኔን ተጠቒሞም ክስዕሩዎ ከምዘለዎም ተዛተዩ፡፡ ካብቲ ቀንዲ ዛዕባታት ከኣ ንፍርቂ ዘመን ናትና ዝነበረ ስትራተጂ ቀርኒ ኣፍሪቃን ቀዪሕ-ባሕርን ብሶቬት ሕብረት ክውነን መንግስቲ ኣሜሪካ ትም ኢላ ክትዕዘቦ የብላን፡፡ንህ.ግ.ሓ.ኤ. ወያኔን ኣላፊንናን ብኣጽዋርን ስለላን ኣዕጢቕና ንወተሃደራዊ መንግስቲ ኢትዮጵያ ክንድምስሶ እሎና፡፡ ንኤርትራ ድማ ነጻነት ሂብና ንኢትዮጵያ ክንገዝኣ ኣሎና" ወዘተ ነበረ፡፡ ሽዑ እዋን ብ1975 ዓ.ም.ፈ. ኣማኻሪ ጸጥታ መንግስቲ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ዝነበረ፡ ነቲ ብባይቶ ሰኔት ኣሜሪካ ክውሰን ተሓሲቡ ዝነበረ ወሳኔ ተቓዊሙ፡ ጉዳይ ኤርትራ ቅድሚ 52 ዓመታት ስለዝተወድአ ነጻነት ኤርትራ ዝብሃል ኣይሕሰብን እዩ፡፡ ነቲ ገድሊ ብሓድሽ ስትራተጂን ስለላን ኣዕጢቕና ግና ንረብሓና ጥራይ ከገልግል ክንገብሮ ኣሎና፡፡ ብህ.ግ.ሓ.ኤ.ን ወያኔን (ፕሮክሲ ዎር) ተጠቒምና ንመንግስቲ ደርጊ ክንድምስሶ ኣሎና፡፡ ብድሕሪኡ ዓባይ ኢትዮጵያ ክንሃንጽ ኣሎና፡፡ ኤርትራ ግናልዑላውነት ክህልዋ የብሉን ቀደም ዝተዓዝጽወ ፋይል እዩ ኢሉ ተቓውⶁ ደምደመ፡፡ ነቲ ርእይቶ ክሲንጀር ድማ ባይቶ ሰኔት መንግስቲ ኣሜሪካ ተሰማምዓሉ፡፡ ኣብቲ ውሳኔ ኪሲንጀር ዝተመርኮሰ ብባይቶ መንግስቲ ኣሜሪካ ብኸምዚ ዝስዕብ ሓዲሽ ፕሮጀክት ብስዉር ወጸ፡፡ ሎሚ ብግሁድ ብዘገምታዊ መስርሕ ብግብሪ ይትግበር ከምዘሎ ግና ብዛዕባ ጉዳይ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝከታተል ሰብ ርዱእ እዩ፡፡ እተን ቀንዲ መደብ ዕዮጣት 1) ብፕረሲደንት ኣሜሪካ እትምራሕን እትእዘዝን ፍሊይቲ ጒጂለ ተመስሪታ፡ ብህጹጽ ስትራተጂካዊ ዕዶት ኣብ ሃገር ሱዳን ክተትገብር፡፡ ቀንዲ ዕማማ ድማ፡ ንመራሕቲ ውድባት ህ.ግ.ሓ.ኤ ወያኔን ብኣካል ተራኺባ፡ ብስትራተጂ ሓገዝ መንገስቲ ኣሜሪካ ተሓጊዞም፡ ተላፊኖም ንመንግስቲ ደርጊ ንኽስዕሩ፡ ንመረዳእታ: 2) ነቲ ብሶቬት ሕብረት ተሓሲቡ ዘሎ ስትራተጂካዊ ሜላ ብሳተላይት ተጠሊፉ ንህ.ግ.ሓ.ኤ. ንወያኔን ክውሃብ 3)ኣብ ኢትዮጵያ ዘለው ነባራት ጀነራላት ንክፍሊ ስለላን ኮለላን ህ.ግ.ሓ.ኤ. ወያኔን ባጀት ተሰሊዑ ክወጽእ፡፡ ብገንዘብን ብሓይልን ድማ ከምዝለምሱን ከምዝቕንጸሉን ምግባር፡፡ ንመረዳእታ፡ እቲ ብጀነራል መርእ ንጉሴን ጀነራል ኣበበ ኣበራን ዝተበገሰ መፈንቅለ መንግስቲ ክፈሽል፡፡ ኣብ መወዳእታ ክኢላታት መሃንድሳት ስትራተጂን ውግእን ምስተቀንጸሉ፡ ስዕረት ቀይሕ ኮኾብ ይኸውን፡፡ ባጽዕ ትትሓዝ ጸኒሑ ድማ ኣስመራን ኣዲስ ኣበባን ብሻዕብያን ወያኔን ይትሓዛ፡፡ ካብኡ ንኮለኔን መንግስቱ ሃይለማርያም ብዝተኻእለ መጠን ካብ ኢትዮጵያ ከምዝሃድም ምግበር......ወዘተ። 4) ብወያኔ ሓዲስሽ መንግስቲ ኣብ ኢትዮጵያ ምትካል፡፡ ንጉዳይ ኤርትራ ግና ከምቀደሙ ዕንክሊል ኣቢልካ ኣብ መወዳእታ እቲ ዝተረፈ ህዝቢ ምስ ኢትዮጵያ ብሓባር ከምዝነብር ምግባር፡፡ ኣብ ኤርትራ ወግዓዊን ቅዋማዊን ሕገ-መንግስቲ ከይግበር....ወዘተ። እዚ ሽዑ ብስዉር ዝተሓንጸጸ መደብ ዕዮ ካብ 1991 ዓ.ም.ፈ. ጀሚሩ ክሳብ ሎም 2013 ብዘገምታዊ መስርሕ እንዳተተግበረ ይርአ ኣሎ፡፡ እቶም ቀንዲ መሃንድሳት ሃጸያዊት ኣሜሪካ ንጉዳይ ኤርትራ ከምዚ ሎሚ በጺሑዎ ዘሎ ደረጃ ንኽበጽሕ ለይትን መዓልትን ዝጽዓርሉ እዞም ዝስዕቡ ላዕለዎት ሰበስልጣናት መንግስቲ ሕቡራት ሃገራት ኣሜሪካ እዮም፡፡ ሄንሪ ኪሲንጀር ብ22 መስከረም 1973 ክሳብ 20 ጥሪ 1977 ዓ.ም.ፈ. መበል 56 ኣማኻሪ ፀጥታን ፕረሲደንት ኣሜሪካ ዝነበረ ብዓል ስልጣን እዩ፡፡ ሄንሪ ኪሲንጀር ንስትራተጂን ቊጠባዊን ረብሓ መንግስቲ ኣሜሪካ ዝምልከቱ ዓበይቲ ስትራተጂካዊ ውሳኔታት ንምውሳን ዓቢ ተራ ዝነበሮ ብዓል ስልጣን እዩ፡፡ ካብቶም ንጉዳይ ኤርትራ ከምዚ ሎሚ ዘለዎ ኣይወግእ ኣይሰላም ኮይኑ ዕንክሊል ክብል ዝወሰኑ ሰበስልጣናት መንግስቲ ኣሜሪካ ሓደ ሄንሪ ኪሲንጀር እዩ፡፡ ፡ 22, ዓ.ም.ፈ. ምክትል ፕረሲደንት ረጋን ነበር ጆርጅ ቡሽ ምስ ሄርማን ኮሀንን ካልኦት . . .) ኣባላት ጸጥታን ስትራተጂካዊ ትካላትን ተሰንዩ፡ ነቲ " " ( ንሃገር ሱዳን በጺሑ፡፡ " " እዚ ኩሉ ሽዑ ዝግየድ ዝነበረ ምስጢራዊ ውዲታት ግና ህዝቢ ኤርትራ ኣይፈልጦን ነይሩ፡፡ እኩድኣ ብጓይላን ብስምዒትን ተዋሒጡ ጸማም ሓደ ደርፉ "ነጻነት" ጥራይ እዩ ዝብል ነይሩ፡፡ እቶም ክፈልጡን ከፍልጡን ዝኽእሉ ምሁራት ኤርትራውያን ግና ንህዝቢ ክሕብሩ ኣይደለዩን፡፡ ድሕሪ ዑደት ሃገር ሱዳን ምክትል ፕረሲደንት ረጋን ነበር ጆርጅ ቡሽ፡ ማለት ውድብ ተ.ሓ.ኤ. ምስሓቐቐት ፕረሲደንት ካርተን ንሃገር ሱዳን ዑደት ብምግባር " " (ፕሮጀችት ሲ.ኣይ.ኤ.) ዝዕወተሉ መንገዲ ንምስልሳል ንሃገር ሱዳን ብምጉዓዝ ንመለስን ዜናውን ኢሰያስን ኣፈወርቅን ብስዉር ተራኺቡ፡፡ ድሕሪ ምጭዋይ ፍትሓዊ ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ ወይከኣ ምሕቃቕ ተጋድሎ ሓርነት ኤርትራ ብ1985 ዓ.ም.ፈ. ፕረሲደንት ካርተር ምስ መለስ ዜናዊን ኢሰያስ ኣፈውርቅን ኣብ ካርቱም ብስዉር ተራኺቦም፡፡ ነዚ መንግስቲ ኣሜሪካ ዝቐረበትልኩም ስትራተጂ እንተድኣ ተኸቲልኩም ንመንግስቲ ደርጊ መኪትኩም፡ ነዚ ብሶቬት ሕብረት ዝተሓንጸጸ ስትራተጂ ማለት ወራር ቀይሕ ኮኾብ፡ ብግብረ-ሓሊ ውቃው፡ ብግብረሓይሊ ናደውን፡ ብግብረ ሓይሊ በርቅን ዝተሰነየ ክትስዕሩዎ ኢኹም፡፡ ሽዑ ወያኔ ንኣዲስ ኣበባ ክትኣትዉ ኢኹም፡፡ ኢሰያ ከኣ ነስመራ ክትኣትዉ ኢኻ፡፡ ንሕና ነዚ ስትራተጂ ሶቬት ሕብረት ንረብሓና ኣብ ቀርኒ ኣፍሪቃ ንኽንብል ብሳተላይት ቀዲሕናዮ ኢና፡፡ ሀርማን ኮሀን ’ .. ምስ ኢሰያስ ኣፈወርቅን መለስ ዜናዊ፡1991 ዓ.ም.ፈ ኣብ ኢሰያስ ኣፈወርቅን 1991 ዓ.ም.ፈ ኣብ ለንደን ምስ ኢሰያስን ሀርማን ኮሀን ኣብ ለንደን ምስ ኢሰያስን ኮሀን ኣብ ለንደን ሀርማን ለንደን " " (ፕሮጀችት ሲ.ኣይ.ኤ.) ኣብ ዓባይ ብሪጠናያ ለንደን፡ዝተገብረ ውዕል ኤርትራን ትዮጵያን፡፡ንህዝቢ ኤርትራ መታን ንግዜ ባህ ክብሎ "ባህ ክብላ ልባ ጽብሓላ ዱባ" ዝዓይነቱ ነጻነት ኣውጁሉ'ምበር፡፡ልዑላውነት ኤርትራ ዝብሃል ነቲ ፎረይን ፖሊስ ሕቡራት መንግስታት ኣሜሪካ ዘርኢ ስእሊ፡፡ ምስ ደየበ፡ ኢሰያስ ምስ " " (ፕሮጀችት ሲ.ኣይ.ኤ.) ኣብ ግብሪ ምስ ውዓለ፡ ኢሰያስ ፕረሲደንት ኮይኑ ባዕሉ ብዘይ ሕገመንግስቲ ምስተሾመ ምስ መከላ ኣፈወርቅን መለስ ዜናዊን ተራኺቡ እቲ ሽዑ ምስ ፕረሲደንት ክሊንተን ዝተገብረ ስምምዕ እንታይ ነይሩ? ብዘይካ ሰያስ ዝፈልጥ ሰብ የለን፡፡ ድሕር 1991 ዓ.ም.ፈ. ፕረሲደንት ክሊንቶን ምስ ብዓልቲ ቤቱ ሂላሪ ንኤርትራን ኢትዮጵያን ስዉር ኣጀንዳኡ ሒዙ ምስ ኢሰያስ ሎሚኸ እቲ ካብ ቅድሚ 52 ዓመታት ጀሚሩ ንብረት ስለላ መርበብ፡ሲ.ኣይ.ኤይ. ዝነበረ ኢሰያስ ኣፈወርቂ ኣመሉ ገዲፉዎ ድዩ፡ ወይስ ብሓዲሽ ሜላ ይቕጽሎ ኣሎ?፡ንሰብ ንኽሃምል "ኣሜሪካ ዘርያትና ኣሜሪካ ቀኒኣትልና" ኢሉ እኳ እንተቆዘመ፡ ብግብሪ ግና ራዲካል-ሮቦተር መንግስቲ ኣሜሪካ ንሱ ባዕሉ ልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ እዩ፡፡ እስከ እቲ ቀንዲ ሽግር ህዝቢ ኤርትራ ንኸይፍታሕ ልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ ኣፈወርቂ ዝጥቀመለን ምስምሳት እስከ በብሓደ ንከታተለን፡ልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ ኣፈወርቂ፡ ካብ ኣምሆ ዘመን ማለት ካብ እዋን ሰውራ ጀሚሩ፡ ዝጥቀመለን ዝነበረን ገና ዘሎን፡ እዘን ሰለስተ ተክኒካውያን ነገራት እየን፡፡ ንሳተን ድማ ንህዝቢ ኤርትራ ንምድንጋር ዝጥቀመለን ቀንዲ ምስአን ተታሓሒዘን ዝኸዳ ሰለስተ ፎርሙላታት ብመጠኑ እንታይ ከም ምዃነን ብኸምዚ ዝስዕብ ክንምሃረን ኢና፡፡ ተበግሶ--->ዕንቅፋት--->= ብፍላይ ጽዮናውያን ብሓፈሻ ድማ ሃጸያውያን ንሸቶኦም ንኽወቕዑ እዝዩ ፍቱን ዝኾነ ሜላን ስልትን እዮም ኣቕዲሞም ምሂዞም፡፡ እዚኣተን ኣሰንየን ዝኸዳ ድማ ፍቱናት 3 ፎርሙላታት ምሂዞም፡፡ እቶም መሃንድሳት ገበቲ ሃብቲ ዓለም፡ ተመራሚሮም ዝበጽሑዎ ንመከላኸሊ ሃብቶም ክብሉ እከይ ዝኾነ ስትራተጂ ከምዚ ዝስዕብ እዩ፡- መታን ርእሰማሎም ንዘልኣለም ክዕቀበሎም፡ ንሓደ ህዝቢ ብሓይሊ ጥራይ ጨቊኖም ሃብቱ ክምዝምዙዎን ንሓዋሩ ድማ ክገዝኡዎን ከምዘይክእሉ ስለዘረጋገጹ፡ ብረቂቕ ሓሶትን ምትላልን ንህዝቢ ኣሃሚሎም ክገዝኡሉ ዝኽእሉ ኣስዳዒ ዝኾነ ሜላ ምሂዞም፡፡ እቲ ቀንዲ ተመራሚሮም ዝበጽሑዎ ውጽኢት ምርምሮም ከኣ፡ ህዝቢ ብሓሶትን ብረቂቕ ፕርፓጋንዳን እንተድኣ ኣእምⶂኡ ተሓጺቡ፡ ኣታሊልሎም ገዚም ሃብቱ ንኽምዝምዙ ፍታሕ፡ ዝብላ ፎርሙላታት ምሂዞምን ብግሁድ ድማ ኣብ ግብሪ ከውዕሉወን ከለው ንዕዘብ ኣሎና፡፡ እወ ብዛዕባ'ዘን ኣብ ግብሪ ኣተረጓጒማ ፎርምላታት እዚኤን ንምፍላጥ፡ ብፍላይ እኳድኣ ብዛዕባ ሜላታት ልኡኽ-መላኺ ኢሰያስ ኣፈወርቂ፡ ብሓፈሻ ከኣ ብዛዕባ ልኣኽቱ ጽዮናውያን ኣብዘን ፎርሙላታት እዚኣተን ተመርኲሶም ዝኽተሉዎ ሜላታት ብዙሕ መረዳእታታት ክቐርብ ምተኻእለ ነይሩ፡ ኮይኑ ግን ብሰንኪ ቦታን ግዜን ብመጠኑ ጥራይ ከቕርብ እዩ፡፡ ቀዳማይ መረዳእታ፡ መንግስቲ ኣሜሪካ ዝገብሮ ሜላታት፡ እቲ ኣብ ውሽጢ ሃገር ዘሎ ማሕበራዊን ቊጠባዊን ሽግራት ኣብ ክንዲ ምፍታሕ፡ ተብግሶ፡---> ዕንቅፋት <----- ነቲ ህዝቢ ኣሜሪካ ራዕድን ፍርሕን ብምእታው፡ ውሽጣዊ ጒዳይ ሃገር ኣደስኪሉ ኲናት ኣብ ወጻኢ ሃገራት የካይድ፡፡ ኣብቲ ኲናት ዝጠፍእ ህይወትን ገንዘብን ግና ማእለያ የብሉን፡፡ እቲ ህዝቢ ግና በቲ መንግስቲ ብዜና ማዕከናት ኣቢሉ ዝዝርግሖ ረቂቅ ስትራተጂካዊ ፕርፓጋንዳ፡ ኣእምⶂ ስለዝተሓጽበ ዋላኳ ጸጊሙዎ ከሎ፡ "ቢንላደን እንተዘይጻብኣና ውሽጣዊ ሽግርና ምተፈትሐ ነይሩ"፡ ደቅና ድማ እይምሞቱን ነይሮም፡ ሳዳም ንጸጥታና እንተዘይኣስጋኣና ነይሩ ኣብ ከተማ ኒዮርክ ዝዓነወ ምደበር ንግዲ ህንጻታት ምስ ሰቡ እይምዓነወን...ወዘተ፡ እንዳበሉ ደድሕሪ መንግስቲ ይስዕቡ፡፡ ኣብ ክንዲ ግዳይ እቲ ኣፈ-ጮለ መንግስቲ ኮይኑ ውሽጡ ሕሩር ኮይኑ ዝነብር ግና፡ "እንታይ ገደሰና ጉዳይ ብዓል ሳዳም! ኢሎም ኣብ ውሽጣዊ ጸገማት ዘድህቡ በዘና ማዕከናት ሓንጎሎም ተሓጺቡ፡ ስኣን ፍልጠት ብረቂቕ ሜላ ተሳቒዮም ይነብሩ ኣለው፡፡ ካልኣይ መረዳእታ፡ ኢሰያስከ ነዘን ነገራት እዚኣተን ብኸመይ ይጥቀመለን? ኣብ እዋን ሰውራ ኤርትራ እቲ ተበግሶ ሰራዊትን ህዝብን ኤርትራ፡ ነጸነት ንምምጻእ ጥራይ እዩ ዝነበረ፡፡ ኢሰያስ ኣፈወርቂ ንሜዳ ብመደብ ተላኢኹ ምስከደ ግና፡ ነቲ ዓወት ንምድንጓይ፡ ብውዲታዊ ሜላ ተጠቒሙ ምስምሳት ክፈጥር ከምዘለዎ ተመኺሩን፡ እቲ ምሉዕ ስለላዊ ዕጥቃዊ ብፕሮግራም ተዳልዩ ተዋሂቡዎ እዩ፡፡ ብእኡ ተመሪሑ መደብ ዕዯኡ ንኸተግብር ድማ ተሓቢሩዎ፡፡ እወ፡ ካብቶም ምስምሳት እቲ ኣውራ "ነጻነት ኤርትራ ብኸመይ መንገዲ ንኸይትመጽእ ምድንጓይ እዩ፡፡ እዚ ማለት ድማ፡ "ቅድሚ ነጻነት ምምጻእ ሓይሊ ዓማ ክሓቅቕ ኣለዎ"፡፡ ካልኣይ፡ "ኣብ ውሽጢ ህ.ግ.ሓ. ኣዕነውቲ ሰውራን ኣድሓርሓትን ተበለጽትን ስለዘለው፡ ዓወት ንምምጻእ ስለዝዕንቅፈና ቅድሚ ዓወት (ነጻነት) ምምጻእና፡ ነዞም ኣዕነውቲ-ምንቅስቓስ (ደቀባት ተቓለስቲ ማለቱ እዩ) ስጒምቲ ክንወስደሎም ኣሎና"፡፡ ኣስተብህል! ተብግሶ፡---> ንኸምጽእ ብውህደት ንቕድሚት ንኽምርሽ ዝመርሖ ንኽዕንቅፎን ንድሕሪ ንዳመለሰ ዕንክሊል ከብሎ መሪጹ፡፡ ኣስተብህል፡ ኣብዚ እምብኣር ኢሰያስ ኣፈወርቂ፡ ነቲ ብህዝባዊ ቃልሲ ተበጊሱ ብቀጥታ ብሕቡር ሓይሊ ንቀዳማይ ጸላኢ ስዒሩ ነጻነት ንምምጻእ ዝብል መተካእታ ዘይብሉ ራእዪ ሒዙ ዝተበገሰ ህዝብን ሰራዊትን ኤርትራ ንምጭዋይ፡ ኣብ መንጎ ቃልስን ዓወትን ዕንቅፋት ወይ ምድሕርሓር (ሪኣክሽን) ፈጢሩ፡፡ንምብራህ ዝኣክል እቲ ህዝብን ሰራዊትን ብሓባር መታን ከይምክት፡ መኪቱ ከኣ ነጻነቱን ሓርነቱን ከይረክብ፡ ንጸላኢኡ ገዲፉ ኣብ ውሽጡ ብውግእ ሓድሕድ ከምዝፋለስ ኮይኑ፡፡ ብኻልእ ኣገላልጻ --> ረሲዕካስ ዕንቅፋት ምግባር)፡፡ ወይ ድማ ንሰውራ----> ኣድሓርሒርካ (ዓንቂፍካ) <----ዓወት ከምዝድንጒ ኮነ ኢልካ ምግባር ማለት ረቀቕት ሜላታት ምስምስ (ሓሶት) ምሂዝካ ንህዝቢ ተደናግር ማለትዩ፡፡ ኣብ ሰውራ ኤርትራ ኣብ መንጎ ክልተ ኣሕዋት ንሓደ ዓላማ፡ ንነጻነት፡ ህይወቶም ንኽኸፍሉ ንሜዳ ዝወጹ ንጹሃት ደቀባት ኤርትራ፡ ኣብ ውግእ ሓድሕድ ንኽጥበሱ ተገዲዶም እዮም፡፡ ስለዚ ኣብ ሰውራ ኤርትራ ብሰንኪ ኣብ መንጎ መሪሕነት ሻዕብያ (ኢሰያስ)ን መሪሕነት ጀብሃ ዓብደላ ኢድሪስን፡ ዓቢ ግርጭት ከምዝፍጠር ተገሩ እዩ፡፡ እዚ ግርጭት እዚ ግና ኣብተን ኣብ ላዕሊ ዝተገልጻ (ተብግሶ፡---> ዕንቅፋት <----- ፍታሕ፡ ( <------ ኣሎ፡ እቶም መሳርሒ ብምዃን ግዳይ ኲናት ሓድሕድ ዝኾኑ፡ ማለት ህይወቶም ንኮንቱ ዘሓለፉ ደቀባት (ሰራዊትን ህዝብን ኤርትራ) ኤርትራ ጥራይ እዮም፡፡ንመረዳእታ፡ ብ1978 ዓ.ም.ፈ. 90% መሬት ኤርትራ ብሰራዊት ሻዕብያን ጀብሃን ሓራ ወጺኡ ከብቅዕ፡ ብሰንኪ ህልኽ ክልተ መሪሕነት ሰራዊት፡ ካብ ከተማታት ኣንሳሒቡ ንበረኻ ወፊሩ፡፡ ሽዑ ድማ ውግእ ሓድሕድ ተባሪዑ፡፡ ክንደይ መራሕቲ ጀብሃን ሻዕብያን ግና ክሳብ ባህርያዊ ሞት ዘርክቦም ገና ብህይወቶም ኣለው፡፡ ንመረዳእታ ዓብደላ እድሪስ ንሓያሎ ዓመታት ኣብ ሆስፒታል ሃገር እንግሊዝ ክስሓግ ድሕሪ ምጽናሕ ብባህርያዊ ሞት ሞይቱ፡፡ ኢሰያስ ድማ ገና ተልእኾኡ ይፍጽም ኣሎ ብምዓልቱ ድማኒ ካካይ ታሪኽ ገዲፉ ክዓርብ እዩ፡፡ እዞም ክልተ ኣባላት ማሕበር ሰይጣን ዘጽነቱዎ ህይወትን ንብረትን ህዝቢ ኤርትራ ግና መስፈሪ የብሉን፡፡ ርግጽ እዩ በት ብስዉር ብዓሰብቶም ዝተዋህቦም ውዲታዊ-ፕሮግራም፡ ተብግሶ፡---> ህዝቢ ኤርትራ፡(ሕቶ ፍትሕን ሓርነትን) ጒሒፎም ንህዝቢ ኤርትራ ኣብ ሓዲግ-መዲግ ኣትሪፎሞ እዮም፡፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም ክሳብ ባህርያዊ ሞት ዘርክቦም ንኽጸንሑ ዝኽኣሉ፡ ንረብሓ ስዉራት ሓይልታት ጐይቶም ክኽድሙ ስለዝጸንሑ እዮም፡፡ መስኪን ህዝብን ሰራዊትን ኤርትራ ከኣ ከም መለኮታውያን መራሕቲ ገሩ ክጥምቶም ጸኒሑ፡፡ ስለዚ ነቲ ታሪኽ ሰውራ ኤርትራ ብምርምርን መጽናዕትን ዝትኻታተለ ሰብ፡ እዘን ኣብ ላዕሊ ዝተጠቕሳ ነገራት፡ ኣብ እዋን ሰውራ ብግብሪ ከምዝተተግበራ ክግንዘብ ይኽእል እዩ፡፡ብስምዒትን ብገርሀኛ እምነትን ጥራይ ዝጒዓዝ ሰብ ግና፡ ክሳብ እዋን ስዕረት ኣይርድኦን እዩ፡፡ከምኡ ስለዝኾነ ድማ እዩ ጉዳይ ኤርትራ ድሕሪ ፍርቂ ዘመን ሎሚ ሓዲግ መዲግ ተሪፉ ንእርእዮ ዘሎና፡፡ እቲ ኣዝዩ ዝስደም ድማ፡ ብዙሓት ኤርትራውያን ንኢሰያስ ኣፈወርቂ ከም ልኡኽ-መላኺ ገና ኣየለለዩዎን፡፡ እኳድኣ ምስዚ ኩሉ ውዲታዊ ዕንክሊል ዝብል ዘሎ፡ ገና ከም ሓደ መለኮታዊ ብዓል ስልጣን ገሮም ዝኣምኑዎ ውሑዳት ኣይኮኑን፡፡ ሎሚኸ ኢሰያስ ነዘን ኣብ ላዕሊ ዝጠቐስናየን ተብግሶ፡---> ዕንቅፋት <---- ፍታ፡ብኸመይ ይጥቀመለን ኣሎ? ሕገ-መንግስቲ ከይንገብር ወያነ ቀኒምልና! ሱዳን'ውን መጃሃዲን እንዳሰደት ኣትዒባትና"! ዝተኣስሩከ ምዓስ ክወጹ ዮም ንተተባህለ ድማ፡ ህዝቢ ከየጋዪዮም ኢልና እኳ ኢና ኣብ ክዱን ኣሊናዮም ዘሎና"፡፡ ዶብ ድኣ ስለምንታይ ዘይሕንጸጽ? እንተተባህለ ድማ፡ "ወያኔ እንድዮም ኣሸጊሮምና".. ናቶም ምስ ደምደምና ከነርክበሉ ኢና"፡፡ መንእሰያት ካብ ሳዋ ስለምንታይ ንዓዶም ዝዘይምለሱ ? ንዝብል ሕቶ ድማ፡ "ሃገር ከይትጠፍእ ንሃገር ክሕልዉ እዮም ኣብ ሳዋ ተዳጒኖም ዘለው፡፡ ንልኡኽ-መላኺ ግና ዓላማ ኣሎዎት፡ መሬት ብዘይ ህዝቢ ክብል ከሎ፡፡ ጽባሕ ብጊሓት እቶም ጎይቶቱ መንእሰይ ምስጸነተ፡ መሬትናን ባሕርናን ክውንኑ ክመጹ እዩ ዝጽበ ዘሎ፡፡ ኣይትብከ እንድዩ ዘብክየኒ! ዋይ ኣነ ሸ! እወ ብርግጽ ገና ህዝቢ ኤርትራ ንፍርቂ ዘመን ዝኣክል ኣብ እዋን ሰውራን፡ ድሕሪ'ቲ "ነጻነት" ዝብሃል ግንከኣ ሎሚ ኣብ ባርነት ተቐዪሩ ዘሎ መድረኽ፡ ማለት ካብ 24 ግንቦር 1991 ዓ.ም.ፈ. ጀሚሩ ክሳብ ሎሚ፡ ከምቲ ኣብ መጽሓፍ ቅዱስ ሆሴእ ምዕ. 4:6 ዝብሎ ጥቕሲ ስኣን ፍልጠት ይጠፍእ ኣሎ፡፡ መምህር ቀለተ ኣስፍሃ 10 ሓምለ 2013 ዓ.ም.ፈ. ይቕጽል ፖሇቲካዊን ታሪኻውን ትንታነታት ሓፈሻዊ ገምጋም ክገብር ኢዩ። ሓጺር ታሪኽ ህዝባዊ ሓይልታት ሓርነት ኤርትራ /ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ/ ካብ 1970 ክሳብ ዕሇተ-ናጽነት ብመሪሕነት ኢሳይያስ ኣፈወርቂ እንታይ ይመስል ነይሩ? ጉዕዞ ኢሳይያስ ካብ ዕሇት ምስሊፉ ክሳብ ሎሚ ብከመይ ንርእዮ? ስሇምንታይ ኢዩ ኣብ ልዕሉ ጀጋኑ ኤርትራውያን ተኸታተልቲ ቅንጸሊታት መሪጹ? ካብ ምምስራት ሰልፊ ህግዯፍ 1994 ክሳብ 1998 ኲናት ባድመ፣ ዯሓር’ውን ክሳብ ዓመተ-2001 ሎሚን ብመንጽር ኣዒንቲ ህዝቢ ኤርትራ ብከመይ ዝኣመሰለ ጥውይዋያትን መሽጎራጉራትን ይጓዓዝ ከም ዝነበረ ሰፊሕን ውድዓዊን መብርሂ ክገብር ኢዩ። ጉዳይ ዝምድና መንግስቲ ኢትዮጵያን ውድባት ኤርትራን፣ ጉዳይ ጎረባብቲ ህዝብታት ኤርትራን ትግራይን፣ ብሄራዊ ውዯባ፣ ብሄራዊ ዕጥቃዊ ቃልሲ፣ ኣብ ቅድሜና ዘሎ ብድሆታት ብከመይ ኢና ክንሰግሮ? ወ.ዘ.ተ… ካብ ተኸታተልቲን ሰማዕቲን ናይ ዝሓሇፉ ጽሑፋትን ህለው ኩነታት ሃገርናን ብዝምልከት ንዝቐርቡ ሕቶታት፣ ጉዕዞ ዯምበ ኣሇና እንታይ ይመስልን ብከመይ ይቕጽልን? ስሇምንታይ ብናይ ብርዒ ስም ምጽሓፍ ተመሪጹ ጸኒሑ፣ ኣብዚ ድምጺ ኤርትራውያን ብሰንኪ ስርዓት ህግዯፍን መሰልቱን ጨብረቕረቕ ኮይኑለ ዘሎ እዋን ብከመይ ኢና ናብ ትርግታ ልቢ ህዝቢ ኤርትራ ከነዳምጽ እንኽእል? እቶም ንኤርትራ ሎሚ ኣብ ዘመነ-ኣካሒዳ ዝመርሑዋ ዘሇዉ ቁንጣሮ ሊዕሇዎት ሓሇፍቲ ህግዯፍ እንታዎት ኢዮም?…መዓስን ብከመይን ኢዮም’ከ ተኣኻኺቦምን ገቢሎምን? ምስሉ ኤርትራ /ፖሇቲካዊ፣ ቁጠባዊ፣ ዲፕሎማስያዊ/ ኣብ ቅድሚ መስትያት ዓሇም ከመይ ኣሎ፣ ስሇምንታይ? ሎሚ ተራ ኣዘዝቲ ሓይልታት ምክልኻልን ሰራዊት ኤርትራን እንታይ ኪኸውን ይግበኦ፣ ተራ መንእሰያት ኤርትራውያን ኣብ ስዯት ብከመይ ይወዯብ…ውድቀት ኢሳይያስን ዳግማይ ሂወት ህዝቢ ኤርትራን ብከመይ ኣገባብ ኢዩ ዝረጋገጽ? ወ.ዘ.ተ… ንምብራህ ንቀዳም ዕሇት 26 መጋቢት 2011 ኣብ ፓልቶክ ኤርትራውያን “ፊዯል ዋን” / / ብኣቆጻጽራ ሇንዯን // ካብ ሰዓት 7:00 ድ.ቀ. ጀሚሩ ሰፊሕ መብርሂ ከቕርብ ስሇዝኾነ ምክትታልኩም ብኣኽብሮት ንዕድም። ብዯሓን ምጽኡ ዓወት ንዲሞክራስያዊ ቃልሲ ህዝቢ ኤርትራ! ናይ ህዝቢ ኣኸባ ኣብ ዋሺንግተን ዲሲ፡ ምስ ኣባል ማሕበር ሽውዓተ፡ ናይ ሎሚ ኣባል ፈጻሚት ሽማግለ ሰልፊ ዲሞክራሲ ህዝቢ ኤርትራ፡ ኣምባሳደር መሓመድ ኑር ኣሕመድ። ብመንእሰይ ተሳታፊ ኣኸባ ዝተቐድሐ ከም ዝተቐድሖ፡ ከይተተንከፈ፡ ከም ዘለዎ